88
i አክሱም ዩኒቨርሲቲ 2009 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት አክሱም - ትግራይ - ኢትዮጵያ ሓምሌ 2009 .

አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

  • Upload
    others

  • View
    126

  • Download
    3

Embed Size (px)

Citation preview

Page 1: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

i

አክሱም ዩኒቨርሲቲ

የ2009 በጀት ዓመት

የስራ አፈጻጸም ሪፖርት

አክሱም - ትግራይ - ኢትዮጵያ

ሓምሌ 2009 ዓ.ም

Page 2: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

ii

ይዘት

ይዘት ............................................................................................................................................................................................................ i

መግቢያ ....................................................................................................................................................................................................... 1

ክፍል አንድ ................................................................................................................................................................................................ 3

1. የዩኒቨርሲቲው ስትራቴጂያዊ መረጃዎች ........................................................................................................................................................... 3

1.1 ተልዕኮ ......................................................................................................................................................................................... 3

1.2 ራዕይ ........................................................................................................................................................................................... 3

1.3 የተቋሙ መሰረታዊ እሴቶች ...................................................................................................................................................... 3

1.4 የዩኒቨርሲቲው የልህቀት መለያ ................................................................................................................................................. 3

1.5 የተቋሙ መሪ ቃል ..................................................................................................................................................................... 3

1.6 የሰነዱ ዝግጅት ሁኔታና ይዘት ................................................................................................................................................. 4

ክፍል ሁለት ............................................................................................................................................................................................... 5

2. የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ..................................................................................................................................................................................... 5

2.1 የቁልፍ ተግባራት አፈፃፀም ግምገማ ......................................................................................................................................... 5

የመማር እና እድገት ዕይታ ............................................................................................................................................................................. 5

ግብ-1(Lo1) ፡ የአመራር ብቃት ማሳደግ ................................................................................................................................. 5

ግብ-2 (Lo2) ፡ የሰው ሃብት ልማትን ማጠናከር .................................................................................................................. 6

ግብ-3 (Lo3) ፡ የመረጃ መረብ ቴክኖሎጂ አጠቃቀማችን ማሻሻል .................................................................................... 16

2.2 የአበይት ተግባራት አፈፃፀም .................................................................................................................................................. 16

የውስጣዊ የስራ ሂደት እይታ (Internal Business Process) .......................................................................................................... 18

ግብ-4 (Po1) ፡ የትምህርት ጥራትና አግባብነት ማሳደግ ...................................................................................................... 18

ግብ-5 (Po2): ጥራትና አገባብነት ያላቸዉ የምርምር ስራዎችን ቁጥር ማሳደግ ................................................................ 24

ግብ-6(Po3): -ጥራትና አግባብነት ያላቸዉ ማህበረሰባዊ አገልግሎትና የቴክኖልጂ ሽግግር ስራዎች ማሳደግ ................ 28

ግብ-7 (Po4) ፡ የስራ አፈፃፀም ክትትልና ድጋፍ ስርዓትን ማጠናከር................................................................................ 33

ግብ-8 (Po5): ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለን ግንኙነት ማሳደግ .......................................................................................... 35

ግብ-9 (Po6): ባለዘርፈብዙ ጉዳዮች ዋና አጀንዳ አድርጎ መንቀሳቀስ ................................................................................ 39

ግብ-10 (Po7): የስራ ሂደት ውጤታማነት ማሻሻል ............................................................................................................. 42

ግብ-11 (Po8): መሠረተ-ልማት ማስፋፋት ......................................................................................................................... 44

ግብ-12 (Po9): የመልካም አስተዳደር ማስፈን .................................................................................................................... 55

የሃብት እይታ (Finanace) ......................................................................................................................................................................... 57

ግብ-13 (Ro1): የሃብት አጠቃቀም ስርዓትን ማሻሻል .......................................................................................................... 57

Page 3: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

iii

ግብ-14 (Ro2): የውስጥ ገቢን ማሳደግ ................................................................................................................................ 62

የተገልጋዮች እይታ (Customer Satisfaction) ................................................................................................................................... 63

ግብ-15: የደንበኛና ባለድርሻ አካላት እርካታን መጨመር ...................................................................................................63

ክፍል ሦስት ............................................................................................................................................................................................. 64

3. ተቋማዊ ማነቆዎችና የተወሰዱ የመፍትሔ እርምጃዎች ............................................................................................................................ 64

3.1 ተቋማዊ ማነቆዎች ................................................................................................................................................................... 64

3.1.1 የአስተሳሰብ ማነቆዎች ........................................................................................................................................... 64

3.1.2 የክህሎት ማነቆዎች ............................................................................................................................................... 65

3.1.3 የአደረጃጀት እና አሰራር ማነቆዎች ....................................................................................................................... 65

3.1.4 የመሳርያዎች አቅርቦት ማነቆዎች .......................................................................................................................... 65

3.2 የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች ........................................................................................................................................... 65

ክፍል አራት ............................................................................................................................................................................................. 67

4. ትኩረት የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች ............................................................................................................................................................... 67

4.1 የትምህርትና ቴክኖልጂ ልማት ሰራዊት ግንባታ .................................................................................................................... 67

4.2 የትምህርት ግብዓቶችን በማሟላት የመማር ማስተማሩን ውጤታማነት ማሻሻል፣ ........................................................... 68

4.3 ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ........................................................................................................................................ 68

ክፍል አምስት ......................................................................................................................................................................................... 69

5. የአፈፃፀም ተምፕሌት ........................................................................................................................................................................................ 69

Page 4: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

iv

ሰንጠረዥ

ሰንጠረዥ ........................................................................................................................................................................................................................... iii

ሰንጠረዥ 1፡በስራ ላይ ያሉ መምህራን መረጃ ........................................................................................................................................ 7

ሰንጠረዥ 2: በትምህርት ላይ የሚገኙ የመምህራን መረጃ ................................................................................................................... 8

ሰንጠረዥ 3፡ በ2009 በጀት ዓመት ወደ ትምህርት የተላኩ መምህራን መረጃ .................................................................................. 9

ሰንጠረዥ 4፡ በ2009 በጀት ዓመት ከፍተኛ ዲፕሎማ ፕሮግራም ስልጠና የተከታተሉ መምህራን እና ኢንዳክሽን ስልጠና የወሰዱ

መምህራን መረጃ............................................................................................................................................................. 11

ሰንጠረዥ 5: በ2009 በጀት ዓመት የለቀቁ መምህራን መረጃ ............................................................................................................. 11

ሰንጠረዥ 6፡ በ2009 በጀት ዓመት የውጭ ሃገር መምህራን መረጃ .................................................................................................. 12

ሰንጠረዥ 7: በ2009 በጀት ዓመት የቴክኒካል አሲስታንት መረጃ.................................................................................................... 12

ሰንጠረዥ 8፡ አጠቃላይ በስራ ላይ ያሉ ቋሚ ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች መረጃ .................................................................................... 18

ሰንጠረዥ 9፡ በ2009 በጀት አመት መደበኛ የቅድመና ድህረ ምረቃ ተማሪዎች መረጃ ................................................................. 24

ሰንጠረዥ 10፡ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ በ2009 ዓ/ም በተከታታይ ትምህርት ፕሮግራም የሚማሩ ተማሪዎች መረጃ ...................... 25

ሰንጠረዥ 11: በዩኒቨርሲቲው ውስጥ እየተካሄዱ ያሉ ግንባታዎች የ2009 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ......................... 48

ሰንጠረዥ 12፡ የአመራር እና ድጋፍ ፕሮግራም አፈጻጸም ማጠቃለያ ................................................................................................ 58

ሰንጠረዥ 13፡ የአመራር እና ድጋፍ ፕሮግራም ውጤት ..................................................................................................................... 58

ሰንጠረዥ 14፡የመማር ማስተማር ፕሮግራም ውጤት አንድ አፈጻጸም ማጠቃለያ ........................................................................... 59

ሰንጠረዥ 15፡የመማር ማስተማር ፕሮግራም ውጤት ሁለት አፈጻጸም ማጠቃለያ .......................................................................... 59

ሰንጠረዥ 16፡ የጥናትና ምርምር ፕሮግራም ውጤት አንድ አፈጻጸም ማጠቃለያ ............................................................................ 60

ሰንጠረዥ 17፡የጥናትና ምርምር ፕሮግራም ውጤት ሁለት አፈጻጸም ማጠቃለያ ............................................................................. 60

ሰንጠረዥ 18፡የጥናትና ምርምር ፕሮግራም ውጤት ሶስት አፈጻጸም ማጠቃለያ .............................................................................. 60

ሰንጠረዥ 19፡የካፒታል ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ማጠቃለያ ................................................................................................................. 64

ሰንጠረዥ 20፡ የ2009 በጀት ዓመት የአክሱም ዩኒቨርሲቲ የስራ አፈጻጸም በቢኤስሲ ቴምፕሌት መሰረት .................................... 70

Page 5: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

v

መግቢያ

አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና በኢፌድሪ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 225/2003

መሰረት በሰሜኑ የአገራችን ክፍል በትግራይ ክልል ማእከላዊ ዞን በጥንታዊቷ አክሱም ከተማ የካቲት 19/1999 ዓ/ም የተቋቋመ የሁለተኛው

ትውልድ የመንግስት ዩኒቨርሲቲ ነው፡፡

አገራችን ያቀደችውን ፈጣን፣ ቀጣይነት ያለው እና ፍትሃዊ የሆነ የኢኮኖሚ እድገት ለማስመዝገብ የትምህርትና ስልጠና ተቋማት የአቅም

ግንባታ ማዕከላት በመሆን የድርሻቸውን መወጣት ይጠበቅባቸዋል፡፡ በተለይ በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ የተቀመጡ

የከፍተኛ ትምህርት የልማት ዕቅድ አላማዎች ከማሳካት አኳያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ትልቅ ሚና ይኖራቸዋል፡፡ አክሱም ዩኒቨርሲቲም

ይህንን ከፍተኛ ኃላፊነት በብቃት ለመወጣትና በሀገራችን የታለመውን የልማት ግብ እውን ለማድረግ በአዋጅ የተሰጠውን ተግባርና ኃላፊነት

እየተወጣ ይገኛል፡፡

በዚህ ረገድ ዩኒቨርሲቲያችን በከፍተኛ ትምህርት አዋጅ የተሰጠውን የመማር ማስተማር፣ የምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት ተልዕኮ

ለማስፈፀም የሚያስችለውንና በአገሪቱ 2ኛው የአምስት ዓመት የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ፣ የከፍተኛ ትምህርት የልማት ዕቅድ (2008-

2012) እንዲሁም የዩኒቨርሲቲውን የአምስት ዓመት ስትራቴጂያዊ ዕቅድ ዳር ለማድረስ አደረጃጀት ፈጥሮ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።

በመማር ማስተማር ሂደት ጥራትና ብቃት ያላቸውን ከፍተኛ ባለሙያዎች በብዛት ከማፍራት አንፃር የሰው ኃይል ስልጠና ወቅታዊ ፍላጎት

የሆነውን የ70፡30 ቀመርን መሠረት አድርጎ ሲተገብር የቆየ ሲሆን በጥናትና ምርምር እና የማህበረሰብ አገልግሎትም በርካታ ተግባራትን

በማከናወን ላይ ይገኛል።

አክሱም ዩኒቨርሲቲ በአስራ አንድ ዓመት ጉዞው ውስጥ (ከ1999 ዓ/ም እስከ 2009 ዓ/ም ድረስ) በ2009 በጀት ዓመት የተመረቁትን 3,483

ተመራቂ ተማሪዎች ጨምሮ 16,659 ምሩቃን (45.7 በመቶ ሴቶች) በማብቃት አገራችን ወደ ምትፈልገው የስራ መስክ እንዲሰማሩ የድርሻው

እየተወጣ ያለ ተቋም ነው።

ዩኒቨርሲቲው በ1999 ዓ/ም ሲቋቋም በ5 ፋኩልቲዎችና 10 ኦፊሶች ተደራጅቶ 60 አካዳሚክ ስታፍና 150 ድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች በመያዝ 735

ተማሪዎች ተቀብሎ ማሰተማር የጀመረ ሲሆን በ2009 በጀት ዓመት የትምህርት ዘመን ዩኒቨርሲቲው 6 ኮሌጆች፣ 1 ኢንስቲትዩት፣ 3 ትምህርት

ቤቶች፣ 56 የትምህርት ክፍሎች እና 22 ዳይሬክቶሬቶች አሉት። የሰው ሃይል በተመለከተ በበጀት ዓመቱ 1,206 የአካዳሚክ ስታፍ እና 1,871

የድጋፍ ሰጪ ሰራተኞችን ያሉት ሲሆን 59 የቅድመ-ምረቃ እና 25 የድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞችን በመክፈት በሶስት ካምፓሶች ማለትም

አክሱም ዋና ግቢ ሰፎሖ ካምፓስ፣ አክሱም ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና ሪፈራል ሆሰፒታል ግቢ ማይዓኾ ካምፓስ እና ሽረ ግቢ የመማር

ማስተማር፣ የምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት ተልዕኮውን በማከናወን ላይ ይገኛል።

ዩኒቨርሲቲያችን በ2009 በጀት ዓመት የትምህርት ዘመን በመደበኛው መርሃ-ግብር በቅድመ ምረቃ ፕሮግራም 12,060 ተማሪዎች በድህረ-

ምረቃ ፕሮግራም ደግሞ 206 ተማሪዎች በድምሩ 12,266 ተማሪዎች አሉት። በተከታታይ ትምህርት መርሃ-ግብር በቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም

8,214 ተማሪዎች፣ በድህረ-ምረቃ ፕሮግራም 1,411 በድምሩ 9,625 ተማሪዎች እያስተማር ይገኛል። በበጀት ዓመቱ ተቋሙ በአጠቃላይ 21,891

ተማሪዎችን ተቀብሎ በቅድመ ምረቃ እና ድህረ-ምረቃ ፕሮግራም በሁሉም ግቢዎች በተከታታይ ትምህርትና በመደበኛ መርሃ-ግብር

በማስተማር ላይ ይገኛል።

Page 6: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

vi

ከዚህ በተጨማሪ ዩኒቨርሲቲው ለተጀመሩት የልማትና የዲሞክራሲ ግንባታ ውጥኖች ስኬት የበኩሉን አስተዋጽኦ ለማበርከት ውጤትን

ማእከል ያደረገ የዕቅድ አዘገጃጀትና የአፈጻጸም ግምገማ ስርዓት ቢኤስሲ (BSC) እና መንግስት ያስቀመጠውን የፕሮግራም በጀት አደረጃጀት

በበጀት ዓመቱ ተግብሯል።

ቢኤስሲ መሰረት ተደርጎ የተዘጋጀው የ2009 በጀት ዓመት ዝርዝር የስራ እቅድን ተከትሎ የአስተዳደር፣ የአካዳሚክ እና የምርምርና

ማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራሞች በበጀት አመቱ ሊሰሩ የሚገባቸውንና ካስኬድ ተደርገው የወረዱ ዝርዝር የበጀት ዓመቱ ስራዎች የስራ

አፈጻጸም ሪፖርት ከዚህ ቀጥሎ እንደሚከተለው ቀርቧል።

Page 7: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

vii

ክፍል አንድ

1. የዩኒቨርሲቲው ስትራቴጂያዊ መረጃዎች

1.1 ተልዕኮ

የዩኒቨርሲቲው ተልዕኮ “የትምህርት፣ የምርምር እና የማህበረሰብ አገልግሎቶች በማከናወን አከባቢያዊ፣ ሃገራዊ ብሎም ዓለም

አቀፋዊ ችግሮችን መፍታት እንዲሁም ሁለንተናዊ ዕድገት ማስገኘት ነው።”

1.2 ራዕይ

የዩኒቨርሲቲው ራዕይ “በ2012 በአገር አቀፍ ደረጃ ከአስሩ ተመራጭ የትምህርት ተቋማት አንዱ ሆኖ ማየት” ነው፡፡

1.3 የተቋሙ መሰረታዊ እሴቶች

አካዳሚያዊ ነፃነትና ሙያዊነት: - አክሱም ዩኒቨርሲቲ ዘላቂ ለውጥን ለማምጣት አካዳሚያዊ ነፃነትን በሚያስጠብቅ መልኩ

በሳል፣ ጥልቅና ግልፅ አስተሳሰቦችንና ውይይቶችን ያበረታታል። ከዚህም ባለፈ የስነ‑ምግባር መርሆዎችን በማስጠበቅ ለቡድን

ስራ ምቹ እንዲሆንና እርስ በርስ ተባብሮ የሚሰራ የዩኒቨርስቲ ማህበረሰብ እንዲፈጠር ያበረታታል።

ያልተማከለ አመራር: - በማንኛውም ደረጃ ላይ ያለ የዩኒቨርሲቲያችን ማህበረሰብ ሃላፊነቱን በመውሰድ የመወሰንና የመፈፀም

አቅሙ እንዲጎለብት ይሰራል።

አንድነት በልዩነት: - ዩኒቨርሲቲው ብዝሃነትን፣ በነፃ ሀሳብን የመግለፅንና ዘርፈ-ብዙ ገንቢ አስተሳሰቦችን ያበረታታል።

ልህቀት በጥረት: - ተቋማችን ልህቀት በጥረት መርህን በመማር-ማስተማር፣ በጥናትና ምርምር፣ በማህበረሰባዊ አገልግሎቶችና

በመልካም አሰተዳደር በማስረፅ ተግቶ መስራትን ያበረታታል።

ተማሪ ተኮር አሰራር: - ዩኒቨርሲቲው አስተማሪ፣ ፈታኝና ሊያመራምር የሚችል የትምህርት ድባብን በመፍጠር ተማሪዎቻችን

ችግር ፈቺ እንዲሆኑና የመወሰን አቅማቸውን እንዲያዳብሩ በሚያስችል መልኩ ተግቶ ይሰራል።

ከአጋር አካላት በትብብር መስራት: -የዩኒቨርሲቲያችን ተልእኮና ዓላማዎች ከግብ የሚደርሰው ከአጋር አካላት በትብብር ሲሰራ

መሆኑን ያምናል፡፡ መምህራንና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች የስኬታችን ምሶሶና የተቋማችን ወሳኝ ሃብት ተደርጎ ይወሰዳል፡፡

1.4 የዩኒቨርሲቲው የልህቀት መለያ

በታሪክ፤ ቅርስና ቱሪዝም ዘርፍ ሀገራዊ ፋይዳና ጥራት ያለው ትምህርትና ምርምር በማካሄድ ከፍተኛ ልህቀት ያለው ተቋም

መገንባት፡፡

1.5 የተቋሙ መሪ ቃል

“ልህቀት በጥረት” (Excellence through perseverance)

Page 8: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

viii

1.7 የሰነዱ ዝግጅት ሁኔታና ይዘት

ይህ ሰነድ ከቡድን መሪዎችና ትምህርት ክፍሎች ጀምሮ በኮሌጆች፣ ዳይሬክቶሬቶችና ኢንስትትዩት እንዲሁም ፕሮግራም በየደረጃው የበጀት

ዓመቱ የስራ ክንውን እየተጠቃለለ መጥቶ በዩኒቨርሲቲ ደረጃ የተዘጋጀ ሪፖርት ነው፡፡ ሪፖርቱ አምስት ዋና ዋና ክፍሎች አሉት፡፡ እነርሱም

ክፍል አንድ የዩኒቨርሲቲው መሰረታዊ መረጃዎች፣ ክፍል ሁለት የዕቅድ አፈፃጸም ግምገማ፣ ክፍል ሦስት ተቋማዊ ማነቆዎችና የተወሰዱ

መፍትሄዎች፣ ክፍል አራት ትኩረት የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮችና ክፍል አምስት የአፈፃፀም ቴምፕሌት ናቸው፡፡

Page 9: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

ix

ክፍል ሁለት

2. የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ

2.1 የቁልፍ ተግባራት አፈፃፀም ግምገማ

የመማር እና እድገት እይታ

ግብ-1 (Lo1) ፡- የአመራር ብቃት ማሳደግ

የአፈፃፀም ትንታኔ

አክሱም ዩኒቨርሲቲ በስሩ ላሉ የአስተዳደር፣ የአካዳሚክ እና የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራሞች ከ250 በላይ የመካከለኛና

ዝቅተኛ የአመራር አካላት ማለትም ኮሌጅ ዲኖች፣ ዳይሬክተሮች፣ የትምህርት ክፍል ሃላፊዎች፣ ቡድን መሪዎች፣ የ1 ለ 5 ኔትዎርክ አመራሮች

እና ኦፊሰሮች የአመራርና ስራ አፈፃፀም አቅማቸውን ለማሳደግ በማሰብ መቐለ በሚገኘው መለስ ዜናዊ የአመራር ስልጠና አካዳሚ በሁለት

ዙር ለእያንዳንዱ ዙር ሰልጣኝ የ10 ቀናት በሚዛናዊ ውጤት ተኮር (BSC) እና በአመራር ክህሎት (Leadership) ስልጠና እንዲያገኙ

ተደርጓል፡፡ 1ኛው ዙር በሰኔ ወር 2008 ዓ/ም የተሰጠ ስለሆነ በ2008 ዓ/ም ዓመታዊ ሪፖርት በማካተት ተልኳል። 2ኛው ዙር ግን በክረምት

ወራት የተከናወነ ስልጠና ነው። ይህ ስልጠና አመራሮቻችን የቢኤስሲ ዕውቀታቸው ከፍ በማድረግ ስራዎቻቸውን በእቅድ ከፋፍለው

እንዲመሩ፣ እንዲከታተሉና የተሻለ ውጤት እንዲያስመዘግቡ አቅማቸውን አሳድጓል። በትምህርት ሚኒስቴርና GIZ Human Capacity

Development Program on “Higher Education Leadership and Management (HELM)” በሚል ርእስ በተዘጋጀው የአመራር

ስልጠና የዩኒቨርሲቲያችን አንድ ከፍተኛ አመራር (ምክትል ፕረዚዳንት) እና አንድ መካከለኛ አመራር (ዲን) አራት ቀናት አዲስ አበባ እና 15

ቀናት ጀርመን ሃገር (Osnabruck, Germany) በድምሩ እያንዳንዳቸው 19 ቀናት ስልጠና ተካፍለው ተመልሷል። ከዚህ በተጨማሪ በበጀት

ዓመቱ ለዩኒቨርሲቲው የበላይ አመራር እና ለዩኒቨርሲቲው ዳይሬክተሮች በ15 ዓይነት የሕግ ምክር እና የድጋፍ አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡

ለፕሬዚዳንት፣ ም/ፕሬዚዳንቶችና የኮሌጆች ዲኖች በአመራር ዙሪያ ትምህርት ሚኒስቴር ያዘጋጀው ስልጠና ለ10 ቀናት የተሰጠ ሲሆን

ስልጠናው የአመራር ብቃትን በማሳደግ በአመራር ቦታ ያሉ አካላት የተሻለ ስራ ለመስራት እድል ፈጥሯል፡፡ በዚህ መሰረት የተቋሙ አመራር

አካላት በየጊዜው የብቃት ማሻሻያ ስልጠና በመስጠት ዓቅማቸውን ለማሳደግ ቀጣይነት ባለው መልኩ የሚከናወን ይሆናል።

ከዚህ ጎን ለጎን የዩኒቨርሲቲው የአመራርና የስራ አፈጻጸም አቅም ከፍ ለማድረግ የአመራር ቦታዎችን አቅም ባላቸው መምህራን እንዲመራ

ለማድረግ ግልጽነትና ስራን ትኩረት ያደረገ የአመራር ቦታዎችን የማወዳደርያ መመርያ (Competency framework guideline)

አስፈላጊውን ክለሳ በማድረግ ስራ ላይ እንዲውል ተደርጓል። ይህም በሰራተኞችና በአመራሮች መካከል የሚኖረውን ግኑኝነት ለማጠናከር

ረድቷል። በተዘጋጀው መመሪያ መሰረት በተቋሙ የተጓደሉ የአመራር ቦታዎች በየወቅቱ እንዲሟሉ ተደርጓል። ተተኪ አመራር ከማብቃት

አኳያም በየደረጃው ያሉ አመራሮች (ከከፍተኛ እስከ ዝቅተኛ አመራር) ፍትሃዊ የሆነ የውክልና አሰጣጥ ሂደት በእድቅ ተይዞ ተግባራዊ

