48
ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLMክር b@T -ÆqEnT ywÈ ደንብ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ካውንስል ማቋቋሚያ ደንብ ቁጥር 97/2004 ደንብ ቁጥር 46/1998 በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት የጤና አገልግሎት አሰጣጥና አስተዳደር ደንብ Regulation No 46/2005 Health Service Delivery, Administration and Management Regulation of the Southern Nations, Nationalities and People Regional Government የሀገሪቱን የጤና ፖሊሲ ተግባራዊ ለማድረግና የክልሉም የቴና አገልግሎ አሰጣጥ ደረጃውን የጠበቀና በሥርዓት የሚመራ እንዲሆን ለማስቻል የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት የጤና አገልግሎ አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 84/1996 ማጽደቁ ይታወሳል፡፡ ይህንንም አዋጅ ለማስፈጸም ይረዳ ዘንድ ደንብ ማዘጋጀት አስፈላጊ ስለሆነ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት በክልሉ መንግስት የጤና አገልግሎት አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር In order to implement the country’s health policy and to enable the provision of health services in the Southern Nations, Nationalities and Peoples regional state have certain standards and systems, the regional council has proclaimed health service delivery and administration proclamation, No. 84/2004. For the proper implementation of this proclamation, it has become necessary to issue a regulation; and hence the Council of the SNNP Regional Government in accordance with powers vested in it by Article 22 sub articles 1 of SNNP Regional Government Health Service Delivery, ((((( Year No --------- Hawassa, 1 st Dec. 2005 ፲፰ ›mT q$_R ----- ሀዋሳ ህዳር ፳፪ ቀን ፲፱፻፺፰ ዓ.ም Page 1993 of 2280

ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B …...መንግስት ምክር ቤት በክልሉ መንግስት የጤና አገልግሎት አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ

  • Upload
    others

  • View
    8

  • Download
    0

Embed Size (px)

Citation preview

ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGSTdb#B nU¶T Uz@È

DEBUB NEGARIT GAZETA OF THEFEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ?ZïC KLል Mክር b@T

-ÆqEnT ywÈ ደንብ

በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት

የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ካውንስል ማቋቋሚያ ደንብ ቁጥር 97/2004

ደንብ ቁጥር 46/1998በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ

መንግስት ምክር ቤት

የጤና አገልግሎት አሰጣጥና አስተዳደር ደንብ

Regulation No 46/2005

Health Service Delivery, Administration and

Management Regulation of the Southern

Nations, Nationalities and People Regional

Government

የሀገሪቱን የጤና ፖሊሲ ተግባራዊ ለማድረግና

የክልሉም የቴና አገልግሎ አሰጣጥ ደረጃውን

የጠበቀና በሥርዓት የሚመራ እንዲሆን

ለማስቻል የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች

ክልላዊ መንግሥት የጤና አገልግሎ አሰጣጥና

አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 84/1996 ማጽደቁ

ይታወሳል፡፡ ይህንንም አዋጅ ለማስፈጸም ይረዳ

ዘንድ ደንብ ማዘጋጀት አስፈላጊ ስለሆነ የደቡብ

ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ

መንግስት ምክር ቤት በክልሉ መንግስት የጤና

አገልግሎት አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር

In order to implement the country’s health policy

and to enable the provision of health services in

the Southern Nations, Nationalities and Peoples

regional state have certain standards and systems,

the regional council has proclaimed health service

delivery and administration proclamation, No.

84/2004. For the proper implementation of this

proclamation, it has become necessary to issue a

regulation; and hence the Council of the SNNP

Regional Government in accordance with powers

vested in it by Article 22 sub articles 1 of SNNP

Regional Government Health Service Delivery,

((((( Year No ---------Hawassa, 1st Dec. 2005

17/2011

፲፰ ›mT q$_R ----- ሀዋሳህዳር ፳፪ ቀን ፲፱፻፺፰ ዓ.ም

Page 1993 of 2280

84/1996 አንቀጽ 22 ንዑስ አንቀጽ፩ ሥር

በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህን ደንብ

አውጥቷል፡፡

1. አጭር ርዕስ

ይህ ደንብ "የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና

ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት የጤና

አገልግሎ አሰጣጥና አስተዳደር ደንብ ቁጥር

46/1998" ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡

2. ትርጉም

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው

ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፡

1. "ገቢ" ማለት ሆስፒታሎችና ጤና

ጣቢያዎች ከሚሰጧቸው ማናቸውም

የጤና አገልግሎቶች፣ የመድኃኒት

ሽያጭና ከሌሎች አገልግሎቶችና ዕቃዎች

ሽያጭ የሚገኝ ገቢ እንዲሁም በዓይነትም

ሆነ ነጥሬ ገንዘብ የሚገኝ እርዳታ ነው፣

2. "ሶስተኛ ወገን" ማለት የአገልግሎት

ተጠቃዎችን ወጪ /በኢንሹራንስም ሆነ

በሌላ መልክ/ የሚሸፍን የግል ወይም

የመንግሥት አካል ማለት ነው፡፡

3. "የጤና አገልግሎት" ማለት የበሽታ

መከላከልን፣ ቁጥጥርን፣ ተላላፊ

በሽታዎች ቅኝትን፣ የአካል፣ የላቦራቶሪ፣

የራጅና ሌሎች ጤና ነክ አጠባበቅ

ምርቶችን ያጠቃልላል፡፡

Administration and Management Proclamation

No. 84/2004 has issued this regulation.

1. Short title

This regulation may be cited as the “Heath

Service Delivery, Administration and

Management Regulation of the Southern

Nations, Nationalities and Peoples regional

Government No 46/2005

2. Definitions

Unless the context requires otherwise in this

regulation

a. “Revenue” means all revenue accruing to

health institutions from health services they

render sales of drug, other goods and

services and donations they obtain in cash or

in kind;

b. “Third Party” means public or private

organization which finances expenses of

beneficiaries of diseases, monitoring of

contagious diseases, physical, laboratory, x-

ray and other schemes;

c. “Health Service” means prevention and

control of diseases, monitoring of

contagious diseases, physical, laboratory, x-

ray and other health examinations and

curative treatment and includes

dissemination of health care education;

Page 1994 of 2280

4. "ነፃ ህክምና" ማለት ወጪው አግባብ

ባለው የመንግሥት ወይም በሌላ አካል

ተሸፍኖ የመክፈል አቅም ለሌላቸው ዜጎች

የሚሰጥ የጤና አገልግሎት ነው፡፡

5. "ክፍያ የማይጠየቅበት የጤና አገልግሎት"

ማለት የኅብረተሰቡን የጤና አጠባበቅ

ልምድ ከማሳደግ እንዲሁም በሕዝብ ጤና

አጠባበቅ ጉልህ ሚና ያላቸውን የጤና

አገልግሎቶች ከመስጠት ጋር በተያያዘ

ለሁሉም የኅብረተሰብ ክፍል ያለክፍያ

የሚሰጥ አገልግሎት ነው፣

6. "አዋጅ" ማለት የደ/ብ/ብ/ሕ ክልላዊ

መንግሥት የጤና አገልግሎት አሰጣጥና

አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 84/1996 ነው፣

7. "ወጪን የሚሸፍን አካል" ማለት

የመክፈል አቅም ለሌላቸው ወይም

ለሌሎች የኅብረተሰብ ክፍሎች

የሚወጣውን የጤና ወጪ የሚሸፍን

አካል ማለት ነው፣

8. "ጤና ቢሮ" ማለት እንደ አግባቡ

የደ/ብ/ብ/ሕ ክልላዊ መንግሥት የጤና

ቢሮና በሥሩ በየደረጃው በሚገኙ

d. “Fee waiver” means provision of health

service free of charge to persons who can

not afford payment because of low income,

whose costs are covered by appropriate

public body;

e. “Exempted Services” means health services

provided free of charge to all irrespective of

level of income by reason of them being of

public health nature that widely affect the

general public and improving the health

seeking behavior of the society,

f. “Proclamation” Shall mean the SNNP

Regional Government Health Services

Delivery, Administration and Management

Proclamation No. 84/2004

g. “Agency Financing Health Expenses’ ” shall

mean any administrative body, which by

appropriation budget, covers the medical

expenditure of patients or patients who

cannot afford to pay.

h. “Bureau” shall mean a governing body

established pursuant to Article 7 of the

SNNP Regional Government Health Bureau

Page 1995 of 2280

የአስተዳደር እርከኖች ያሉትን የጤና

መምሪያዎችንና ጽ/ቤት የሚያጠቃልል

ነው፡፡

9. "የሆስፒታል የሥራ አመራር ቦርድ"

ማለት ሆስፒታሎችን በበላይነት

የሚያስተዳድር የደ/ብ/ብ/ሕ ክልላዊ

መንግሥት የጤና አገልግሎት አሰጣጥና

አሰተዳደር እርከኖች ያሉትን የጤና

መምሪያዎችንና ጽ/ቤትን የሚያጠቃልል

ነው፡፡

፲. "ሕክምና ነክ ያልሆኑ አገልግሎቶች"

ማለት በአንቀጽ ፪ በንዑስ አንቀጽ ፫

ከተጠቀሱት አገልግሎቶች ውጭ በሌላ

አካል ሊሰጡ የሚችሉ አገልግሎቶች

ማለት ነው፡፡

፲፩. "ሌላ ወገን" ማለት የግል፣ የመንግሥት

ወይም መንግስታዊ ያልሆነ አካል ሆኖ

ህክምና ነክ ያልሆኑ አገልግሎቶችን

ኮንትራት በመውሰድ የሚያንቀሳቅስ አካል

ነው፡፡

፲፪. "የግል ሕክምና መስጫ ዩኒት" ማለት

ከሆስፒታሎች መደበኛ የሕክምና

አገልግሎት ጎን ለጎን በሆስፒታሉ

የሚቋቋም ለተመላላሽ ወይም ተኝገው

ለሚታከሙ ታካሚዎች የሕክምና

የአገልግሎት የሚጥበት ዩኒት ነው፣

and institutions under the Bureau;

i. “Board” Shall mean a governing body

established pursuant to Article 7 of the

SNNP Regional Government Health

Services Delivery, Administration and

Management Proclamation No 84/2004 to

oversee the operation of a particular

Hospital;

j. “Non-clinical Services” Shall mean Services

other than those listed under Article 2 Sub-

article C3 of this regulation which is to be

out sourced to other parties.

k. “Other Party” shall mean Private,

government or non-governmental

organization or institution other than the

Bureau and the Hospital;

l. “Private wing” Shall mean a unit established

in the public hospital in addition to the

general ward providing inpatient and/or

outpatient health services;

Page 1996 of 2280

፲፫."የሆስፒታል ስራ አመራር" ማለት የሆስፒ

ታሉን አጠቃላይና የዕለት ተዕለት ተግባር

በበላይነት የሚያስተዳድር አካል ነው፣

፲፬. "ተራፊ ሂሳብ" ማለት የእርጅና ቅናሽን

ጨምሮ ቀጥተኛ ወጪዎች ተቀንሰው

የሚቀረው ሂሳብ ነው፣

፲፭. በዚህ ደንብ ውስጥ ያልተካተቱ ዋና ዋና

ቃላቶችና ሀገጎች በአዋጁ የተሰጣቸው

ትርጉም ይኖራቸዋል፡፡

3. ዓላማዎች

1. ዋና ዓላማ

በክልሉ መሠረታዊ የጤና አገልግሎትን

ለማስፋፋትና ለማጠናከር እንዲሁም

ፍትሃዊና ጥራቱ የተሻሻለ ለማድረግ

እንዲቻል ሀብት በማፍራትና ወጪን

በመጋራት ላይ የተመሰረተ ቀልጣፋና ዘላቂ

የጤና አገልግሎ ሥርዓትን መዘርጋት ነው፡

2. ዝርዝር ዓላማዎች

1. ሆስፒታሎችና ጤና ጣቢያዎች ገቢያቸውን

ከመንግሥት ከሚመደ ብላቸው በጀት

በተጨማሪ እንዲጠ ቀሙ በማድረግ

የተቋማቱን የጤና አገልግሎ ጥራት

ማሻሻል፣

m.“Hospital Management” shall mean the

governing body of a hospital overseeing the

day-to-day operations of the hospital;

n. “Surplus” shall mean the revenue of the

private wing net of direct operational costs

including depreciation;

o. Terms not defined in this Regulation shall

have the meaning assigned to them in the

Proclamation.

3. Objectives

1. General Objectives

Expand equitable and quality basic health

Service delivery system and provide efficient

and sustainable health services based on cost

sharing and income generating schemes in the

region.

2. Specific Objectives

1. Enable health facilities to use their retained

income, in addition to the block budget

apportioned by the government, for better

health service delivery.

