7
Alert በኢትዮጵያ ንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽንና ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት በየ15 ቀኑ የሚዘጋጅ የዜና መጽሄት በውስጥ ገጾች ..10ኛው ኢትዮ-ቻምበር ... ገጽ 2 ..ም/ቤቱና ሚዲያው ... ገጽ 3 ቁጥር 148 ጥቅምት 16-30/2010 ምክር ቤቱ ቀጣይ መሪዎቹን መረጠ ለቀጣይ ሁለት አመታት የኢትዮጵያ የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤትን የሚመሩ ፕሬዚደንት፣ ምክትል ፕሬዚደንትና የዳሪክተሮች ቦርድ አባላት የተመረጡበት 8ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ጥቅምት 17 ቀን 2010 ዓ.ም. በሂልተን ሆቴል ተካሄደ፡፡ የአማራ የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚደንት ኢንጅነር መላኩ እዘዘው እና የትግራይ የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚደንት አቶ አሰፋ ገ/ስላሴ በቅደም ተከተል የኢትዮጵያ የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚደንት እና ምክትል ፕሬዚደንትነት ሆነው ተመርጠዋል፡፡ በተመሳሳይ ወ/ሮ ተምነት ሶሎሞን፣ ዶ/ር አይናለም አባይነህ፣ አቶ አበባየሁ ግርማ፣ አቶ ኢያሱ ሞሲሳ፣ አቶ አሸናፊ ፈለቀ፣ አቶ ተሻለ ፍስሀፂዮን፣ አቶ ታደሰ ገና፣ ኢንጅነር መላኩ እዘዘው ፕሬዚደንት (በስተግራ) እና አቶ አሰፋ ገ/ስላሴ ም/ፕሬዚደንት (በስተቀኝ) ዶ/ር ሀሰን አብዱላሂ እና አቶ እንግዳ በየነ የዳይሪክተሮች ቦርድ አባላት ሆነው ተመርጠዋል፡፡ የምክር ቤቱ 8ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ ሊካሄድ ከነበረበት ከአንድ አመት በፊት ጀምሮ በተለያዩ ምክንያቶች ሲራዘም መቆየቱን በቅርቡ ለጋዜጠኞች በሰጡት የዜና መግለጫ የገለጹት የቀድሞው የኢትጵያ የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚደንት አቶ ሰለሞን አፈወርቅ እንዳሉት ሀገራዊው ምክር ቤት ጉዳዩን በማጥናት በየጊዜው ከአባል ምክር ቤቶች የሚነሱ ቅሬታዎችን በመሰብሰብ ለንግድ ሚኒስቴርና ለኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የሚያቀርቡ ኮሚቴና ግብረ- ሀይል ማቋቋሙ ይታወቃል፡፡ በዚሁ መሠረት፣ አንዳንድ አባል ምክር ቤቶች ካካሄዷቸው የቦርድ አባላት ምርጫ ጋር በተያያዘ የቀረበባቸው ቅሬታ የምክር ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 341/95 እንዲሁም የመተዳደሪያ ደንቡን የሚጥስ ሆኖ በመገኘቱ እና ይህም በኢትዮጵያ የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት እንዲሁም በሚመለከታቸው የፌዴራል እና የክልል መንግስታት አካላት በመረጋገጡ አስፈላጊው የእርምት ርምጃ ተወስዶ ምርጫዎቹ እንደገና እንዲካሄዱ በተወሰነው መሠረት ከአንድ ዓመት በላይ ሲንከባለል ቆይቶ በመጨረሻ ጥቅምት 17 ቀን 2010 ዓ.ም. ሊካሄድ ችሏል፡፡ 176 መቀመጫ ያለው የምክር ቤቱ መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ በሰላምና በተሳካ ሁኔታ የተጠናቀቀ ሲሆን የቀድሞዎቹ የኢትዮጵያ የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚደንት አቶ ሰለሞን አፈወርቅ፣ ም/ ፕሬዚደንት አቶ አበባው መኮንን እና የዳይሪክተሮች ቦርድ አባላት ለተተኪዎቹ የምክር ቤቱ ተመራጮች የአመራር ቦታቸውን አስረክበዋል፡፡