እየተደረገ ይገኛል፡፡

በመካከለኛ አመራር ደረጃ የሚገኙ ዳይሬክተሮች ማለትም የውስጥ ኦዲት፣ የህግ አገልግሎትና የስነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ክፍሎች አቅማቸውን

ለማሳደግና ከስራ ክፍላቸው የሚዛመድ የተሻለ ልምድ ለመቀመር ወደ ተመረጡ ዩኒቨርሲቲዎች ለሁለት ሳምንት የቆየ የልምድ ልውውጥ ጉዞ

አከናውነዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የሽረ ካምፓስ 11 የተማሪዎች ህብረት ተወካዮች ተግባር ተኮር እውቀት እንዲያገኙ በተመረጡ ቦታዎች

የልምድ ልውውጥ ጉብኝቶች አድርገዋል። በተመሳሳይ የሰላም ፎረመ አባላትም ስላማዊ መማር ማስተማር ሂደት እንዲኖር ለሚሰሩት ስራ

አጋዠ የሚሆን በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የልምድ ልውውጥ ኣካሂደዋል፡፡ ይሁን እንጂ ካለው የተቋሙ የአመራር ቁጥር አንፃር የተከናወነው

Page 10: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

x

የልምድ ልውውጥ ውስንነት መኖሩን በግልፅ የሚያሳይ ሆኖ ለልምድ ልውውጥ የሄዱት የአመራር አካላትም የቀሰሙት ልምድ በሪፖርት

መልክ ለቢሮአቸው በማቅረብ የተገኘው ልምድ ለተቋሙ ማሀበረሰብ ምርጥ ተሞክሮ ሆኖ መቅረብ ይኖርበታል።

ከዚህ በተጨማሪ ሴት አሰተማሪዎች ወደ አመራር ይመጡ ዘንድ በእያንዳንዱ ኮሌጅ 6 የሴቶች ፎካል ፐርሰን በመመደብ በሃላፊነት

እንዲቀመጡ ከማድረግ ባሻገር በትምህርት ክፍል ሃላፊነትም 3 ሴት አስተማሪዎች በአመራር እንዲሰሩ ተደርጓል። በኮሌጆች የተመደቡት

የሴት ፎካል ፐርሰን በማንኛውም የኮሌጁ እንቅስቃሴ ሴቶችን በመወከል የሴቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚጥሩ ተወካይ

ናቸው።

በዚህ በጀት ዓመት አጠቃላይ የዚህ ዓብይ ግብ የስራ አፈጻጸም በቢ ኤስ ሲ መሰረት ሲለካ 73.64 ከመቶ ወይም አጥጋቢ አፈጻጸም ሲሆን

በቀጣይ በጀት አመት ተቋሙ ከዚህ የተሻለ ስራ ለመስራት ይጥራል።

የነበሩ ጠንካራ ጎኖች

✓ ለስራ-አመራሮች የአቅም ክፍተትን መሰረት ያደረገ ስልጠናና የልምድ ልውውጥ ተግባራት መከናወኑ

✓ በውክልና ተይዘዉ የነበሩና የስራ ዘመናቸውን ያጠናቀቁ ኮሌጅ ዲን፣ የትምህርት ክፍል ሃላፊዎች እና ዳይሬክተሮች በአዲስ

እንዲተኩ መደረጉ

✓ ከከፍተኛ እስከ ዝቅተኛ የአመራር አካላት ፍትሃዊ ውክልና የመሰጠት ልምድ እያደገ መምጣቱ፣

✓ በሚዛናዊ ውጤት ተኮር (BSC) እቅድ አዘገጃጀት ላይ ለዲኖችና ትምህርት ክፍል ሃላፊዎች ስልጠና መሰጠቱና እቅዱ ተዘጋጅቶ

እስከ ግለሰብ መውረዱ፤

✓ በአመራር፣ በመምህራንና በሰራተኞች መካከል ተባብሮ የመስራት መንፈስ (team sprit) መፈጠሩ እና በስራ የመደጋገፍ ስርዓት

እንዲዳብር መደረጉ

የታዩ ድክመቶች

✓ አመራሮች የቀሰሙትን የሚዛናዊ ውጤት ተኮር (BSC) እና የአመራር ክህሎት (Leadership Skill) አሰራር ለሁሉም ሰራተኞች

ስልጠና በመስጠት አቅም ያለው የሰው ሃይል ከመፍጠር አኳያ ውስንነት መኖሩ

✓ የስልጠና እርከታ ደረጃ መጠይቆች አለመዘጋጀትና የስልጠና እርካታ ደረጃ አለመለካት

✓ አመራሮች ተግባር-ተኮር እውቀት እንዲያገኙ የልምድ ልውውጥና ቤንችማርኪንግ ጉብኝቶች እንደ አንድ የአቅም ግንባታ ስራ

አለመተግበሩ፣

✓ የአመራር ድጋፍና ክትትል በታቀደው እና ተከታታይ አለመሆን፣

ግብ-2 (Lo2) ፡- የሰው ሃብት ልማት ማጠናከር

የአፈፃፀም ትንታኔ

የአክሱም ዩኒቨርሲቲ ዓመታዊ የቅበላ ዓቅሙ እያደገ በመምጣቱ የሰው ሃይል (የመምህራንና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች) ፍላጎቱ እያደገ መጥቷል፡

፡ ለዩኒቨርስቲው ተልእኮና ራእይ ስኬት የሰው ሃይል ፍላጎት ከማሟላት ጎን ለጎን የሰራተኞች የእውቀት፣ የክህሎትና የአመለካከት ክፍተት

ለመሙላት በውስጥና በውጪ ሃገር የትምህርት ዕድል እንዲያገኙ ማድረግ፣ ተከታታይ የስራ ላይ ስልጠና በመስጠት መልካም አስተዳደር

ለማስፈን ከፍተኛ ስራ እየተሰራ ይገኛል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም የዩኒቨርሲቲው አንዱ እሴት የሆነውን በጋራ የመስራት ባህል ለማዳበር

መምህራንና ተማሪዎች በትምህርት ልማት ሰራዊት በማደራጀት ለተቋሙ ስኬት የማይተካ ሚና በመጫወት ላይ ነው፡፡

Page 11: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

xi

የትምህርትና ቴክኖሎጂ ልማት ሰራዊት ግንባታን በተመለከተ በዚሁ በጀት አመት 149 ኔትዎርክ የድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች የ1ለ5 አደረጃጀቶች

በመፍጠር እንዲሁም ዘግይተው ቅጥር የተፈጸመላቸው የመምህራን ቦታዎችን ጨምሮ 45 የልማት ቡድኖችና 166 የመምህራን ተባብሮ

የመማማር ኔትዎርክ ተደራጅቷል።

በዩኒቨርሲቲያችን ባሉ 6 ኮሌጆች፣ 3 ትምህርት ቤቶች (Schools) እና 1 ኢንስቲትዩት በበጀት አመቱ ስራ ላይ ያሉ የመምህራን ቁጥር 745

ደርሷል። በዚህ በጀት ዓመት የአስተማሪዎች እጥረት ለመቅረፍ የ255 መምህራን በዝውውር እና ቅጥር በመፈፀም በ2008 ዓ/ም በጀት አመት

መጨረሻ በአጠቃላይ ከነበረው 951 የመምህራን ቁጥር ወደ 1,206 ከፍ እንዲል ተደርጓል፡፡ አሁን ባለው መረጃ መሰረት በስራ ላይ ያሉ

የመምህራን የትምህርት ደረጃ 1ኛ ዲግሪ 235፣ 2ኛ ዲግሪ 480 እንዲሁም 3ኛ ዲግሪ 30 ሲሆኑ የትምህርት ደረጃ ስብጥሩም 31.54፡

64.43:4.03 ሆኗል። በዚህ መሰረት የትምህርት ደረጃ ስብጥሩ ከታቀደው አንፃር (37.7:58.9:3.3) መሻሻል ቢኖርም ተቋሙ በዚህ ረገድ ብዙ

ጥረት ማድረግ እንደሚገባው ያሳያል። በስራ ላይ ካሉ አጠቃላይ መምህራን የሴት መምህራን ድርሻ 11.41 በመቶ የደረሰ ሲሆን የሴት

መምህራን ድርሻ በ2008 ዓ/ም በጀት አመት መጨረሻ ከነበረው 9.86 በመቶ አሁን ያለበት ደረጃ ለመድረስ ችሏል:: የሴት መምህራን ድርሻ

ከባለፈው ዓመት ከፍ ሊል የቻለበት ዋናው ምክንያት ዩኒቨርሲቲው ለሴት መምህራን በሰጠው ልዩ ትኩረት መሰረት ከ2008 ዓ/ም ሴት

ተመራቂዎች ውስጥ የተሻለ ውጤት ያላቸው 23 ሴት ተመራቂዎች ከየትምህርት ክፍሉ እንዲቀጠሩ በመደረጉ ነው። ይሁን እንጂ ከዕድገትና

ትራንስፎርሜሽን እቅድ ሁለት (GTP II) አንጻር ሲታይ በቀጣይ የሴት መምህራን ተሳትፎ ለማሳደግ ብዙ መስራት እንደሚጠበቅብን በግልፅ

ያመላክታል።

በአጠቃላይ የመምህራን እጥረት ያለባቸው የትምህርት ዘርፎች ለመቅረፍ በበጀት ዓመቱ 278 መምህራን ለመቅጠር በእቅድ የተያዘ ሲሆን

255 በቅጥርና በዝውውር ለማሟላት ተችሏል። አፈፃፀሙ 91.73 መቶኛ ደርሷል።

ሰንጠረዥ 1፡በስራ ላይ ያሉ መምህራን መረጃ

ኮሌጅ/ ትምህርት

ቤት/ኢንስቲትዩት

1ኛ ዲግሪ 2ኛ ዲግሪ 3ኛ ዲግሪ

ሜዲካል ዶክተር

(Medical Doctor

/DVM)

ስፔሻሊስት

(Specialist

/Assi/Prof)

ድምር

ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ

ኢንጅነሪንግና ቴክኖሎጂ 95 14 109 72 4 76 1 - 1 - - - - - - 168 18 186

ተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ 6 6 12 83 8 91 5 - 5 - - - - - - 94 14 108

ግብርና 7 1 8 28 2 30 6 1 7 - - - - - - 41 4 45

ጤና ሳይንስ 22 7 29 54 8 62 1 - 1 48 8 56 4 - 4 129 23 152

ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ 13 0 13 37 5 42 3 - 3 - - - - - - 53 5 58

የሕ/ሰብና ቋንቋዎች 20 5 25 56 8 64 3 - 3 - - - - - - 79 13 92

የትምህርትና ስነ-ባህሪ - - - 9 1 10 3 - 3 - - - - - - 12 1 13

የውሃ ቴክኖሎጂ 17 2 19 18 1 19 2 - 2 - - - - - - 37 3 40

የማዕድን ኢንጂነሪንግ 11 - 11 7 - 7 - - - - - - - - - 18 - 18

አርኪዮሎጂና ቱሪዝም 7 2 9 21 2 23 1 - 1 - - - - - - 29 4 33

ጠ/ድምር 198 37 235 385 39 424 25 1 26 48 8 56 4 - 4 660 85 745

ዩኒቨርሲቲያችን የሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ከማሳካት አኳያ ከያዘው 0፡75፡25 እቅድ አንፃር ማለትም 0 በመቶ

የመጀመሪያ ዲግሪ፣ 75 በመቶ ሁለተኛ ዲግሪ እና 25 በመቶ ሶስተኛ ዲግሪ ያላቸው መምህራን እንዲኖሩት በሁሉም ኮሌጆች ትኩረት ተሰጥቶ

Page 12: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

xii

እየተሰራበት ይገኛል፡፡ በመሆኑም ተቋማችን ያለውን የመምህራን የደረጃ ስብጥር የተቀመጠውን ዕቅድ ለማሳካት መምህራኖች በተለያዩ የአገር

ውስጥና የውጭ አገር የትምህርት ዕድል እንዲጠቀሙ በማድረግ ይገኛል።

በዚህም መሰረት አክሱም ዩኒቨርሲቲ የመምህራንን አቅም በማሳደግ የትምህርት ጥራት በየጊዜው ከፍ ለማድረግ ካለው ፍላጎት የተነሳ

በአጠቃላይ ካሉት 1,206 መምህራን ውስጥ 139 በፒኤችዲ፣ 46 በስፔሻላይዜሽን ፕሮግራሞች እንዲሁም 276 በማስተርስ ዲግሪ በአጠቃላይ

461 መምህራን በአገር ውስጥና በውጭ አገር ትምህርታቸው እንዲከታተሉ ተደርጓል፡፡ ይህም ከአጠቃላይ የመምህራን ብዛት የ38.23 በመቶ

ድርሻ ሲኖረው በትምህርት ላይ ከሚገኙት መምህራን ውስጥ 8.68 በመቶ ሴቶች ናቸው። አሁን ባለው ደረጃ ካሰብን ይህ የፒኤችዲና

የማስተርስ ተማሪ ተመርቆ ወደ ስራ ሲመለስ አሁን ካለን ጠቅላላ የመምህራን ቁጥር አንጻር በእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ሁለት (GTP

II) ማጠቃለያ አመት ላይ የሚኖረን የመምህራን ስብጥር 19.48:62.69፡17.83 ይሆናል። በመሆኑም አንደኛ ዲግሪ ላይ ያሉ የመምህራን ብዛት

መቀነስ እንዲሁም የፒኤችዲ እና የማስተርስ ተማሪዎች ማብዛት እንዳለብን ከመረጃው እንገነዘባለን። ሆኖም ግን ለፒኤችዲ ፕሮግራም

ትምህርታቸውን እንዲከታተሉ የተላኩ መምህራን በወቅቱ ጨርሰው ወደ ስራ ገበታቸው ያለመመለስ ሁኔታ በተቋሙ የደረጃ ስብጥርና

የመምህራን አቅርቦት እጥረት እንዲኖር አስተዋፅኦ እያደረገ ስለሚገኝ ፒኤችዲ የሚማሩትን በወቅቱ ጨርሰው እንዲመለሱ ተቋማችን

አስፈላጊውን ሁሉ ክትትል ማድረግ እንደሚገባቸው ያሳያል።

ሰንጠረዥ 2: በትምህርት ላይ የሚገኙ የመምህራን መረጃ

ኮሌጅ/ ትምህርት

ቤት/ኢንስቲትዩት 2ኛ ዲግሪ 3ኛ ዲግሪ ስፔሻላይዜሽን ድምር

ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ

ኢንጅነሪንግና ቴክኖሎጂ 104 7 111 7 - 7 1 - 1 112 7 119

ተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ 14 3 17 47 2 49 - - - 61 5 66

ግብርና 9 2 11 5 - 5 - - - 14 2 16

ጤና ሳይንስ 42 13 55 3 1 4 43 1 44 88 15 103

ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ 28 4 32 21 - 21 - - - 49 4 53

የሕ/ሰብና ቋንቋዎች 16 2 18 30 2 32 - - - 46 4 50

የትምህርትና ስነ-ባህሪ - - - 12 - 12 - - - 12 - 12

የውሃ ቴክኖሎጂ 18 2 20 2 - 2 1 - 1 21 2 23

የማዕድን ኢንጂነሪንግ 3 - 3 1 - 1 - - - 4 - 4

አርኪዮሎጂና ቱሪዝም 8 1 9 6 - 6 - - - 14 1 15

ጠ/ድምር 242 34 276 134 5 139 45 1 46 421 40 461

በ2009 ዓ/ም ወደ ትምህርት የተላኩ መምህራን ቁጥር ስንመለከት ደግሞ ዩኒቨርሲቲያችን በበጀት ዓመቱ 199 መምህራን ማለትም 154

ለሁለተኛ ዲግሪ፣ 30 ደግሞ ለሶስተኛ ዲግሪ እንዲሁም 15 ለስፔሻላይዜሽን ወደ ትምህርት ልኳል። በ2009 በጀት ዓመት ውስጥ ወደ

ትምህርት ከተላኩት አጠቃላይ መምህራን ውስጥ የሴት መምህራን ድርሻ 10.05 በመቶ ነበር። ከበጀት አመቱ እቅዳችን አንጻር ሲለካ

በፒኤችዲ ፕሮግራም 50 መምህራንን ለመላክ አቅደን 45 (28 ወንድና 2 ሴቶች በድምር 30 መምህራን ለሶስተኛ ዲግሪ እና 14 ወንድና 1

ሴት በድምር 15 በስፔሻሊስት ትምህርት) የላክን ሲሆን አፈጻጸሙ 90 በመቶ ሲሆን በማስተርስ ዲግሪ 90 ለመላክ ታቅዶ 154 (136 ወንድና

18 ሴቶች) መምህራን ተልኳል። ይህም የ171.1 በመቶ ፍጻሜ አለው። በአጠቃላይ የዚህ ግብ አፈፃፀም 142.14 በመቶኛ ሲሆን አፈጻጸሙም

በጣም ክፍተኛ ነው::

Page 13: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

xiii

ሰንጠረዥ 3፡ በ2009 በጀት ዓመት ወደ ትምህርት የተላኩ መምህራን መረጃ

ኮሌጅ/ ትምህርት

ቤት/ኢንስቲትዩት 2ኛ ዲግሪ 3ኛ ዲግሪ ስፔሻላይዜሽን ድምር

ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ

ኢንጅነሪንግና ቴክኖሎጂ 50 02 52 03 - 03 1 - 1 54 02 56

ተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ 06 02 08 07 - 07 - - - 13 02 15

ግብርና 06 01 07 02 - 02 - - - 08 01 09

ጤና ሳይንስ 25 06 31 - - - 14 - 14 39 06 45

ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ 28 04 32 01 - 01 29 04 33

የሕ/ሰብና ቋንቋዎች 12 01 13 08 02 10 - - - 20 03 23

የትምህርትና ስነ-ባህሪ - - - 04 - 04 04 - 04

የውሃ ቴክኖሎጂ 04 02 06 - - - - - - 04 02 06

የማዕድን ኢንጂነሪንግ - - - 01 - 01 - - - 01 - 01

አርኪዮሎጂና ቱሪዝም 5 - 5 2 - 2 7 - 7

ድምር 136 18 154 28 2 30 15 - 15 179 20 199

የመምህራን የምርምር አቅም ከመገንባት አኳያ በዚህ በጀት ዓመት የተለያዩ የአቅም ማጎልበቻ ተግባራት ተሰርተዋል። ከነዚህ ውስጥ፡-

✓ በዋና ግቢ ከዩኒቨርሲቲው የተለያዩ ኮሌጆች ለተውጣጡ 70 ያህል አስተማሪዎች የምርምር አቅማቸው ለማዳበር በዩኒቨርሲቲው

ባለሞያዎች በንድፍ ሓሳብ አፃፃፍ፣ በምርመር ሪፖረት አፃፃፍ፣ በሳይነሳዊ የህትመት ሂደት፣ በSPSS እና STATA ስልጠናዎች

እንዲያገኙ ተደርጓል።

✓ የጤና ሳይንስ ኮሌጅና ሪፈራል ሆስፒታል መምህራን የምርምር አቅም ለማሳደግ ከአሜሪካ South Carolina (ካሎሪና) University

በመጡ ፕሮፌሰር Fundamentals of Epidemology & Biostatistics ሙያዊ ስልጠና እንዲሰጥ ተደርጓል። ከዚህ ጎን ለጎን

ቁጥራቸው 20 ለሚሆኑ የኮሌጁ ወጣት ተመራማሪዎችና የድሀረ ምረቃ ተማሪዎች በምርምር ንድፈ ሃሳብ እና ሪፖርት አፃፃፍ ዙርያ

በኮሌጁ ባለሞያዎች ስልጠና ተሰጥቷል።

✓ 16 ለሚሆኑ የሽረ ካምፓስና ከዋናው ግቢ ሰፎሖ ካምፓስ የተወሰኑ የባዮሎጂ አስተማሪዎች ከጅማ ዩኒቨርሲቲ በመጡ ባለሞያ

የBioinformatics ስልጠና ተሰጥቷል።

✓ የተሻለ የምርምር ልምድ ለማግኘት አቻ ከሆኑ ዩኒቨርሲቲዎች በሚያዘጋጇቸው የምርምር ኮንፈረንሶች መምህራኖቻችን የልምድ

ልውውጥ አድርጓል፡፡

✓ ለ20 የቢዝነስ እና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ መምህራን proposal writing, grant writing and techniques of winning

grants, how to publish in reputable journals and differentiating genuine from fradulant publishers

በሚሉ ርእሶች ከመቀለ ዩኒቨርሲቲ በመጡ ባለሙያ ለ5 ቀናት ስልጠና ሰጥቷል።

በሌላ በኩል በተለያየ ጊዜ በተለያዩ የውጪ ሃገራት የአጭር ጊዜ ስልጠና ያገኙ መምህራን ስልጠናው እንዲከታተሉ ድጋፍ የተደረገ ሲሆን በአገር

ውስጥም ክፍተት መሰረት በማድረግ ስልጠና እንዲሰጥ ታቅዶ 220 መምህራን በተሰጠው ስልጠና ተሳታፊ ሆኖዋል፡፡

Page 14: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

xiv

የከፍተኛ ዲፕሎማ ፕሮግራም ዋናው ዓላማ የማስተማር ፍቃድ ፕሮግራም (licensing programme) አማካኝነት የመምህራን ዕውቀት፣

ክህሎትና ሙያ በማሳደግ የትምህርት ጥራትን ማሻሻል ነው። ይህ ፕሮግራም የመማር ማስተማር ሂደት ከማሻሻል አኳያም ከፍተኛ ሚና

የሚጫወት ፕሮግራም መሆኑ ይታመናል። የከፍተኛ ዲፕሎማ ፕሮግራም ለመምህራን ተግባራዊ ድጋፍ በመስጠት ውጤታማ፣ ጥልቅ አሳቢና

ሙያቸውን የሚያፈቅሩ ብቁ የትምህርት ባሙያዎች እንዲሆኑ ያግዛል። ከዚህ በተጨማሪ ፕሮግራሙ መምህራን ተማሪ ማዕከል ያደረገ

የማስተማር ዘዴ እንዲከተሉ፣ ተከታታይ የግምገማ አፈፃፀም በመከተል የተማሪዎች አቅም ለማሳደግ፣ ሴቶችንና ልዩ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው

ተማሪዎች ለመደገፍ ወዘተ የሚያግዝ የሙያ ማብቅያ ፕሮግራም ሲሆን በአጠቃላይ የክፍል ውስጥ የማስተማር ሂደት ያሻሽላል።

በዚህ መሰረት ዩኒቨርሲቲያችን መምህራን በትምህርት አቅማቸውን ከፍ እንዲያደርጉ ከሚከናወነው የአቅም ግንባታ ስራ በተጨማሪ የማስተማር

ክህሎታቸውን እንዲያዳብሩ የከፍተኛ ዲፕሎማ ፕሮግራም በመስጠት ይገኛል። በበጀት ዓመት 50 መምህራን በዚሁ የማስተማር ክህሎት

ማበልጸግያ ከፍተኛ ዲፕሎማ ፕሮግራም (HDP) ለማሰልጠን በዕቅድ ተይዞ 59 መምህራን ስልጠናውን በመከታተል ላይ የነበሩ ቢሆንም 8

መምህራን የከፍተኛ ዲፕሎማ ፕሮግራም ስልጠና ያቋረጡ በመሆናቸው በበጀት ዓመቱ ፕሮግራሙን በመከታተል ስልጠናው ያጠናቀቁ

መምህራን 51 ብቻ ናቸው። ፕሮግራሙ የሽረ ካምፓስን ጨምሮ አንድ የከፍተኛ ዲፕሎማ አስተባባሪ (Higher Diploma Program

Coordinator) እና ሁለት የከፍተኛ ዲፕሎማ መሪዎች (Higher Diploma Program Leaders) ያሉት ሲሆን ካለው የሰልጣኝ ብዛትና