Page 1997 of 2280

2. የነፃ ሕክምናና ያለክፍያ የሚሰጡ የጤና

አገልግሎቶች አሰጣጥ ሥርዓ ቱን

በማሻሻል እንዲሁም የጤና አገልግሎትና

የወጪ አሸፋፈንን በመለያየት ሠርዓቱን

ፍትሐዊና ዘለቄታዊ ማድረግ፣

3. የሆስፒታሎችን አመራርና አሠራት

በማሻሻል አገልግሎታቸው የተቀላጠ ፈና

ቀስ በቀስ በገቢያቸው የሚተዳ ደሩ

በማድረግ የመንግሥት አቅጣጫ ወደ

መሠረታዊና መከላከል ላይ እንዲያተኩር

ማድረግ፣

4.በልዩ ልዩ ሕክምና ነክ ያልሆኑ ሥራዎች

የተሻለ ልምድና ችሎታ ያላቸው

የመንግሥት፣ የግልና መንግሥታዊ

ያልሆኑ ድርጅቶች በኮንትራት በማሠራት

ሆስፒታሎች በሕክምና ሥራዎች ላይ

እንዲያተኩሩ ማድረግ፣

5.ሆስፒታሎች የግል ሕክምና አገልግሎት

መስጫ ዩኒት የሚያቋ ቁሙበትን ስርዓት

በመዘርጋት የባለሙያዎችን ፍልሰት

መቀነስ፣ ለታካሚዎች አማራጭ የህክምና

አገልግሎት መስጠትና ተጨማሪ ገቢ

የሚያገኙበትን ሁኔታ መፍጠር፤

2. Make equitable and sustainable waiver and

exempted health service system in order to

improve the health service delivery system

3. Improve the management of hospitals and

make their services efficient so that

hospitals gradually create adequate

resources that will help them operate

independently and thus government could

concentrate on basic and preventive health

services.

4. Enable hospitals use their full time and

energy on clinical services only there by

outsourcing non-clinical services to

government, private and non- government

organizations which have better experience

and capacity on the field.

5. Lay down a system where by hospitals

establish private wings in order to reduce

the outflow of health personnel, provide

alternative choices of health services to

patients and create conditions where

hospitals could generate additional revenue.

Page 1998 of 2280

ክፍል አንድ

የሆስፒታሎችና የጤና ጣቢያዎች የገቢ

አጠቃቀም

4.የገቢ ምንጭ

1. ሆስፒታሎች/የጤና ጣቢያዎች ገቢ

ከሚከተሉት እና መሰል ምንጮች የሚገኝ

ሊሆን ይችላል፡፡

ሀ/የሆስፒታሎችና የጤና ጣቢያዎ ች

ዋንኛው ገቢ መንግሥት በየዓመቱ

በጥቅል የሚመድበት በጀት ይሆናል፡፡

ለ/ ከጤና፣ ከተለያዩ ዲያግኖስቲክ ከመኝታና

ከሕክምና አገልግ ሎቶች ክፍያ፣

ሐ/ ከመድኃኒትና አላቂ የሕክምና መገልገያ

ዕቃዎች ሽያጭ፣

መ/ ከነፃ ሕክምናና ከጤና ኢንሹ ራንስ ጋር

በተያያዘ ከሶስተኛ ወገን ከሚበሰብ ገቢ፣

ሠ/ ሆስፒታሎች ከሚሰጡት የማማከር፣

የሥልጠናና የምርምር አገልግሎ፣

ረ/ ጤና ነክ ካልሆኑ ሌሎች ዕቃዎችና

አገልግሎቶች፣

Part One

Revenue Utilization of Hospitals and Health

centers

4. Sources of revenue

Source of revenue of hospitals/health centers

may include the following :

1. The Major source of revenue for hospitals

and health centers shall be the Block

budget appropriated by the government.

2. Fees collected from health care and

diagnostic services and other services

related with medical treatment;

3. Sale of drugs and medical supplies,

4. Revenue collected from third parties in

connection with waiver and health

insurance schemes.

5. Fees collected from consultancy training

and research activities carried out by the

hospital/health center;

6. Income from non-medical services and

Page 1999 of 2280

ሰ/ በዓይነትም ሆነ በገንዘብ ከለጋሾች የተገኘ

ቀጥተኛ እርዳታ፡፡

5. የገቢ አሰባሰብ

1. የሆስፒታሎች/ጤና ጣቢያዎች ገቢ

የሚሰበሰበው በክልሉ መንግሥት

የፋይናንስ አስተዳደር አዋጅና ደንብ

ስለገቢ አሰባሰብ የተደነገገውን በመከተል

ይሆናል፡፡

2. ማንኛውም የሆስፒታል/ጤና ጣቢያ ገቢ

የሚበሰበው በፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት

ቢሮ ለዚህ አገልግሎት በሚያሳትመው

ደረሰኝ ብቻ ነው፣

3. ሆስፒታሎችና ጤና ጣቢያዎች

የሚያገኙት ገቢ በጤና አገልግሎት

ተቋሙስም በተከፈተ መደቡ "A" በሆነ

ልዩ የባንክ አካውንት ውስጥ ይቀመጣል፡፡

4. ማናቸውም ሆስፒታል/ጤና ጣቢያ

የሰበሰበውን ገቢ የመንግሥት የሂሳብ

አያያዝ ሥርዓት በመከተል መዝግቦ

በየወሩ ለፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ

ሪፖርት ማድረግ አለበት፣

5. ማንኛውም ሆስፒታል/ጤና ጣቢያ

የአገልግሎቶችን ክፍያ የሚያስከፍለው

goods;

7. Direct donations in cash or in kind.

5. Collection of Revenue\

1. Collection of revenue of hospitals/health

centers hall only be made in accordance with

the rules laid down in the Regional

government Financial Administration

Proclamation and Regulations issued there

under;

2. Revenues of hospitals/health centers shall

only be collected using the Revenue

Receipt of the Finance and Economic

Development Coordination Bureau;

3. Revenues of Hospitals/Health centers shall

only put in a Bank account A Kept under

the name of the facility.

4. Hospitals/health centers shall record the

revenue collected from such sources in

accordance with government accounting

procedures and report the same monthly to

the finance and Economic Development

Coordination Bureau.

5. Hospitals/health centers shall only require

Page 2000 of 2280

በቢሮው የተወሰነውን መሠረት በማድረግ

ብቻ ይሆናል፣ ዝርዝሩ በመመሪያ

ይወሰናል፡፡

6. ከሶስተኛ ወገን የሚሰበሰብ ገቢ በቢሮው

በሚወጣ መመሪያ መሠረት ይሆናል፡፡

7. ማንኛውም ሆስፒታል/ጤና ጣቢያ ገቢ

ለመሰብሰብ፣ በአግባቡ መረጃ ለመያዝና

ለመጠቀም የሚያስችል አቅም መገንባት

አለበት፡፡

6. የገቢ አጠቃቀም

1. ሆስፒታሎችና ጤና ጣቢያዎች ከመንግ

ሥት በጥቅል የሚያገኙትንና የሚሰበስ

ቡትን ገቢ በበጀት ዓመቱ ያሳውጃሉ፣

2. የሆስፒታሉ/የጤና ጣቢያው በጀት

ዓጠቃቀም በሆስፒታል ቦርድ/በጤና

ጣቢያው የስራ ዓመራር በጸደቀው

አመታዊ ዕቅድ መሰረት ይሆናል፡፡

3. ሆስፒታሎች/ጤና ጣቢያዎች ገቢያቸውን

ጤና ቢሮው የሚያወጣውን መመሪያ፣

ሊኖራቸው የሚገባቸውን የአገልግሎት

ደረጃ እና የውስጥ አደረጃጀት መሠረት

በማድረግ ከዚህ ቀጥሎ ለተመለከቱት

ተግባራት ሊያውሉ ይችላሉ፡-

payment at the user fee and bypass fee and

bypass fee tares set by the Bureau.

Directive issued by the bureau will

determine details.

6. Collection of fees from third parties shall

be made in accordance with the directives

issued by the bureau.

7. Any hospital/health center shall build its

capacity to properly collect record, deposit

and make use of its revenue.

6. Utilization of revenue

1. Hospital/health centers shall proclaim the

revenue they collect and the block budget

allocated by the government every fiscal

budget year;

2. The Budget utilization of hospitals/health

centers shall be in accordance with the

ratified annual plan of the hospital’s

board/health enters management

committee.

3. The revenue of hospitals/health centers

shall only be utilized in accordance with

the directives issued by the bureau to meet

the health facilities’ requires standard and

avail the necessary manpower and medical

equipment, That is to :

Page 2001 of 2280

ሀ/ በሕሙማን አላላክና አቀባበል ሥርዓት

ውስጥ የጤና ድርጅቱ ያለውን አቅም

ለማሳደግ ፣

ለ/ የመድኃኒትና የሌሎች የሕክምና

መገልገያ መሣሪያዎችንና ቁሳቁሶችን

አቅርቦት ለማሻሻል፣

ሐ/ በጤና ተቋሙ የሚሰጡ አገልግ ሎቶችን

ለማስፋፋት የሚረዱ ግዥዎችንና

ግንባታዎችን ለመፈፀም፣

መ/ የጤና ድርጅቱን መረጃ አያያዝ ስርዓት

እና ሌሎች የአሠራር ሥርዓቶችን

ለማሻሻል፣

ሠ/ የጤና ድርጅቱን ሠራተኞች ብቃትና

ውጤታማነት ለማሳደግ የስራ ላይ

ስልጠና ለመስጠትና ጤና ነክ

ምርምሮችን ለማካሄድ፣

ረ/ የጤና አጠባበቅ ትምህርትን በማጠናከር

በሽታዎችን የመከላከልና የመቆጣጠር

ተግባራትን ለማከናወን፡፡

ሰ/ ሌሎች በሆስፒታሉ /ቦርድ/የጤና ጣቢያ

የስራ አመራር የሚወስኑ ተግባራትን

ለማከናወን፡፡

4. በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ሥራ ላይ ያልዋለ

በጀት በቀጣዩ የበጀት ዓመት ከሚፈቀደው

በጀት ጋር በተጨማሪነ ታውጆ ስራ ላይ

a. To improve the services provided under

the Referral system

b. To improve the supply of drugs, medical

equipment and supplies;

c. To improve procurement and carry out

construction works to improve the health

care services of the hospital;

d. To develop health care information

system and manuals and to improve

procedures;

e. To conduct on job raining programs and

other similar health related researches so

as to improve the efficiency and

productivity of employees in the

facilities;

f. To strengthen health education activities

and undertake disease control and

preventive activities.

g. To undertake other activities inline with

the objectives designated by the hospital

board and health centers management

committee;

4. The unutilized budget of the

hospitals/health centers in the budget year

shall be proclaimed and utilized in the

Page 2002 of 2280

ይውላል፡፡

5. የገቢ አጠቃቀም ዝርዝር በሚወጣው

መመሪያ ይወሰናል፡፡

7. በገቢ የማይሸፈኑ ወጪዎች

በዓንቀጽ ፮ ንዑስ አንቀጽ /፫/ ንዑስ አንቀጽ

የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ሚከተሉት

ወጪዎች በገቢ ሊሸፈኑ አይችሉም፡፡

ሀ/ ማንኛውም የውጭ ሀገር ጉዞና ስልጠና

ለ/ ከሶስት ወራት በላይ የሀገር ውስጥ

የረጅም ጊዜ ስልጠና

ሐ/ ለሌላ አካል ተላልፈው የሚሰጡ የተለያዩ

ድጎማዎችና ስጦታዎች

መ/ ለአሽከርካሪዎች ትጥቅ

ሠ/ ለቋሚ የመንግስት ሰራተኞች ደመወዝ

ረ/ ለሌሎች በገቢ ለመጠቀም ከተቀመጡ

ዓላማዎች ውጭ የሆኑ ተግባራት፣

8. የወጪ አመዘጋገብ

1. የሆስፒታሎች/ጤና ጣቢያዎች የሰበሰቡትን

ገቢ የሆስፒታሎች የሥራ አመራር

ቦርዱ/የጤና ጣቢያው የስራ አመራር

ባፀደቀው የስራ ዕቅድ መሠረት ጥቅም ላይ

following budget year together with the

block budget appropriated to the next

budget year;

5. Details of revenue utilization shall be

determined in a directive.

7. Payments not allowed from retained

revenues

Without prejudice to the generality stated in

Article 6 sub article 3,g, the following

expenses shall not be covered from facilities’

revenue:

1. Any kind of foreign trip and training.

2. Long term domestic training programs

more than three months.

3. Any kind of subsidy given to the third

party.

4. Payments for hiring consultants.

5. Salary for permanent government

employees,

6. Revenue utilization other than those

activities, designed to meet the objectives

there in.

8. Recording of expenses

1. Hospitals/health centers shall utilize their

revenues in accordance with the ratified

work plan of the hospital management

Board/health center management and shall

Page 2003 of 2280

በማዋል ወጪውን በተገቢው የሂሳብ መደብ

ይመዘግባሉ፣

2. ሆስፒታሎች/ጤና ጣቢያ ከሰበሰቡት ገቢ

ላይ የሚፈጸሙ ክፍያዎች በተለያ መዝገብ

ተመዝግበው ይያዛል፣

3. ማናቸውም ሆስፒታል/ጤና ጣቢያ

የሰበሰበውን ገቢ ወጪ ሊያደርግ የሚችለው

የመንግሥትን የወጪ አፈፃፀም ሥርዓት

ተከትሎ መሆን አለበት፡፡

9. ሪፖርት አቀራረብ

1. ሆስፒታሎችና ጤና ጣቢያዎች መሪ

ዕቅድና ዓመታዊ መረጃ ዝርዝር ዕቅድ

ለቦርድ/ለጤና ጣቢያ ሥራ አመራር፣ ለጤና

ቢሮ እና ለፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ

ያቀርባሉ፡፡

2. ሆስፒታሎች/ጤና ጣቢያዎች የሥራ

ክንውንን፣ የገንዘብ አሰባሰብን፣

አጠቃቀምንና አያያዝን ያጋጠሙ

ችግሮችንና የተወሰዱ እርምጃዎችን

የሚያሳይ ሪፖርት ለቦርዱ/ለጤና ጣቢያው

ሥራ አመራር በየ3 (ሶስት) ወሩ ያቀርባሉ፡፡

3. ሆስፒታሉ/ጤና ጣቢያው የገንዘን አሰባሰብና

አጠቃቀም ሪፖትት ለጤና ቢሮው እና

ለፋይናንስና ኢኪኖሚ ልማት ቢሮ በየወሩ

ያቀርባሉ፡፡

0.. ...åÄåኦዲት

record expenses under appropriate code of

expenditure.