ምክር ቤቱ ቀጣይ መሪዎቹን መረጠethiopianchamber.com/Data/Sites/1/e-newsletter/e-newsletter issue 148.pdfDr. Bekele Bulado, Minister of Trade, representatives of

  • Upload
    others

  • View
    22

  • Download
    0

Embed Size (px)

Citation preview

Page 1: ምክር ቤቱ ቀጣይ መሪዎቹን መረጠethiopianchamber.com/Data/Sites/1/e-newsletter/e-newsletter issue 148.pdfDr. Bekele Bulado, Minister of Trade, representatives of

Alert በኢትዮጵያ ንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽንና ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት በየ15 ቀኑ የሚዘጋጅ የዜና መጽሄት

በውስጥ ገጾች

..10ኛው ኢትዮ-ቻምበር ... ገጽ 2 ..ም/ቤቱና ሚዲያው ... ገጽ 3

ቁጥር 148 ጥቅምት 16-30/2010

ምክር ቤቱ ቀጣይ መሪዎቹን መረጠ

ለቀጣይ ሁለት አመታት የኢትዮጵያ

የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤትን

የሚመሩ ፕሬዚደንት፣ ምክትል

ፕሬዚደንትና የዳሪክተሮች ቦርድ አባላት

የተመረጡበት 8ኛ መደበኛ ጠቅላላ

ጉባኤ ጥቅምት 17 ቀን 2010 ዓ.ም.

በሂልተን ሆቴል ተካሄደ፡፡

የአማራ የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር

ቤት ፕሬዚደንት ኢንጅነር መላኩ

እዘዘው እና የትግራይ የንግድና የዘርፍ

ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚደንት አቶ

አሰፋ ገ/ስላሴ በቅደም ተከተል

የኢትዮጵያ የንግድና የዘርፍ ማኅበራት

ምክር ቤት ፕሬዚደንት እና ምክትል

ፕሬዚደንትነት ሆነው ተመርጠዋል፡፡

በተመሳሳይ ወ/ሮ ተምነት ሶሎሞን፣ ዶ/ር

አይናለም አባይነህ፣ አቶ አበባየሁ ግርማ፣

አቶ ኢያሱ ሞሲሳ፣ አቶ አሸናፊ ፈለቀ፣

አቶ ተሻለ ፍስሀፂዮን፣ አቶ ታደሰ ገና፣

ኢንጅነር መላኩ እዘዘው ፕሬዚደንት (በስተግራ) እና አቶ አሰፋ ገ/ስላሴ ም/ፕሬዚደንት (በስተቀኝ)