ፍላጎት ግን በቂ አይደለም። የከፍተኛ ዲፕሎማ ፕሮግራም ተሳታፊ መምህራን ፕሮግራሙን በአግባቡ እንዲተገብሩ ቋሚ ፕሮግራም፣ የትግበራ

ጊዜ ሰሌዳ፣ አቴንዳንስ፣ በየጊዜው ያለውን ክንውን የሚያሳይ ተከታታይና ገንቢ ግብረ - መልስ በየጊዜው እየተሰጠ የከፍተኛ ዲፕሎማ ፕሮግራም

ተሳታፊ መምህራኖቻችን ፕሮግራሙ የሚጠይቃቸውን ተግባራት በየወቅቱ እየተከታተልን በአግባቡ እንዲተገብሯቸው ተደርጓል። ያቋረጡት

ሰልጣኞች ምክንያትም በሚሰጠው ስልጠና ሰልጣኞቹ ትምህርቱን በወጣው መርሃ-ግብር መሰረት ሊከታተሉ ባለመቻላቸው የሚሰጡትን

አሳይመንቶችና የክፍል ቁጥጥር አቴንዳንስ መሰረት ተደርጎ ስለተባረሩ ነው። በፕሮግራሙ የሴቶች ተሳትፎ 17.65 በመቶ ነው። ከበጀት ዓመቱ

ዕቅድ አንፃር አጠቃላይ አፈፃፀማችንም 102 በመቶ ሆኗል።

ሌላው አዲስ ገቢ መምህራን ለአካባቢው እንግዳ እንደመሆናቸው መጠን በተቋሙ ያለውን ነባራዊ ሁኔታ እና ስለ ተቋሙ አጠቃላይ ገፅታ

የማስተዋወቅ ስራ መስራት ወሳኝ ነው። ይህም አዳዲስ መምህራን የተቋሙ የአሰራር ባህሪ በቀላሉ እንዲያውቁና የተሰጣቸው ሃላፊነትና ተግባር

ያለምንም መደናገርና ጭንቀት እንዲያከናውኑ ኢንዳክሽን ፕሮግራም ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረክታል። ስለዚህ ተቋማችን በ2009 ዓ/ም ለአዲስ

መምህራን በተቋሙ ሌጅስሌሽን፣ ስነ-ምግባር፣ የማስተማርና ግምገማ ዘዴ ወዘተ እንዲሁም በአጠቃላይ የተቋሙ ገፅታ ላይ የማስተዋወቅ

ስልጠና (Induction training) የተሰጠ ሲሆን በስልጠናው 124 አዲስ የአገር ውስጥ መምህራንና 22 የውጭ አገር መምህራን በአጠቃላይ

146 ተሳታፊ ሆኗል።

Page 15: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

xv

ሰንጠረዥ 4፡ በ2009 በጀት ዓመት ከፍተኛ ዲፕሎማ ፕሮግራም ስልጠና የተከታተሉ መምህራን እና ኢንዳክሽን ስልጠና የወሰዱ መምህራን መረጃ

ኮሌጅ/ ትምህርት ቤት/ኢንስቲትዩት

ከፍተኛ ዲፕሎማ ፕሮግራም የሚከታተሉ

ኢንዳክሽን ስልጠና የወሰዱ ጠቅላላ ድምር የአገር ውስጥ የውጭ አገር (Expatriate)

ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ

ኢንጅነሪንግና ቴክኖሎጂ - - - 61 2 63 16 1 17 77 3 80

ተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ 7 1 8 - - - - - - 7 1 8

ግብርና 7 - 7 - - - 2 - 2 9 - 9

ጤና ሳይንስ 6 4 10 35 14 49 - - - 41 18 59

ቢዘነስና ኢኮኖሚክስ 3 - 3 5 - 5 1 1 2 9 1 10

የሕ/ሰብና ቋንቋዎች 7 3 10 5 2 7 - - - 12 5 17

የትምህርትና ስነ-ባህሪ 2 - 2 - - - - - - 2 - 2

የውሃ ቴክኖሎጂ 4 1 5 - - - - - - 4 1 5 የማዕድን ኢንጂነሪንግ 6 - 6 - - - 1 - 1 7 - 7 አርኪዮሎጂና ቱሪዘም - - - - - - - - - - - -

ድምር 42 9 51 106 18 124 20 2 22 168 29 197 ባለፉት ዓመታት የተቋማችን ዋና ዋና ችግሮች ከምንላቸው ውስጥ የመምህራን የስራ መልቀቅ (የመምህራን ፍልሰት) አንዱ ችግር ነበር።

በ2009 የትምህርት ዘመን ይህ ክስተት ጨርሶ መቅረፍ ባይቻልም መጠኑ ከነበረው ለመቀነስ ዩኒቨርሲቲያችን እቅድ አውጥቶ በሰፊው

ተንቀሳቅሷል። በዚህ መሰረት በበጀት ዓመቱ 68 መምህራን በዝውውርና ያለባቸውን እዳ በመክፈል ሲለቁ ከነዚህም ውስጥ 06 የፒኤችዲ፣

50 የማስተርስና 12 የመጀመርያ ዲግሪ ያላቸው ናቸው። በዚህ መሰረት በበጀት አመቱ ታቅዶ የነበረው የመምህራን የመልቀቅ ምጣኔ ከ12

በመቶ ወደ 8 በመቶ ለማውረድ ነበር። በዚህ መሰረት በስራ ላይ ካሉት መምህራን አንጻር ሲታይ የመምህራን የመልቀቅ ምጣኔ መጠን 9.13

በመቶ ሆኗል። ለመቀነሱ ምክንያት በጥናት መታየት ቢኖርበትም መመህራን የትምህርት ዘመኑ ከተጀመረ በኋላ ዝውውር መከልከሉ ሊሆን

እንደሚችል ግምት ተወስዷል። በአጠቃላይ የመምህራን የመልቀቅ ምጣኔ መጠን ወደ 8 በመቶ ዝቅ ለማድረግ በዕቅድ ተይዞ በበጀት ዓመቱ

68 (9.13) መምህራን የለቀቁ ሲሆን አፈፃፀሙም 87.6 መቶኛ ሆኗል።

ሰንጠረዥ 5: በ2009 በጀት ዓመት የለቀቁ መምህራን መረጃ

ኮሌጅ/ ትምህርት ቤት/ኢንስቲትዩት

1ኛ ዲግሪ 2ኛ ዲግሪ 3ኛ ዲግሪ ድምር

ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ

ኢንጅነሪንግና ቴክኖሎጂ 05 01 06 14 - 14 01 - 01 20 01 21

ተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ - - - 08 01 09 01 - 01 09 01 10 ግብርና - - - 02 - 02 01 - 01 03 - 03 ጤና ሳይንስ 04 01 05 02 - 02 - - - 06 01 07 ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ 01 - 01 08 02 10 01 - 01 10 02 12 የሕ/ሰብና ቋንቋዎች - - - 06 - 06 01 - 01 07 - 07

የትምህርትና ስነ-ባህሪ - - - 02 - 02 - - - 02 - 02

የውሃ ቴክኖሎጂ - - - 02 - 02 01 - 01 03 - 03 የማዕድን ኢንጂነሪንግ - - - 01 - 01 - - - 01 - 01 አርኪዮሌጂና ቱሪዘም - - - 02 - 02 - - - 02 - 02

ጠ/ድምር 10 02 12 47 03 50 06 - 06 63 05 68

አክሱም ዩኒቨርሲቲ ያለውን የተማረ የሰው ሃይል ክፍተት ለመሙላት እና የመማር ማስተማሩን ሂደት ለማጠናክር መምህራኖች ከውጭ ሃገር

(ህንድና ፊሊፒንስ) በመቅጠር እያሰራ የሚገኝ ተቋም ነው። በዚህ መሰረት በተቋማችን የሚገኙ የውጭ ሃገራት መምህራን በአጠቃላይ 60

ሲሆኑ ከነዚህም አብዛኞቹ መምህራን በኢንጂነሪንግ፣ ጤና ሳይንስና የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጆች የሚያስተምሩ መምህራን ናቸው።

Page 16: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

xvi

ሰንጠረዥ 6፡ በ2009 በጀት ዓመት የውጭ ሃገር መምህራን መረጃ

ኮሌጅ/ ትምህርት

ቤት/ኢንስቲትዩት

2ኛ ዲግሪ 3ኛ ዲግሪ ድምር

ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ

ኢንጅነሪንግና ቴክኖሎጂ 25 04 29 05 00 05 30 04 34

ተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ - - - 7 1 8 7 1 8

ግብርና 01 - 01 01 - 01 02 - 02

ጤና ሳይንስ 01 01 02 02 01 03 03 02 05

ቢዘነስና ኢኮኖሚክስ - - - 04 01 05 04 01 05

የሕ/ሰብና ቋንቋዎች - - - - - - - - -

የትምህርትና ስነ-ባህሪ - - - - - - - - -

የውሃ ቴክኖሎጂ - - - - - - - - -

የማዕድን ኢንጂነሪንግ 03 - 03 01 - 01 04 - 04

አርኪዮሎጂና ቱሪዝም 02 - 02 - - - 02 - 02

ጠ/ድምር 32 5 37 20 3 23 52 8 60

የዩኒቨርሲቲያችን የመማር ማስተማር ሂደት ቀልጣፋና ለተግባር ትምህርት ትኩረት የሰጠ ይሆን ዘንድ የተግባር ትምህርቱን የሚያግዙ

የቴክኒካል አሲስታንት ባለሙያዎች እንዲኖሩት ከፍተኛ ጥረት እያደረገ ቆይቷል። በዚህ መሰረት በዩኒቨርሲቲው ውስጥ 79 የቴክኒካል

አሲስታንት ሰራተኞች ያሉ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ 22.78 በመቶ ሴቶች ናቸው። በየሩብ አመቱ የቴክኒካል አሲስታንት ቁጥር አፈፃፀም

መሻሻል ያሳየ ቢሆንም ኮሌጆችና ትምህርት ቤቶች የቴክኒካል አሲስታንት ሰራተኞች ለማሟላት አሁንም ከፍተኛ ጥረት ማድረግ እንዳለባቸው

በግልፅ ያሳያል። የተግባር መስጫ ማእከላትን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረስ ይቻል ዘንድ አንዳንድ ኮሌጆች የቴክኒካል አሲስታንት ዓቅም

ለማሳደግ በስራቸው ያሉት ቴክኒካል አሲስታንት የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርት ዕድል እንዲያገኙ ማድረጋቸው እንደ በጎ ጅምር ታይቶ በሌሎች

ኮሌጆችና ትምህርት ቤቶች እንዲስፋፋ ትኩረት ይሰጣል። በዚህ መሰረት በ2009 በጀት ዓመት ዓቅም ለመገንባት የትምህርት እድል የተሰጡ

7(07 ወንድ 0 ሴት) በመጀመሪያ ዲግሪ እንዲሁም 18(16 ወንድ 02 ሴት) በሁለተኛ ዲግሪ ትምህርታቸው በመከታተል ላይ ይገኛሉ።

ሰንጠረዥ 7: በ2009 በጀት ዓመት የቴክኒካል አሲስታንት መረጃ

ኮሌጅ/ ትምህርት ቤት/ኢንስቲትዩት

ዲፕሎም ዲግሪ ድምር የሴቶች ድርሻ

በ% ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ

ኢንጅነሪንግና ቴክኖሎጂ 22 6 28 6 0 6 28 6 34 17.65

ተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ - - - 4 5 9 4 5 9 55.56

ግብርና 7 - 7 - - - 7 - 7 -

ጤና ሳይንስ 4 3 7 6 2 8 10 5 15 33.33

ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ - - - 1 - 1 1 - 1 -

የሕ/ሰብ ሳይንስና ቋንቋዎች - - - 1 2 3 1 2 3 66.67

የትምህርትና ስነ-ባህሪ - - - - - - - - - -

የውሃ ቴክኖሎጂ 6 - 6 - - - 6 - 6 -

የማዕድን ኢንጂነሪንግ 4 - 4 - - - 4 - 4 -

አርኪዮሎጂና ቱሪዘም - - - - - - - - - -

ጠ/ድምር 43 9 52 18 9 27 61 18 79 22.78

Page 17: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

xvii

የመማር ማስተማር ሂደት ውጤታማ ሊሆን የሚችለው መማር ማስተማሩ፣ ምርምሩና ማህበረሰብ አገልግሎቱ የሚደግፍ የስራ

ሂደት ተቋሙ በተቀናጀ መልኩ ሲያደራጅ ነው። በዚህ መሰረት ዩኒቨርሲቲያችን የተለያዩ ደጋፊ የስራ ሂደቶች ያሉት ሲሆን እነዚህ

የስራ ሂደቶች ብቁ፣ በቂና ዩኒቨርሲቲው ላቀዳቸው ተግባራት ፍጻሜ ሊያግዝ የሚችል ድጋፍ ሰጪ የሰው ሃይል ይኖሩት ዘንድ

በየጊዜው ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል። ስለሆነም የድጋፍ ሰጪ የሰው ሃይል ከማሟላት አንፃር በበጀት ዓመቱ 443 የድጋፍ

ሰጪ ሰራተኞች የተቀጠሩ ሲሆን ዩኒቨርሲቲው በ2008 በጀት አመት ከነበረበት 1428 ወደ 1871 እንዲያድግ አድርጎቷል፡፡ በበጀት

ዓመቱ 120 የድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች በመቅጠር ያለውን የስራ ጫና ለማቃለል በዕቅድ ተይዞ 443 ሰራተኞች መቀጠራቸው

አፈፃፀማችን 369.17 በመቶ ሆኗል። ቅጥሩ ከዕቅድ በላይ የሆነበት ዋናው ምክንያት የሪፈራል ሆስፒታል የህክምና አገልግሎት

የማስፋፋት ስራ በሰፊው መጀመሩ እና በዩኒቨርሲቲያችን የሚገኙ የተለያዩ ኮሌጆችና ዳይሬክቶሬቶች ያላቸውን የሰው ሃይል

እጥረት ለመቅረፍ ጥናት ተደርጎ አዳዲስ የስራ መደቦች በመንደፍ (በመቅረፅ) ከሲቪል ሰርቪስ ሚኒስተር በማስፈቀድ እንዲሟላ

መደረጉ ነው፡፡ በዚህ መሰረት ይህ የሰው ሃይል የማደራጀት ስራ በኮሌጆችና ዳይሬክቶሬቶች የነበረውን የስራ ጫና በሚያቃልል

መልኩ ያገዘ ሲሆን የመምህራን አስተዳደር ሰራተኞች ሬሾም 1፡1.6 አድርሶታል።

Page 18: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

18

ሰንጠረዥ 8፡ አጠቃላይ በስራ ላይ ያሉ ቋሚ ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች መረጃ

ካምፓስ

<=10 11 12 10+1 10+2 10+3 ደረጃ-1 ደረጃ-2 ደረጃ-3 ደረጃ-4 ደረጃ 5 ዲፕሎማ አድቫንስ

ዲፕሎማ

1ኛ

ዲግሪ

2ኛ

ዲግሪ

ድምር

ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ወ ሴ ድ

ዋና ግቢ

321

61 - - 17

9

9

14 7 3 0

0

6

9

10

17

9

17

28

74 - -

48

81 - -

143

100

5 1

603

386

989

ጤና ሳይንስ

ሪፈራል

ሆስፒታል

120

33 - - 6

6 3 - 1 3 - - - 4 3 3 7 1 21

41 - -

20

19 1 -

142

76 2 -

326

186

512

ሽረ ግቢ

130

48 - - 18 7 0

5

0 7 2 1 4

6 3 12

6

6

6

26 - 1 12

17 - -

28

25 - -

209

161

370

ጠ/ድምር

571

142 - - 41

22

12

19

8

13 2 1

10

19

16

32

22

24

55

141 - 1

80

117 1 -

313

201 7 1

1138

733

1871

Page 19: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

19

በተመሳሳይ መልኩ የድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች አቅም ከማሳደግና ከማብቃት አንጻር በበጀት ዓመቱ በመጀመርያ ዲግሪ ለ28 (12

ወንድ 16 ሴት) እንዲሁም በሁለተኛ ዲግሪ ለ16 (11 ወንድ 5 ሴት) በአጠቃላይ ለ44 የድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች የትምህርት ዕድል

ተሰጥቷል፡፡ በአጠቃላይ ተቋሙ ባለፉት ዓመታት የአስተዳደር ሰራተኞች ዓቅም ለመገንባት ከ134 ሰራተኞች በ1ኛና 2ኛ ዲግሪ

በማስተማር ላይ ይገኛል።

ከዚህ ሌላ ከ2000 ለሚበልጡ የተቋሙ መምህራንና የድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች በዩኒቨርሲቲው ግቢ ውስጥ ለአንድ ሳምንት ሃገር

አቀፍ ስልጠናና የጋራ ውይይት መድረክ መዘጋጀቱ የትምህርት ዘመኑ ከመጀመሩ በፊት የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ለበጀት ዓመቱ

የሚያስፈልጉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች እንዲሰራ ሁኔታዎችን ከማመቻቸቱ በላይ የተቋሙ ሰራተኞች የማነሳሳት ወኔ እንዲገነቡ

ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል።

በተመሳሳይ መልኩ በስራ ላሉ ሁሉም የተቋሙ የአካዳሚክና የአስተዳደር ሰራተኞች የ15 ዓመት የተሃድሶ ጉዞ ድሎችና ተግዳሮቶች

በሚል ጥልቅ ተሃድሶ በመጋቢት ወር 2009 ዓ/ም የጋራ ውይይት መደረጉ እንዲሁም የ6 ወር የዩኒቨርሲቲያችን የስራ አፈፃፀም

ሪፖርት መሰረት ተደርጎ የደረጃ ፍረጃና የግለሰብ የስራ አፈፃፀም ውጤት በBSC መሰጠቱ ያለውን ደረጃ በማወቅ ደካማ ጎን

እንዲያሻሽል ጠንካራ ጎን እንዲያጠናክር አግዟል፡፡

ከዚህ በተጨማሪ ተቋሙ የድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች አቅም ለመገንባት የተለያዩ የስራ ላይ ስልጠናዎች በማዘጋጀት የሰጠ ሲሆን

እነርሱም በውስጠ ገቢ፣ ሂሳብ አያያዝ እንዲሁም ፕሮግራም በጀት በሚመለከት 6 የፋይናንስ ባለሙያዎች እና በኮንስትራክሽን

ፕሮጀክት ግልፅነትና ተጠያቂነት ዙር አንድ የኮንስትራክሽን ፅ/ቤት ባለሙያ ስልጠና እንዲወስዱ ተደርጓል። ለ21 የዋና ግቢ እና

የሽረ ካምፓስ የድጅታል ላይብረሪ ሰራተኞች በድጅታል ላይብረሪ ዙርያ ክፍተትን መሰረት ያደረገ ስልጠና ተሰጥቷል።

በሌላ በኩል በምግብ ዝግጅትና የደንብኞች አያያዝ ዙርያ ላይ ለሁለት ቀናት ለ350 የምግብ ቤት ሰራተኞች ስልጠና እንዲሰጣቸው

ተደርገዋል። በዚህ መሰረት ከዚህ በፊት የነበረው የተማሪዎች የምግብና አገልግሎት ክፍተት እንዲፈታና እንዲሻሻል አግዟል።

በተመሳሳይ ለ269 በማህበር ለተደረጁና ለሌሎች አስተዳደር ሰራተኞች በስራ አከባቢ ደህንነትና ጤንነት ጉዳይ አስመልክቶ

ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

ከዚህ በተጨማሪም በተማሪዎች መረጃ አስተዳደር ስርዓት (Student Information Management System) አጠቃቀም ዙሪያም

ለዩኒቨርስቲው ከፍተኛ አመራሮች፣ ለሽረ ካምፓስ እና ለጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሰራተኞች በውስጥ የሰው ሃይል ስልጠና ተሰጥቷል።

ከኢትዮጵያ ኢንተርፕሩነርሺፕ ልማት ማዕከል ጋር በመተባበር ከፌደራል በመጡ የኢንተርፕረነርሽፕ ባለሞያዎች በኢንተርፕሩነር

አስተሳሰብና ባህርያት እንዲሁም ሰልጣኞች የኢንተርፕሩነር/ቢዝነስ ፅንሰ-ሃሳብ ወደ ተግባር ሊለውጡበት በሚችሉ ዙርያ ለ18

መምህራንና ለ2 የኢንተርፕርነር ዳይሬክቶሬት ሰራቶኞች የ6 ቀን ተከታታይ ስልጠና የተሰጠ ሲሆን ከሰሜን ምዕራብ ዞን

መስተዳድር ጋር በመተባበር በጥበቃ ዙርያ ለ70 የሽረ ካምፓስ የጥበቃ ሰራተኞች እና በሽረ ካምፓስ ለሚገኙ 110 ሰራተኞች ስለ

ኤች አይ ቪ ኤድስ ስልጠና ተሰጥቷል።

ከሪፈራል ሆስፒታል ጤና ባለሞያዎች ጋር በመተባበር ለ40 የፅዳት ሰራተኞች በብክለት እና በእሳት አደጋ መከላከል ትኩረት

ያደረገ ስልጠና ተሰጥተዋል። በዚህ መሰረት የግቢው ፅዳት በአግባቡ እንዲያዝ ተችለዋል። የጤና ሳይንስና ሪፈራል ሆስፒታል

የዲጂታል ላይብረሪ በሚገባ ስራውን እንዲሰራ ከዋና ግቢ ባለሞያዎች በማሰማራት ለ3 ቀናት ስለዲጂታል ላይብረሪ አጠቃቀም

ለቤተ-መፃህፍት ባለሙያዎች ስልጠና ተስጥተዋል፡፡

Page 20: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

20

ለተቋሙ የበጀትና ፋይናንስ፣ የግዥና ንብረት አስተዳደር፣ የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና እንዲሁም የውስጥ ኦዲት ለ153 አስተዳደር

ሰራተኞች በአድዋ ከተማ ለ4 ቀናት የቆየ በፐብሊክ ሰርቪስ አዋጆች፣ ደንብና መመርያዎች እንዲሁም በስራ ላይ የሚታዩ ችግሮችና

ስለኦዲት ግኝቶች አስመልክቶ ስልጠና ተሰጥቷል።

በዚህ በጀት ዓመት አጠቃላይ የዚህ ዓብይ ግብ የስራ አፈጻጸም በቢኤስሲ ሲለካ 87.76 ከመቶ ወይም ከፍተኛ አፈጻጸም ሲሆን

ይህ አፈፃፀም የሚበረታታና ለቀጣይ ተቋሙ ከዚሁ በተሻለ አካሄድ መቀጠል እንዳለበት ያመላክታል።

የነበሩ ጠንካራ ጎኖች

✓ የትምህርት እድሎችና ስልጠናዎች ለመምህራንና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች መመቻቸቱና መሰጠቱ፣

✓ የሰው ሃይል እጥረት ለመቅረፍ የመምህራና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ቅጥር በሰፊው መፈፀሙ

✓ የመምህራንና ሰራተኞች የትምህርትና ቴክኖልጂ ልማት ሰራዊት ግንባታን ለማጠናከር ጥረት መደረጉ

✓ የ2009 ዓ.ም የመምህራንና ድጋፍ-ሰጭ ሰራተኞች ልማት ዕቅድ ተዘጋጅቶ ተግባር ላይ መዋሉ

✓ ሰራተኛው እርስ በእርሱ እንዲተጋገዝና አንዱ ከአንዱ እንዲማማር የ1ለ5 አሰራርን በበለጠ ለማጠናከር ደጋፊ አሰራር

መዘርጋቱ፣

✓ የሰራተኞች አቅም፣ ክህሎትና አመለካከት ለማሻሻል እንዲሁም መልካም አስተዳደር ለማስፈን የተለያዩ የስራ ላይ

ስልጠናዎች መዘጋጀቱና መሰጠቱ እንዲሁም ውይይቶች መካሄዳቸው

የታዩ ድክመቶች

✓ ፒኤችዲ ትምህርት በመማር ላይ ያሉ መምህራን ትምህርታቸውን መጨረስና መመለስ በሚገባቸው ወቅት ጨርሰው

አለመመለስ፣

✓ በማስተርስ እና በፒኤችዲ ደረጃ መምህራን በገበያ ባለመገኘታቸው የመጀመርያ ዲግሪ ያላቸው የመምህራን ቅጥር

መብዛቱ፣

✓ በአንዳንድ መምህራን የ1ለ5 አደረጃጀት የአስተሳስብ ችግሩ አሁንም መኖሩ፣

✓ የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ስራ-ክፍሎችና ግለሰቦች እውቅና አለመስጠቱና አለማበረታታት፣