2. Payments of hospitals/health centers from

their retained revenues shall be recorded

separately.

3. Hospital/health centers shall follow

government disbursement procedures when

making payments out of their revenue.

9. Reporting

1. Hospitals/health centers shall prepare and

submit indicative and annual detailed

activity and financial plans to the

board/health centers management, health

bureau and Finance and Economic

Development Coordination Bureau.

2. Hospital/health centers shall submit

quarterly activity and revenue collection

and utilization report to the board/health

centre management every quarter together

with a report that states problems

encountered and measures taken.

3. Hospitals/health centers shall submit

monthly revenue collection and utilization

reports to both health bureau and Finance

and Economic Development Coordination

bureau.

Page 2004 of 2280

1. ሆስፒታሎች/ጤና ጣቢያዎች ገቢ

ለታለመለት ዓላማ መዋሉን ለማረጋገጥ

በሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት

ቁጥጥርና ክትትል ይደረግበታል፡፡

2. እያንዳንዱ በጥሬ ገንዘብም ሆነ በቼክ

የሚከፈል ወይም የሚሰበስብ ወጪና ገቢ

በሆስፒታሉ/ጤና ጣቢያዎ የውስጥ ኦዲተር

መመርመር የኖርበታል፡፡

3. የኦዲት ሪፖርቶች ለቦርዱ፣ ለጤና ቢሮ፣

ለፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ማስተባበሪያ

ቢሮና ለሌሎች ለሚመለከታቸወ አካላት

መድረስ አለባቸው፡፡

ክፍል ሁለት

በነፃ እና ክፍያ ሳይጠየቅ የሚጡ የጤና

አገልግሎቶች

01. የነፃ ህክምና አገልግሎት

1. የነጻ ሕክምና ማስረጃ እንዲሰጡ

የተፈቀደላቸው አካላት፣

1. የቀበሌ አስተዳደር ጽ/ቤት

2. የወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት

3. ማዘጋጃ ቤት/ከተማ አስተዳደር

2. የነፃ ሕክምና አገልግሎት ተጠቃሚዎች

የነጻ የህክምና አገልግሎት ማግኘት የሚችሉት፣

1. የመክፈል አቅም የሌላቸው ሆነው

ከወረዳና ከቀበሌ ጽ/ቤት የነፃ ህክምና

10. Audit

1. To verify whether the revenue of the

hospital/health center is used for designated

purposes the accounts shall be supervised

and monitored by the concerned bodies;

2. The internal auditor of the hospital/health

center shall audit every payment made in

cash or cheque and every revenue collected

by the hospital/health center;

3. Audit reports shall be submitted to the

board, the Health Bureau, Finance and

Economic Development Coordination

Bureau as well as to other appropriate

bodies.

Part Two

Waiver Scheme and Exempted Health

services

11. Waiver Scheme:

1. Authorities to issue waiver certificates

are:

1. Kebele Administration office

2. Woreda Administration office

3. Municipality/city Administration

2. Beneficiaries of Waiver Scheme

Beneficiaries of waiver scheme are the following

1. Persons who cannot afford to pay for

health services and thus provide evidence

Page 2005 of 2280

ማስረጃ የሚያቀርቡ

2. የጎዳና ተዳዳሪዎች ሆነው ከቀበሌ/ወረዳ/

ከተማ አስተዳደር ማስረጃ የሚያቀርቡ፣

3. በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ ምክንያቶች

ከመኖሪያ አካባቢያቸው ተፈናቅለው

ከቀበሌ/ወረዳ/ ከተማ አስተዳደርና

ከማዘጋጃ ቤት ማስረጃ የሚያቀርቡ፣

4. በጤና ተቋማት የ24 ሰዓት የድንገተኛ

አገልግሎ ተጠቃሚ ሆነው መክፈል

የማይችሉና ወይም ወጪ የሚሸፍን ሌላ

ተጠያቂ አካላ የሌላቸው ናቸው፡፡

3. የነጻ ሕክምና ማስረጃ የሚያገለግልበትጊዜ1. የነጻ ሕክምና ማስረጃ የሚያገለግለው

ማስረጃው ከተሰጠበት ጊዜ ጀምሮ

ለአንድ የበጀት ዓመት ብቻ ነው፡፡

2. የነፃ ሕክምና ማስረጃ የሚፀድቀው

በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ወር ነው፡፡

4. የነፃ ሕክምና ወጪ አሸፋፈን

1. ወረዳዎች በሥራቸው ለሚገኙ

መክፈል ለማይችሉ ነዋሪዎቻቸው

ዓመታዊ የጤና በጀት በመመደብ

ይይዛሉ፡፡

2. የወረዳው አስተዳደር የሚደርሰውን

ማስረጃ መሠረት በማድረግ

ታካሚው ላገኘው የሕክምና

አገልግሎት የተጠየቀውን ክፍያ

from the Kebele offices;

2. Street children who can provide evidence

from the Kebele/ Woreda/ City

administration.

3. The homeless and displaced persons when

they provide evidence from

Kebele/Woreda/City administration and

municipality.

4. Persons receiving 24 hours emergency

care provided by health institutions, who

can not afford to pay for the service, and

people with no third party accountable for

them

3. Validity of waiver certificate

1. The waiver certificate shall be valid only

for one budget year since from the date of

issuance.

2. The waiver certificate shall be endorsed

at the beginning of the budget year.

4. Financing waivers

1. Woredas shall appropriate health budget

quota that may be used to cover waivers.

2. The woreds/city administration shall on

the basis of supporting documents from

health facilities evidencing the cost of

health services provided to beneficiaries

Page 2006 of 2280

ይፈፅማል፣

3. ከሌሎች መንግስታዊና መንግስታዊ

ካልሆኑ ድርጅቶች የሚላኩ የነጻ

ታካሚዎች ወጪዎች በላኪው

ድርጅት ይፈጸማል፡፡

4.ከሌሎች ክልሎች የሚመጡ የነጻ

ታካሚዎች በቅብብሎሽ ስርዓቱ

መሠረት አገልግሎት እንዲያገኙ

ይደረጋል፡፡ የቅብብሎሽ ስርዓቱን

ሳይጠበቁ የሚመጡ ታካሚዎች

የመጣሻ ክፍያ ይከፍላሉ፣

5.ከሌሎች የክልሉ ወረዳዎች በቅብብሎሽ

ስርዓት የሚመጡ የነፃ ታካሚዎች

ወጪ አሸፋፈን ቢሮው በሚያወጣው

መመሪያ ይወሰናል፡፡

6.ከሌሎች ክልሎች የሚመጡ የነጻ

ታካሚዎችን ወጪ አሸፋፈን

በሚመለከት ከክልሎቹን ከፌ/ጤና

ጥበቃ ሚ/ር በሚወጣ መመሪያ

መሠረት ይወሰናል፡፡

7.ወጪውን የሚሸፍነው አካል ከጤና

አገልግሎት መስጫ ተቋማት ጋር

አገልግሎቱን ስለሚሰጡበት ሁኔታ

የውል ስምምነት ይፈጽማል፡፡

effect payment on account of health

budget appropriated to the kebeles under

it.

3. The cost of health services received by

persons certified by government or non

governmental organizations shall be

covered from the budget appropriated to

such public body;

4. Persons entitled to waivers coming from

other regions shall receive such services

in accordance with the referral system put

in place. Persons who infringe the referral

system shall pay the pass by fee.

5. The cost of covering waivers coming

from other regions’ woredas in

accordance with the referral system will

be determined by a directive issued by

the bureau.

6. Issues concerning financing of waivers

coming from other regions will be

determined according to a directive to be

issued under the Federal Ministry of

Health and Regional Government health

bureaus in the future.

7. The agency financing Health Expenses

shall conclude an agreement, with the

health institution, which specifies the

Page 2007 of 2280

8. የነፃ ሕክምና ወጪ የሚሸፈነው

በመንግስት የጤና ድርጅት

ለሚታሙት ብቻ ነው፡፡

5. የነፃ ሕክምና ተጠቃሚ እና አስፈፃሚ

ተግባርና ኃላፊነት

1. የህብረተሰብ የሥራ ድርሻ

ሀ/ የነጻ ህክምና ተጠቃሚ የሚሆኑ

ግለሰቦችን ለመለየት በሚደረገው

ሥራ ንቁተሳትፎ ማድረግ

ለ/ የነፃ ህክምና ማስረጃን በአግባቡ

መያዝና በአገልግሎት ጊዜ

ነዋሪዎች መታወቂያ እና ማስረጋ

ማሳየት፤

ሐ/ የተሰጠው የነጻ ህክምና ማስረጃ

ለሌላ አካል አሳልፎ አለመስጠት

2. የቀበሌ አስተዳደር ጽ/ቤት የሥራ

ድርሻ

ሀ/ በየበጀት ዓመቱ የነጻ ህክምና

አገልግሎት ማግኘት የሚባቸው

ነዋሪዎች ህብረተሰቡን በሳተፈ

መልኩ መለየት

ለ/ የነጻ ህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ

የተለዩት ነዋሪዎች ዝርዝር

ለወረዳ/ከተማ አስተዳደር መላክና

እንዲረጋገጥ ማድረግ

ሐ/ የቀበሌ ማህበራዊ ፍ/ቤት ከቀበሌው

type of service to be provided.

8. The cost of Waivers shall only becovered for those who get the healthservices from government healthfacilities.

5. Responsibility of waiver beneficiaries

and implementing bodies.

5.1.Responsibility of the community;

5.1.1. Participate actively in the screening

of persons eligible for waivers.

5.1.2. Keep the waiver certificate

appropriately and show it together

with residence identification card

when service is provided.

5.1.3. Waivers shall not give the waiver

certificate to the other bodies.

5.2.Responsibility of the kebele

administration.

5.2.1. Every budget year, kebele

administrations shall notify lists that

contain the names of people eligible

for fee waiver schemes.

5.2.2. The kebele administration shall send

the list of fee waivers to the

woreds/city administration and gets

it confirmed.

Page 2008 of 2280

አስተዳደር ጽ/ቤት በሚቀርበው የነፃ

ሕክምና ጥያቄ መሠረት የመጨረሻ

ውሳኔ ይሰጣል፡፡

መ/ የነጻ ሕክምና የተፈቀደለትን

ግለሰብ የኑሮ ደረጃ በየጊዜው

በመከታተል የመክፈል አቅም ያገኘ

ሆኖ ሲገኝ ይህንኑ ለወረዳው ከተማ

መስተዳድር ያስታውቃል አገልግሎ

ቱም እንዲቋረጥ ያደርጋል፡፡

3.የወረዳ ከተማ አስተዳደር የሥራ

ድርሻ

ሀ/ ከቀበሌ ተለይቶ የሚመጡ የነጻ

ህክምና አገልግሎት ተጠቃሚዎች

ዝርዝር ያረጋግጣል

ለ/ በሥሩ ለሚኙ ቀበሌ ነፃ ታካሚዎች

የህክምና ወጪ ለመሸፈን

የሚያስችል በጀት ይይዛል

ሐ/ ከመንግስት የጤና ተቋማት ጋር

ስለ ነፃ ታካሚዎች ወጪ አሸፋፈን

የውል ስምምነት ይፈራረማል፤

መ/ ከጤና ተቋማት የሚቀርቡ የክፍያ

ጥያቄዎችን እያጣራ በውሉ

መሰረት ክፍያ ይፈጽማል

4. ጤና ተቋማት የሥራ ድርሻ

ሀ/ ለነፃ ታካሚዎቹ ከሌሎች ከፋይ

ተገልጋዮች ባልተለየ መልኩ

አገልግሎቱን መስጠት፣

5.2.3. The Kebele Social court shall give

final decision on the waiver scheme

request.

5.2.4. Monitor closely the improvement in

the living standards of beneficiaries

and inform the Woreda/city

administration when the beneficiary

acquires the ability to pay and thus

terminates the service.

5.3.Responsibility of the woreda/city

administration.

5.3.1. Confirm the list of fee waivers

received from the kebele

administration.

5.3.2. Appropriates budget quota that may

be used to cover waivers in its

kebeles.

5.3.3. Concludes an agreement, with the

health institutions, that specifies the

financing of wavers.

5.3.4. Verifies and disburses payment

certificated received from health

facilities.