ዶ/ር ሀሰን አብዱላሂ እና አቶ እንግዳ

በየነ የዳይሪክተሮች ቦርድ አባላት

ሆነው ተመርጠዋል፡፡

የምክር ቤቱ 8ኛ መደበኛ ጠቅላላ

ጉባኤ ሊካሄድ ከነበረበት ከአንድ

አመት በፊት ጀምሮ በተለያዩ

ምክንያቶች ሲራዘም መቆየቱን በቅርቡ

ለጋዜጠኞች በሰጡት የዜና መግለጫ

የገለጹት የቀድሞው የኢትጵያ

የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት

ፕሬዚደንት አቶ ሰለሞን አፈወርቅ

እንዳሉት ሀገራዊው ምክር ቤት ጉዳዩን

በማጥናት በየጊዜው ከአባል ምክር

ቤቶች የሚነሱ ቅሬታዎችን በመሰብሰብ

ለንግድ ሚኒስቴርና ለኢንዱስትሪ

ሚኒስቴር የሚያቀርቡ ኮሚቴና ግብረ-

ሀይል ማቋቋሙ ይታወቃል፡፡

በዚሁ መሠረት፣ አንዳንድ አባል ምክር

ቤቶች ካካሄዷቸው የቦርድ አባላት ምርጫ

ጋር በተያያዘ የቀረበባቸው ቅሬታ የምክር

ቤቶች ማቋቋሚያ አዋጅ ቁጥር 341/95

እንዲሁም የመተዳደሪያ ደንቡን የሚጥስ

ሆኖ በመገኘቱ እና ይህም በኢትዮጵያ

የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት

እንዲሁም በሚመለከታቸው የፌዴራል

እና የክልል መንግስታት አካላት

በመረጋገጡ አስፈላጊው የእርምት ርምጃ

ተወስዶ ምርጫዎቹ እንደገና እንዲካሄዱ

በተወሰነው መሠረት ከአንድ ዓመት በላይ

ሲንከባለል ቆይቶ በመጨረሻ ጥቅምት

17 ቀን 2010 ዓ.ም. ሊካሄድ ችሏል፡፡

176 መቀመጫ ያለው የምክር ቤቱ

መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ በሰላምና

በተሳካ ሁኔታ የተጠናቀቀ ሲሆን

የቀድሞዎቹ የኢትዮጵያ የንግድና

የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት

ፕሬዚደንት አቶ ሰለሞን አፈወርቅ፣ ም/

ፕሬዚደንት አቶ አበባው መኮንን እና

የዳይሪክተሮች ቦርድ አባላት

ለተተኪዎቹ የምክር ቤቱ ተመራጮች

የአመራር ቦታቸውን አስረክበዋል፡፡

Page 2: ምክር ቤቱ ቀጣይ መሪዎቹን መረጠethiopianchamber.com/Data/Sites/1/e-newsletter/e-newsletter issue 148.pdfDr. Bekele Bulado, Minister of Trade, representatives of