✓ ክፍተትን መሰረት ያደረጉ ስልጠናዎችን በሁሉም ኮሌጆች አለመሰጠታቸው

✓ በሽረ ካምፓስ የአይቤክስ ሶፍትዌር በኢንተርኔት አማካኝነት ለሁሉም ሰራተኞች ማገናኘት ባለመቻሉ ምክንያት ስራውን

አንድ ሰው እንዲሰራው መደረጉ ጫና መፍጠሩ እና የአይቤክስ ስልጠና ባለመሰጠቱ የአጠቃቀም ዓቅም ማነስ

ግብ-3 (Lo3) ፡ የመረጃ መረብ ቴክኖሎጂ አጠቃቀማችን ማሻሻል

የአፈፃፀም ትንታኔ:

አገራችን በአምስት አመቱ የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ውስጥ ልታሳካዉ እንደ ግብ ከያዘችውና በአገር አቀፍ ደረጃ ትኩረት

ተሰጥቷቸዉ በመከናወን ላይ ከሚገኙ ዘርፈ ብዙ ሥራዎች አንዱ የኢንፎርሜሽን ኮሙንኬሽን ቴክኖሎጂ ፕሮግራም ነው፡፡ ይህ

ፕሮግራም በተሳካ አካሄድ እንዲፈጸምና እንዲተገበር የሥራ ሂደቶችንና የአገልግሎት አሠጣጥ ስርዓትን በዘመናዊ የኢንፎርሜሽን

ኮሙንኬሽን ቴክኖሎጂ በየደረጃዉ ያሉ ተገልጋዮች ፍላጎት ለሟሟላትና ለማርካት መንግስት ልዩ ትኩረት ሰጥቶት እየሰራበት

ይገኛል፡፡ ኢንፎርሜሽን ኮሙንኬሽን ቴክኖሎጂ (ኢ.ኮ.ቴ) አገራችንን በትምህርቱ ዘርፍ ብቃትና ጥራት ያለዉ የተማረ የሰውኃይል

Page 21: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

21

ለማፍራት ቁልፍ ቴክኖሎጂ ሲሆን ኢትዮጵያ የማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ እድገት እቅድ እንድታሳካ በተጠናከረ መልኩ መያዝ

እንዳለበት እሙን ነው፡፡ ኢ.ኮ.ቴ አዲስ፣ የተሻሉና ትክክለኛ የሆኑ መንገዶችን በማመላከት አምራችነትን የሚጨምሩ እና ወጪ

የሚቆጥቡ ስራዎች በትክክለኛ መልኩ እንዲሰሩ እገዛ ያደርጋል፡፡

በዚህ መሰረት ኢ.ኮ.ቴ ለኢትዮጵያ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ዘርፈ ብዙ ችግሮችን ለመቅረፍ በጣም አስፈላጊ ከመሆኑ ባሻገር

ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ወደ ተጣለባቸው የመማር ማስተማር፣ የምርምር እና የማኅበረሰብ አገልግሎት ሃላፊነቶች ለመወጣት

በፍጥነት የሚራመዱበት መንገድ ነው፡፡

ስለሆነም ዩኒቨርሲቲያችን የተቋቋመበትን ዓላማ ከግብ እንዲደርስ እንዲሁም ራእዩ እንዲሳካ የመረጃ መረብ ቴክኖሎጂ አጠቃቀም

ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለው ያምናል፡፡ የስራ ሂደት ውጤታማነትን በማሻሻል ረገድም ኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ

(ኢኮቴ) የማይተካ ሚና ያለው ሲሆን በየደረጃው የሚተላለፈውን ሁሉም መረጃ ያከተተ፣ ጥራቱን የጠበቀ፣ ለምርምርና ጥናት

የሚመች፣ ወቅታዊ፣ ተደራሽና ተነባቢ የሆነ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መስረተ-ልማት መገንባት እጅግ አስፈላጊ በመሆኑ

ዩኒቨርስቲው ጉዳዩን ዓብይ ዓላማ አድርጎ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡

የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ ሥራ በየጊዜው ከሚወጡ ቴክኖሎጂዎች ጋር የባለሙያውን አቅም ለማሳደግና የስራ ሂደቶች

ፍጥነትና ውጤታማነት ለማሻሻል የተለያዩ ስልጠናዎችን ተሰጥቷል። በመሆኑም ክፍተት መሰረት ያደረገ ለ14 የላይብረሪ ሰራተኞች

በመሰረታዊ የአይቲ ክህሎት ስልጠና ተሰጥቷል። ለ4 የኢኮቴ ባለሙያዎች በCisco Certified Network Association (CCNA)፣

Microsoft CertifiedSolution Expert (MCSE) Server Infrastructure፣ Microsoft Certified Solution Expert (MCSE)

Private Cloud፣ Microsoft Certified Solution Expert (MCSE) Communication፣ Microsoft Certified Solution

Expert (MCSE) Messaging እና Oracle Database Administration በሚሉ ዘርፎች ላይ ሰፊ ስልጠናዎች ተከታትሏል::

በበጀት ዓመቱ በኢኮቴ ዙርያ ለ10 ሰራተኞች ስልጠና ለመስጠት ዕቅድ ተይዞ ስልጠናው ያገኙት 4 ሰራተኞች ሲሆኑ አፈፃፀማችን

በመቶኛ 40 ደርሷል። የዚህ አፈፃፀሙ ዝቅተኛ የሆነበት ምክንያት የአይሲቲ ዳይሬክቶሬት ለስልጠናው ትኩረት ባለመስጠቱ

በመሆኑ ለቀጣይ በጀት ዓመት የዳይሬክቶሬቱ ሰራተኞች በኢኮቴ ዙርያ ለማሰልጠን ጠንካራ እንቅስቃሴ ሊያድርግ ይገባል።

ሁሉም መምህራንና በየደረጃው ያሉ የትምህርት ዘርፍ አካላትም በዩኒቨርሲቲው ውስጥ የተጀመረውን የተማሪዎች የመረጃ

አስተዳደር ስርዓት (SIMS) በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ ስልጠና እንዲያገኙ ተደርጎ አሁን ያለው የተማሪዎች ውጤት አሰራር

ስርዓት ከተወሰኑ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ ፕሮግራሞች በስተቀር ሙሉ በሙሉ ወደ ሲስተም እንዲቀየር ተደርጓል፡፡

የኢንተርኔት አገልግሎት በተቋሙ ሶስት ግቢዎችም ተደራሽ ለማድረግ የኔትዎርክ ዝርጋታ ተካሂደዋል፡፡ በዚህ መሰረት የኢንተርኔት

አገልግሎት ወዳልደረሰባቸው ህንፃዎች አገልግሎትን ለማዳረስ በ2009 በጀት ዓመት የፋይበር ኦፕቲክ ገመድ ዝርጋታ ወደ 7

ህንፃዎች (Blocks) በማከናወን የዋይፋይ (wifi) አገልግሎት እንዲያገኙ ተደርገዋል። ይህም መምህራንና ተማሪዎች በመማር

ማስተማር ሂደት ላይ በቂ ዝግጅት ለማድረግና የትምህርት ጥራት ለማረጋገጥ የበኩሉን ድርሻ አበርክቷል፡፡ በኢንፎርሜሽን

ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ ተደራሽ ለማድረግ የተቋሙ ባንድ ዊድዝ ለማሳደግ በተደረገው ጥረት ባለፈው ዓመት የነበረው የ12 ሜጋ

ባይት ባንድ ዊድዝ በበጀት ዓመቱ ወደ 250 ሜጋ ባይት ለማሳደግ ተችሏል። ከዚህ በተጨማሪ ተቋማዊ የኢሜል (xxx@aku and

office365 for education) አገልገሎት የጀመረ ሲሆን የኢሜል ፖሊሲም ተዘጋጅቶ በመገምገም ላይ ይገኛል።

በሁለት ህንጻዎች ህንፃ ቁጥር 59 እና 61 የኖድስ (nodes) ስራ የተሰራ ሲሆን በ3 ህንጻዎች በህንፃ 61-64ደግሞ ከዩቲብ ኬብል

(utp cable) ወደ ፋይበር ኦፕቲክስ ለመቀየር ተችሏል። በሽሬ ካምፓስ 3 ህንፃዎች ዋየርለስ (wireless) ተሰርተዋል። በጤና

ሳይንስ ኮሌጅና ሪፈራል ሆስፒታል የማከፋፈያ ኮንፊገሬሽን (distrubition configuration) የተሰራ ሲሆን ስማርት ቦርድ (Smart

board) ተገጥመዋል። በዋና ግቢ የተማሪዎች መዝናኛ የኔትወርክ ኢንፍራስትራክቸር ተሰርተዋል። ከዚህ በተጨማሪ የቢዝነስ እና

Page 22: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

22

ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የማስተር ላብ የኔትወርክ ዝርጋታ ተከናውኗል። በአንድ አንድ IT lab የመደበኛና የዋይፋይ (WiFi) ኢንተርኔት

ኔትዎርክ ዝርጋታ የተካሄደ ሲሆን ተማሪዎች የተሻለ የኢንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ ተጠቃሚ ለማድረግ ጅምሩ ጥሩ

ቢሆንም አሁንም የኢንተርኔት ፍጥነትና ተደራሽነት ላይ ትኩረት ተሰጥቶ መሰራት ይኖርበታል፡

በዚህ በጀት አመት አጠቃላይ የዚህ ዓብይ ግብ የስራ አፈጻጸም በቢ ኤስ ሲ መሰረት ሲለካ 77.60 ከመቶ ወይም አጥጋቢ አፈጻጸም

ሲሆን በቀጣይ ከዚህ በተሻለ አፈፃፀም ለማሰመዝገብ ጥረቱ ቀጣይ መሆን እንዳለበት ያሳያል።

የነበሩ ጠንካራ ጎኖች

የተማሪዎች መረጃ አያያዝ ስርዓት (SIMS) ለተገልጋዮች ፈጣን ሰርቪስ እንዲሰጥ መደረጉ፣

የኢንተርኔት ሽፋንና ተደራሽነት ለማስፋፋት የኔትወርክ ዝርጋታና ጥገና መካሄዱ፣

ልዩ ፍላጎት ላላቸው ተማሪዎች ትኩረት በመስጠት ለተማሪዎቹ በሚመች የኔትወርክ ዝርጋታ መከናወኑ

የማስተርስ ተማሪዎች ለትምህርታቸው አጋዥ የሆነ በላብራቶር ክፍል የኢንተርኔት አቅርቦት እንዲኖር ለማድረግ

መጀመሩ

ተቋሟዊ የኢሜል አገልግሎት መሰጠት መጀመሩ

የታዩ ድክመቶች

✓ ተማሪዎች በመኖርያ ህንፃዎቻቸው መሉ በሙሉ የኢንተርኔት አገልግሎት ተጠቃሚ አለመሆናቸው፣

✓ ከኢንተርኔት አገልግሎት የተገናኙ የኢ.ኮ.ቴ መሳርያዎች (ዴስክቶፖችና ላፕቶፖች) በቂ አለመሆን

✓ የሽቦ-አልባ ኢንተርነት አገልግሎት ተደራሽነት (ለተማሪዎችና ሰራተኞች) በቂ አለመሆን፤

2.2 የአበይት ተግባራት አፈፃፀም

የውስጣዊ የስራ ሂደት እይታ (Internal Business Process)

ግብ-4 (Po1) ፡- የትምህርት ጥራትና አግባብነት ማሳደግ

የአፈፃፀም ትንታኔ

የተቋሙ የማስፋፋት እቅድ ትግበራ ለማሳካትና የትምህርት ተደራሽነትን ለማስፋት በሂደትም ሃገሪቱ ያላትን የተማረ የሰው ሃይል

እጥረት ለመቅረፍ ዩኒቨርሲቲያችን ሃገራዊ ፋይዳ ባላቸው 59 የቅድመና 25 የድህረ ምረቃ ኘሮግራሞች ስር በ70/30 የትምህርት

ስብጥር ፖሊሲ መሰረት በ2009 ዓ/ም የትምህርት ዘመን 12,611 (ወንድ-7520 ሴት-5091) ቅድመ-ምረቃ 206 (ወንድ-170 ሴት-

36) ድህረ-ምረቃ በአጠቃላይ 12,817 (ወንድ-7690 ሴት- 5127) ተማሪዎችን በመደበኛ መርሃ-ግብር ተቀብሏል። ከቅድመ-

ምረቃው መርሃ ግብር በተጨማሪ በድህረ-ምረቃ ፕሮግራምም በመደበኛው ዘርፍ ከመቼውም ጊዜ የበለጠ የተማሪዎች ቁጥር

ተቋማችን ከትምህርት ሚኒስቴር ተቀብሏል። ይሁን እንጂ በቅድመ ምረቃ የቅበላ ዓቅማችን በበጀት ዓመቱ 13,408 ተማሪዎች

ለማድረስ በዕቅድ የተያዘ ሲሆን አፈፃፀሙ 94.05 በመቶ ሆኗል። የዩኒቨርሲቲያችን የሴት ተማሪዎች ተሳትፎ በማሳደግ ከአጠቃላይ

ተማሪዎች 39.75 በመቶ ለመቀበል ዓቅደን 40 በመቶ ተቀብለናል። ነገር ግን በበጀት ዓመቱ ማጠናቀቅያ ያለው የተማሪዎች ብዛት

በቅድመ-ምረቃ 12,060 (7,550 ወንድ 4,510 ሴት) ተማሪዎች እንዲሁም በድህረ-ምረቃ ፕሮግራም 206 (170 ወንድ 36 ሴት)

ተማሪዎች በአጠቃላይ 12,266 ተማሪዎች ናቸው። የተማሪዎች ቁጥር የቀነሰበት ዋናው ምክንያት ለ2009 በጀት ዓመት

Page 23: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

23

ለዩኒቨርሲቲያችን የተመደቡት ተማሪዎች ሳይመዘገቡ እንደተማሪዎቻችን ተደርገው በ1ኛው ሩብ ዓመት ሪፖርት በመካተታቸው

ሲሆን ከዚህ በተጨማሪም በአካዳሚክ ብቃት ማነስና ትምህርት አቋርጠው የሄዱ ተማሪዎች ጭምር ስላሉ ነው።

በበጀት ዓመቱ በመደበኛ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራም 6000 የሚደርሱ ተማሪዎች በመቀበል የቅበላ አቅም ከፍ ለማድረግ ተችሏል።

አዲስ እና ነባር ተማሪዎችን ለመቀበል የመማሪያና የተማሪዎች መኝታ ክፍሎች የማዘጋጀት ስራ፤ ወንበር፣ አልጋና ፍራሽ የማሟላት፤

የሽንት ቤት፣ የልብስ ማጠብያ ገንዳ እና ሻወር ቤት ጥገና ሰራ፤ የውሃ አቅርቦት የማሟላት ስራና የመሰመር ዝርጋታ፣ የተበላሹ

የዶርምና የመማርያ ክፍሎች መብራት ማስተካከልና አምፑሎች የመቀየር ስራ፣ የመማርያ ክፍሎችና የተማሪዎች መኖሪያ ህንፃ

ቀለም ቅቢና የተሰበሩ መስተዋቶች የመቀየር ስራ፣ በተማሪዎች ካፊቴርያ ዙርያ የቴራዞ ማንጠፍ ስራና የውሃ ተፋሰስ ቦይ

ማስተካከል፣ እንዲሁም የትኋን መድሃኒት ርጭት ስራዎች በክረምት ወራት በማከናወን ለተማሪዎች ቅበላ ሙሉ ዝግጅት የተደረገ

ሲሆነ ነባር ተማሪዎች በመስከረም ወር መጨረሻ አዲስ ተማሪዎች ደግሞ በጥቅምት ወር የመጀመሪያ ሳምንት እንዲገቡ ተደርጓል።

ከገቡም በኋላ የእንኳን ደህና መጣችሁና የስልጠና ፕሮግራሞች ተዘጋጅተው የመማር ማስተማሩን ሂደት በተቀመጠው መርሃ-ግብር

(Day one class one) መሰረት ተግባራዊ ሆኗል፡፡

Page 24: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

24

ሰንጠረዥ 9፡ በ2009 በጀት አመት መደበኛ የቅድመና ድህረ ምረቃ ተማሪዎች መረጃ

ኮሌጅ/ ትምህርት ቤት/ኢንስቲትዩት

ምረቃ

1ኛ አመት 2ኛ አመት 3ኛ አመት 4ኛ አመት 5ኛ አመት ድምር

ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ

ኢንጅነሪንግና ቴክኖሎጂ

ቅድመ 1187 469 1656 650 250 900 423 307 730 409 150 559 446 135 581 3115 1311 4426

ድህረ 11 2 13 5 1 6 - - - - - - - - - 16 3 19

ተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ

ቅድመ 406 415 821 73 138 211 191 49 240 14 18 32 - - - 684 620 1304

ድህረ 37 6 43 - - - - - - - - - - - - 37 6 43

ግብርና

ቅድመ 190 193 383 103 95 198 68 114 182 - - - - - - 361 402 763 ድህረ 10 6 16 10 1 11 - - - - - - - - - 20 7 27

ጤና ሳይንስና ሪፈራል ሆስፒታል

ቅድመ 215 119 334 171 69 240 133 83 216 179 35 214 32 7 39 730 313 1043 ድህረ 20 05 25 11 07 18 - - - - - - - - - 31 12 43

ቢዝነስና ኢኮኖሚክስ

ቅድመ 528 304 832 305 143 448 136 283 419 - - - - - - 969 730 1699

ድህረ 38 07 45 - - - - - - - - - - - - 38 07 45

የሕ/ሰብና ቋንቋዎች

ቅድመ 181 219 400 114 127 241 115 92 207 20 09 29 - - - 430 447 877

ድህረ 12 - 12 05 - 05 - - - - - - - - - 17 - 17

የትምህርትና ስነ-ባህሪ

ቅድመ 15 26 41 7 19 26 17 26 43 - - - - - - 39 71 110

ድህረ - - - 04 - 04 - - - - - - - - - 04 - 04

የውሃ

ቴክኖሎጂ

ቅድመ 267 105 372 83 29 112 76 79 155 127 36 163 94 75 169 647 324 971 ድህረ - - - - - - - - - - - - - - - - - -

የማዕድን ኢንጂነሪንግ

ቅድመ 147 82 229 78 43 121 46 27 73 45 24 69 25 3 28 341 179 520 ድህረ - - - - - - - - - - - - - - - - - -

አርኪዮሎጂና

ቱሪዘም

ቅድመ 103 29 132 68 41 109 63 43 106 - - - - - - 234 113 347 ድህረ - - - 07 01 08 - - - - - - - - - 07 01 08

ድምር ቅድመ 3,239 1,961 5,200 1,652 954 2,606 1,268 1,103 2,371 794 272 1,066 597 220 817 7,550 4,510 12,060 ድህረ 128 26 154 42 10 52 - - - - - - - - - 170 36 206

ጠቅላላ ድምር 3,367 1987 5,354 1,694 964 2,658 1,268 1,103 2,371 794 272 1,066 597 220 817 7,720 4,546 12,266

Page 25: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

25

በተከታታይ ትምህርት መርሃ ግብር ዩኒቨርሲቲያችን ብዛት ያለው የተማሪ ቁጥር ተቀብሎ በዋና ግቢ፣ በሽረ ግቢ፣ በአድዋና ተከዘ

በማስተማር ላይ ይገኛል። ይኸውም በመደበኛ ፕሮግራም መማር ያልቻለው የሕ/ሰብ ክፍል በክረምት እንዲሁም በቅዳሜና እሁድ

ፕሮግራም ተደራሽ ለማድረግ እየተቻለ ነው። በዚህ መሰረት በዚሁ ዘርፍ በቅድመ ምርቃ ፕሮግራም 7860 ተማሪዎች ለመቀበል

ዕቅድ ተይዞ 8,214 (104.50 በመቶ) ተማሪዎች ተቀብሎ እያስተማረ ሲሆን ከአጠቃላይ ተማሪው 38.73 በመቶ ሴቶች ናቸው።

የተማሪዎች ቁጥር በ1ኛው ሩብ ዓመት ከነበረው ቁጥር የቀነሰበት ዋና ምክንያት በግማሽ ዓመት ተመራቂ ተማሪዎች ስለነበሩ ነው።

በሌላ በኩል ደግሞ በተከታታይ ትምህርት ፕሮግራም የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች ቁጥር ለማሳደግ በተደረገው ጥረት በ2009 በጀት

ዓመት 920 ተማሪዎች ለመቀበል የታቀደ ሲሆን 1411 ተማሪዎች ተቀብሎ እያስተማረ ይገኛል። የሴት ተማሪዎች ድርሻ 11.13 በመቶ

ሆኗል። በአጠቃላይ ዩኒቨርሲቲያችን ማህበረሰባችን በተከታታይ ትምህርት ፕሮግራም እንዲማር የተመቻቸ ሁኔታ በመፍጠር

ተቋሙ የትምህርት ተደራሽነት በተሻለ ሁኔታ በማስፋፋት ላይ ይገኛል። ከዚህ በተጨማሪም የመምህራን የማስተማር ክህሎት

ለማሳደግ ታስቦ መንግስት የፒጂዲቲ ፕሮግራም እንዲከፈት በሰጠው አቅጣጫ ተቋማችን 544 አስተማሪዎች ተቀብሎ በፒጂዲቲ

(PGDT) እያስተማረ ይገኛል።

ሰንጠረዥ 10፡ በአክሱም ዩኒቨርሲቲ በ2009 ዓ/ም በተከታታይ ትምህርት ፕሮግራም የሚማሩ ተማሪዎች መረጃ

ፕሮግራም

1ኛ ዲግሪ 2ኛ ዲግሪ ድምር

ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ ወ ሴ ድ

ኤክስቴንሽን 1626 1535 3161 442 56 498 2068 1591 3659

ክረምት 3063 1446 4509 812 101 913 3875 1547 5422

ፒጂዲቲ 344 200 544 - - - 344 200 544

ጠ/ድምር 5033 3181 8214 1254 157 1411 5943 3138 9625

በተማሪዎች መካከል ተጋግዞ የመማማር (Cooperative learning) አከባቢ ይፈጠር ዘንድ በሁሉም ትምህርት ክፍሎች ተማሪዎች

በ1ለ5 ኔትዎርክ እንዲደራጁ ተደርጓል፡፡ በዚህ ዙርያ ከሁሉም ተማሪዎችና የትምህርት ክፍሎች ጋር ውይይት ተደርጎ ከዚህ በበለጠ

ለመስራት ተማሪዎች፣ ትምህርት ክፍሎችና ኮሌጆች መወጣት ያለባቸዉን ሃላፊነት በየደረጃቸው እንዲወጡ ስምምነት ላይ

ተደርሷል። ከዚህ በተጨማሪም የተማሪዎች የ1ለ5 አደረጃጀቶች መምህራን እንዴት መከታተልና ማገዝ እንዳለባቸው የሚረዳ

መመርያ ተዘጋጅቶ ተግባራዊ ሆኗል። በዚህም መሰረት በዩኒቨርሲቲው 2682 የተማሪዎች ኔትዎርክ ለመዘርጋት ታቅዶ 2133

የተማሪዎች ኔትወርክ የተዘረጋ ሲሆን ተማሪዎች በኔትዎርክ አማካኝነት በትምህርት የመተጋገዝና አብሮ የማጥናት ተግባር

በመከናወን ይገኛል።

በእያንዳንዱ ኮሌጅና ት/ት ክፍል ስር የሚገኙ ወደ 2ኛ ሰሚስተር ያለፉ ተማሪዎች የ1ለ5 አደረጃጀት በአዲስ መልክ በመከለስ

አደረጃጀቱ የተማሪዎች ውጤት ላይ አውንታዊ ተፅእኖ በሚያመጣ መልኩ ተደራጅቷል፤ ለአፈፃፀሙም ክትትል ተደርጓል፡፡

የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ ከተወሰዱ እርምጃዎች የአቻ ለአቻ (የ1ኛ ዲግሪ ያላቸው መምህራን ለ1ኛ ዲግሪ ተማሪዎች፣ የ2ኛ