5.4.Responsibility Health Institutions

1. Render health services without making

distinction between waived and paying

Page 2009 of 2280

ለ/ ታካሚዎች በአገልግሎት

የሚከፍሉት የክፍያና መጠንና የነፃ

ሕክምና ሊገኝ የሚችልበትን ሁኔታ

በግልፅ ቦታ መለጠፍ እንደ

አስፈላጊነቱም ህዝብ እንዲያውቅ

ትምህርታዊ ቅስቀሳ ማካሄድ፣

ሐ/ ከነፃ ታካሚ ወጪን የሚሸፍን

አካል ጋር ስለአገልግሎት አሰጣጥና

ወጪው ስለሚከፈልበት ሁኔታ

ውል መፈራረም፣

መ/ ለነጻ ታካሚዎች ከተሰጠው

የህክምና አገልግሎት ጋር የተያያዙ

መረጃዎቸን በማቅረብ ወጪውን

ለሚሸፍነው አካል በየ ሩብ ዓመቱ

ጥያቄ በማቅረብ ያስፈጽማል፡፡

ሠ/ ለነጻ ታካሚዎች ለተሰጠ የሕክምና

አገልግሎ ሊከፈል የሚገባውን

ሂሳብ ስብስቦ ገቢ ማድረግ፣

ይህንንም ለማስፈጸም የሚያስችል

የአሰራር ሥርዓት ይዘረጋል፡፡

6. ክትትልና ቁጥጥር

የቀበሌው አስተዳደር በአቅራቢያው ወረዳ

ከሚገኝ የጤና ተቋም፣ የወረዳው ጤና

ጥበቃ ጽ/ቤት፣ ከወረዳው/ከተማ አስተዳ

ደርና ሌሎች ከሚመለከታቸው አካላት ጋር

በመሆኑ በዓመት ሁለት ጊዜ ስለ ነፃ

ታካሚዎች ፈቃድ አሰጣጥ እና አፈፃፀም

patients;

2. Post the fee payable and the conditions

under which health services are provided

free of charge and conduct educational

programs to make the public ware of this

fact;

3. Conclude an agreement with the Agency

financing Health Expenses, on the type of

service and mode of payment;

4. Submit to the concerned body quarterly

request for reimbursement of costs by

presenting supporting documents

evidencing services provided to persons

entitled to waivers and implements;

5. Collect and deposit payments made in

reimbursement of costs incurred for

health services provided to patients

entitled to waivers and develop a system

by which the collection is to be made.

6. Monitoring and Supervision

The kebele Administration together with the

health institutions operating in neighboring

Woredas,/city administration of the woreda

of which it is part of, and other concerned

Page 2010 of 2280

ይመግማል፡፡የእርማት እርምጃም ይወስዳል፡፡

1. የነፃ ሕክምና ማስረጃ ዝግጅት

1. የነፃ ሕክምና ማስረጃ ሰጪው አካል

ለነጻ ታካሚዎች የሚያገለግል ወጥ

የሆነ ቅጽ ያዘጋጃል፡፡ ይዘቱ በመመሪያ

ይወሰናል፡፡

2. የነፃ ሕክምና ማስረጃ በአራት ቅጂ

የሚዘጋጅ ሆኖ፡-

ሀ/ በቤተሰቡ፣

ለ/ በጤና ተቋሙ

ሐ/ በወረዳ ከተማ አስተዳደር እና

መ/ በፈቃድ ሰጪው አካል ዘንድ

እንዲያዝ ይደረጋል፣

3. ፈቃድ ሰጪው አካል ለሰጠው የነጻ

ሕክምና ማስረጃ ትክክኛነትና

አግባብነት ኃላፊነቱንና ተጠያቂነቱን

የሚወስድ ሲሆን፣ ማስረጃው ትክክለኛ

ሆኖ ባይገኝ ለአደረሰው የሥራ

አፈጻጸም በደል አግባብ ባለው ህግ

መሠረት ተጠያቂ ይሆናል፡፡

፲፪.. ...KFÃKክፍያ የማይጠየቅባቸው የጤና አገልግሎ

ዓይነቶች

በአዋጁ አንቀጽ 13 መሠረት በደ/ብ/ብ/ሕ/

ክልላዊ መንግስት ሥር ባሉ ጤና ተቋማት

ያለክፍያ የሚሰጡ የጤና አገልግሎቶች

bodies conduit biannual evaluation about the

issuance and administration of waiver

certificate and takes corrective measures.

1. Preparation of waiver certificate

1. The body authorized to give waiver

Certificates shall issue original formats

for waivers. A directive will determine its

content.

2. The wavier certificate shall be prepared

in four copies and distributed to the;

a. Household;

b. Health institution;

c. Woreda/city administration;

d. Issuing authority.

3. The issuing authority shall be responsible

for the authenticity of the waiver

certificate it issued and shall be liable

under appropriate law for any fraudulen

certificates issued.

12. Type of exempted Health Services

As stated in article 13 of the proclamation,

following are the list of exempted services

provided free of charge by the health

Page 2011 of 2280

የሚከተሉት ናቸው፡፡

ሀ/ በመሠረታዊ የጤና አገልግሎት መስጫ

ተቋማት የሚሰጥ የቤተሰብ እቅድ

አገልግሎት

ለ/ በመሰረታዊ የጤና አገልግሎ መስጫ

ተቋማት የሚጥ የቅድመ ወሊድ፣ ወሊድ

እና ድህረ ወሊድ አገልግሎት፣

ሐ/ ፀረ- ስድስት የሕፃናት እና እናቶች

ክትባት፣

መ/ የሳንባ ነቀርሳ በሽታ ከተረጋገጠ በኋላ

ክትትልና ህክምና፣

ሠ/ በፈቃደኝጀት ላይ የተመሰረተ ኤች/አይ/ቪኤድስ ምርመራና ከእናት ወደ ጽንስእንዳይተላለፍ መከላከል፣

ረ/ የሥጋ ደዌ ሕክምና

ሰ/ ወረርሽኝ መከታተልና ቁጥጥር

ሸ/ ፌስቱላ

ቀ/ ለጤና ባለሙያዎች የሥራ አካባቢ ስጋት

የሚያቃልሉ የክትባትና የሕክምና

አገልግሎት፣

በ/ ወጪያቸው በመንግሥት የሚሸፈን ሆኖ

ወደፊት ያለ ክፍያ እንዲጡ የሚወሰኑ

ሌሎች የጤና አገልግሎቶች፡፡

፲፫. ክፍያ የማይጠየቅባቸው አገልግሎቶች ወጪ

አሸፋፈንና ሪፖርት አደራረግ

1. ክፍያ የማይጠየቅባቸው የሕክምና

አገልግሎቶች ወጪ በመንግሥት

በሚመደብ በጀት እና ከበጎ አድራጊዎች

በሚኝ እርዳታ የሚሸፈን ይሆናል፡፡

institutions under the SNNP Regional

Government:

1. Family planning service in primary

health care units.

2. Pre natal, delivery and post natal services

in primary health care units;

3. Immunization of mothers and children

against six child illnesses;

4. Diagnosis, treatment and follow-up of

Tuberculosis;

5. Voluntary Counseling and Testing ofHIV/AIDS and prevention of HIV/AIDStransmission from mother to child;

6. Leprosy management;

7. Epidemic follow follow-up and control;

8. Fistula management;

9. Immunization and treatment of health

professionals to reduce risk related to

occupational hazards;

10. Other services to be provided free of

charge on reason of future endorsement

by the Government.

13. Financing of exempted services and

reporting

1. Costs of exempted health services shall be

paid out of budget appropriated by the

government or donations obtained from

Page 2012 of 2280

2. አገልግሎት ሰጪው ጤና ተቋም

ስለአገልግሎቶቹ በየወቅቱ መረጃ በመያዝ

ለጤና ቢሮው ሪፖርት ማድረግ አለበት፡፡

ክፍል ሶስት

የሆስፒታሎች የሥራ አመራር ቦርድ

፲፬. የሆስፒታሎች የቦርድ አስተዳደር

1.የሆስፒታሎች የሥራ አመራር ቦርድ

ማቋቋም

1. በደ/ብ/ብ/ሕ/ክልል መንግሥት ስር ያለ

ማንኛውንም ሆስፒታል በበላይነት

የሚያስተዳድር ተጠሪነቱ እንደ

ሆስፒታሉ ደረጃ ለጤና ቢሮው የሆነ

የሥራ አመራር ቦርድ ይቋቋማል፡፡

2. የሆስፒታሎች የሥራ አመራር ቦርድ

እንደሁኔታው ቢያንስ አምስት ቢበዛ

ሰባት አባላት ይኖሩታል፡፡

3. የአባላት አሰያየሙም የፆታ ተዋጽኦን

ባገናዘበ መልኩ ይሆናል፤

4. የቦርዱ ሰብሳቢ እንደየ ሆስፒታሉ ደረጃ

በቢሮ ይሰየማል፤

5. የሆስፒታሉ ሠራተኞች ተወካይ የቦርድ

አባል ይሆናል፣

6. የሆስፒታሉ ዋና ሥራ አስኪያጅ የቦርዱ

donors.

2. The health institution providing exempted

health services shall maintain records

related to such services and report the

same to the Bureau.

Part Three

The Board of Hospitals

14. Hospital Board

1. Establishment of Hospital Management

Boards

1. Hospital management boards that are

accountable to the Bureau according to the

level of the hospital, that will oversee the

operation of hospitals, that will oversee

the operation of hospitals under SNNP

regional government will be established;

2. A hospital management board will have

a minimum of five and maximum seven

members;

3. Nomination of membership will take

into account gender balance;

4. Board chairperson, according to the

level of the hospital, will be assigned by

the bureau;

5. Employees’ representative will be a

board member.

Page 2013 of 2280

አባልና ፀሐፊ ይሆናል፣

2. ለቦርድ አባልነት የሚቀርቡ ዕጩዎች

የቢሮው ኃላፊ ለቦርድ አባልነት

በዕጩነት የሚያቀርባቸውን ሰዎች

የሚመርጠው በሚከተሉት መስፈርቶች

ይሆናል፡፡

1. ለጤናው ዘርፍ መሻሻል አስተዋፅዎ

ሊያደርግ የሚያስችል የሙያ ብቃት፣

ጊዜና ልምድ ያለው፣

2. ሆስፒታሉ በተቋቋመበት አካባቢ ነዋሪ

የሆነና በኅብረተሰቡ የሚወከል፡፡

3. በቦርድ አባልነት ለማገልገል ፈቃደኛ

የሆነና ተነሳሽነት ያለው፡፡

4. አግባብነት ካላቸው የመንግሥት

መስሪያ ቤቶች የሚወከሉ ኃላፊዎች፣

3. የቦርዱ ሥልጣንና ኃላፊነት

1. የሆስፒታሉን አጠቃላይ የሥራ

እንቅስቃሴ በበላይነት ይመራል፣

ይከታተላል፣

2. የሆስፒታሉን የአጭር፣ የመካከለኛና

የረዥም ጊዜ ዕቅድ መርምሮ

ያጸድቃል፣

3. የሆስፒታሉን ወርሃዊ፣ የሩብ፣ የግማሽ

6. General Manager of the hospital will

serve as member and secretary of the

board;

2. Candidates for Board Membership

The bureau head shall nominate candidates

for Board membership on the basis of the

following considerations,

1. Experience, professional efficiency, and

time that will enable him/her contribute

to the improvement of the health sector;

2. Resident in the area in which the hospital

is established, prominent in the

community

3. Willingness and motivation to serve as

board member;

4. Heads form appropriate government

offices

3. Duties and Responsibilities of the Board.

The Board shall:

1. Oversee and supervise the activities of

the hospital;

2. Approve short, medium and long term

plans of the hospital;

3. Receive and decide upon monthly,

Page 2014 of 2280

እና ዓመታዊ የሥራ እንቅስቃሴ

ሪፖርት መርምሮ ውሳኔ ይሰጣል፣

4. የሆስፒታሉ የገቢ ምንጮች

የሚዳብሩበትን መንገድ ይቀይሳል፣

በአግባቡ በመሰብሰባቸውን እና ገቢ

መደረጋቸውን ይቆጣጠራል፡፡

5. የሆስፒታሉን የሥራ አካሄድ የሚወስኑ

መመሪያዎችን ያወጣል፣

6. የሆስፒታሉን የሥራ አስኪያጅ

ይቀጥራል የስራ ድክመት ካሳየ

ከሀላፊነት ያነሳል፣ የመምሪያና

አገልግሎት ኃላፊዎች ቅጥርና ዕድገት

ያጸድቃል፣

7. በሚጸድቀው ደንብ መሠረት በውል

ለሶስተኛ ወገኖች ሊሰጡ የሚችሉትን

ከሕክምና ውጪያሉ አገልግሎቶች

ይወስናል፣

8. በሆስፒታሉ ውስጥ ለሚገኙ የኃላፊነት

የሥራ መደቦች የሚከፈለውን የኃላፊነት

አበል ይወስናል፣

9. የሆስፒታሉን የሥራ ዕቅድ ያጸድቃል፣

የበጀት ረቂቅ መርምሮ ለቢሮው ኃላፊ

ያቀርባል፣

፲. የሆስፒታሉን የበጀት አጠቃቀም

ይከታተላል፡፡

፲፩. የሆስፒታሉ የሥራ እንቅስቃሴዎች

ግልጽነት እና ተጠያቂነት ባለበት

quarterly, semi-annual and annual reports

of the hospital;

4. Devise ways and means by which the

revenue of the hospital may be improved

and shall ensure that such revenues are

efficiently collected and deposited;

5. Issue directives that shall guide the

proper carrying out of the activities of the

hospital.