ገ ጽ 2 / P A G E 2

የንግድ ትርዒቱ ሲጎበኝ

10ኛው የኢትዮ-ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት በደማቅ ሁኔታ ተካሄደ

የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማኅበራት

ምክር ቤት ያዘጋጀው 10ኛው የኢትዮ

-ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ

ትርዒት የንግድ ሚኒስትሩ ዶ/ር በቀለ

ቡላዶ እና የግሉ ዘርፍ ተወካዮች

በተገኙበት ከጥቅምት 16-20 ቀን

2010ዓ.ም. በኤግዚብሽን ማዕከል

በልዩ ልዩ ፕሮግራሞች በድምቀት

ተካሄደ ፡፡

ዶ/ር በቀለ ቡላዶ እንደገለፁት

ባለፉት ዓመታት የግሉ ዘርፍ

ኢንቨስትመንት እያደገ ቢመጣም

የአገር ውስጥ ኩባንያዎች በአለም

ዓቀፉ ገበያ ላይ ተወዳዳሪ ለመሆን

ከፍተኛ ችግር እየገጠማቸው በመሆኑ

የማኑፋክቸሪንግ ኩባንያዎች የቴክኒክ

እውቀታቸውንና የአመራር

ችሎታቸውን በመጠቀም

የምርቶቻቸውን ጥራት ማሻሻል

ይገባቸዋል፡፡

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት ከአስር

ተከታታይ ዓመታት በላይ በየዓመቱ

በሁለት አሃዝ እያደገ በመምጣቱ

ምክንያት የሀገሪቷ የድህነት መጠን

ከ40% ወደ 23% ዝቅ እንዳለ

ሚኒስትሩ ጨምረው ገልፀዋል፡፡

በመንግስትና የግሉ ዘርፍ መካከል

የሚኖረው ትብብርና አጋርነት

ለሀገሪቱ እድገት እና ዘላቂ ልማት

ከፍተኛ ሚና ስለሚኖረው

የሚኒስቴር መ/ቤቱ የመንግስትና

የግሉ ዘርፍ የምክክር መድረክ ፎረም

ላይ የበለጠ አጠናክሮ እንደሚሰራ ዶ/

ር በቀለ አረጋግጠዋል፡፡

የኢትዮ-ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ

ትርዒት የሀገሪቱን ምርቶችና

አገልግሎቶች ለማስተዋወቅና የገበያ

ትስስሩን ለማጠናከር ትልቅ አጋጣሚ

መሆኑን በመጥቀስ በዓለም አቀፍ

ደረጃ የኢኮኖሚው አንቀሳቃሽ ሞተር

ለመሆን የገበያ ተወዳዳሪነት ብቸኛው

መንገድ መሆኑን የግሉ ዘርፍ ሊገነዘብ

እንደሚገባው ሚኒስትሩ ጨምረው

ተናግረዋል ፡፡

የቀድሞው የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ

ማኅበራት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት አቶ

ሰለሞን አፈወርቅ በበኩላቸው እንዳሉት

የኢትዮ-ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት

በዋናነት ያተኮረው የኢትዮጵያን ምርቶችና

አገልግሎቶች ለማስተዋወቅ እንዲሁም የአገር

ዉስጥ ኢንዱስትሪዎችን ተወዳዳሪነት

ለማሳደግና የሀገሪቷን ኢንቨስትመንት

ለመሳብ ነዉ፡፡ “የኢትዮጵያን ይግዙ”

የሚለው የንግድ ትርዒቱ መሪ ቃል ያለመው

የኢትዮጵያን ምርቶች እና አገልግሎቶች

ለማስተዋወቅ ብቻ ሳይሆን የአገር ውስጥ

ገበያን ለማስተሳሰርና ለማጠናከርም እንደሆነ

አቶ ሰለሞን ጨምረው ገልፀዋል፡፡

ንግድ ትርዒቱ የተለያየ ልምድና ባህል

ያላቸው ዓለም አቀፍ ኩባንያዎች

የሚሳተፉበት፣ አዳዲስ የቴክኖሎጂ

ፈጠራና የልምድ ልዉዉጥ

የሚገኝበት በመሆኑ አነስተኛና

መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ወደ

መካከለኛና ትላልቅ ኢንዱስትሪዎች

እንዲሸጋገሩ ከፍተኛ አስተዋፅ

እንደሚያበረክትም ፕሬዚዳንቱ

ተናግረዋል ፡፡

የኢትዮጵያ የንግድና የዘርፍ

ማኅበራት ምክር ቤት ዋና ፀኃፊ አቶ

እንዳልካቸው ስሜ እንደገለጹት

ንግድ ትርኢቱ በጀመረበት እለት

ምክር ቤቱ ከ80 የሚበልጡ የሞሮኮ

ልዑካን ቡድን አባላት የተገኙበት

3ኛው የኢትዮ-ሞሮኮ ቢዝነስ ፎረም

አዘጋጅቷል፡፡ አፍሪካውያን በአፍሪካ

ምድር ላይ መዋዕለ ንዋያቸውን

ለማፍሰስ ጥረት ሲያደርጉ ማየት

ለአፍሪካዊያን ኩራት እንደሆነም ዋና

ፀኃፊው አክለው ገልፀዋል፡፡

ከ130 በላይ የአገር ውስጥ

ኩባንያዎች፣ ከ12 ሀገራት የመጡ

በርካታ ኩባንያዎች እና ከ80 በላይ

የሞሮኮ ልዑካን ቡድን አባላት ወደ

ኢንቨስትመንት የሚያስገባቸውንና

የገበያ ትስስር የሚፈጥርላቸውን

ምርትና አገልግሎታቸውን በንግድ

ትርኢቱ ላይ አቅርበዋል፡፡

የንግድ ትርዒቱ በተከፈተበት ወቅት

Page 3: ምክር ቤቱ ቀጣይ መሪዎቹን መረጠethiopianchamber.com/Data/Sites/1/e-newsletter/e-newsletter issue 148.pdfDr. Bekele Bulado, Minister of Trade, representatives of

ገ ጽ 3 / P A G E 3

ዋና አዘጋጅ፡- ደበበ አበበ

አዘጋጆች፡- ዮሴፍ ተሸመ

ጥበቡ ታዬ

ካሜራ፡- ያሬድ አባቡ

ፕሮቶኮል፡- ሲሳይ አስታጥቄ

አድራሻ፡-

ስልክ-፡- +251-115-54-09-93

ፋክስ፡-+251-011-5517699

ኢሜል፡- [email protected]