ዲገሪ ያላቸው መምህራን ለ2ኛ ዲግሪ ተማሪዎች) ትምህርት እንዳይሰጥ ከፍተኛ ጥረት የተደረገ ሲሆን ከዚህ አኳያ መምህራን

ለቀጣይ ትምህርት በአገር ውስጥና በውጭ አገር እንዲማሩ ተልኳል። የእነርሱ ክፍተት ለመሙላትም ከፊሊፒንስና ህንድ ሃገሮች

ብቁ መምህራን ቅጥር ተፈፅመዋል፡፡ ከዚህ ጎን ለጎን በሌክቸረርነትና ከዛ በላይ ለሆኑ ማእርግ ያሉ 15 መምህራን በዝውውር

ተቀብለናል፡፡ በዚህ መሰረት በ2009 በጀት ዓመት በስራ ላይ ያሉ ማስተርስና ከዚያ በላይ መምህራን 571 (የውጪ አገር መምህራን

ጨምሮ) ሲሆኑ የተማሪ-አስተማሪ ጥምርታ 1፡22 ሆኗል፡፡ ይሁን እንጂ አሁንም በአንዳንድ ኮሌጆች ያለውን የመምህራን እጥረት

Page 26: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

26

አሳሳቢ በመሆኑና የአቻ ለአቻ ትምህርት ሙሉ በሙሉ ስላልተቀረፈ ይህንን ችግር ለማስወገድ ተቋሙ ጠንክሮ መስራት

ይኖርበታል።

የትምህርት ጥራት ለማረጋገጥ ከሚያግዙን ግብዓቶች ውስጥ የትምህርት መስጫ ማዕከላት ዋናዎቹ ናቸው። በዚህ መሰረት

የሃይድሮሊክስ ተማሪዎች ተግባር ተኮር ትምህርት ለመማር እስከ 2008 ዓ/ም ድረስ ወደ ተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች በመላክ

ስናስተምር መቆየታችን ይታወሳል። አሁን ግን በዚሁ ዓመት የሃይድሮሊክስ ተማሪዎች ተግባር ተኮር ትምህርት ከግቢያቸው

ሳይንቀሳቀሱ የሚማሩበት በሽረ ግቢ የሃይድሮሊክስ ወርክሾፕ ተገንብቶ በብር 23,000,000 በላይ የውስጥ የተገዙ የማሺነሪዎች

ተከላ ስራ የተከናወነ ሲሆን በወርክሾፑ አጠቃቀም ለመምህራን ስልጠና ተሰጥቷል። ይህ ወርክሾፕ የትምህርት ጥራት ከማሻሻል

አኳያ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንደሚኖረው ይታመናል። በተመሳሳይ ዩኒቨርሲቲያችን ደረጃቸው የጠበቁ የተግባር ትምህርት መስጫ

ማእከላት ይኖሩት ዘንድ በበጀት ዓመቱ ብር 81,637,756.95 ገንዘብ ወጪ ተደርጎ የማይኒንግ፣ የፊዚክስ፣ ኬሚስትሪ፣ እርሻ እና

ኢንጅነሪንግ ላብራቶሪዎች/ወርክሾፖች በቁሳቁስ እንዲማሉ ተደርጓል፡፡ በተቋሙ የሚገኙ የተለያዩ የትምህርት ባለሙያዎች

በማስተባበር የተግባር መስጫ ማእከላት ያሉበትን ሁኔታ በመፈተሽ የመፍትሄ አቅጣጫ የማስቀመጥና ለዩኒቨርሲቲው የበላይ

አመራር እገዛ እንዲደረግ አቅጣጫ በማቅረብ የትምህርት ጥራት ወደ ተሻለ ደረጃ ለማምጣት ከፍተኛ እንቅስቃሴ ተደርጓል።

በመሆኑም በቀጣይነት ጥራቱ የጠበቀ ትምህርት ለመስጠት የተለያዩ ዎርክሾፖች፣ ላብራቶሪዎችና ላይብረሪዎች በአራቱም

ግቢዎቻችን በዚህ ኣመት በግንባታ ናቸው:: የተግባር ትምህርት ለመማር ተማሪዎቻችንም ወደ አንጋፋ ዩኒቨርሲቲዎች ረጅም

መንገድ ተጉዘው በመሄድ ልምምድ ሲያደርጉ የነበረውን እንግልት በተወሰነ መልኩ ለማስቀረት ተችሏል። ይሁን እንጂ

በዩኒቨርሲቲው የተግባር ትምህርት መስጫ ክፍተት ያለባቸው የትምህርት መስኮች አሁንም ወደ ተሻለ የተግባር ትምህርት መስጫ

ማዕከል ያላቸው የተለያዩ የአገራችን ክፍሎች በማጓጓዝ በተግባር ትምህርታቸው እንዲቀስሙ ጥረት ተደርጓል።

በተጨማሪ የትምህርት ጥራት ለማስጠበቅ 7,500 ሶፍት ኮፒና 65,000 ሃርድ ኮፒ መፃሕፍቶች የማሰባሰብና በላይብራሪ

የማስቀመጥ ስራዎች እንዲሁም የኮምፒዩተር ላቦራቶሪ የማጠናከር ስራዎች ተሰርተዋል፡፡ በግዥና በስጦታ የገቡ 6 ሺ መፅሃፍቶች

ፕሮሰስ ተደርገው ወደ ላይበረሪ በማስገባት በዩኒቨርሲቲው ውስጥ ያሉ የ1ኛና 2ኛ ዲግሪ ተማሪዎች ተጠቀሚ ሆነዋል፡፡ በሸረ

ካምፓስ ውስጥ የሚገኙ ኮለጆችና ትምህርት ቤቶች የመማርያ መፅሃፍቶች በሰፍት ኮፒ (soft copy) እንዲሰጡና በሂደት ሁሉም

መፅሃፍቶች በሰፍት ኮፒ ተዘጋጅቶ ተማሪዎች በተሰጣቸው IP adress እንዲጠቀሙ እየተደረገ ሲሆን እስከ አሁን ከ200 በላይ

መፅሃፍቶች በሰፍት ኮፒ ገቢ ሁኖ በመስራት ላይ ይገኛል። ሌላው የተግባር ትምህርት መስጫ ማእከላት ከማጠናከር አኳያ

ጅምሮች ቢኖሩም በዚህ ረገድ ብዙ መሰራት እንዳለበት ያመላክታል።

በተቋማችን የሚከፈቱ ወይም የሚዘጉ፣ የሚዋሃዱ ወይም የሚለያዩ የትምህርት ፕሮግራሞች በጥብቅ ድስፕሊን በሚመራ የዳሰሳ

ጥናት ለማካሄድ የአካዳሚክ ፕሮግራም ዳይሬክቶሬት ተቋቁሟል:: በበጀት ዓመቱ 03 የቅድመ ምረቃና 06 የድህረ ምረቃ

ፕሮግራሞች ተከፍቷል:: ከዩኒቨርሲቲው የልህቀት ማእከል አብሮ የሚሄድ አዲስ የአርኪዮሎጂና ቱሪዝም ኢንስቲቱትም ተከፍቷል፡

፡ ይህ ኢንስቲትዩት በህ/ሰብና ቋንቋዎች ኮሌጅ እንዲሁም በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ተበታትነው የነበሩ ነገር ግን አንድ ላይ

ሲመጡ እርስ በራሳቸው የሚመጋገቡ የአርኪዮሎጂና ቅርስ አስተዳደር፣ ታሪክና ቅርስ አስተዳደር፣ ሆቴል ማኔጅመንት እና ቱሪዝም

ማኔጅመንት አንድ ላይ በማድረግ የተቋቋመ ነው። በበጀት ዓመቱ በቢዝንስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የ2 ፕሮግራሞች ክለሳ የተደረገ

ሲሆን በክለሳ ጥናቱም ኣንድ ትምህርት ክፍል እንዲዘጋ ተደርጔል::

የዩኒቨርሲቲው ተማሪዎች የትምህርት መረጃ አያያዝ ጥራት የተሻለ እንዲሆንና ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲሰጥ የሬጅስትራርና

አልሙናይ ዳይሬክቶሬት በጥናት አዲስ መዋቅር ተጨምሯል። በተደረገው ማሻሽያም በማእከሉ የተሻለ የስራ አፈፃፀም

ተመዝግቧል::

Page 27: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

27

በተቋማችን በኮርስ ባለቤትነት ሲታይ የነበረው ያለመግባባት እና የኮርስ ባለቤትነት ጥያቄዎች በአሁኑ ወቅት የተለያዩ ኮሌጆች

በሰከነ መንገድ መፈታት መጀመሩ የትምህርት ጥራት ለማረጋገጥ አጋዥ እየሆነ መጥቷል። ሌላው ከሰሜን ክላስተር አስተባባሪዎች

ጋር በመወያየት የኮርስ ባለቤትነት ችግር ያለባቸው ኮርሶችና ከብሎክ ኮርስ ወደ ሰሚስተር (ፓራለል) መቀየር ያለባቸው ኮርሶች

ተለይተው የመፍትሄ ሃሳብ የተጠቆመ ሲሆን በዚህ በጀት ዓመት በክላስተር ደረጃ ጥራቱን የጠበቀ ሞጁል የሚዘጋጅላቸው

ኮርሶችም ተለይተው በቅደም ተከተል ተቀምጠዋል። አካዳሚክ ኦዲት በሁሉም ኮሌጆችና ግቢዎች ተካሂዶ ውጤቱና ሪፖርቱ

ለሁሉም የሚመለከታቸው አካላት ተሰራጭቷል፡፡

ለ900 የሚሆኑ ተማሪዎች በስራ ፈጠራ ዙርያ ስልጠና በመስጠት የስራ ፈጠራ ግንዛብያቸው ከፍ ለማድረግ ተሰርተዋል፡፡

ዩኒቨርሲቲው በስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ዙርያም ለተመራቂ ተማሪዎች ስልጠና የሰጠ ሲሆን በስልጠና ወቅት ከ2700 በላይ

ብሮሸሮች ተበትነዋል።

በበጀት ዓመቱ ሴት ተማሪዎች ለማገዝና በትምህርታቸው ጥሩ ውጤት በማምጣት የመዝለቅ መጠን ከፍ ለማድረግ በቢዝነስና

ኢኮኖሚክስ፣ በኢንጅነሪንግ ቴክኖሎጂ፣ በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ፣ እንዲሁም በእርሻ ኮሌጆች ለ1292 ተማሪዎች ለ1256 ሰዓታት

መምህራኖቻችን የቲቶርያል ትምህርት ድጋፍ የሰጡ ሲሆን ሴት ተማሪዎችም የተሻለ አቅም በመፍጠር የውጤት መሻሻል

እንዲያመጡ አግዟቸዋል።

ከዚህ ጎን ለጎን የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ሲባል ሁሉም ሲንየር መምህራን ላፕቶፕ እንዲኖራቸው በተቀመጠው አቅጣጫ

መሰረት ሁሉም ሌክቸረርና ከዚያ በላይ መምህራን 845 ላፕቶፕ በመግዛት የታደላቸው ሲሆን የመምህር-ኮምፒዩተር ጥምርታ 1፡1

ደርሷል። በዚህ መሰረት ተቋሙ የመማር ማስተማሩን ሂደት ለመደገፍ ከፍተኛ ጥረት እያደረገ ይገኛል። የኮምፒዩተር አቅርቦት

በማሻሻል የኮምፒዩተር ላብራቶሪዎች ለማሟላትና ለተማሪዎች ተደራሽ ለማድረግ እንዲሁም የትምህርት ጥራት ለማስጠበቅ

ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ሲሆን በበጀት ዓመቱ የኮምፒዩተር-ተማሪ ጥምርታ 1 ለ 8 ለማድረሰ ተችሏል።

ሃገራችን ከጎረቤት አገሮች ጋር አብሮ የማደግ ካላት ፍላጎትና ስትራቴጂ እንዲሁም የጎረቤት አገር ስደተኞች የትምህርት ጥማት

ከመመለስ አኳያ ባለፉት ዓመታት የተቀበልናቸው 72 የውጭ ዜጋ ተማሪዎች የነበሩን ሲሆን በዚሁ በጀት ዓመት 42 የኤርትራ

ስደተኞች በቅድመ ምረቃ እንዲሁም 5 የሶማልያ ዜጎች በድህረ-ምረቃ ተቀብሎ በአሁኑ ሰዓት 119 ተማሪዎች በተለያዩ የትምህርት

ክፍሎች እያስተማረ ይገኛል፡፡

በዚህ በጀት ዓመት አጠቃላይ የዚህ ዓብይ ግብ የስራ አፈጻጸም በቢ ኤስ ሲ መሰረት ሲለካ 86.1 ከመቶ ወይም ከፍተኛ አፈጻጸም

ሲሆን ይህ አፈፃፀም የሚበረታታና ለቀጣይ ተቋሙ ከዚሁ በተሻለ አካሄድ መቀጠል እንዳለበት ያመላክታል።

የነበሩ ጠንካራ ጎኖች

የልህቀት ማእከል በኢንስቲትዩት ደረጃ መከፈቱ

የኣካዳሚክ ዳይሪክቶሬት መከፈቱ

ለመማር ማሰተማር የሚያግዙ ላፕቶፖች ለመምህራን መሰጠቱ፣

ተቋማዊና አገራዊ የትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ፕሮግራሞችና ፓኬጆች ተግባራዊ ለማድረግ መሞከሩ፣

ተማሪዎች በመማር ማስተማሩ ሂደት ተሳታፊ እንዲሆኑ ከተማሪዎች ህብረት እና ከሁሉም የግቢው ተማሪዎች ግልፅ

ዉይይት መደረጉ፣

Page 28: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

28

በመማር ማሰተማር ላይ ድክመት የሚያሳዩትን ተማሪዎች በተለይም የመደበኛ ተማሪዎች ቱቱሪያል መሰጠቱሠ

ለሁሉም ክላሶች የተማሪዎች አካዳሚክ አመካሪ መመደቡ

ለነባርና አዲስ የመደበኛ ተማሪዎች ሜንተር መምህራን በመመደብ የእውቀትና ክህሎት ሽግግር በተማሪዎች መካከል

እንዲጠናከር ድጋፍ እንዲያደርጉና የ1-5 የተማሪዎች ኔትዎርክ እንድያጠናክሩ ጥረት መደረጉ

የታዩ ድክመቶች

✓ መሰረታዊ የሆነ የመማርያ ክፍልና የመምህራን ቢሮ እጥረት መኖሩ

✓ ሶስተኛ ዲግሪ ትምህርት ላይ ያሉ መምህራን በወቅቱ ጨሪሰው አለመመለስ፣

✓ ለተከታታይ ትምህርት ተማሪዎች ተከታታይነት ያለው የሱፐርቪዥን ስራዎች አለመኖሩ በተለይ በዓድዋና ተከዘ ላሉ

ተማሪዎች ትምህርት ክፍሎች በወጣ መርሃ ግብር (day one class one) መሰረት ትምህርት አለመጀመሩ

✓ የብሬል ዩኒት ያለው ህንፃ ለተጠቃሚዎች ሙቹ አለመሆኑ

✓ የድህረ ምረቃ ትምህርት የከፈቱ ኮሌጆች በላብራቶሪና በቂ የሆነ የመፃሃፍት አቅርቦት በበቂ ሁኔታ ያልተማላላቸው

መሆኑ

✓ የትምህርት ጥራት በሚያረጋግጥ መልኩ የፈተና/ምዘና ስርአቱን አጠናክሮ አለመቀጠል፣

ግብ-5 (Po2):- ጥራትና አገባብነት ያላቸዉ የምርምር ስራዎች ቁጥር ማሳደግ

የአፈፃፀም ትንታኔ

ሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ (GTP-2) መሰረት በማድረግ ቁጥራቸው በዛ ያሉ የምርምር የትኩረት መስኮች

(thematic areas) በመለየት መምህራን ችግር ፈቺ የምርምር ስራዎች ላይ ተሳትፏቸውን እንዲያሳድጉ ለማድረግ ጥረት የተደረገ

ሲሆን ለዚህም ሲባል እስክ ስትራተጂክ እቅዳችን መጨረሻ ድረስ ማለትም እስከ 2012 ድረስ ከዩኒቨርሲቲው የመደበኛ በጀት 5%

ለምርምር ስራዎች እንዲውል ታስቧል፡፡

የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራም በምክትል ፕሬዚዳንት ደረጃ ዳግም እንዲከፈት ከተደረገ በኋላ በዩኒቨርሲቲያችን

በምርምር ዙርያ ብዙ ስራዎች ለመስራት ተችሏል። በዚህም መሰረት ሁሉንም የዩኒቨርሲቲያችን ኮሌጆች ብዙ ተመራማሪዎችን

ሊያሳትፉ የሚችሉ በዛ ያሉና ኣሳታፊ የምርምር የትኩረት መስኮች (ቴማቲክ ኤርያ) ተለይተው የዩኒቨርሲቲው የምርምር አካላት

እንዲያውቋቸው ተደርጓል። እነዚህ የምርምር የትኩረት መስኮች ለወደፊቱ በጥራዝ መልኩ ተዘጋጅተው ለተወሰኑ አመታት ስራ

ላይ የሚቆዩበት መንገድ ይመቻቻል። በዚህ አመት በዩኒቨርሲቲያችን ውስጥ 159 የምርምር ስራዎች በ6ቱም ኮሌጆች ተዘጋጅተው

ለውድድር የቀረቡ ሲሆን ከ500 በላይ የዩኒቨርሲቲያችን መምህራን ተሳታፊ እንዲሆኑ እድል ፈጥሯል። ይህም በቀጣይ መምህራን

የምርምር ስራዎች ላይ መነሳሳትን ስለሚፈጥር በሰፊው ለማሳተፍ እንድንችል ያግዛል።

ባለን ውሱን ሃብት ብዙ የምርምር ስራዎችን ማካሄድ የሚል መርህ መሰረት በማድረግ በዚህ በጀት ዓመት 51 የምርምር

ፕሮጀክቶችን በበጀት ደግፈን ውል በማሳሰር ወደ ስራ አስገብተዏል። ሴት መምህራኖቻችን የምርምር ስራዎችን እንዲሰሩ

ለማበረታታት በምርምር አሰራር ዙርያ ስልጠና በመስጠት 9 ያህል የምርምር ፕሮጀክቶችን እንዲያቀርቡ በማድረግ የምርምር

ፕሮጀክቶቹ ተገምግመው 5 አሸናፊዎች ወደ ስራ እንዲገቡ ተደርጓል። ከዚህም በተጨማሪ ከባለፈው የበጀት ዓመት የዞሩ የተወሰኑ

የምርምር ስራዎች በዚሁ በጀት ዓመት የቀጠሉ ሲሆን የማስረከቢያ ማጠቃለያ ደረጃ ላይ የነበሩ ፕሮጀክቶች የቫሊዴሽን ስራ

እንዲያቀርቡ ተደርጓል። ከነዚህም ውስጥ በሽረ ካምፓስ አስተማሪዎች በቆላ ተምቤን ሲሰራ የነበረና ካለፉት አመታት የተሻገረ

Page 29: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

29

የምርምር ስራ በዓብዪ ዓዲ ከተማ በተዘጋጀው የቫሊዴሽን ቀን ቀርቧል። ከዚህ በተቃራኒው በ2009 ዓ.ም ተወዳድረው ካሸነፉና

የቅድመ ክፍያ የወሰዱ 2 የኢንጂነሪንግ ኮሌጅ ተመራማሪዎች የማተርያል ዋጋ ተወደደ በሚል ምክንያት ፕሮጀክቶቻቸውን

ያቋረጡና የወሰዱትን ገንዘብ ወደ ዩኒቨርሲቲው ባንክ አካውንት ገቢ አድርገዋል። የዚህ አይነት አካሄድ ሊበረታታ የማይገባ፣

የመንግስት ሃብት ውጤታማ ስራ ላይ እንዳይውል የሚያደርግና የሌሎች ተመራማሪ እድል የሚዘጋ በመሆኑ ፕሮጀክቱን የሰረዘው

አካል ላይ በቀጣይ እርምጃ የምንወስድ ይሆናል።

የምርምር ስራ እንደ አንድ የዩኒቨርሲቲው ተልእኮ የመምህራን ፕሮፌሽናል እድገት መሰረት ተደርጎ በትኩረት ሊሰራበት ይገባል፡፡

ስለሆነም በዚሁ በጀት ዓመት የምርምር ውጤቶችን ለህትመት በሚያበቃ መልኩ እና ተሳታፊዎችን ለማበራከት፣ የተመራማሪዎችን

አቅም ለማጎልበት፣ የምርምር ውጤቶችን ለተጠቃሚዎች ለማድረስ እንዲሁም የምርምር ሂደቱ ግልፅና ፍትሓዊ ለማድረግ አስፈላጊ

ስራ ተሰርቷል። ከዩኒቨርሲቲ ውጭ በሚገኙ የገንዝብ ድጋፎች የሚሰሩ የፕሮጀክቶች ቁጥር ከፍ ለማድረግም ጥረት የተደረገ ሲሆን

በበጀት ዓመቱ ከተለያዩ ምንጮች የተገኙ ከ70 በላይ የምርምር ንድፈ ሃሳብና የውርክሾፕ ጥሪዎች ወደ ተመራማሪዎቻችን

እንዲደርሱና በግል ይሁን በጋራ እንዲወዳደሩባቸው ተደርጓል።

በሽረ ካምፓስ የሚገኘው የዕጽዋት ሳይንስ ትምህርት ክፍል መምህራን ከሳይንስና ቴክኖሎጅ የምርምር ንድፈ ሃሳብ ጥሪ መሰረት

አንድ ምርምር አሸንፎ ተቀባይነት በማግኘቱ ከሳይንስና ቴክኖሎጅ አስፈላፈጊውን ፈንድ ለማግኘት የሚያስችል ሰነድ ተፈራርሟል፡

፡ እንዲሁም የሽረ ካምፓስ ከመቐለ ዩኒቨርስቲ የአፈር ሳይንስ መምህር ጋር በመተባበር ከሆላንድ መንግስት ጋር በተገኘ ድጋፍ

በራማ ወረዳ የተፋሰስ ሥራ ለመሥራት ለአንድ ምርምር ፕሮፖዛል አልፈው ፈንድ ለማግኘት የሚያስችል ሰነድ ተፈራርሟል፡፡

የሽረ ካምፓስ ባለሞያዎች በአከባቢያችን ያሉ ችግሮችን ለማወቅ በምእራብ እና በሰሜን ምዕራብ ዞኖች በተመረጡ ወረዳዎች

ከሚመለከታቸው የአካባቢው ሃላፊዎች፣ ገበሬዎችና ኢንቨስተሮች ጋር የዳሰሳ ጥናት ያደረጉ ሲሆን በአካባቢው ያሉ ችግሮችን

ለይተው በቀጣይ በጀት ዓመት ችግር ፈቺ የምርምርና የቴክኖሎጂ ሽግግር ስራ ለመስራት በዝግጅት ላይ ይገኛሉ።

በበጀት ዓመቱ ከተደረጉ ትላልቅ ክንውኖች ውስጥ የ2009 ዓ/ም ሃገራዊ የምርምርና የቴክኖሎጂ ሽግግር ወርክሾፕ ማካሄድ ነበር።

ይህንን ኮንፈረንስ ለማዘጋጀት ከ1ኛው ሩብ አመት ጀምሮ እንቅስቃሴ የተደረገ ሲሆን ወደ ተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የምርምር አቅርቦት