6. Employ the general manager and deposes

when and if he is inefficient, and approve

the employment and promotion of heads

of departments of the hospital;

7. In accordance with the Regulation to be

issued, determine non-clinical services

that may be outsourced;

8. Determine the responsibility allowance

payable to persons assigned to posts of

responsibilities;

9. Approve the work plan of the hospital,

examine the budget proposal and refer

the same to the bureau head for approval;

10. Follow up the budget utilization of the

hospital.

11. Ensure that all activities of the hospital

are carried out with transparency and

Page 2015 of 2280

ሁኔታ እንዲ ከናወኑ ያደርጋል፣

፲፪. ቢሮው የሚያወጣቸው መመሪያዎች

በሆስፒታሉ ውስጥ በትክክል ሥራ

ላይ መዋላቸውን ይከታተላል፣

፲፫. በሆስፒታሉ ዋና ሥራ አስኪያጅ

የሚቀርቡለትን ሌሎች ጉዳዮች

መርምሮ ውሳኔ ይሰጣል፣

፲፬. የአገሪቱ የጤና ፖሊሲና ጤና ነክ

መመሪያዎች በሆስፒታሉ በአግባቡ

መተርጎማቸውን ይከታተላል፡፡

4. የቦርድ ሰብሳቢ ስልጣንና ተግባር

1. ቦርዱን በሰብሳቢነት ይመራል፣የቦርዱ

ስብሰባዎች ጊዜያቸውን ጠብቀው

መካሄዳቸውን ይቆጣጠራል፣

2. የቦርዱን አጠቃላይ የሥራሂደት

በበላይነት ይመራል ይቆጣጠራል፣

3. የቦርዱ አባላት በአግባቡ በየስብሰባው

መገኘታቸውን ይከታተላል፣

ይቆጣጠራል፣

4. እንደ አስፈላጊነቱ አስቸኳይ ስብሰባዎችይጠራል፣

5. ከቦርዱ አባላት 1/3ኛ አስቸኳይ ስብሰባ

እንዲጠራ ሲጠይቁ ስብሰባዎችን

ይጠራል ያስተባብራል፣

accountability;

12. Ensure that all directives issued by the

bureau are properly implemented in the

hospital;

13. Examine and decide upon all matters that

are presented to it by the General

Manager.

14. Ensure that the country’s health policy

and directives related to health matters

are properly implemented in the hospital.

4. Powers and Duties of the Chairperson of

the Board

The Chairperson shall:

1. Chair the meetings of the Board and

ensure that Board meetings are held in

accordance with the adopted time

schedule;

2. Oversee and follow-up the activities of the

Board;

3. Ensure that Board members attend all

meetings of the Board;

4. As necessary call extra-ordinary meetings;

5. Coordinate and call extra-ordinary

meetings, when such meeting is proposed

by at least one-third of members of the

Board;

Page 2016 of 2280

6. ቦርዱን በመወከል አስፈላጊ በሆኑ

ስብሰባዎች ላይ ይካፈላል፣ ስለተካፈ

ለባቸውም ስብሰባዎች፣ ኮንፈረንሶች

አጭር ዘገባ ለቦርዱ ያቀርባል፣

7. የቦርዱን ሪፖርት በማጠናቀር ለቢሮ

ያቀርባል፣

8. የስብሰባዎች አጀንዳ በቦርዱ ፀሐፊ

ተዘጋጅተው ሲቀርቡ አግባብነታቸውን

እየመረመረ ለቦርዱ በማቅረብ ተፈጻሚ

ነታቸውን በቅርብ ሆኖ ይቆጣጠራል፣

9. የሆስፒታሉ የገቢ ማስገኛ ስልቶችን

ውጤታማነት ይከታተላል

ያስተባብራል፤

፲. ከቁጥጥሩ ውጭ በሆነ ምክንያት

ለተወሰነ ጊዜ በቦርዱ ስራ ላይ

በማይገኝበት ወቅት ይህንኑ ለቢሮው

አሳውቆ ያስወክላል፣

፲፩.ቦርዱ የሰጠውን ማንኛውንም ተጨማሪ

ኃላፊነቶችን ተቀብሎ ይሰራል፡፡

5. የሆስፒታሉ ዋና ሥራ አስኪያጅ

ተግባርና ኃላፊነት

1. ሆስፒታሉ ዋና ስራ አስኪያጅ

ተጠሪነቱ ለቦርዱና በየደረጃው ላሉ

ጤና ቢሮዎች ሆኖ የሆስፒታሉን

6. Participate in meetings and conferences

representing the Board and submit short

report to the Board concerning these

meetings and conferences;

7. Compile reports and submit the same to

the Bureau;

8. Review the agenda presented to him by

the secretary of the Board, submit the

same to the Board and ensure the

decisions of the Board are properly

executed;

9. Follow-up and coordinate the

effectiveness of the Hospital’s income

generating schemes;

10. Delegate a member for a limited period

of time when he is out of work for

reasons beyond control and notifies this

to the bureau.

11. Carry- out other duties as may from time

to time entrusted to him by the Board;

5. Powers and Duties of the General

Manager.

1. The General Manager as the chief

executive of the hospital shall direct and

manage the activities of the hospital in

accordance with instructions given to

Page 2017 of 2280

ተግባራት በበላይነት ይመራል፡፡

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩

የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ዋና

ስራ አስኪያጁ፣

ሀ/ በሲቪል ሰርቪስ ህግ መሠረት

የሆስፒታል ሠራተኞችን ይቀጥ

ራል፣ ያስተዳድራል፣ ያሰናብታል፣

ለ/ የሆስፒታሉን የሥራ ፕሮግራምና

በጀት አዘጋጅቶ ያቀርባል፣

ሲፈቀድም በሥራ ላይ ያውላል፣

ሐ/ የሆስፒታሉን የሥራ ክንውንና

የሂሳብ ሪፖርት አዘጋጅቶ ለቦርዱ

ያቀርባል፤

መ/ ተጠሪነታቸው ለዋና ሥራ

አስኪያጅ የሆኑትን የሆስፒታሉን

ኃላፊዎች በሲቪል ሰርቪስ ህግ

መሠረት አወዳድሮ በመምረጥ

ለቦርድ አቅርቦ ያስፀድቃል፣

ሠ/ ከሶስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረጉ

ግንኙነቶች ሁሉ ሆስፒታሉን

ይወክላል፡፡

3. ዋና ሥራ አስኪያጁ ለሆስፒታሉ

የሥራ ቅልጥፍና በሚያስፈልግ

him/her by the Management Board.

2. Without prejudice to the generality stated

in sub-Article 1 of this Article, the

General Manager shall:

a) Employ, administer and dismiss

employees of the hospital in

accordance with the Region’s civil

service rules and regulations.

b) Prepare and submit to the

Management Board the budget and

work program of the hospital; and

implement same upon approval;

c) Prepare and submit to the

Management Board the operational

and financial reports of the hospital;

d) Select by competition heads of

departments accountable to him on

the basis of the civil service rules and

submit the list to the Board for

approval;

e) Represent the hospital in all its

dealings with third parties;

3. The General Manager may delegate part

of his powers and duties to the officials

and other employees of the hospital to the

Page 2018 of 2280

መጠን ሥልጣንና ተግባሩን በከፊል

ለሆስፒታሉ የሥራ ኃላፊዎችና

ሠራተኞች በውክልና ሊያስተላልፍ

ይችላል፡፡

4. የሆስፒታሉ ሥራ አሥኪያጅ የቦርዱ

ፀሐፊ ሆኖ ያገለግላል፡፡ ሥራ

አሥኪያጁ በቦርዱ ፀሐፊነት

ተግባሩ፡-

ሀ/ የሆስፒታሉን ቦርድ አጀንዳ

ከሰብሳቢው ጋር በመሆን

ያዘጋጃል፣

ለ/ የቦርዱን ቃለ ጉባዔ

ይይዛል፣

ሐ/ የቦርዱን የሥራ ክንውን

ሪፖርት ያዘጋጃል፣

6. የቦርዱ ተጠያቂነት

1. የቦርዱ ሰብሳቢና አባላት በዚህ አንቀጽ

ንዑስ ፭ /፫/ እና ፬ የተሰጣቸውን

ተግባር በጥንቃቄ መፈጸም

አለባቸው፣

2. ሰብሳቢውና አባላቱ ተግባራቸውን

በአግባቡ ባለመፈጸማቸው ምክንያት

በሆስፒታሉ ላይ ለሚደርሰው ጉዳት

በአንድነትና በነጠላ ተጠያቂ

ይሆናሉ፣

extent necessary for the efficient

performance of the activities of the

hospital;

4. The manager of the Hospital shall serve

as secretary of the Board. The Manager

in his capacity as secretary shall:

a) Together with the chairperson of the

Board prepare the agenda of the

Board;

b) Keep the minutes of all meetings of

the

c) Prepare report on the activities of the

Board;

6. Board Accountability

1. The board chairperson and members will

perform the duties and responsibilities

bestowed on them on this article sub

article 5 (3) and (4) of this regulation;

2. The chairperson and members will be

held accountable individually and in a

group for any damage incurred in the

hospital due to negligence;

3. Member with a differing vote will not

Page 2019 of 2280

3. በአብላጫ ድምጽ በሚሰጠው ውሳኔ

ለሚደርሰው ጉዳት የተለያ ድምጽ

ያው አባል ተጠያቂ አይሆንም፣

7. የስብሰባ ሥነ ሥርዓት

1. የቦርዱ አባላት ቢያንስ በወር አንድ

ጊዜ መደበኛ ስብሰባ ያካሂዳሉ፣

2. እንደየሁኔታው አስቸኳይ ስብሰባ

በቦርዱ ሰብሳቢ ይጠራል፣

3.መደበኛ ስብሰባው ከመካሄዱ ከሶስት

ቀናት በፊት አስፈላጊው አጀንዳ

ተቀርጾ ለአባላት ይላካል፣ ያለፈው

ቃለጉባዔ ተፈርሞ ለቢሮው ይላካል፣

4. ስብሰባው የሚካሄደው ከአባላቱ

ከግማሽ በላይ ሲገኙ ነው፣

5.አከራካሪና አማራጭ ጉዳዮች ሲቀርቡ

በዕለቱ በተገኙት ተሰብሳቢዎች

በድምጽ ብልጫ በአብዛኛው

የተደገፈው ሃሳብ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

ተሳታፊዎቹ ለሁለት በእኩል

ከተከፈሉ ሰብሳቢው የደገፈው ሃሣብ

ይጸድቃል፣

6. ቦርዱ አሠራሩን የሚወስን የውስጥ

መተዳደሪያ ደንብ ሊያወጣ ይችላል፡፡

8. የቦርድ አባላት መብትና ግዴታ

be held accountable in the case of

majority decision causing damages in

the hospital.

7. Procedures of Board Meetings

1. Members of the Board shall hold at least

one ordinary meeting every month;

2. The chairperson shall as necessary call

extra-ordinary meeting.

3. The agenda of any meeting shall be

prepared and distributed to members of

the Board at least three days in advance

of such meeting. The Minutes of all

precious meetings shall be signed and

submitted to the bureau.

4. A meeting shall only proceed if more

than half of the members are present.

5. If members have taken different

positions on an issue or if alternative

views are presented concerning same

issue, the line to be taken shall be

decided by a majority vote is equal the

side supported by the chairperson shall

be the position of the meeting.

6. The Board can issue directives

regulating its internal procedures.

8. Rights and duties of Members the Board.

1. Each member has the duty to strictly be

Page 2020 of 2280

1.እያንዳንዱ የቦርድ አባል በመደበኛውና

በአስቸኳይ ስብሰባ ላይ ሰዓቱን

በማክበት የመገኘት ግዴታ አለበት፣

2.የቦርዱ አባላት ለሆስፒታሉ ዕድገትና

ልማት ያልተቆጠበ የአስተዳደርና

የቴክኒክ ድጋፍ የመስጠትና

በሚወስኑት ውሳኔም የግልና የጋራ

ኃላፊነት አለባቸው፣

3.ከቦርዱ ውሳኔ ውጭ አባላት

በተናጠልም ሆነ በቡድን የሥራ

ማሻሻያም ሆነ ሌሎች ጉዳዮች

እንዲፈፀሙ በሥራ አስኪያጁ ላይ

ተፅዕኖ ማድረግ የለባቸውም፣

4.የቦርዱ አባላት አግባብ ያለውን

የመንግሥት መመሪያ መሠረት

በማድረግ በጤና ቢሮ የሚወሰን አበል

ይከፈላቸዋል፡፡

9. የቦርድ አባላት የሥራ ዘመን

1. የቦርዱ አባላት የሥራ ዘመን 3

ዓመት ይሆናል፣

2. ማናቸውም የቦርድ አባል የሥራ

ዘመኑ ከመጠናቀቁ በፊት በግ

ምክንያት ከቦርዱ አባነት መልቀቅ

ቢፈልግ ከአንድ ወር በፊት

ለቢሮው/መምሪያ በጽሑፍ ማስታወቅ

present at each ordinary and extra-

ordinary meeting and shall observe the

time scheduled for such meeting.