ድረ-ገጽ፡- www.ethiopianchamber.com

“የንግድና ኢንቨስትመንት ኢንፎርሜሽን

ሊያገኙ የሚችሉበትን የመረጃ ማዕከል

በምክር ቤቱ 7ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 714

በመሄድ እንዲጎበኙ በአክብሮት ተጋብዘዋል”

አገልግሎት የሚሰጥበት ሰዓት ከሰኞ--አርብ ፣ከ3-11 ሰዓት

የኢትዮጵያ የንግድ እና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት “

ቢዝነስ ሪፖርቲንግ እና ሚድያን ለአድቮኬሲ ስራ

መጠቀም ” በሚል ርዕስ ለግልና የመንግስት

ጋዜጠኞች ያዘጋጀውን የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና

ከጥቅምት 23-24 ቀን 2010 ዓ.ም በአዳማ ድሬ

ኢንተርናሽናል ሆቴል አካሄደ፡፡ በዚሁ ወቅትም የንግድ

ምክር ቤቱ የሚድያ ኔትወርኪኒግ ፎረም ተቋቁሟል፡፡

የስልጠናው ዋና ዓላማ በቢዝነስ ሪፖርቲንግ እና

ሚድያን ለአድቮኬሲ ስራ መጠቀም በሚሉት ርዕሶች

ዙሪያ የጋዜጠኞችን እውቀትና ክህሎት ክፍ ለማድረግ

ነው፡፡

የኢትዮጵያ የንግድና የዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ዋና

ፀኃፊ አቶ እንዳልካቸው ስሜ እንደገለፁት የፎረሙ

መቋቋም ፋይዳ በኢትዮጵያ የንግድና የዘርፍ ማኅበራት

ምክር ቤት እና በሚድያው መካከል የጋራ መድረክ

በመፍጠር ሚድያው በግል ዘርፉ ልማት ላይ ዘላቂ

ተሳትፎ እንዲኖረው ለማስቻል ነው፡፡ ሚድያ ሚዛኑን

በጠበቀ ሁኔታ መረጃን ማስተላለፍ እንደሚገባው

ይህም በዜጎች መካከል ተአማኝነትን እንደሚያሰፍን

ዋና ፀኃፊው ጨምረው ገልፀዋል፡፡

ምክር ቤቱና ሚዲያው በጋራ አጀንዳ ላይ መከሩ

‹‹ሚዲያን ለአድቮከሲ›› የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተዘጋጅቷል

የቻምበር-ሚዲያ ፎረምም ተቋቁሟል

የምክር ቤቱ የኮርፖሬት ኮሙኒኬሽንና ህዝብ ግንኙነት

ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ደበበ አበበ በበኩላቸው

እንደገለፁት ጠንካራና ዘላቂ የሚድያ ተሳትፎ መኖር ምክር

ቤቱ በአዋጅ ቁጥር 341/2003 የተሰጠውን ተግባርና ሀላፊነት

በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ ለማስተወወቅ ወሳኝ ጉዳይ

ነው፡፡ የሚድያ ጣልቃ ገብነት መኖር የንግዱ ማህበረሰብ፣

የመንግስት አካላትና የሰፊው ህብረተሰብ መረጃ እንዲያገኝ

እና ግንዛቤ እንዲጨብጥ ብሎም በልማቱ ተሳትፎ ላይ

የበኩሉን አማራጭ እንዲወስድና ሃላፊነቱን እንዲወጣ

እንደሚያደርገውም ተናግረዋል፡፡ የንግድ ምክር ቤቱ የሚድያ

ኔትወርኪኒግ ፎረም ለግል ዘርፉ ልማት እንዲሁም በሀገርም

ውስጥ ሆነ በውጭ አገር ደረጃ የግል ዘርፉን የገበያ

ተወዳዳሪነት በማስተዋወቅ ረገድ ጉልህ አስተዋፅኦ

እንደሚያበረክት ዳይሬክተሩ አክለው ገልፀዋል፡፡

ስልጠናው የተሰጠው በሴንተር ፎር አፍሪካን ሊደርሽፕ

ስተዲስ (Center for African Leadership Studies)