ጥሪ ተላልፎ ከ200 በላይ ተመራማሪዎች የምርምር ጽሁፍ ስራዎቻቸውን ለግምገማ ወደ ዩኒቨርሲቲያችን ልከዋል። ከነዚህም

ውስጥ 37 የዩኒቨርሲቲያችን ተመራማሪዎች ነበሩ። በዚህ መሰረት ኮንፈረንሱ ከዚህ በፊት ይካሄዱ ከነበሩት ኮንፈረንሶች የምርምር

ውጤት አቅራቢዎች ቁጥር ከፍ እንዲልና የዩኒቨርሲቲያችን ተመራማሪዎች ድርሻም የተሻለ እንዲሆን ጥረት ተደርጓል። በዚህም

መሰረት 20 ከሌሎች 16 ዩኒቨርሲቲዎች የተቀሩት 20 ደግሞ ከዩኒቨርሲቲያችን ተመዝነው እንዲያልፉ ተደርገው በአጠቃላይ 40

የምርምር ስራዎች በኮንፈረንሱ ላይ እንዲቀርቡ ተደርጓል። የኮንፈረንሱ ዋና አላማ ተመራማሪዎቻችን የተሻለ የምርምር ክህሎት

እንዲኖራቸው ተሞክሮ የሚወስዱባቸው አጋጣሚዎችን መፍጠርና በሃገሪቱ ያሉ ተመራማሪዎችን በማበረታታት ሃገራችን የምርምር

ስራዎች ተጠቃሚ የምትሆንበትን መንገድ ማመቻቸት ሲሆን፥ ለተማራማሪዎቻችን በሚጠቅም መልኩ ሃገሪቱ ያፈራቻቸውን

ትልልቅ ተመራማሪዎች ማለትም ፕሮፌሰር ምትኩ ሃይሌን ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ በተፈጥሮ ሃብትና አካባቢ ላይ የሚደረጉ ምርምሮች

ያሉበት ደረጃና ፈተናዎች፣ ፕሮፌሰር ተከተል ዩሃንስን ከአዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ በፖሊመር ቴክኖሎጂና ከፀሃይ

ሊገኝ የሚችል ሃይል የሚኖራቸው ሚና በሚል፣ እንዲሁም ዶ/ር ሙሉጌታ ፍስሃን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዘላቂነት ያለውና

ማህበረሰብ ያማከለ የቱሪዝም ሃብት ልማት በሚል ዙርያ ያላቸውን ሰፊ ተሞክሮዎች ለወጣት ተመራማሪዎቻችን አቅርበዋል።

በዚህም ተሳታፊዎቻችንና የዩኒቨርሲቲያችን ባለሞያዎች በምርምር ዙርያ ማነቃቃትን ፈጥሯል። በአጠቃላይ ዩኒቨርሲቲያችን

ባዘጋጀው 6ኛው ሃገርአቀፍ የምርምር ኮንፈረንስ በዝግጅትም ይሁን በይዞታ የተሻለ እንደነበር ከተሳታፊዎች የተገኙ ግብረ-መልሶች

ሲያሳዩን ባዘጋጆች በኩልም ከበጎ ጎን ባሻገር የነበሩብንን ደካማ ጎኖች ለይተን ለቀጣይ እንደ ግብአት ወስደንበታል።

Page 30: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

30

ከዚህም በተጨማሪ እክሱም ዩኒቨርሲቲ በአርኪዮሎጂና ቱሪዝም ልማት ዘርፍ ላይ አበክሮ የሚሰራ ተቋም ነው። በመሆኑም

ከግንቦት 9-11/2009 ዓ.ም የቅዱስ ያሬድ ሲምፖዝየምን በደማቅ ሁኔታ እክብሯል። ‘’የቅዱስ ያሬድን ስራዎች በማስተዋወቅ

ለቱሪዝም እድገት የሚያደርጉትን አስተዋፅኦ ማሳደግ’’ በሚል መሪ ቃል የተከበረው ሲምፖዚየም ከሃገሪቱ የተለያዩ የሙዚቃ፣

የትያትር፣ የባህል፣ የቱሪዝም፣ የጥናትና የመገናኛ ባለሞያዎችና መስሪያ ቤቶች የተሳተፉበት ሲሆን በቅዱስ ያሬድ ህይወት ዙርያ፣

የቅዱስ ያሬድ ስራዎች ለዘመናዊ ሙዚቃ ያበረከቱት ኣስተዋፅኦ (በክቡር ዶ/ር ሙላቱ አስታጥቄ)፣ የቅዱስ ያሬድ ስራዎች በሃገሪቱ

የቀን አቆጣጠር ላይ ያላቸው አስተዋጽኦ እና በሌሎች ነጥቦች ዙርያ 12 የጥናት ጽሁፎች ቀርበዋል። በዚህ የሶስት ቀን ሲምፖዜም

ላይ ከ400 በላይ ተሳታፊዎች የተገኙ ሲሆን አብዛኞቹ ሃገራችን ላይ ያሉ የሚድያ ተቋማትም ዝግጅቱን በስፍራው በመገኘት

ዘግበውታል። በተጨማሪ ሰውኛ ፕሮዳክሽን ከአክሱም ዩኒቨርሲቲ የቲአትር ጥበባት ትምህርት ክፍል ጋር በመተባበር ታላላቅ

አርቲስቶች የተሳተፉበት በቅዱስ ያሬድ ስራዎች ዙርያ ያጠነጠነ ሙዚየም ቲአትር ቀርቧል:: የቀረበዉ ሙዚየም ቲአትር አክሱም

ያላትን የቱሪዝም ልማት ለማስተዋወቅ ስነ-ጥበብ ሁነኛ መሳርያ ሆኖ ሊያገለግል እንደሚችል ያመላከተ ነበር:: በቲአትሩ 7 የሰውኛ

ፕሮዳክሽን አርቲስቶች ከ60 በላይ የሚሆኑ የአክሱም ዩኒቨርሲቲ የቲአትር ጥበባት ተማሪዎች እና 4 መምህራን ቲአትሩ ታቅዶ

ለእይታ እስኪቀርብ አብረዉ በመስራት የልምድ ልውውጥ ተካሂደዋል:: የቀረቡትን የጥናት ፅሁፎች ተጠርዘው ለተጠቃሚዎች

እንዲውል ለማድረግ በህትመት መልክ የሚታተሙበት መንገድ ይመቻቻል።

በተጨማሪ የአከባቢውን የአርኪዮሎጂ ሃብት እንዲለማና ለቱሪዝም ልማት ድጋፍ እንዲያደርግ ዩኒቨርሲቲያችን በራሱ ባለሞያ

በኣባ ሊቃኖስ - ጴንጤሎን ኣከባቢ የአርኪዮሎጂያዊ ቁፋሮ በማድረግ ላይ ይገኛል። ይህ ቁፋሮ በተለያዩ የዩኒቨርሲትው

ባለሞያዎች እየተሰራ ሲሆን የቁፋሮ በጀቱን ዩኒቨርሲቲው ሸፍኗል። ከዚህ ሌላ በአርክዮጂያዊ ሃብት ልማት ዙርያ በፈረስ ማይ፣

በይሓ፣ በመደባይ፣ ተኽኣ ማርያም እና በሌሎች ቦታዎች የጥናት ስራዎች የከፊሎቹ የጥናት ውጤቶች በተለያዩ ወርክሾፖች

ቀርበዋል። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአርኪዮሎጂ ባለሞያዎች በይሓ የአርኪዮሎጂ ሳይት በሚያደርጉት የምርምር ስራ

የዩኒቨርሲቲያችን መምህራኖች አብረው እንዲሳተፉና አቅማቸውን እንዲያሳድጉ እንዲሁም በማናቸውም የህትመት ውጤቶች ላይ

የዩኒቨርሲቲያችን እና የተሳታፊዎች ስም እንዲካተት ስምምነት ላይ ተደርሷል። ከዚህም ሌላ ሽረ እንዳስላሰ አከባቢ ምድሪ-ወይዘሮ

በሚባል የአርኪዮሎጂ ቦታ የቁፋሮ፣ የስልጠና፣ የስታፍና ተማሪ ልውውጥ ማድረግ የምንችልበት በዩኒቨርሲቲያችን እና

በካሊፎርኒያ ዩኒቨርሲቲ የጋራ ውል ስምምነት አድርገናል።

ከዚህ በተጨማሪ የዩኒቨርሲቲው መምህራን ለምርምር ስራዎች ያላቸው ተሞክሮ ከፍ ለማድረግና የምርምር ባህል ለማዳበር

የተለያዩ የምርምር ዎርክሾፖች ተዘጋጅተዋል። ኮሌጆች በተናጠል ባዘጋጁት የምርምር ቀን ባጠቃላይ 30 የምርምር ውጤቶች

ቀርበዋል። የምርምር ቀን መከበሩ መምህራኖቻችን በምርምር ዙርያ ያላቸውን ልምድ ለማካፈልና በሌላው ዘንድ ማህበረሰብ ተኮር

ውጤታማ የጥናት ስራዎች እንዲሰሩ መነሳሳትን ይፈጥራሉ። ከዚህ ባሻገር የማህበረሰብ ሳይንስና ቋንቋዎች ኮሌጅ ከሌሎች ለየት

ባለ መልኩ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መሰረት ድንጋይ የተጣለበት 6ኛ አመት በዓል ለማሰብ ወርክሾፕ ተዘጋጅቶ ከበዓሉ

ተያያዥነት ያላቸው የHydropolitics ፅሁፎች ቀርበው ተሳታፊዎች ተወያይተውባቸዋል።

የማስተርስ ዲግሪ ተማሪዎቻችን በምርምር አሰራር ዙርያ ያላቸው አቅም ከፍ ለማድረግ እንደየኮሌጁና የትምህርት ባህሪ ልዩነት

ከተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ 30፣ ከኢንጂነሪንግ ቴክኖሎጂ ኮሌጅ 9፣ ከቢዘነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ 45፣ ከጤና ሳይንስ ኮሌጅ14፣

ከህብረተሰብ ሳይንስና ቋንቋዎች ኮሌጅ 10 እና ከሽረ ካምፓሰ 30 የድህረ ምረቃ ተማሪዎች በማሰባሰብ በthesis proposal

writing, thesis report writing እና statistical analysis ዙርያ ስልጠና ተሰጥቷል።

የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራም ጽ/ቤት ይህንን አላማ በይበልጥ ለማሳካት መሰራት ይገባቸዋል ብሎ የቅድሚያ

ትኩረት ከሰጣቸው ስራዎች መካከል የምርምር መመርያዎችና የሳይንሳዊ ህትመት ደረጃ ማረጋገጫ መመርያ ማውጣትና ሌሎች

Page 31: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

31

መመሪያዎች የማዘጋጀት ስራዎች ተጠናቀውና የሚመለከታቸው አካላት ሃሳብ ሰጥተውባቸው ለሁሉም መምህራን በወርክሾፕ

መልክ እንዲቀርቡ ተደርጓል። በወርክሾፑ ከተሳታፊዎች የመጡ ገንቢ ሃሳቦች እንደ ግብዓት ተጠቅመን በመመሪያዎቹ በማካተት

መመሪያው እንዲፀድቅ ተደርጓል። መመሪያዎቹም በቀጣይ በጀት ዓመት ወደ ትግበራ ይገባሉ።

የሰለክላካ የቴክኖሎጂና የምርምር መንደር በተመለከተ

የሰላክላካ የቴክኖሎጂና የምርምር መንደር ከእክሱም ዩኒቨርሲቲ በስተምዕራብ 35 ኪሎ ሜትር ላይ የሚገኝ የተከለለ መሬት ያለው

ማእከል ነው። ይህ መንደር ወደ ዩኒቨርሲቲው ሲዘዋወር የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አከባቢውን የሚጠቅሙ የምርምርና

የቴክኖሎጂ ማላመድና ሽግግር ስራዎችን በሰፊው እንዲሰራ ለማስቻል ነው። ማእከሉ 42 ና 8 ጊዜያዊ ሰራተኞች ያሉት ሲሆን

በዳይሬክተር ይመራል። አሁን ባለው ደረጃ የወተት ላሞችና የማር ማሳ ሲኖረው ሰፊ የሰርቶ ማሳያ እርሻም ባለቤት ነው።

በተጨማሪም መንደሩን የሚደግፍ የትራክተር እና የውሃ አገልግሎት አለው። እስካሁን ድረስ በነበረበት የፋይናንስ ችግር ስራዎቹ

በሚፈለገው መልኩ እየሰራ ያልነበረ ሲሆን በ2009 በጀት ዓመት ብር 400000.00 በጀት በመመደብ ድጋፍ ተደርጎለታል።

ከዚህም በተጨማሪ የአሳ ልማት፣ የዶሮ ርቢና የወተት ተዋጽኦ ስራዎችን ለመስራት የሚያስችሉ የፕሮጀክት እቅዶች ተነድፈውለት

በ2010 በጀት ዓመት ሊሰሩ የታቀዱ ሲሆን በቀጣይ የበለጠ በመስራት የዩኒቨርሲቲያችን የምርምር፣ የቴክኖሎጂ ማላመጃና

ማሸጋገርያ እንዲሁም የገቢ ምንጭ ማእከል ይሆን ዘንድ ተቋሙ ጠንክሮ ይሰራል።

አጠቃላይ በበጀት ዓመቱ የዚህ ዓብይ ግብ የስራ አፈጻጸም በቢ ኤስ ሲ መሰረት ሲለካ 104 መቶኛ ወይም በጣም ከፍተኛ አፈጻጸም

ሲሆን ይህ አፈፃፀም ቀጣይነት ባለው መልኩ እንዲሰራበት አቅጣጫ የሰጠ አፈፃፀም ነው።

የነበሩ ጠንካራ ጎኖች

✓ መምህራን የምርምር ውጤቶቻቸውን በኮንፈረንሶች፣ ሲምፖዝየሞችና ሌሎች ተመሳሳይ መድረኮች እንዱያቀርቡና

ፕሮሲዱንግ ላይ እንዲያሳትሙ እንዲሁም ፕሮፖዛላቸውን እንዲያስተዋውቁ በየጊዜው የጥሪ መረጃዎችን በማሰራጨት

እንዲያውቁት መደረጉ፣

✓ የዩኒቨርሲቲው የምርምር መመርያና የህትመት መመርያ ተሰርቶ ለስራ ዝግጁ መሆኑ፣

✓ 6ኛው ሀገር አቀፍ የምርምር ኮንፈረንስ በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁ

✓ የምርምር ስራዎችን ለመሳብ የተደረገ ጠንካራ እንቅስቃሴ

የታዩ ድክመቶች

✓ በታወቁ የምርምር ጆርናልች ላይ የምርምር ስራዎቻቸውን የሚያሳትሙ መምህራን ቁጥር አናሳ መሆን፣

✓ ችግር ፈች የሆኑ ጥናትና ምርምሮች በተለይ የጤና ችግሮች የሚፈቱ ጥናቶች ቁጥር ውሱን መሆን

✓ ግልጽና ወጥነት ያለው ፖሊሲና መመርያ ባለመኖሩ ምክንያት ከ2008 በጀት ዓመት የዞሩ ስራዎች አሰራራቸውና

አጨራረሳቸው ወጥነት የሌላቸው መሆን፣

ግብ-6 (Po3): - ጥራትና አግባብነት ያላቸው ማህበረሰባዊ አገልግሎትና የቴክኖልጂ ሽግግር ስራዎች ማሳደግ

የአፈፃፀም ትንታኔ

በበጀት ዓመቱ የማህበረሰብ አገልግሎትና የቴክኖልጂ ሽግግር ተደራሽ ከማድረግ አኳያ እና የዩኒቨርሲቲ-ኢንዱስትሪ ትስስር

ለማጠናከር የማህበረሰብ ፍላጎቶችን መሰረት ባደረገ መልኩ ከዩኒቨርሲቲውና ከውጭ (ከተገልጋይ) ከሚገኝ በጀት ኮሌጆችና

Page 32: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

32

ትምህርት ቤቶችን በማስተባበር በርከት ያሉ ስራዎች ተሰርተዋል። በዳይሬክተርና በ2 ኦፊሰሮች የሚመራው የማህበረሰብ

ኣገልግሎትና የቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክቶት በማህበረሰብ አገልግሎትንና የቴክኖሎጂ ሽግግር ዙርያ የሰሯቸው ስራዎች

እንደሚከተለው ቀርበዋል።

6.1 በ2009 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው በጀት የተሰሩ የማህበረሰብ አገልግሎትና ቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎች

በዓመቱ በተደረገዉ የመጀመርያ የማህበረሰብ አገልግሎት ንድፈ-ሃሳብ ጥሪ መሰረት በተለያዩ ባለሞያዎች ተሳትፎ የተዘጋጁ 32

የማህበረሰብ አገልግሎትና ቴክኖሎጂ ሽግግር የንድፈ ሃሳብ ፅሁፎች ለግምገማ ቀርበዋል፡፡ ከእነዚህም መሃከል 16 የማ/ሰብ

አገልግሎት እና 2 የቴክኖሎጂ ሽግግር በአጠቃላይ 18 ፕሮጀክቶች በግልፅ ውድድር አሸንፈው ወደ ስራ እንዲገቡ ተደርገዋል፡፡ ወደ

ስራ ከገቡት 16 ፕሮጀክቶች 68 መምህራኖች የተሳተፉ ሲሆን በጠቅላላ ብር 741,125.00 በጀት ተፈቅዶላቸዋል። 17 ፕሮጀክቶች

የተገባደዱ ሲሆን አንዱ ፕሮጀክት ብቻ ፕሮጀክቱን የሚመራው መምህር ሊተገብረው ባለመቻሉ የወሰደውን በጀት መልሶ ስራውን

ሰርዟል። የዚህ አይነት አካሄድ ሊበረታታ የማይገባ የመንግስት ሃብት ውጤታማ ስራ ላይ እንዳይውል የሚያደርግና የሌሎች

ተመራማሪን እድል የሚዘጋ በመሆኑ ፕሮጀክቱን የሰረዘው አካል ላይ በቀጣይ እርምጃ የምንወስድባችው ይሆናል። በተጨማሪም

በሂደት ላይ የነበሩ ፕሮጀክቶች የተግባር ቁጥጥር በማካሄድ ስራዎቻቸዉ በአግባቡ እንዲያጠናቅቁ እየተደረገ ይገኛል፡፡

ከዚህ በተጨማሪ ዋና ዋና የዩኒቨረሲቲው የማህበረሰብ አገልግሎት ስራዎች እንደሚከተለው ቀርቧል።

6.2. ነፃ የህግ አገልግሎት በሚመለከት

ዩኒቨርሲቲያችን በ2009 ዓ.ም በተጠናከረ መልኩ ነፃ የህግ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኝ ሲሆን ነፃ የህግ አገልግሎት ሽፋን

ለማስፋት በሽረና በዓድዋ ቢሮ ከፍቶ ተቋሙ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡ አገልግሎቱን በሌሎች ከተሞችም ለመጀመር ቅድመ

ዝግጅቶች እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡ አቅም ለሌላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች ነጻ የህግ አገልግሎት መስጠት አንዱ የማህበረሰብ

አገልግሎት ስራችን ሲሆን በበጀት ዓመቱ ለ250 ያህል አቅም የሌላቸው ዜጎቻችን የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ሆኗል። የአገልግሎታችን

ተጠቃሚ ከሆኑት ውስጥ 237 የምክርና የጽሁፍ አገልግሎት እንዲሁም 13 በጥብቅና (አይነታቸውም 195 በፍትሃብሄር ደግሞ 55

በወንጀል) አገልግሎቶች ናቸው። ከአጠቃላይ የአገልግሎቱ ተጠቃሚዎች 44 በመቶ ሴቶች ናቸው።

6.3. የህክምና አገልግሎት በሚመለከት

የአክሱም ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል አገልግሎቱን ለተጠቃሚ ማህበረሰብ ክፍት ማድረጉ ሌላው የዩኒቨርሲቲያችን ማህበረሰባዊ

አገልግሎት ገጽታ ሲሆን በዚህ በጀት ዓመት በተለያዩ የህክምና አገልግሎቶች ስር 50,300 (49,078 ተመላላሽና 1,222 ተኝተው

የሚታከሙ) የማህበረሰብ አካላት የህክምና አገልግሎት ተሰጥቷል። ከዚህ በተጨማሪ ሆስፒታሉ ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር

ለ349 ያህል የማህፀን መሸራተት (Utero Vaginal Prolapse (UVP)) ችግር የነበረባቸው እናቶች በነፃ ህክምና መስጠት መቻሉ

በበጀት ዓመቱ ከታዩት ዋና ዋና ስራዎች ውስጥ የሚካተት ሲሆን ለእናቶች የተሰጠው አገልግሎት በገንዘብ ቢሰላ ከማህበረሰቡ

የመክፈል አቅም በላይ እንደሚሆን አያጠራጥርም።

በተጨማሪም የጤና ሳይንስ ኮሌጅና ሪፈራል ሆስፒታል ከበጎ አደራጎት ድርጅቶች ጋር በመተባብር ለ10,000 የአክሱም ማሕበረሰብ

ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎች (ደም ግፊት፣ ስኳርና የመሳሰሉት) ቅድመ ምርመራ (screening) ተሰጥተዋል።

6.4 የማማከር አገልግሎት

በ2009 በጀት ዓመት ከዩኒቨርሲቲው ውጭ ከተለያዩ ተቋማት ጋር በመገናኘት በውድድር የተገኙ የማማከርና የስልጠና ፕሮጀክቶች

ዩኒቨርሲቲያችን አከናውኗል። እነዚህ በዩኒቨርሲቲ-ኢንዱስትሪ ትስስር ዘርፍ እና በአቅም ግንባታ ዙርያ የተሰሩ ስራዎች ከዚህ በታች

ቀርቧል።

Page 33: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

33

● ከኢዛና ማዕድን ስራዎች የኢንቫይሮንመንታል ኢምፓክት አሰስመንት ጥናት በብር 709,907.00 እንዲሁም

በሃይድሮጂኦሎጂና ሃይድሮሎጂ ዳሰሳ ጥናት በብር 360,690.00 ፕሮጀክቶችን በባለሞያዎቻችን እንድንሰራላቸው

ፍላጎታቸውን በገለጹልን መሰረት ውል ተፈራርመን ፕሮጀክቶቹን በባለሞያዎቻችን እንዲሰሩ ተደርገዋል። ይህ አጋጣሚ

መምህራኖቻችን ክህሎታቸውን እንዲያሻሽሉ እድል ከመፍጠሩ ባሻገር ኢንዱስትሪዎቻችን አቅማቸውና አሰራራቸውን

እንዲያዘምኑና ውጤታማ እንዲሆኑ ያግዛል። ከዚህ ሌላ ዩኒቨርሲቲውን ጨምሮ ተመራማሪዎቻችን የፋይናንስ ገቢ

እንዲያገኙ ይረዳል።

● ከትግራይ ክልል የኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ኤጀንሲ ጋር ተመራቂ ተማሪዎቻችን የተለያዩ ሶፍትዌሮችን እንዲሰሩ