2. Members of the Board shall have the

obligation to give their unreserved

administrative and technical support to the

growth and development of the Hospital

and are jointly and individually

responsible for all damages caused due to

their decisions.

3. Members of the Board shall not

individually or in-group order the General

Manager to perform an act without the

decision of the Board.

4. Members of the Board shall be entitled to

receive an allowance as may be

determined by the bureau..

9. Duration of Membership

1. The duration of service of members of the

Board shall be three years.

2. If a member of the Board decides to resign

from the Board for personal reasons, he

shall give notice in writing of his/her

decision to the bureau/desk one month

prior to the date of his resignation.

Page 2021 of 2280

አለበት፣

3. አንድ የቦርድ አባል የተጣለበትን

ኃላፊነት በአግባቡ ለመወጣት

ያለመቻሉ ሲረጋገጥና ይኸው በቦርዱ

ስብሰባ ላይ ቀርቦ ውሳኔ ሲሰጥበት

እንዲሰናበት ለቢሮ በጽሁፍ

እንዲቀርብ ይደረጋል፣

4. የቦርደ አባላት ያደረጉት አስተዋጽኦ

ታይቶ በድጋሚ ሊመረጡ ይችላሉ፣

5. የሥራ ዘመኑን ያጠናቀቀ ቦርድ

በአዲስ ቦርድ የሚተካበት ጊዜ

የስራውን ቀጣይነት ለማረጋገጥ

ከቀድሞው ቦርድ አባላት ቢያስ

1/3ኛው የአዲሱ ቦርደ አባል ሆነው

እንዲቀጥሉ ይደረጋል

፲. ተጠሪነት

ቦርዱ ተጠሪነቱ እንደ ሆስፒታሉ ደረጃ

ለጤና ቢሮው ይሆናል፡፡

፲፩. የጤና ቢሮው ኃላፊነት

1. ሆስፒታሉ ተገቢውን ጥቅል የበጀት

ድጋፍ ማግኘቱን ይከታተላል፣

2. ሆስፒታሉ የመንግስትን የጤና ፖሊሲ፣

ስትራቴጂና ፕሮግራም መሠረት አድርጎ

ለመሥራት በሚያደርገው ጥረት እገዛ

3. If a member of the Board is unable to

discharge his responsibilities, and decision

is reached in a board meeting to this effect

the Board may recommend to the bureau

in writing that he/she be dismissed from

the Board.

4. Board members, assessed their

contributions, could be elected for s econd

round.

5. When a new Board replaces an outgoing

Board, to ensure continuity, at least one-

third of the members of the outgoing

Board may be authorized to continue as

members of the new Board.

10. Accountability

The Board, according to the level of the

hospital, shall be accountable to the Bureau.

11. Responsibility of the Health Bureau/Zonal

Health Desk

The Health Bureau shall:

1. Ensure that block budget support is given

to each Hospital.

2. Assist the Hospital in its endeavor to

carry out its responsibilities on the basis

Page 2022 of 2280

ያደርጋል፣

3. በሆስፒታ ውስጥ ተገቢ የአሰራር

ሥርዓት እንዲዘረጋ የባለሙያ እገዛ

ያደርጋል፣

4. ሆስፒታሉ ተጨማሪ የሰው ኃይል

ቁሳቁስና ገንዘብ የሚያገኝበትን ሁኔታ

ያመቻቻል፣

5. ለቦርዱ ተገቢውን የቴክኒክና የአስተዳደር

ድጋፍ ይሰጣል፣

6. የቦርድ አባላትን ይሰይማል፣ ያነሳል፣

በጎደሉ አባላት ምትክም ሌሎች አባላትን

ይመድባል፣

7. የቦርዱን ስራ ይከታተላል፣ የቆጣጠራል

ክፍል አራት

ሕክምና ነክ ያልሆኑ አገልግሎቶችን በኮንትራት

ወይም በውል ስመስጠት

፲፭. ሆስፒታሎች ሕክምና ነክ ያልሆኑ

አገልግሎቶች በኮንትራት/በውል/

ስለሚሰጡበት ሁኔታ፣

1. መርህ

ከሕክምና ውጪ ያሉ አገልግሎቶች በሌላ

ወገን እንዲከናወኑ የሚደረገው

of the Health policy, strategy and

program of the Government,

3. Give technical support to the hospital to

enable it set-up proper systems of

operation.

4. Create the condition that enables the

hospital obtain the necessary manpower,

material and finance.

5. Give the necessary administrative and

technical support to the Board

6. Appoint, dispose members of the Board

replace new members of board in place of

outgoing members of board.

7. Oversee and follow up the operations of

the board.

Part Four

Outsourcing of non-clinical services of

Hospitals

15. Outsourcing of Non-clinical Services

1. Principles

Non-clinical Services shall be outsourced in

Page 2023 of 2280

1. ወጪ ለመቀነስ፣

2. በተመሳሳይ ወጪም ቢሆን የተሻለ

ቀልጣፋና ጥራት ያለው አገልግሎ

ለማግኘት፣

3. ሆስፒታሎች ሙሉ ጊዜያቸውንና

ጉልበታቸውን በሕክምና ሥራ ላይ ብቻ

እንዲያውሉና ጥራት ያው አገልግሎት

እንዲያበረክቱ፣

4. ለተሻለ አገልግሎት አሰጣጥና ምርምር

አመቺ ሁኔታን ለመፍጠር፡፡

2. ሊተኮርባቸው የሚገባ ዋና ዋና ጉዳዮች

ሕክምና ነክ ያልሆኑ አገልግሎቶች በግል

እንዲከናወኑ ከመደረጉ በፊት የሚከተሉት

ግምት ውስጥ መግባት ይኖርባቸዋል፡፡

1. አገልግሎቱ በሌላ ወገን እንዲከናወን

በማድረግ የተሻለ ውጤት የሚያስገኝ

መሆኑን ማረጋገጥ፣

2. በሌላ ወገን እንዲከናወኑ በውል

የሚሰጡ አገልግሎቶችን ወጪ ማወቅና

አገልግሎቶቹ በሆስፒታሎች ቢከናወኑ

ወይም በሌላ ወገን እንዲመናወኑ በውል

ቢሰጡ በዋጋና በአገልግሎ ጥራት

የትኛው የተሻለ እንደሚሆን ማስላት፣

3. ሚዛናዊ የሆነና ሥራውን በተገቢው

order to:

1. Reduce cost of services:

2. Provide efficient and effective services

at similar cost;

3. Enable hospital use their full time and

energy on clinical services and render

equality services;

4. Create conductive environment for

better service delivery and research.

2. Key considerations

The following shall be taken into

consideration when planning to outsource

non-clinical services;

1. Ensure that efficiency can be improved by

outsourcing the service;

2. Estimate the costs of services considered

for outsourcing and analyze the benefit to

be obtained on price, and service quality

by outsourcing or by providing the

services through the hospital management;

Page 2024 of 2280

ሁኔታ ለማከናወን እና የሆስፒታሉን

ጥቅም ማስጠበቅ የሚያስችል ውል

ማዘጋጀት፣

4. በኮንትራት ሊሰጡ የታሰቡ

አገልግሎቶችን ሲያከናውኑ የነበሩ

ሠራተኞችን፣

ሀ/ የሥራ ዕድል የሚያገኙበትን ሁኔታ

የሚያመቻች ውል በማዘጋጀት፣

ለ/ እራሳቸውን አደራጅተው በሌላ ወገን

እንዲከናወኑ በኮንትራት መልክ

የሚወስዱበትን መንገድ

በማመቻቸት ወይም/ እና

ሐ/እንደልምዳቸው ክፍተት ወደሚገኝ

ባቸው የሥራ ቦታዎች በማዘዋወር

ከሥራ መፈናቀል የሚያስከትውን

አሉታዊ ተፅዕኖ ለመዘነስ ጥረት

ማድረግ፣

5. በውል ለሌላ ወገን የሚሰጡትን

አገልግሎቶች በዋጋ፣ በመጠንና በጥራት

መመዘን በሚያስችል ሁኔታ በዝርዝር

ማስቀመጥ፣

6. በውል ለሌላ ወገን ሊሰጡ ከታሰቡ

አገልግሎቶች ጋር የሚዛመዱትን

የክትትልና የቁጥጥር ተግባራት

በሆስፒታሎ አመራር ሥር ማቆየት፡፡

3. በሌላ ወገን እንዲከናወኑ የሚሰጡ

አገልግሎቶች

3. Develop a fair but strong contract that will

help carry out the services properly,

safeguard the interests of the hospital;

4. Minimize displacement of staff by:

a) Developing a contract that incorporates

the workers under the contractor;

b) Facilitating conditions under which staff

of the hospital organize themselves to

contract the services to be outsources;

and /or

c) Shifting the workers to be displaces to

other areas with gaps, according to their

capability.

5. Quantify,price and measure the services to

be outsourced;

6. Retain monitoring and evaluation

functions associated to outsourced

services.

3. Services to be considered for outsourcing

Page 2025 of 2280

1. በውል ለሌላ አካል ሊሰጡ የሚችሉ

ሕክምና ነክ ያሆኑ አገልግሎቶች

የሚከተለሉት ናቸው፡፡

ሀ/ የጽዳት አገልግሎት፣

ለ/የእጥበት /የላውንደሪ/ አገልግሎት፣

ሐ/ የምግብ ዝግጅትና አቅርቦት፣

መ/የቋሚ ንብረት ጥገና

አገልግሎት፣

ሠ/ የህትመት አገልግሎት፣

ረ/ የጥበቃ አገልግሎት፣

ሰ/ የመጓጓዣ አገልግሎት፣

ሸ/ የሕግ አገልግሎት.

2. የሆስፒታሉ የሥራ አመራር ቦርድ

እንደ አስፈላጊነቱ ሌሎች አገልግሎቶች

በሌላ ወገን እንዲከናወኑ ሊወስን

ይችላል፡፡

4. በውል የሚሰጡ አገልግሎቶችን መምረጥ

1. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3

የተዘረዘሩ አገልግሎቶች በውል ሊሰጡ

የሚችሉት ለሌሎች ወገኖች በመስኩ

የተሻለ ብቃት ያላቸው መሆኑ

ሲታመንበት ይሆናል፣

2. የሆስፒታሉ የሥራ አመራር ቦርድ

በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫

ከተዘረዘሩት አገልግሎቶች ውስጥ

የተሻለ ብቃት ባላቸው ሌሎች ወገኖች

1. Non- clinical services that can be

considered for outsourcing are the

following;

a) Cleaning services

b) Laundry

c) Food preparation and supply

d) Fixed assets maintenance and

services

e) Printing services

f) Protection/security services

g) Transportation services

h) Legal services

2. The hospital board may, as necessary,

decide to include other services to the

above list

4. selection of services for outsourcing

1. Services listed under this articles sub

article 3may be outsourced after

ascertaining that the private sector acquires

better expertise in the field.

2. The management board of the hospital

shall select services, from those listed

under this article sub Article3 above, which

can be better, provided by the private sector

and instruct gradual implementation of the

Page 2026 of 2280

ቢከናወኑ የበለጠ ውጤት ሊገኝባቸው

ይችላል የሚባሉ አገልግሎቶችን

በመምረጥ ደረጃ በደረጃ ተግራዊ

እንዲሆኑ ይወስናል፣

3. የሆስፒታሉ ሥራ አመራር ዝርዝር

ጥናቶችን በማድረግ በሌላ ወገን

እንዲከናወኑ በውል የሚሰጡ

አገልግሎቶችን ጨረታ ያወጣል፣

አሸናፊውን በመምረጥ የውሳኔ ሃሳብ

ለቦርዱ ያቀርባል ሲፀድቅም ተግባራዊ

ያደርጋል፣

5. የአገልግሎት አሰጣጥ የሥራ ዝርዝር ሰነድ

አዘገጃጀት

በሌላ ወገን እንዲከናወኑ በውል የሚሰጡ

ሕክምና ነክ ያልሆኑ አገልግሎቶች ጨረታ

ከመውጣቱ በፊት አገልግሎቶቹን

ለመስጠት ሊከናወኑ የሚገባቸውን

ሥራዎች ዝርዝር፣ አገልግሎቶቹን

ለመስጠት ተዋዋዩ ሊጠቀምባቸው

የሚገባውን ግብዓቶች ዓይነትና ጥራት

አንዲሁም የመጨረሻው ውጤት ምን

መምሰል እንደሚባው የሚያሳይ ሰነድ

መዘጋጀት ይኖርበታል፡፡

6. የጨረታ ሠነድ ማዘጋጀት

ሕክምና ነክ ያልሆኑ አገልግሎቶች በሌላ

ወገን እንዲከናወኑ ለመስጠት ለሚወጣ

ጨረታ የሚያገለግሉ ሰነዶች የመንግስት

ዕቃና አገልግሎት ግዢ ማንዋልን

same.

3. The hospital management shall conduct

detailed study, invite potential bidders,

evaluate bid proposals and submit the

evaluation report to the board for approval.

5. Terms of reference

Before inviting bidders for outsourcing of

non-clinical services the hospital shall prepare

terms of reference, which describes among

others the type of materials that the bidder

shall use in providing the services and the out-

come that is expected.