ባለሙያዎች ሲሆን ሙሉ ወጭው የተሸፈነው በምክር ቤቱ

የግሉ ዘርፍ ማበልጸጊያ ማዕከል (PSD Hub) በኩል ከሲዳ

በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ነው፡፡

ተሳታፊዎች በስልጠና ላይ

Page 4: ምክር ቤቱ ቀጣይ መሪዎቹን መረጠethiopianchamber.com/Data/Sites/1/e-newsletter/e-newsletter issue 148.pdfDr. Bekele Bulado, Minister of Trade, representatives of

Ethiopian Chamber of Commerce and Sectoral Associations,

Corporate Communication and Public Relations Directorate Bi-monthly News Letter

No. 148 Oct. 26– Nov.9, 2017

8th GA: Thought “Enduring, but Fruitful”

next President and Vice President

of ECCSA respectively.

Similarly, Mrs. Teminet Solomon,

Dr. Aynalem Abayneh, Ato. Abe-

bayehu Girma, Ato Eyassu Mosisa,

Ato Ashenafi Feleke, Ato Teshale

Fisehatsion, Ato Tadesse Genna,

Dr. Hasen Abdulahi and Ato En-

gida Beyene were also nominated

members of the Board of Direc-

tors.

It was a year ago that the GA had

to undertake the electoral proce-

dure of the Board of Directors in

spite of its pending for almost

more than a year. In a press re-

lease delivered to journalists a few

months ago, the out-going Presi-

dent of ECCSA, Ato Solomon

Despite the persistent hardship

over a year, as many assumed, the

8th General Assembly of the Ethio-

pian Chamber of Commerce and

Sectoral Associations (ECCSA)

conducted on October 27, 2017 at

Hilton Hotel officially elected

members of the new Board of

Directors: President, Vice Presi-

dent and nine Board of Directors

that are going to lead the Cham-

ber for the next two years.

Accordingly, Engineer Melaku

Ezezew, President of Amhara

Chamber of Commerce And Sec-

toral Associations (ACCSA) and

Ato Aseffa Gebresillasie, President

of Tigray Chamber of Commerce

and Sectoral Associations

(TCCSA) were designated the

Inside this issue

10th Ethio-Chamber... P. 5

ECCSA-Media... p. 5

...US Delegation P 6

Alert

Afework, had provided an expla-

nation that the root causes of

such coincidences were the

existence of injustice and ab-

sence of rule of law among some

of member chambers in the

electoral procedures.

It was learned that the National

Chamber formed a committee

and task force that held the issue

and made a report of all the

complaints made by the member

chambers where the problem

aggravates, and delivered it to

the concerned government bod-

ies: Ministry of Trade (MoT) and

Ministry of Industry (MoI).

MoT and MoI, having looked

into the cases thoroughly, have

made their decisions, based on the

findings that the Chambers under

question had been found against the

proclamation and the regulation of

the private sector (indorsed in Sept.

2014), that they would resolve the

situation.

The GA, which is represented by 176

seats, has, at the end, finalized peace-

fully the electoral procedure that

undergone through disputable mo-

ments over a year.

Finally, the former Board of Directors:

Ato Solomon Afework, President; Ato

Abebaw Mekonnen, Vice President;

and the nine board members; honora-

bly delivered the place and officially

out-went while the in-coming ones

took over the place taking a solemn

oath of loyalty.

Engineer Melaku Ezezew-President (left) & Ato Aseffa Gebre Sillasie-V. President (right)

Page 5: ምክር ቤቱ ቀጣይ መሪዎቹን መረጠethiopianchamber.com/Data/Sites/1/e-newsletter/e-newsletter issue 148.pdfDr. Bekele Bulado, Minister of Trade, representatives of

ገ ጽ 5 / P A G E 5

10th Ethio-Chamber International Trade Fair Colorfully Conducted Over 80 Moroccan business delegates and many other exhibitors displayed their products on the show-

ground

On the five days long exhibition, Ethiopian products were expected to catch eyes of various cultures

The Ethiopian Chamber of Commerce

and Sectoral Associations (ECCSA)

organized from November 2-3, 2017, an

awareness raising training on business

reporting and media utilization for ad-

vocacy to government and private media

professionals at Adama, Dire Interna-

tional Hotel. Chamber-Media Network-

ing Forum (CMNF) was also established.