6. Bidding documents.

Bidding documents for outsourcing of non-

clinical services shall be prepared on the basis

on the Government Procurement Manual.

Page 2027 of 2280

ተከትለው መዘጋጀት አለባቸው፡፡

7. የውሉ ዘመን

ሕክምና ነክ ያልሆኑ አገልግሎቶች በሌላ

ወገን እንዲከናወኑ በውል የሚሰጡት

በሆስፒታሉ ቦርድ ለሚወሰን ጊዜ ብቻ

ይሆናል፡፡

8. የክፍያ ስልት

አገልግሎቱ የሚከፈለው ዋጋ አንድ ወጥና

የማይለዋወጥ መሆኑ በውሉ መመልከት

አለበት፡፡ ውል ሰጪም ሆነ ተቀባይ የውል

ሥምምነቱን ለመቀየር ሲፈልጉ ቢያንስ 6

ወራት ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ይሰጣሉ፡፡

9. የውል አስተዳደር

የሆስፒታሉ ስራ አመራር የውሉን

አፈፃፀም ይከታተላል ይቆጣጠራል፡፡

1. በውሉ መሠረት በሆስፒታሉ ለውል

ተቀባይ ማስረከብ የሚባውን የሥራ

ኃላፊነት፣ ቦታና የመሥሪያ ቁሳቁስ

ማስረከብ፣

2. ሥራን ለማስጀመር የቅድሚያ ክፍያ

አስፈላጊ ከሆነና በስምምነቱ ውስጥ

ተካቶ ካለ መፈጸም፣

3. ውል ተቀባዩ በውሉ መሠረት ብቃት

ያላቸው ሠራተኞች እና መሣሪያዎች

መመደቡን ማረጋገጥ፣

7. Duration of Contract

The hospital management board shall

determine the duration of the contractfor

outsourcing of non-clinical services.

8. Mode of payment

The price to be paid for services shall be

original and fixed amount and shall be

designated in the agreement. If either of the

parties insist to change the agreement, then a

six month notice shall be given.

9. Contract administration

The management of the hospital shall

administer and follow the contract. The

management shall

1. Handover the authority, necessary work-

space and equipment to the contractor;

2. Make advance payments, if it is

necessary and provided in the contract;

3. Ensure that the contractor has assigned

qualified personnel and the necessary

equipment;

4. Notify to all relevant bodies the

Page 2028 of 2280

4. ውል ተቀባዩ ሥራ መጀመሩን በወቅቱ

ለሚመለከታቸው አካላት ማሳወቅ፣

5. በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ

ሥራዎች እንዴት እየተከናወኑ እንዳለ

ክትትል ማድረግ ለዚህም መለኪያ

ማዘጋጀት፣

6. ከዋጋና ከጥራት አንጻር የተጠበቀው

ውጤት መገኘት አለመገኘቱን

መገምገም፣

7. በሚጠበቀው ውጤትና የሥራ

አፈጻጸም ላይ ልዩነት ሲከሰት ይህንን

ሪፖትር ማድረግ፣

8. በሆስፒታሉ ከኮንትራት ሥራ ጋር

የተያያዙ የሕግ ጉዳዮችን ለሕግ

ባለሙያ ማማከር፣

9. በግምገማው ውጤት ላይ ተመስርቶ

ኮንትራቱ መቀጠል አለመቀጠሉን

በሚመለከት ለሆስፒታሉ ስራ አመራር

ቦርድ የውሣኔ ሃሳብ ማቅረብ አለበት፡፡

ክፍል አምስት

የግል ሕክምና መስጫ ዩኒቶች

፲፮. የግል ሕክምና መስጫ ዪኒቶች ስለ ማቋቋም

contractor’s presence and commencement

of work;

5. Monitor directly or indirectly the

activities of the contractor, prepare

evaluation criteria;

6. Evaluate the activities of the contractor to

find out whether the required result with

regard to price and service quality has

been achieved;

7. Report to management board in due time

if the work done by the contractor is not

satisfactory;

8. Seek legal advice for all matters of the

hospital in relation with contractual

activities

9. Forward proposal on the basis of the

outcome of the evaluation recommend to

the management board whether the

contracts hall be renewed or not.

Part Five

Private Wings in Public Hospitals

16. Establishment of Private Wings:

Page 2029 of 2280

1.የግል የሕክምና መስጫ ዩኒቶች ለቋቋም

በቅድሚያ ሊሟሉ ስለሚገባቸው

ሁኔታዎች፣

1. አንድ ሆስፒታል የግል የሕክምና

መስጫ ዩኒት ሊያቋቁም የሚችለው

በአንጻራዊ ሲታይ በኅብረተሰቡ ዘንድ

ተቀባይነት ያለው አገልግሎ

የሚሰጥባቸው የሕክምና ዘርፎች

ሲኖሩት ነው፣

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩.፩

የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ

ማንኛውም ሆስፒታል በመደበኛ

የሕክምና አገልግሎ ክፍል ውስጥ

የማይሰጡ የህክምና አገልግሎቶችን

በግል የሕክምና መስጫ ዩኒት ሊሰጥ

አይችልም፣

3. ሆስፒታሉ በተቻለ አቅም በመደበኛ

የሕክምና አገልግሎት መስጫ ክፍል

የሚሰጠው አገልግሎት ሳይጓደል

የግል የህክምና መስጫ ዩኒት በትፍር

ሰዓታቸው በዙር እየተቀያየሩ

የሚያገለግሉ የጤና ባለሙያዎች

እንዲኖሩት ማድረግ አለበት፣

4. የግል የሕክምና መስጫ ዩኒት

ሲቋቋም ተኝተው ለሚታከሙ

የመደበኛውን የህክምና አገልግሎት

መስጫ ጊዜና ክፍሎ በማጣበብና

በመሻማት መሆን የለበትም፡፡

1.Conditions to be fulfilled to establish

private wings.

1. The hospital shall establish private wings

in services that it has strength and are of

greater public demand.

2. Notwithstanding what is stated in this

article sub article 1(1), a hospital shall in

no way establish services that are not

provided in the general ward on a purely

private basis.

3. Hospitals shall make sure that the

necessary health personnel are available

and working on a rotation basis during

their part time without negatively

affecting the services of the general ward.

4. The establishment to private wings and

inpatients treatment therein shall not in

any way significantly affect and complete

the space and time provided for the

general ward. Therefore, the Hospital shall

Page 2030 of 2280

በመሆኑም ለግል ሕክምና መስጫ

ዩኒት ሊውል የሚችል የተለየ ክፍል

መኖሩ መረጋገጥ አለበት፣

5. የግል የህክምና መስጫ ዩኒት

መቋቋም በመደበኛ የሕክምና

አገልግሎ መስጫ ክፍሎት

የሚሰጠውን የቀጠሮ ጊዜ ለማሳጠር

የሚረገውን ጥረት ማወክ የለትም፣

6. የግል የሕክምና መስጫ ዪኒት

ሊቋቋም የሚችለው በሆስፒታሉ ሥራ

አስኪያጅ ተጠንቶ የቀረበው የውሣኔ

ሃሳብ በሥራ አመራር ቦርደ ሲጸደቅ

ይሆናል

2.የካፒታል

ተኝተው ለሚታከሙ የግል የሕክምና

መስጫ ዮኒት የሚቋቋመው ከሚከተሉት

ምንጮት በሚገኝ ካፒታል ይሆናል፡፡

1. ከእርዳታ፣

2. ከሆስፒታሉ የውስጥ ገቢ፣

3. ከመንግሥት ከሚኝ የበጀት ድጋፍ፣

4. እንዳስፈላጊነቱ ከሌሎችም ምንጮች፣

3.የአገልግሎ ክፍያ አወሳሰን

1. የግል የሕክምና መስጫ ዩኒቶች

ለሚሰጡት አገልግሎት የሚከፈለው

ክፍያ በሆስፒታሉ ሥራ አስኪያጅ

ተጠንቶ በሆስፒታሉ ቦርድ ተገምግሞ

make sure that there is space to be used

for the private wing.

5. The establishment of private wings must

not compromise the drive to reduce the

waiting times in the general words.

6. The proposal to establish a private wing in

a public hospital shall be endorsed by the

managing board and approved by the head

of the health bureau.

2.Capital

The hospital may mobilize funds for in

patients from the following sources to

refurbish and start-up its private wing.

1. Donor finance;

2. Retained revenue of the hospital

3. Support from government capital

budget

4. Other sources, as necessary.

3. Fee Setting

1.Fees for services rendered by the private

wing shall be set by the Bureau after being

evaluated by the Managing Board on the

basis of the study conducted by the

manager of the hospital;

Page 2031 of 2280

በቢሮው በኩል ቀርቦ ሲጸድቅ ተግባራዊ

ይሆናል፣

2. የአገልግሎ ክፍያ አወሳሰን

የሚከተሉትን መርሆዎች ያገናዘበ

መሆን አለበት፣

ሀ/ ዋጋን በእርከን ስለመወሰን

የአገልግሎት ክፍያ አወሳሰን የሕክምና

አገልግሎቱን ብቃት እና በግል

የሕክምና መስጫ ዩኒቱ የሚሰጠውን

የእንክብካቤ ደረጃ ያገናዘበ መሆኑ

አለበት፣

ለ/ ወጪን መመለስ ዓላማ በማድረግ

ዋጋን ስለመወሰን

በግል የሕክምና መስጫ ዮኒቶች

ውስጥ ለሚሰጠው አገልግሎት

የሚፀመው ክፍያ የመደበኛ የሕክምና

መስጫ ክፍሎችን ወጪ ለመደጎም፣

የባለሙያ መረጋጋት እንዲኖር

የማበረታቻ ክፍያ ለመፈጸም፣ የግል

የሕክምና መስጫ ዩኒቶችን በተገቢው

መንገድ ለመምራት የሚያግዝ ትርፍ

ማስገኘት የሚያስችል መሆን

አለበትመ

ሐ/ የዋጋ ልዩነት

ሆስፒታሎች በግል የሕክምና ዮኒቶች

ውስጥ ለሚሰጡት አገልግሎቶች

ከኢትዮጵያውያን እና ከውጭ አገር

ዜጎች የሚጠይቁት ዋጋ የተለያየ

2. Fees for services shall be set incompliance

with the following principles;

a) Principle of Graduated fee levels

Fees shall be set taking into

consideration the type of medical

services and the level of patient

handling in the private wing.

b) Principle of Cost Recovery

The fee for services provided in private

wings shall exceed total cost to

generate re venue that will be used to

cross subsidize the costs of the general

ward, to give incentives to staff to

secure manpower stability, and to

improve the services of the

privatewing.

c) Principle of Differential Pricing

Hospital shall set different fees for

Ethiopians and non-Ethiopians. The

non-Ethiopians shall pay at least double

of what Ethiopians pay for the same

service.

Page 2032 of 2280

መሆኑ አለበት፡፡ ስለሆነም የውጭ

አገር ዜጎች ለተመሳሳይ አገልግሎት

ኢትዮጵያውያን ከሚከፍሉት ዋጋ

ቢያንስ እጥፍ ጨምረው እንዲከፍሉ

ይደረጋል

4. የታካሚዎች አቀባበል

በግል ሕክምና መስጫ ዩኒት ተመለሰላሽ

ታካሚዎች አገልግሎት የሚያገኙት

በመደበኛው ተመላላሽ ክፍል ውስጥ ከስራ

ሰዓት ውጪ ብቻ ይሆናል፡፡

5.ለግል ሕክምና መስጫ ዩኒት ታካሚዎች

ስለሚደረግ አንክብካቤ

የግል ሕክምና መስጫ ዩኒት ታካሚዎች

የተሻለ የመኝታ፣ የምግብና ሌሎችም

አገልግሎቶች እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡

6. የሆስፒታሎች ግዴታ

ማናቸውም ሆስፒታል

1. በሆስፒታሉ ውስጥ በማንኛውም ጊዜ

ስለሚሰጡ አገልግሎቶችን ክፍያ ዝርዝር

መረጃ መስጠት፣

2. ከመስተንግዶ፣ ከምግብ፣ ከመኝታ

ክፍሎት አገልግሎት እና ከቆይታ ጊዜ

በስተቀር ሁሉም ታካሚዎች በመደበኛ

እና በግል የህክምና መስጫ ዩኒቶች

የሚያገኙት የሕክምና አገልግሎት

ተመሳሳይ መሆኑን ማሳወቅ፣

4. Patient Reception

The outpatients in the private wing shall

get medical services in the general ward

only after the regular working time

5. Right of the Patient in Private wing

Patients in private wing shall be accorded

good hotelling service including food and

bed services.

6. Obligations of the Hospital

The hospital shall:

1. Advise all patients coming to the

hospital on services given ad payments

required at any time;

2. Advise all patients that the medical care

in the two wards are generally similar

except with regard to reception,

accommodation services and waiting

time;

Page 2033 of 2280

3. በግል ወይም በመደበኛ የሕክምና

አገልግሎ መስጫ ክፍሎ አገልግሎ

ለማግኘት የሚኖረውን የቀጠሮ ጊዜ

መግለጽ አለባቸው፡፡

7. የሥራ ሰዓት

የግል የሕክምና መስጫ ዩኒት የስራ

ሰዓት እንደየአካባቢው ተጨባጭ ሁኔታ

የሚወሰን ሆኖ

1. ለግል የሕክምና መስጫ ዩኒቶች የባለሙያ

ምደባ በሚደረግበት ጊዜ ሁሉ ምደባው

በመደበኛ የሕክምና አገልግሎ መስጫ

ክፍሎች የሥራ እንቅስቃሱ ላይ አሉታዊ

ተፅዕኖ የማይኖረው መሆኑ መረጋገጥ

አለበት፡፡

2. በመደበኛ የሥራ ሰዓቶች በግል የሕክምና

መስጫ ዩኒት የሚመደቡ ባለሙያዎች

በመደበኛ የሕክምና አገልግሎት መስጫ

ክፍል በዕለቱ ያልተመደቡ መሆብ

አለባቸው፣

8. በግል የሕክምና ዩኒቶች ሠራተኞችን

ስለመመደብ

1. የሆስፒታሉ ማኔጅመንት ባለሙያዎ

ችን ለመመደብ የሚያስችል የመም

ረጫ ሙያዊና ሥነ-ምግባራዊ መስፈር

ት ያካተተ መመሪያ አዘጋጅቶ በቦርዱ

3. Advise all patients on the waiting time

required ineither the private or the

general ward.

7. Working Hours

The working hours of the private wing,

depending up on the objective conditions of

zones/woredas,will be as follows:

1. The deployment of human resources should

always be arranged in such a way that the

private wing allocation should not have a

qualitative and quantitative impact on the

general ward:

2. Every specialist may work in the private

wing during working hours if and only if

she/he is not scheduled in the general ward;

8. Staff Deployment in the Private wings

1. The Hospital Management shall develop,

and get endorsement from the board, a

guideline containing professional

qualification and ethics criteria for

recruiting and assigning qualified persons

and make such criteria known to the

employees.

Page 2034 of 2280

ያስጸድቃል፣ ሠራተኞቹም መመሪያ

ዎችን እንዲያውቁት ያደርጋል፣

2. በሚጸድቀው መመሪያ መሰረት

የሆስፒታሉ የሕክምና ባለሙያዎች

በየተራ በግል የህክምና ዩኒቶች ውስት

ይመደባሉ፡፡

9. ተራፊ ሂሣብ ድልድል

በግል የሕክምና ዩኒቶች ከሚሰጡ

አገልግሎቶች የሚገኝ ገቢ ቢሮው

የሚያወጣውን መመሪያ ተከትሎ ቦርዱ

በሚያፀድቀው የድልድል ቀመር መሠረት

ለሆስፒታሉ እና በትርፍ ጊዜያቸው

በሥራው ተሳታፊ ለሆኑ ሠራተኞች

የሚከፋፈል ይሆናል፡፡ የድልድል መመሪያ

በሚዘጋጅበት ወቅት የግል ሕክምና

መስጫ ዩኒቱን ትርፋማነት መሠረት

አድርጎ ደረጃ በደረጃ እያደገ የሚሄድ

የክፍያ አሰራር ስልት መዘርጋት

ይኖርበታል፡፡

፲. የተራፊ ሒሣብ አጠቃቀም

1. ሆስፒታሉ ከግል የሕክምና መስጫ

ዩኒቶች እንቅስቃሴ የሚያገኘው ተራፊ

ሂሣብ በዋነኝነት የግል እና መደበኛ

የሕክምና መስጫ ክፍሎችን የጤና

አገልግሎ ለማሻሻል ያውላል፣

2. ከዚህ በላይ በተመለከተው ሳይወሰን

ከግል የሕክምና መስጫ ዩኒት የሚኝ

2. Health professionals will be deployed in

the private wing on rotation basis as per

the approved guideline.

9. Distribution of surplus

Revenue obtained from the services of the

private wing will be apportioned according

to a payment scheme to be approved by the

board between the hospital and staff who

devoted their part-time in the private wing.

The distribution guideline shall incorporate

a scheme of payment that increases

proportional to the rate of profitability of the

Private Wing.

10. Use of surplus

1. The surplus generated from the activities

of private wing shall principally be used to

improve the quality of health services in

both the private and general wards;

2. In addition to what is stated above the

surplus generated by Private Wing may be

used for purposes determined by the

hospital board, which includes:

Page 2035 of 2280

ተራፊ ሒሳብ በቦርዱ በሚሰጥ ውሳኔ

የሚከተሉትን ለሚጨምሩ አገልግሎ

ቶች እንዲውል ለማድረግ ይቻላል፣

ሀ/ የግል የሕክምና መስጫ ዩኒቱን

አገልግሎት ለማስፋፋት፣

ለ/ የዲያግኖስቲክ እና የማከም

አገልግሎት የሚሰጥባቸውን

የሆስፒታሉን ክፍሎት ለማሻሻል፣

ሐ/ የመደበኛ የሕክምና መስጫ ክፍሉች

አገልግሎ ጥራት ለማሻሻል፣

፲፩. የግል የሕክምና መስጫ ዩኒት አስተዳደር

1. የግል ሕክምና መስጫ ዩኒት አስተዳደር

በሆስፒታሉ የአስተዳደር ሠራተኞ

የሚታገዝ ሆኖ፣ ተጠሪነቱ ለሆስፒታሉ

ስራ አመራር የሆነ አስተባባሪ ይኖረዋል፣

2. የግል የሕክምና መስጫ ዩኒቱን

በበላይነትየሚመራው የሆስፒታሉ ስራ

አመራር ነው፡፡

፲፪. የሆስፒታሉ የሥራ አመራር ቦርድ

ተግባርና ኃላፊነት

የሆስፒታሉ የሥራ አመራር ቦርድ

1. ሆስፒታሉ የግል የህክምና መስጫ ዩኒት

ለማቋቋም የሚያቀርበውን ጥያቄ

መርምሮ ውሣኔ ይሰጣል፣

2. የግል የህክምና መስጫ ዩኒትን በጀትና

የተራፊ ሒሣብ ድልድልን መርምሮ

a) To expand the private wing services;

b) To improve the diagnostic and

therapeutic facilities of the hospital;

c) To improve the quality of service in

the general ward;

11. The management of Private Wing

1. The Private wing operations shall be

supported by the staff of the hospital and

shall have a coordinator who will report

to the Hospital Management

2. The Hospital Management shall oversee

the activities of the Private wing

12. Responsibility of the Hospital Board

The Board shall:

1. Review and decide on the proposal of a

hospital to start a private wing;

2. Review and approve the annual budget

and surplus distribution plan of the

Private wing;

13. Responsibility of the Hospital

Management.

Page 2036 of 2280

ያፀድቃል፡፡

፲፫. የሆስፒታሉ ስራ አመራር ኃላፊነት

1. የሆስፒታሉ የግል ሕክምና መስጫ ዩኒት

የሚሰጠውን የጤና አገልግሎት ዓይነት

በማጥናት ለቦርዱ የውሳኔ ሃሳብ

ያቀርባል፣

2. የግል የሕክምና መስጫ ዩኒቱን የዕለት

ተዕለት የሥራ እንቅስቃሴዎች

ይከታተላል፡፡

3. በግል የሕክምና መስጫ ዩኒት

የሚመደቡ የሕክምና መስጫ ዩኒት

የሚመደቡ የሕክምና ባለሙያዎችና

ሌሎች ሠራተኞች ምደባ ያጸድቃል፣

4. የግል የሕክምና መስጫ ዩኒቱን

የፋይናንስ እና የሥራ እንቅስቃሴ

ሪፖርት መርምሮ ለቦርዱ እንዲቀርብ

ያደርጋል፡፡

፲፬ . የአስተባባሪ ተግባር

የግል የህክምና መስጫ ዩኒት አስተባባሪ

1. በተለያዩ ክፍሎች የሚመደቡ ባለ ልዩ

ሙያ ሐኪሞችን ምደባ ያስተባብራል፣

2. የግል ሕክምና መስጫ ዩኒቱን ድጋፍ

ሰጪ ሠራተኞችን ያስተባብራል፣

3. የሕክምና ባለሙያዎች ለሰጡት

አገልግሎ ቦርዱ በሚያጸድቀው

The Hospital management shall:

1. Study the type of services that may be

rendered by the Private wing and submit

its proposal to the Board for its approval;

2. Monitor the day to day functioning of the

private wing;

3. Approve the assignment of health

professionals and other support staff to

the Private Wing;

4. reviews the financial and activity reports

of the private wing and submit the same

to the Board;

14. responsibility of the Private Wing

Coordinator

The coordinator of the Private wing shall:

1. Coordinate the deployment of specialist to

different departments;

2. Coordinate the support staff in the Private

wing;

3. Ensure that health personnel get their

remuneration on monthly basis based on

the directive to be issued by the Board;

Page 2037 of 2280

መመሪያው መሠረት ሊከፈላቸው

የሚባውን ሂሳብ በየወሩ ማግኘታቸውን

ያረጋግጣል፣

4. የግል የሕክምና መስጫ ዩኒቱን የሥራ

ዕቅድ ያዘጋጃት፣ በትክክል ሥራ ላይ

መዋሉን ያረጋግጣል፣

5. የፋይናንስ እና የሕክምና መረጃዎች

የሚዛመዱ መሆኑን፣ ለገቢ ምንጭ

የሆነው አገልግሎ በማን እንደተሰጠና

ቀጥተኛ ወጪው ምን ያህል እንደሆነ

ያረጋግጣል፣

6. በግል የህክምና መስጫ ዩኒቱ አገልግሎ

ላይ ከተጠቃሚዎችና ከሠራተኞች

የሚቀርቡ አስተያየቶችን ይመረምራል፣

የእርምት አስተያየት ለሆስፒታሉ ሥራ

አመራር ያቀርባል፣

7. የግል የሕክምና መስጫ ዩኒቱን

የፋይናንስ እንቅስቃሴ ይከታተላል፣

ተገቢው የሂሣብ ሰነድ የተያዘ መሆኑን

ያረጋግጣል፣

8. በሂሳብ ሹሙ የተዘጋጀውን የሂሣብ

መግለጫ መርምሮ ለሆስፒታሉ ሥራ

አመራር ያቀርባል፣

9. የየወሩን፣ የሩብ ዓመት እና ዓመታዊ

ሪፖርት በማዘጋጀት ለሆስፒታሉ ስራ

አመራር ያቀርባል፣

4. Prepare work plan for the Private Wing

and follows on its proper implementation;

5. Ensure that the financial and medical

records are linked and it reflects by whom

the revenue is generated and how much

direct cost is involved;

6. Review feedbacks from clients and the

staff on the service provided and

proposes corrective measures to the

hospital management;

7. Follows up on the financial performance

of the private wing and make sure that

appropriate financial records are made;

8. Reviews financial statements prepared

by the finance officer and submits it to

the hospital management;

9. Prepares monthly, quarterly reports and

submits it to the hospital management;

15. Finance and property

The financial management system and

property administration of the Private Wing

shall be laid down in directive to be

Page 2038 of 2280

፲፭ . ሂሣብና ንብረት

የግል የሕክምና መስጫ ዩኒቱን የሂሣብ

አያያዝ እና የንብረት አመዘጋገብ

የሚወሰን ዝርዝር መመሪያ ተዘጋጅቶ

በቦርዱ ሲጸድቅ ሥራ ላይ ይውላል፡፡

፲፮

፲፯. የማስፈጸም አቅም መፍጠር

ሆስፒታሎች በዚህ ደንብ ውስጥ

የተካተቱትን ተግባራት ለመፈፀም

የሚያስችላቸውን የሰው ሀይልና

አደረጃጀት አቅም መፍጠር አለባቸው፡፡

፲፰. የደንቡ ተፈጻሚነት ወሰን

ይህ ደንብ ተለይቶ እስካልተገለጸ ድረስ

ተፈፃሚ የሚሆነው በመንግሥት ጤና

ተቋማት ብቻ ነው፡፡

፲፱. መመሪያ ስለማውጣት

የጤና ቢሮው ለዚህ ደንብ አፈፃፀም

የሚያግዙ መመሪያዎችን ያወጣል፡፡

፳. ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ሕጎች

ከዚህ ደንብ ጋር የሚቃረን ማንኛውም

ደንብ ወይም መመሪያ በዚህ ደንብ

በተጠቀሱ ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚነት

አይኖረውም፡፡

፳፩. ደንቡ የሚፀናበት ከዛሬ ህዳር 22 ቀን

ጀምሮ የፀና ይሆና፡፡

approved by the Board

16.

17. Capacity to implement

The hospitals shall have the necessary

manpower and administration capacity to

implement activities embodies in this

regulation.

18. Scope of the Regulation:

This regulation, unless specified, will be

applicable on government health facilities

only.

19. Power to issue directives

The Bureau may issue directive for the

proper implementation of this regulation.

20. Inapplicable Laws

Any regulation, directive or rule, which is

inconsistent with this Regulation, shall

have no effect with respect to matters

provided herein.

21. Effective data

This Directive shall enter into force as of

1st December, 2005

Hailemariam Desalegn

Page 2039 of 2280

ህዳር 22 ቀን 1998 ዓ.ም

ኃይለማሪያም ደሣለኝ

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች

ክልል መንግሥት

ርዕሰ መስተዳድር

Chief of SNNPR Regional Government

Awassa

Page 2040 of 2280