The main purpose of the training is to

enhance the understanding and the

practical skills of the journalists on

business reporting and media utilization

for advocacy.

The program tried to draw on cases to

highlight good practices and identify

lessons of real life experience of the

journalists on business reporting

and media utilization for advocacy.

Meanwhile, after an in-depth discus-

sion on the importance and signifi-

cance of the Forum, the two institu-

tions: ECCSA and the Media, also

established CMNF.

Speaking on the event, Endalkachew

Sime, Secretary General of ECCSA,

The 10th Ethio-Chamber Interna-

tional Trade Fair, which was

organized by the Ethiopian

Chamber of Commerce and Sec-

toral Associations (ECCSA) and

which stayed from November 26-

30, 2017, has been colorfully

organized upon the presence of

Dr. Bekele Bulado, Minister of

Trade, representatives of the

private sector.

In his opening remark, Dr. Bekele

Bulado, said that despite the

private sector’s investment grow-

ing over the last years; the local

companies are still facing firm

competition from international

ECCSA-Media: Stepping in Mutual Partnership The media were facilitated with awareness raising training on media utilization for advocacy

CMNF was also established

Contd. to P. 6

Contd. to P. 7

market. In this regard local

manufacturing firms need to

improve the quality of their

products by investing on mana-

gerial and technical skills.

The Minister also said that since the

country’s economy has been registered a

continuous double

stated that the significance of the

Forum was to strengthen

Opening Ceremony of the trade fair High officials, visiting the trade fair

Page 6: ምክር ቤቱ ቀጣይ መሪዎቹን መረጠethiopianchamber.com/Data/Sites/1/e-newsletter/e-newsletter issue 148.pdfDr. Bekele Bulado, Minister of Trade, representatives of

ገ ጽ 5 / P A G E 6

ECCSA Receives US Delegation

and ensure the sustainability of

the media intervention in the

private sector’s development by

creating a common platform

between ECCSA and the media.

According to the Secretary Gen-

eral, the media intervention

should be in a way it promotes

the domestic private sector as the

domestic private sector, apart

from its economic partner of the

society, is one of the key compo-

nents of the society.

“Therefore,” said Ato Endal-

kachew, “there is a need for the

media to produce a balanced story

where facts would be illustrated

as they are, with of course a mer-

ciless constructive criticism”. “In

so doing, we would be able to

build trust among citizens”, the

Secretary added.

Debebe Abebe, Corporate Communi-

cations and Public Relations Director

in ECCSA on his part said that strong

and sustainable media intervention is

a prerequisite to address the Chamber

System and its mandates stipulated in

the establishment proclamation

no.341/2003 to the vast audience

across the country and globally.

The media intervention contributes to

an informed economic condition and

allows the business community, gov-

ernment bodies and the entire people

to form views and make informed

choices in respect of visionary devel-

opment, the Director added.

The Ethiopian Chamber of Com-

merce and Sectoral Associations

(ECCSA) received a US delegation

from US- Africa Business Center, US

Chamber of Commerce, on Novem-

ber 8, 2017 at the Chamber’s Board

room and discussed on the activities

the two entities will undertake in

cooperation.

The aim of the meeting was discuss-

ing on the possible areas of collabo-

ration between ECCSA and US-

Africa Business Center (USAfBC).

A power point presentation on the

overall activities and services pro-

vided by ECCSA, Ethio-US business

relations, exported and imported

commodities, possible areas of coop-

ECCSA-Media: ...cont’d from p.5

eration between the two coun-

tries and other related topic

was presented from ECCSA

side and the delegation re-

flected on it.

The delegation assured to work

jointly in the future on the

ways the relations of the two

chambers are strengthened in the future

especially issues on how trade and invest-

ment is promoted, supporting of capacity

building, sharing of best practices, mem-

bership protection, fundraising, providing

incentives for associations and others.

It was learnt that USAfBC is the top voice

advocating for increased trade between

the United States and Africa,

with a focus on leading the US

business community in a new

period of unprecedented engage-

ment with Africa’s regional eco-

nomic communities.

The CMNF, said the Director,

is, therefore, an important

contribution to the develop-

ment of the private sector in

that it holds a significant po-

tential for its growth and com-

petitiveness both locally and at

international stages.

The Forum will be expected to

assign members of the coordi-

nating committee on the con-

secutive program.

The training was financed by

the Private Sector’s Develop-

ment (PSD) Hub, a project

supported by Sida in ECCSA

and was provided by Center for

African Leadership Studies

(CALS).

ECCSA, discussing with US delegation

Participating on the training

Page 7: ምክር ቤቱ ቀጣይ መሪዎቹን መረጠethiopianchamber.com/Data/Sites/1/e-newsletter/e-newsletter issue 148.pdfDr. Bekele Bulado, Minister of Trade, representatives of

“You are kindly invited to use the Resource

and WTO Reference Center at ECCSA Build-

ing 7 th floor room number

714. You will get trade and

investment information.” Service Hours-Monday-Friday, from

9.00 am-5.00 pm

Editor-in-Chief: Debebe Abebe

Editors: Yosef Teshome

Tibebu Taye

Photographing: Yared Ababu

Protocol: Sisay Astatke

Address:

Tell: +251-115-54-09-93

Fax: +251-011-5517699

Email: [email protected]

According to the outgoing Presi-

dent, the 10th Ethio-Chamber Trade

Fair hosted a swarm of known

international companies of various

cultures that have geared them-

selves to the local exhibition with

new spirit of entrepreneurships;

therefore, the event contributes

greatly to scale up the Small and

Medium Enterprises (SMEs) to the

level of Medium and Large Indus-

tries (MLIs) as they might explore

technological innovations and ex-

periences of those cultures.

Endalkachew Sime, Secretary Gen-

eral of ECCSA on his part recalled

that the Chamber hosted earlier

digit growth annually for more than a dec-

ade, the level of extreme poverty signifi-

cantly reduced from close to 40% less than

23%. And, since the private sector’s contri-

bution to this achievement is a lot, it has

been recognized by the government as the

main driving force in the overall develop-

ment process of the nation, the Minister

added. Dr. Bekele also forwarded his assur-

ance that his Ministry works to strengthen

the public private consultative forum as the

partnership between the government and

the private sector is believed to be a mile-

stone for the national growth and sustain-

able development.

Citing Ethio-Chamber International Trade

Fair as great opportunity to strengthen the

market linkage by promoting local products

and services, the Minister recommended

that the private sector should be aware the

fact that competitiveness is the only way to

survive in the globalized economy.

The former President of ECCSA, Ato Solo-

mon Afework in his welcoming speech said

that the Ethio-Chamber International Trade

Fair is mainly aimed at promoting Ethiopian

products (goods), services, and industrial

inputs to enhance competitiveness of the

local industries and attracting investment.

The ‘Buy Ethiopian’ motto has targeted not

only in promoting Ethiopian products to the

global market, it is also essentially linked

with strengthening capacity of local markets,

Ato Solomon added.

than the Fair the 3rd Ethio-

Morocco Business Forum that

comprised of the biggest ever

business delegation (with more

than 80 members) from Afri-

can soil.

Stating that our decade long

trade and investment efforts

were focusing on Asia under

the South-south Cooperation,

the Secretary General under-

scored that it is an African

pride to see Africans investing

on African soil.

On the Fair held under the

title: “Buy Ethiopian”, about 130

10th Ethio-Chamber ...cont’d from p.5

local businesses, over 80 Moroccan

business delegates and exhibitors of

various other countries showcased

their products which help them

enter into the investment arena and

have market networking.

So far, ECCSA has organized suc-

cessfully nine international trade

fairs annually which have brought

significant contribution in promot-

ing the country’s goods and services

and scaling up competitiveness of

local industries.