እድል እንድናመቻችላቸው የጋራ የመስሪያ ሰነድ ሰምምነት የተፈራረምን ሲሆን ለዚህ ዓመት ተመራቂ ተማሪዎች የሚሆን

የ50,000 ብር ድጋፍ አግኝተናል። በዚህም መሰረት የዘርፉ ተመራቂ ተማሪዎችን በማወዳደር ሲስተም ቤዝድ የሆነ

የቀበሌ መታወቅያ ስራ እንዲሰሩ ተስማምተን ስራ ጀምረዋል። ይህ ስራ ለወደፊቱ በዩኒቨርሲቲያችንም ትኩረት ተሰጥቶት

በበለጠ የሚከናወን ሲሆን ወደ ሌሎች ዘርፎችም ለማስፋት እንንቀሳቀሳለን።

● ከትግራይ ክልል ፕላንና ፋይናንስ ቢሮ በክልሉ የወረዳዎችና ከተሞች (መቐለን ጨምሮ) በጀት ማከፋፈያ ቀመር፣

በክልሉ ያለ የአግሮ ኢንዱስትሪ ደረጃ፣ በክልሉ ያለ የሴቶች የልማት ተጠቃሚነት እንዲሁም የክልሉ የግብር ሃብትና

አሰባሰብ በሚመለከት የተገኙ ፕሮጀክቶች በባለሞያዎቻችን እንድናሰራ ከመቐለና አዲግራት ዩኒቨርሲቲዎች ጋር

ተወዳደርን የብር 870,000.00 (ስምንት መቶ ሰባ ሺ ብር) የበጀት ማከፋፈያ ቀመር ስራ ፕሮጀክት ላይ

የዩኒቨርሲቲያችን ባለሞያዎች አሸንፈው ስራውን ሰርተው አስረክበዋል። በተሰራው ስራም ተቋማችን አክብሮት ያገኘበትና

አሰሪው አካል የሆነው የክልሉ ምክር ቤት፣ ወረዳና ከተማ አስተዳደሮች በስራው የተደሰቱበት ነበር።

● ከትግራይ ክልል ከተማ ልማት፣ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ ጋር በመተባበር በሰሜን ምዕራባዊና በምዕራባዊ ዞን የሚገኙ 2

ትንንሽ ከተሞች 1.1 ሚልዮን በሚጠጋ በጀት የከተማ ፕላን እየተዘጋጀላቸው ሲሆን ፕሮጀክቱ የመጀምርያው ፌዝ የዳሰሳ

ስራ ተጠናቆ የሁለተኛው ዙር ስራ በመሰራት ላይ ይገኛል።

● የሰቲት ሁመራ ከተማ አስተዳደር በቄራ (Abattoir) የኢንቫይሮንመንታል አሰስመንት ስራ እንድንሰራላቸው ባቀረቡልን

ጥያቄ መሰረት ዩኒቨርሲቲያችን ስራውን የማማከር አገልግሎት ስራ አንድ አካል አድርጎ በመውሰድ ከዩኒቨርሲቲው

ቢዝነስ ኢንተርፕራይዝ ጋር በትብብር በመምህራን ባለሞያዎች ጥናቱ እንዲሰራ ተደርጓል። የፕሮጀክቱ ዋጋም ከብር

328,000.00 በላይ ነው።

● ከኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በመቐለ ዩኒቨርሲቲ አስተባባሪነት በደቡባዊ ትግራይ ዞን ራያ አከባቢ

ለሚሰራው የአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንዱስትሪ ፓርክ ላይ ከተለያዩ ኮሌጆች የተውጣጡ 13 ያህል ባለሞያዎቻችን ከመቐለና

ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ባለሞያዎች ጋራ እንዲሳተፉ ያደረግን ሲሆን ስራውም እየተሰራ ይገኛል። ይህን ስራ የሶስቱም

ዩኒቨርሲቲዎች የማሕበረሰብ አገልግሎትና ቴክኖሎጂ ሽግግር ዳይሬክተሮች ይመሩታል።

● ከኢንታግ-የኢትዮጵያና ኔዘርላንድስ ንግድ ለግብርና እድገት የፈጠራ ፈንድ ፓነል ከሚባል ድርጅት ጋር በአዌርነስ

ክርኤሽንና የምርምር ስራ ፕሮጀክት መምህራኖቻችን ከዩኒቨርሲቲው ኢንተርፕራይዝ ጋር በመተባበር ለመስራት

የስምምነት ደብዳቤ ተጽፎላቸዋል።

● በሽረ ግቢ የዕጽዋት ሳይንስ ትምህርት ክፍል መምህራን ከሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በሰሊጥ ምርታማነት ዙርያ

የምርምር ንድፈ-ሃሳብ አቅርበው ውድድሩን ያሸነፉ ሲሆን ስራውን ለመጀመርና የስራ ማስኬጃ ገንዘብ ለማግኘት በሂደት

ላይ ናቸው። የፕሮጀክቱ ዋጋ ብር 700,000.00 ነው።

● ትሩኬር ከተባለ ከአየርላንድ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ከመጣ በአከ ልም ኣትላይ የሚሰራ ግብረ-ሰናይ ድርጅት ከማረትና

ከዩኒቨርሲቲያችን ባለሞያዎች ጋር በመተባበር በ’Assessment of Ecological, Social and Economic Impacts of

Page 34: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

34

Bench Terrace Practices’ በሚል ርእስ የጥናትና የማማከር ስራ እንዲሰራላቸው የውል ስምምነት የተፈራረምን ሲሆን

የፕሮጀክቱ ዋጋ 301,000 ብር ነው።

6.5. በዩኒቨርሲቲ-ኢንዱስትሪ ትስስር ዙርያ

● በምዕራብ ትግራይ ከሚገኘው የአግሮ ፕሮሰሲንግ ኢንደስትሪ ፕላንት (Agro-processing industry plant) አብሮ

ለመስራት ሁለት የምክክር መድረኮች ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጋር የተዘጋጀ ሲሆን አብሮ ለመስራትም የስምምነት ሰነድ

(MoU) ተፈራርመናል።

● የዩኒቨርሲቲ ካውንስል አባላት የወልቃይት ስኳር ፋብሪካን እንዲጎበኙ በማድረግ በዩኒቨርሲቲውና በፋብሪካው መካከል

የዩኒቨርሲቲ-ኢንደስትሪ ትስስር ለመፍጠርና አብሮ በጋራ ለመስራት ውይይት ተደርጎ ስምምነት ላይ ተደርሷል።

● ከአልመዳ ጨርቃጨርቅ ፋብሪካ እንዲሁም በአክሱም፣ ሽረና ዓድዋ የሚገኙ የጥቃቅንና አነስተኛ የጨርቃጨርቅ

አምራቾችና የቴክኒክ ትምህርት ቤቶች ጋር በቴክኖሎጂ ሽግግርና የገበያ ጥናት ላይ የጋራ የትስስር ፎረም መስርቶ

በመንቀሳቀስ ላይ ሲሆን ለዚሁ ይረዳ ዘንድ ከተቋማቱ፣ ከዩኒቨርሲቲያችን የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ እና

የኢንጂነሪንግና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ከተውጣጡ ባለሞያዎች ጋር በመቀራረብ የምክክር መድረክ አድርጓል። በቀጣይም

ፍላጎትን መሰረት ባደረገ መልኩ ኢንዱስትሪዎቹ ያለባቸውን የቴክኒክና የገበያ ችግር ላይ ችግር ፈቺ መፍትሄዎችን

ለመፈለግ እቅድ ይዟል።

● የሽረ ካምፓስ ከአልመዳ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ጋር ባሳዩት በጋራ የመስራት ፍላጎት ከፋብሪካው የሚወጣው ቆሻሻ

አከባቢውንና ያከባቢውን ማህበረሰብ ለችግር እንዳያጋልጥ ለማድረግ እንዲሁም የፋብሪካውን ግቢ ለማስዋብ

የሚያስችል ፕሮፖዛል ተሰርቶ ለፋብሪካው ቀርቧል። በቀጣይ ከፋብሪካው በጎ ምላሽ ይኖራል ተብሎ ይጠበቃል።

● የዩኒቨርሲቲ-ኢንዳስትሪ ትስስር ለማጠናከር በጨርቃጨርቅ ዘርፍ አክሱም ንዑስ ቀጠና አክሱም ዩኒቨርስቲ፣ ቴ/ሙ/ት/ስ

ተቋማት፣ የአክሱም ከተማ ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ እና አልመዳ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ የተፈራረምነው የትስስሩ

መግባቢያ ሰነድ መነሻ በማድረግ ከአልመዳ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ፣ ንግስተ-ሳባ ቴ/ሙ/ት/ስ ኮሌጅ፣ አክሱም ከተማ

መስተዳደር ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ፣ አክሱም ከተማ መስተዳደር ቴ/ሙ/ት/ስ ኮሌጅ (ቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት)፣

ኢንጅነሪንግና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ፤ ምርምርና ድህረ ምረቃ ጥናት ዳይሬከቶሬት እና ቢዝንስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ

የተውጣጡ ከ16 ተሳታፊዎች ጋር የግማሽ ቀን የምክክር መድረክ በማዘጋጀት የዩኒቨርሲቲ ኢንዳስትሪ ትስስር ላይ

ያጋጠሙን ችግሮች፣ የተወሰዱ መፈትሄዎች እና እንዴት አጠናክረን ማስቀጠል እንዳለብን ተወያይተናል፡፡

● ለ508 የ4ኛና 5ኛ ዓመት የኢንጅነሪግና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ተማሪዎች ኢንተርንሺፕ የሚያገኙበትን አጋጣሚ ለመፍጠር

በትግራይ ክልል ከሚገኙ ኢንዳስትሪዎች ጋር አስቀድመን በመነጋገር ተማሪዎቹ የሚሰማሩበት እድል ተመቻችቷል፡፡

6.6. በአከባቢውና በክልሉ የትምህርት ጥራትን ከፍ ለማድረግ የተሰሩ ስራዎች

● በክረምቱ የትምህርት ወቅት ለ600 የ8ኛ እና 9ኛ ክፍል ተማሪዎች በተለይም በሂሳብ፣ ኬሚስትሪ፣ ፊዚክስ፣ ባዮሎጂና

ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ትምህርቶች የላብራቶሪ አጠቃቀምን ጨምሮ የ2 ወር የትምህርት ድጋፍ ተደርጓል። የዚህ

አይነት ስራ በክልሉ ያሉ ተማሪዎች ቀደም ብለው ስለተግባራዊ ትምህርትና የኮምፒውተር አጠቃቀም የተሻለ አቅም

እንዲኖራቸው ያደርጋል። ዩኒቨርሲቲያችን የዚህን የአውትሪች ፕሮግራም አፈጻጸም በበለጠ ውጤታማ ለማድረግና

ተማሪዎች የተሟላ አቅም እንዲኖራቸው ለማስቻል በመጪው የክረምት ወራት እንግሊዘኛ ቋንቋን በመጨመር

የትምህርት ድጋፉን ይሰጣል።

Page 35: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

35

● ዩኒቨርሲቲያችን በአከባቢው ባሉ ትምህርት ቤቶች ላይ ያለውን የትምህርት ጥራት ደረጃ ከፍ ለማድረግና በዘላቂነት

ለመደገፍ ማይ ዓኾ አከባቢ የሳይንስ ሙዝየምና የስቲም ሴንተር በማስገንባት ላይ ይገኛል። የሳይንስ ሙዝየሙ

በገልፈንድ ፋውንዴሽን ኣስፈላጊ መሰረተ ልማቶችና ድጋፎችን ያገኛል። እነዚህ ተቋማት ሲጠናቀቁ በአከባቢው ያሉ

የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ከልጅነታቸው ጀምሮ የተሻለ የሳይንስ ትምህርትና በላብራቶሪ የተደገፈ ተግባራዊ

ትምህርት እውቀት እንዲኖራቸው ያግዛሉ በመሆኑም በክልሉ የትምህርት ጥራት ላይ የሚኖራቸው አስተዋጽኦ ከፍተኛ

ይሆናል።

● ከትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ጋር በመተባበር የመምህራን አቅም ለማሳደግ በተለይ በሁለተኛ ደረጃ ያለውን

የትምህርት ጥራት ከፍ ለማድረግ 540 ያህል የ9ኛና 10ኛ ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ (ስነ ህይወት፣ ኬሚስትሪና ፊዚክስ)

መምህራን በቤተ ሙከራ አጠቃቀምና በቨርቿል ላብራቶሪ አጠቃቀም ለአምስት ቀናት ያህል በቲዮሪና በተግባር የተደገፈ

ስልጠና ከተሰጣቸው በኃላ ያገኙት ስልጠና በቀጣይ በሚያስተምሩበት ቦታ ላይ እንዲጠቀሙበት ለማድረግ ታስቦ

ለስልጠና የተዘጋጁ ማተርያሎችና ሶፍትዌሮች ይዘው እንዲሄዱ ተደርጓል። ስልጠናው ለመስጠት ዩኒቨርሲቲያችን ብር

123,480.00 ወጪ አድርጓል።

● በትግራይ ክልል እያጋጠመ ያለው የ10ኛና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤት ዝቅተኛ መሆን ለመቅረፍ ዩኒቨርሲቲያቸን

የተለያየ እንቅስቃሴ አድርጓል። በዚህ በኩል ከዚህ በፊት ይደረግ እንደነበረው የዩኒቨርሲቲው መምህራን በቀጥታ ወደ

የትምህርት ቤቶቹ በመውረድ ለተማሪዎቹ የቱቶርያል ድጋፍ የማድረግ አቅጣጫ በመቀየር ዘለቄታዊ ጥቅም ሊያመጣ

በሚችል መልኩ የመምህራን አቅም በመገንባት ተማሪዎቻቸውን የሚደገፉበት ስራ ተሰርቷል። ይህ የተደረገበት ዋና

ምክንያት ዩኒቨርሲቲዎች በትምህርት ቤቶች እንቅስቃሴና በተማሪዎች ላይ በሚያደርጉት እንቅስቃሴ ዘለቄታዊ ለውጥ

ማምጣት የሚቻለው እነሱ በተናጠል በሚያደርጉት ጊዜያዊ ድጋፍ ሳይሆን የትምህርት ስርዓቱን (school system)

በማገዝ መሆን አለበት ከሚል ፔዳጎጂያዊ ስነ ሃሳብ ነው። በመሆኑም በትግራይ ክልል ማእከላዊ፣ ሰሜን ምእራባዊና

ምእራባዊ ዞኖች ከሚገኙ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለተውጣጡት 382 የ10ኛና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች የፊዚክስ፣

ባዮሎጂ፣ ኬሚስትሪ፣ ሂሳብና እንግሊዘኛ መምህራን የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመግቢያ ፈተና መነሻ በማድረግ

በክላስተር መልክ ስልጠና ተሰጥቷል። ከስልጠና በኋላም ወደየመጡበት ትምህርት ቤቶች ተመልሰው ተፈታኝ

ተማሪዎቻቸውን ስልጠና እንዲሰጡ ተደርጓል። ለዚህ ስልጠና ተቋማችን ብር 494,556.00 ወጪ አድርጓል።

● በአክሱም እና ካሌብ መሰናዶ ትምህርት ቤቶች ለሚገኙ 596 ሴት ተማሪዎች የሂወት ክህሎት ሥልጠና በተሳካ ሁኔታ

እንዲሰጥ ተደርጓል፡፡

● በአክሱም ዩኒቨርስቲ የተቋቋመው የሥነ-ምግባር እና ፀረ-ሙስና ክበብ ተጠሪነቱ ለፌደራል የሥነ-ምግባር እና ፀረ-ሙስና

ኮሚሽን ሲሆን በቋሚነት የሚከታተላቸው ባለሙያ ከመመደብ ጀምሮ ልዩ ልዩ እገዛዎች እየተደረጉላቸው የመጣ ሲሆን

በአከባቢው ከሚገኙ ባለድርሻ አካላት ጋር ተቋማችን በጥምረት እንዲሰራ በተሰጠው አቅጣጫ መሰረት የሥነ-ምግባር

እና ፀረ-ሙስና ዳይሬክቶሬታችን ሁለት የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶችን ለይቶ በማወያየት ለ2010 ዓ/ም የተለያዩ ስራዎች

በትብብር እንዲሰሩ መግባባት ላይ ተደርሷል::

6.7. ሌሎች ስልጠናዎችና አገልግሎቶች በተመለከተ

● በአካባቢው የሚገኙ ዳኞች ያለባቸውን የአቅም ክፍተት በመለየት የሚሰለጥኑበት ማንዋል በማዘጋጀትና እንዲሰለጥኑ

በማድረግ የዳኞች የአመራር ብቃት ለማሳደግ ጥረት ተደርጓል፡፡ ዩኒቨርሲቲያችን ከማእከላዊ ዞን ፍርድ ቤት ጋር

በመተባባር የማህበራዊ ፍርድ ቤቶችን ዓቅም ለመገንባት ታሳቢ ያደረገ ለ1072 የማህበራዊ ፍርድ ቤት ዳኞች የዓቅም

ግንባታ ስልጠና ተሰጥቷል።

Page 36: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

36

● ከትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ኤጀንሲ በመጣ የስልጠና ፕሮጀክት

የዩኒቨርሲቲያችን ባለሞያዎች ከሌሎች ተወዳዳሪ ተቋማት ጋር ተወዳድሮ በኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ

ኤጀንሲ ስር ለሚገኙ የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ባለሙያዎች በአድቫንስድ ሲሲኤንኤ፤ ሲስኮ መይንተናንስ እና

ትራብልሹቲንግ ኦፍ ቤዚክ ኔትዎርክ ሴኩሪቲ ለ100 የዘርፉ ባለሙያዎች የ15 ቀናት በተቋማችን ዋና ግቢ ባለው የአይሲቲ

ላብራቶሪ ስልጠና ተሰጥቷል። የስልጠናው ፕሮጀክት ዋጋ ብር 428,000.00 ሲሆን ስልጠናው በተገቢው መንገድ

እንደተጠናቀቀ ከኤጀንሲው ያገኘነው ግብረ መልስ ያስረዳል።

● ከ300 በላይ ከተለያዩ ክልሎች የመጡ ተማሪዎች ተረጋግተው ከመማር ባለፈ የአካባቢያቸውን ችግር በመገንዘብ አቅም

ለሌላቸው 12 የአካባቢው አርሶ አደሮች በሰብል አጨዳ በመሰማራት 25000 ብር የሚገመት የማህበረሰብ አገልግሎት

ለመስጠት ተችሏል። ተማሪዎቹ ከሰጡት የማህበረሰብ አገልግሎት ባሻገር መታየት ያለበት በአመቱ መጀመርያ ሃገራችን

ላይ ታይቶ የነበረው ያለመረጋጋት ችግር በአክሱም ዩኒቨርሲቲ የመማር-ማስተማር ላይ የፈጠረው አንዳችም ችግር

ያለመኖሩና ተማሪዎች ተረጋግተው ትምህርታቸውን ከመማር ባሻገር ያከባቢውን ማህበረሰብ በማገዝ ስራ ላይ

ተሰማርተው እንደነበር ማሳያ ነው።

● ተቋሙ በአክሱም ከተማና አካባቢው አቅም ለሌላቸው የማህበረሰቡ ክፍል 12 ነፃ የትምህርት እድል ተሰጥቷል። ይህ ነጻ

ትምህርት እድል በትግራይ የጦር ጉዳተኞች ማህበር የማእከላዊ ዞን ለተመረጡ ተማሪዎች የተሰጠ ሲሆን ለማህበሩ

ኣባላት ድጋፍ ለመስጠት የተደረሰው ስምምነት ኣካል ነው።

● ከአክሱም ከተማ ማረሚያ ቤትና ከሁመራ ከተማ ማዘጋጃ ቤት ጋር በተወሰኑ የማማከር ስራዎች ላይ ባለሞያዎቻችን

በማሳተፍ ስራ ሰርተናል። ከዚህ በተጨማሪም በአክሱም፣ በሽረና ዓድዋ ማረምያ ቤቶች ለሚገኙ ታራሚዎች በተለያዩ

ህግ ነክ ጉዳዮች ዙርያ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች በማዘጋጀት ለ4,246 ታራሚዎች ስልጠና ተሰጥቷል፡፡

በአጠቃላይ በማህበረሰብ አገልግሎት የተሰሩት ስራች የሚበረታቱ ሲሆን በዩኒቨርሲቲያችን የማህበረሰብ አገልግሎትና የቴክኖልጂ

ሽግግር በበለጠ ተደራሽ ከማድረግ እና ዩኒቨርሲቲ-ኢንዱስትሪ ትስስር ስራዎችን በማጠናከር የማህበረሰቡ ችግር በዘለቄታ

ከመፍታት አንፃር ተቋማችን በቅንጅት ብዙ መስራት ይጠበቅበታል፡፡ የተለያዩ ሙያ ያላቸው ባለሙያዎችን አንድ ላይ በማሰባሰብና

ከሰለክላካ የምርምርና ቴክኖሎጂ መንደር ጋር በመቀናጀት በማህበረሰቡ እንዲሁም በኢንዱስትሪ እሴት ሰንሰለት ውስጥ ምርምርና

የማማከር ስራ እንዲያካሂዱና ተለይተው በተቀመጡ ችግሮች ላይ መፍትሄ እንዲገኝ የሚያስችል ስራ በቀጣይ ይሰራል። በሌላ

በኩል በትላልቅና መሃከለኛ የቴክኖሎጂ ሽግግር ፕሮጀክቶች በማተኮር የማህበረሰቡ ኢኮኖምያዊና ማህበራዊ ችግሮችን መቅረፍና

እድሎችን አሟጦ እንዲጠቀም ለማስቻል፤ የቴክኖሎጂ ሽግግርና ማህበረሰብ አገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር ለማሳደግ ታቅዷል፡፡

በተጨማሪም የማህበረሰብ አገለግሎትና የማማከር ስራዎች በአይነት ብዛትና ጥራት ለማሳደግ የማህበረሰብ አገለግሎትና ቴክኖሎጂ

ሽግግር ፖሊሲና የትግበራ መመርያ እየተሰራ ይገኛል።

በአጠቃላይ በበጀት ዓመቱ የዚህ ዓብይ ግብ የስራ አፈጻጸም በቢ ኤስ ሲ ሲለካ 96.13 በመቶ ወይም በጣም ከፍተኛ አፈጻጸም

ሲሆን ቀጣይነት ባለው መልኩ እንድንሰራ የሚያበረታታ አፈፃፀም ነው።

የነበሩ ጠንካራ ጎኖች

የማህበረሰብ አገልግሎትና የማማከር ስራዎች በአይነት ብዛትና ጥራት ከፍ ማለቱ

የጤና አገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር ማደጉ፣

ነጻ የህግ አገልግሎትን በተጠናከረ መንገድ መሰጠቱ እና ነጻ የህግ አገልግሎቱን በተጠናከረ መንገድና በዩኒቨርሲቲው

በጀት ለማንቀሳቀስ በማህበረሰብ አገልግሎትና የቴክኖሎጂ ሽግግር ስር በኦፊሰር እንዲመራ የተደረገው ጥረት አበረታች

መሆኑ፣

Page 37: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

37

የማጠናከርያ/ቱቶሪያል ትምህርት ተደራሽነት ማስፋቱ (ከ11 ወደ 79 ትምህርት ቤቶች ማደጉ)

በዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ በጋራ የመስራት ፍላጎት መፈጠሩ።

የታዩ ድክመቶች

✓ ለማህበረሰብ አገልግሎትና የቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎች አጋዥ ፖሊሲና መመርያዎች ያለመኖራቸው፣

✓ ትምህርት ቤቶችን ለማገዝ በምናደርገው የአቅም ግንባታ ስራዎች ላይ የተወሰኑ ሰልጣኝ መምህራን በሚሰጠው ስልጠና

ላይ ሳይሆን ውሎ አበል ላይ ማተኮራቸው ለኣሰራር ክፍተት መፍጠሩ።

✓ በቂ የሰራተኞች ቢሮ ያለመኖር ዳይሬክተሩ፣ 2 ኦፊሰሮችና ተላላኪ በ1 ቢሮ ውስጥ እንዲሰሩ ለተገልጋይና ኣገልጋይ ምቾት

ያለመፍጠሩ

ግብ-7 (Po4) ፡ የስራ አፈፃፀም ክትትልና ድጋፍ ስርዓትን ማጠናከር

የአፈፃፀም ትንታኔ:

በበጀት አመቱ ልዩ ትኩረት ከተሰጣቸው ግቦች አንዱ የስራ አፈጻጸም ክትትልና ግምገማ ስርዓት ማነጽ ነው። ይህም የተቋሙን

የአፈፃፀም ደረጃ በየወቅቱ ለማወቅ አይነተኛ መሳርያ በመሆኑ ነው፡፡ ከዚህ አንፃር የክትትልና ድጋፍ ፕሮግራም የእቅዱን አካል

እንዲሆን ተደርጎ ፕሮግራሞች፣ ኮሌጆች፣ የስራ ሂደቶች፣ ትምህርት ክፍሎችና የቡድን መሪዎች በወጣው መርሃ ግብር መሰረት

እየሄዱ መሆናቸው ለማረጋገጥ በተለያዩ ዳይሬክቶሬቶችና ኮሌጆች የመስክ ዳሰሳ ለማካሄድ ታቅዶ የተከናወነ ሲሆን በየደረጃው

የሚገኙ አስፈፃሚ አካላትም ስራዎቻቸውን እየገመገሙ መጥተዋል። የ2009 በጀት አመት ዕቅድ አፈፃፀም ላይ የተሻለ ውጤት

እንዲኖር መሰረት ለመጣል ቢኤስሲ መሰረት ያደረገ እቅድ ተዘጋጅቶ በዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ተገምግሞ ከፀደቀ በኋላ

በፕሮግራም፣ ኮሌጅ፣ ዳይሬክቶሬት፣ የትምህርት ክፍል፣ ን/የስራ ሂደትና ግለሰብ ደረጃ የማውረድ ስራ ተከናውኗል።

የ2008 በጀት ዓመት ዓመታዊ የዕቅድ አፈፃፀም የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ እንዲገመግመው በማድረግ ለ2009 በጀት ዓመት ዕቅድ

እንደ ግብዓት በመጠቀም በ2008 በጀት ዓመት የነበሩንን ክፍተቶችና ድክመቶች በመለየት ወደ ስራ ለመግባት የተመቻቸ

መደላድል ፈጥረዋል። በዚህ መሰረት በመጀመርያው ሩብ አመት የቢኤስሲ አሰራር ላይ በየፕሮግራሙ ስር ላሉ ኮሌጆች፣

ዳይሬክቶሬቶች፣ የትምህርት ክፍልና ቡድን መሪዎች የጋራ ግንዛቤ ለመፍጠርና የተሻለ ውጤት እንዲኖር መሰረት ለመጣል

ቢኤስሲ መሰረት ያደረገ ዝርዝር እቅድ አዘገጃጀት፣ የካስኬዲንግ አሰራርና የሪፖርት አዘገጃጀት ላይ የውይይት መድረክ

ተካሂደዋል።

ሌላው የ2009 ዓ/ም በጀት ዓመት የዕቅድ አፈፃፀም ለመገምገምና ያቀድነው ዕቅድ ከማሳካት አኳያ ምን እንደሚቀረን ለማየት

የየሩብ ዓመት ሪፖርት ለሚመለከታቸው አካላት ቀርቦ ተገምግሟል። በሪፖርቱ ላይ ጥልቀት ያለው ግምገማ በማድረግ መሻሻል

ይግባቸዋል ያልዋቸው ጉዳዮች በግልፅ አስቀምጠው በቀረቡት ነጥቦች ላይ የማሻሻል ስራ ተሰርቷል።

በበጀት ዓመቱ በየሩብ ዓመቱ በሚቀርበው ሪፖርት አፃፃፍ ላይ የታዩ ግድፈቶች በመለየት መሻሻል ይገባቸዋል የተባሉት ላይ

ትኩረት በመስጠት ለኮሌጆችና ዳይሬክቶሬቶች በወቅቱ ግብረ-መልስ የተሰጠ ሲሆን በየሩብ ዓመት የተቋሙ ሪፖርት ለሁሉም

ካምፓሶች፣ ኮሌጆችና ዳይሬክቶሬቶች በሶፍትና ሃርድ ኮፒ እንዲደርሳቸው ተደርጓል፡፡ በመሆኑም ኮሌጆችም ሆኑ ፕሮግራሞች

የሪፖርት ጥራትና ወቅቱን ጠብቆ ያለመላክ ዝንባሌ እየተሻሻለ በመምጣቱ ሁሉም ፕሮግራሞች፣ ኮሌጆችና ዳይሬክተሬቶች

ሪፖርታቸውን በወቅቱ ለመላክ ጥረት አድርገዋል። ሪፖርቱ ወቅቱ ጠብቆ የመምጣትና የሪፖርቱ ጥራት ካለፈው ዓመት የተሻለና

Page 38: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

38

የሚበረታታ ቢሆንም የቢኤስሲ አሰራረና ሪፖርት አዘገጃጀት አሁንም የበለጠ ለማጠናከርና በፕሮግራምና በዩኒቨርሲቲው ደረጃ

ወጥነት ባለው ስርኣት እንዲቀጥል ተጨማሪ የአቅም ግንባታ ስራ በቀጣይ ዓመት እንደሚያስፈልግ የሚላኩት ሪፖርቶች በግልጽ

ይጠቁማሉ።

የግማሽ ዓመት የስራ ኣፈጻጸም ሪፖርት ላይ በየፕሮግራሙ ያሉ ዳይሬክቶሬቶችና ኮሌጆች የጋራ የስራ ግምገማ ያደረጉ ሲሆን በዛ

ላይ በስራ አፈጻጸምም ይሁን ደንበኛን በማገልገል ዙርያ ግምገማ ተደርጓል። በዚህ ግምገማ ላይ በሰራተኞች መካከል

ያለመተባበርና ያለመመካከር ባህሪያት ተነስተው ሰራተኛው የተወያየባቸው ሲሆን የፕሮግራሞች ስኬታማነት እንዲሁም

የዩኒቨርሲቲያችን ራእይ እውን መሆን የነዚህ ዓይነት ክፍተቶች መታየት እንደሌለባቸውና ሊታረሙ እንደሚገባ መግባባት ላይ

ተደርሷል። የ6 ወር የስራ እቅድ አፈጻጸም ግምገማ ተከትሎም የሰራተኞች የስራ አፈጻጸም ውጤት እንዲሞላላቸው ተደርጓል።

የሁለተኛ መንፈቅ ዓመት የስራ አፈፃፀምም ልክ እንደ ግማሽ ዓመቱ በየኮሌጁና በየዳይሬክቶሬቱ በየደረጃው የሚደረግ ይሆናል።

በሰው ሃብት ልማት ዳይሬክቶሬት በተካሄዱ 53 የውስጥ እድገት፣ 42 የአዲስ ሰራተኞች ቅጥር እንዲሁም በምልመላ እና

ዩኒቨርስቲያችን ባካሄዳቸው 13 ጨረታዎች የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ዳይሬክቶሬት ተወካይ በታዛቢነት በመሳተፍ ፍትሃዊነታቸውን

የተከታተለ ሲሆን አስፈላጊ በሆነበት ጊዜም የመቃወምያ ሃሳብ በማቅረብ ጉዳዮችን እንዲስተካከሉና ቅሬታዎችን እንዲፈቱ

ተደርጓል። በዋናው ግቢና በሽረ ካምፓስ የተጭበረበረ የትምህርት ማስረጃ ከማህደራቸው ያያያዙ ሰራተኞች አሉ የሚል በቀረበ

ጥቆማ መሰረት የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ዳይሬክቶሬት የማጣራትና የክትትል ስራ እየሰራ ይገኛል።

የሥነ-ምግባር እና ፀረ-ሙስና ክበብ የክበቡ አባላት በግቢው የተሻለ የስነ-ምግባር ክትትል ከመፍጠር አንጻር በቤተ-መዓህፍት፣

በተማሪዎች ምግብ ቤት እንደዚሁም በተማሪዎች መማርያ ክፍሎች የስነ-ምግባር ክትትል የሚያደርጉ አባላት መርሃ-ግብር

በማዘጋጀት ስራ ላይ በማዋል፣ በጨለማ ቦታ ከተቀራኒ ፆታ ጋር የሚገኙ ተማሪዎች እና በመሳሰሉ ጉዳዮች ላይ የተገኙ ተማሪዎች

ተገቢውን ምክር በመለገስና ማስጠንቀቕያ በመስጠት የድጋፍና ክትትል ስራ ሰርቷል።

140 መምህራንና 38 የድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ትምህርት እድል ያገኙ ከተቋሙ የህግ አገልግሎት የውል ስምምነት እንዲፈፅሙ

የተደረገ ሆን 16 በማስረጃ የተደራጁ የፍትሃ ብሔር፣ 6 በክርክር ሂደት የቆዩ ክሶች ለፍርድ ቤት ቀርበው ውሳኔ አግኝቷል። በበጀት

ዓመቱ ከቅጥር 15፣ ከእድገት 18፣ ከብልሹ አሰራር 8 እና ከግዥ ጋር የተያያዙ 04 ቅሬታዎች ቀርበው በስነ ምግባርና ፀረ ሙስና

ተጣርተው ምላሽ አግኝቷል።

ዩኒቨርሲቲው በቀጣይ ሶስት ዓመት ለሚያከናውናቸው ተግባራት ውጤታማ እንዲሁን የ2010-2012 ዓ/ም እና የ2010 በጀት አመት

የፕሮግራም በጀት እቅድ ተዘጋጅቶ ለገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር ተልኳል። ዩኒቨርሲቲው በቢኤስሲ የተዘጋጀ ዕቅድ በዚህ

ዓመት በመጀመሩ ኮሌጆችና ዳይሬክቶሬቶች በቢኤስሲ የተቃኘ ሪፖርት ሲልኩ ለሚያጋጥማቸው ክፍተት እንዲያስተካክሉ

ለዩኒቨርሲቲው ኮሌጆችና ዳይሬክቶሬቶች በሪፖርት አቀራረብ ዙርያ የነበሩት ደካማና ጠንካራ ጎኖች በመለየት እንዲያስተካክሉ

አድርጓል።

በመንግስት ሃብት ጥብቅ ክትትል በማድረግና የግዥ መመሪያዎችን ከመተግበር አኳያ የግዥ አቅራቢዎች በገቡት ውል መሰረት 10

በመቶ እና ከዛ በታች ገቢ ያላደረጉ አቅራቢዎች ላላቀረብዋቸው እቃዎች 10 በመቶ ተቀጥተው ያስያዙት የውል ማስከበርያ

እንዲለቀቅላቸው እንዲሁም ከ10 በመቶ በላይ ገቢ ያላደረጉ ያስያዙት የውል ማስከበርያ ወደ መንግስት ካዝና ገቢ እንዲሆን የውሳኔ

ሃሳብ ቀርቦ ፀድቋል።

Page 39: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

39

በበጀት ዓመቱ አጠቃላይ የዚህ ዓብይ ግብ የስራ አፈጻጸም በቢኤስሲ መሰረት ሲለካ 67.57 ከመቶ ወይም አጥጋቢ አፈጻጸም

ሲሆን በቀጣይ ተቋሙ ጠንካራ ስራ መስራት እንደሚጠብቀው አፈፃፀሙ በግልፅ ያሳያል።

የነበሩ ጠንካራ ጎኖች

የ2009 ዓ.ም እቅድ ሁሉም የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ እንዲወያይበትና እንዲያውቀው መደረጉ፣

በየደረጃው ያሉት ሁሉም አካላት ሚዛናዊ ውጤት ተኮር (BSC) መር ዓመታዊ ዕቅድ ማዘጋጀታቸው

በሪፖርት አቀራረብ ወጥነት እየተሻሻለ መምጣቱ

በተወሰኑ ኮሌጆች ከክፍል ተወካይ ተማሪዎች በመማር ማስተማር ዙርያ የታዩ ጠንካራና ደካማ ሥራዎችን

መገምገማቸውና በማስተማር ሂደት የተስተዋሉ ክፍቶቶች በአስቸኳይ እንደፈቱ መደረጉ፣

የታዩ ድክመቶች

✓ የክትትልና ሱፐርቭዥን ስራዎች በታቀደለት መርሃ ግብር ያለመተግበር

✓ የስራ ክፍሎች የአፈፃፀም ደረጃ ያልወጣላቸው በመሆኑ የውድድር መንፈስ አለማሳደግ፣

✓ ሚዛናዊ ውጤት ተኮር አሰራር ላይ አሁንም የሚቀር የግንዛቤ ችግር መኖሩና ሰፊ ስልጠና ማስፈለጉ፣

ግብ-8 (Po5):- ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለን ግንኙነት ማሳደግ

የአፈፃፀም ትንታኔ

የሃብት እጥረት በሚያጋጥምበት ወቅት ዩኒቨርስቲው በውስጥ አቅሙ ገቢ ከማሰባሰብ ጎን ለጎን ከባለድርሻ አካላት ግንኙነት

በመፍጠርና በማጠናከር በሃብት እጥረት ሳቢያ በተልእኮዎቹ የሚፈጠረውን ጫና ማቃለል ይችላል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ

የሚፈጠረውን ግንኙነት ተመራቂ ተማሪዎች በስራ ዕድል ተጠቃሚ ያደርጋል። በአጋር ተቋማት የሚገኙት የላቦራቶሪና የሰው ሃብት

አቅም ዩኒቨርስቲውን ተጠቃሚ ያደርጋል፡፡ በነዚህና በሌሎች ምክንያቶች ከባለድርሻ አካላት ያለን ግንኙነት ማጠናከር የአክሱም

ዩኒቨርሲቲ አንዱ ግብ ሆኗል፡፡ ይህንን ግብ ከማሳካት አንፃር ካሁን በፊት የተፈጠሩ ግንኙነቶች ከማስቀጠል በተጨማሪ አዳዲስ

ግንኙነቶች መፍጠር ተችሏል፡፡ በዚህ መሰረት በ2009 በጀት ዓመት በጋራ ተጠቃሚነት መርህ በመመስረት ከተለያዩ የባለድርሻ

አካላት ጋር ግንኙነት የተፈጠረ ሲሆን ከተሰሩ ስራዎች መካከል ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ጉባኤ፣ ከማእከላዊ ዞን ፍትህ ፅ/ቤት፣

ከትግራይ ቱሪዝም ቢሮ እና ከድምፅ ወያነ ትግራይ ጋር ግኑኝነት በመፍጠር የተለያዩ ስራዎች አከናውኗል። ለአብነት የትያትር

ጥበባትና የጆርናሊዝም ትምህርት ክፍሎች ከሚዲያ ተቋማት ከትያትር ቤቶችና በሙያው ውስጥ ካሉ ሰዎች ጋር ግንኙነት ተፈጥሮ

ተማሪዎችና መምህራን የመረጃ ልውውጥ አድርገዋል፡፡

በሌላ በኩል ከትግራይ ልማት ማህበር ጋር በተፈጠረው ግንኙነት ለአክሱም ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ማጠናከርያ የሚሆን 118

አልጋዎች እና 70 ፍራሾች ከጀርመን በድጋፍ ተገኝተዋል። ዘር ለኢትዮጵያና ፓዝ ፋይንደር ከተባሉ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች

ግንኙነት በመፍጠር የኢኮኖሚ ችግር ላለባቸው ሴት ተማሪዎች ድጋፍ እንድያገኙ ተደርገዋል። ከዚህ ጎን ለጎን የኢትዮጵያ ጨርቃ

ጨርቅ ኢንዱስትሪ ማደራጃ ኢንስቲቱት፣ አልመዳ ጨርቃ ጨርቅና ጥቃቅንና ኣነስተኛ የጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪዎችና

በአከባቢያችን ያሉ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛዎች ጋር በጋራ የትብብር ፎረም መስርቶ ለመንቀሳቀስ የዳሰሳ ጥናት ተደርጓል።

ትግራይ ክልል የግብርናና የገጠር ልማት ቢሮ ጋር በአቅም ግንባታ ስልጠና፣ ምርምርና የቴክኖሎጂ ሽግግር ዙርያ አብረን

የምንሰራበትን የትብብር ስምምነት የተፈራረምን ሲሆን ባለሞያዎቻችን ለወደፊቱ በተጠቀሱት የስምምነት ነጥቦች ዙርያ ሰፊ

Page 40: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

40

አስተዋፅኦ ይኖራቸዋል። ከትግራይ ክልል ግብርና ቢሮና ከትግራይ እርሻ ምርምር ጋር በመሆን በበጋይት ከብቶች ላይ ሰፊ ጥናት

ለማድረግና በስጋ አቅርቦትና አግሮ ፕሮሰሲንግ ላይ ግብአት እንዲኖር ለማድረግ በጋራ መስራት ተጀምሯል።

ከወልቃይት ስኳር ኢንዱስትሪ ጋር በተለይ በጥናትና ምርምር እንዲሁም በአጫጭርና ረዣዥም ስልጠናዎች ዙርያ

የኢንዱስትሪውን አቅምና ውጤታማነት ለማሳደግ በጋራ ልንሰራ የምንችልባቸው ቦታዎችን ለይተን ለተግባራዊነቱ

ከዩኒቨርሲቲያችንና ከመቐለ ዩኒቨርሲቲ የቴክኒክ ኮሚቴ ተቋቁሞ የትግበራ እቅድ በማዘጋጀት ላይ ይገኛል። የወልቃይት ስኳር

ኢንዱስትሪ የዩኒቨርሲቲያችን ተማሪዎች ለአፓረንትሺፕ ከሚሄዱባቸውና ውጤታማ የተግባር ትምህርት ከሚያገኙባቸው

ኢንዱስትሪዎች አንዱ ነው።

ከዚህም በተጨማሪ ከዩኒቨርሲቲ ኦፍ ካሊፎርኒያ ሎስአንጀለስ ጋር በአርኪዮሎጂአዊ ምርምሮች ዙርያ የጋራ የትብብር ስራዎችን

ለመስራትና የኛ ባለሞያዎችና የነሱ ባለሞያዎች (ተማሪዎችን ጨምሮ) በአርኪዮሎጂካዊ ምርምር ዙርያ ክህሎትን በማሳደግና

እውቀትን በማስፋት በኩል እድል ለመፍጠር ይረዳ ዘንድ ከዩኒቨርሲቲው ከመጡ አመራሮችና ባለሞያዎች ጋር ውይይት ተደርጎ

የጋራ መስርያ ስምምነት ሰነድ (MoU) ለመፈራረም ተዘጋጅተናል።

ከሆንግ ኮንግ ዩኒቨርሲቲ ጋር ትስስር ለመፍጠር ያስችለን ዘንድ ከ2008 ዓ/ም ጀምሮ የአፍሪካን ስተዲስ መምህራንና ተማሪዎች

ከዩኒቨርሲቲያችን የሊንጉስቲክስ፣ ታሪክና ሌሎች የትምህርት ክፍሎች መምህራንና ተማሪዎች ጋራ የውይይትና የጥናት ጊዜ

እንዲሁም በአክሱም፣ አድዋና አከባቢው ጉብኝት እንዲያደርጉ ተደርጓል። ዩኒቨርሲቲው በቀጣይ ከአፍሪካን ስተዲስ ባሻገር የሶሻል

ሳይንስ ስተዲስ አባላትን ይዘው እንደሚመጡና በዩኒቨርሲቲ ደረጃ በምርምርና የስታፍ ሽግግር ግኑኝነት እንዲኖር መሰረት

ተጥሏል።

ከስዊዲን ሃገር ሉንድ ዩኒቨርሲቲ 16 ያህል የፒኤችዲ ተማሪዎችና ስታፎች በቀደምት የኢትዮጵያ እምነቶች በተለይም በክርስትናና

ጁዲዝም ላይ ዳሰሳ ለማድረግ የ2 ቀን ቆይታ አድርገዋል። በዚህ ኣጋጣሚ በቀጣይ ተልቅ ከሚባለው ሉንድ ዩኒቨርሲቲ ጋራ በተለይ

የዩኒቨርሲቲያችን የልህቀት መለያ በሆነው በአርኪዮሎጂ፣ ታሪክና ቱሪዝም ዙርያ ትብብር እንዲኖረን ጥያቄ አቅርበንላቸዋል።

አክሱም ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን ትምህርት ክፍል ከትግራይ ኮሚኒኬሽንና ህዝብ ግንኙነት ቢሮ ጋር በመተባበር

ከታህሳስ 23-25/2009 ዓ/ም ስልጠና ሰጥተዋል፡፡ በልማታዊ ጋዜጠኝነት ዙርያ ለሁለት ቀን ያሰለጠኑት የኢፌድሪ ኮሚኒኬሽን

ጉዳዮች ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ከአክሱም ዩኒቨርሲቲ የሚድያና የህዝብ ግንኙነት የአቅም ግንባታ ስራዎች ለማከናወን

የስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ አገራዊ የጋራ መግባባት ለመፍጠር ትክክለኛ መረጃ በመስጠት ቀዳሚ እንሁን በሚል መሪ ቃል

ከተለያዩ የመንግስትና የግል መስርያ ቤቶች የተውጣጡ ከ100 በላይ የሚድያ እና የህዝብ ግንኙነት አመራሮች፣ የኮሚኒኬሽን ባለ

ሙያዎች እና ጋዜጠኞች ተሳትፈዋል፡፡ ስልጠናው በልማታዊ ጋዜጠኝነት፣ የህዝብ ግንኝነት አሰራርና የግጭት አፈታት ላይ ያተኮረ

ነበር፡፡ ከዚህ በተጨማሪ የአክሱም ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ኮሚኒኬሽን ትምህርት ክፍል ከመቐሌ ዩኒቨርሲቲ አቻው ጋር

በመተባበር 100 ለሚጠጉ የወረዳ የህዝብ ግንኙነት አመራሮች እና ባለሞያዎች ስልጠና ሰጥተዋል፡፡ የህዝብ ግንኙነት ባለሞያዎች

አቅም በመገንባት የመረጃ ፍሰት እናቀላጥፍ በሚል መሪ ቃል ከሚያዝያ 23-28/2009 ዓ/ም የተሰጠው ስልጠና በህዝብ ግንኝነት፣

የዜና አሰራር፣ የግጭት አፈታት፣ ሚድያ ሞኒተሪንግ እና በሌሎች ተዛማች ጉዳዮች ያጠነጠነ ነበር፡፡

የግብርና ኮሌጅ ከVHL ሆላንድ ጋር በመተባበር ከኔዘርላንድ መንግስት በተገኘ ድጋፍ በራማ ግድብ አከባቢ የተፋሰስ (integrated

Watershad Management) ስራ ለመስራት ንድፈ-ሃሳብ አቅርበው ሙሉ በሙሉ ወደ አካባቢ ልማት የሚገባ 33,777 ዩሮ

ለማግኘት የሚችሉበት እድል ፈጥረዋል። ከዚሁ በተጨማሪ በሃገሪቱ ካለ ዩኒቨርሲቲ ኦፍ አፕላይድ ሳይንስ ጋር በተለይ ከግብርና

ኮሌጅ ጋር አብረው የሚሰሩበትን እድል ለማመቻቸት እንቅስቃሴ ጀምረዋል።

Page 41: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

41

በኢትዮጵያ የኢንዶኒዥያ አምባሳደር የተከበሩ ሚስተር ኢማም ሳንቶስ አክሱም ዩኒቨርሲቲ ጎብኝተዋል፡፡ ጉብኝቱ ኤምባሲው

ከዩኒቨርሲቲው ጋር ተባብሮ መስራት የሚያስችለው ቅድመ ዝግጅት ለማድረግ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ከኢንዶኒዥያ ያላትን ብዙ

አመታት ያስቆጠረ ግንኝነት በትምህርት እድል፣ በጥናትና ምርምር አብረው ለመስራት ከዩኒቨርሲቲው አመራር ጋር ስምምነት ላይ

ደርሰዋል፡፡ ሚያዝያ 11/2009 ዓ/ም የተካሄደው ጉብኝት አክሱም ዩኒቨርሲቲ ከኢንዶኒዥያ ዩኒቨርሲቲዎች ግንኝነት ለመፍጠር

ለሚደረገው ጥረት በር ከፍተዋል፡፡ በተመሳሳይ መልኩ በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር የተከበሩ ሚስተር አኑርግ ስሪቫስታቫ

ከአክሱም ዩኒቨርሲቲ ጋር ያላቸው ግንኝነት ለማጠናከር ጉብኝት አካሂደዋል፡፡ አምባሳደሩ ህንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የቆየ

ግንኝነት በትምህርት ዘርፍ አቅም ግንባታ አብረው ለመስራት ከአክሱም ዩኒቨርሲቲ አመራር ጋር መክረዋል፡፡

በከተሞች ጽዳትና ኢኮ-ቱሪዝምና አከባቢ ልማት ዙርያ ከሚሰራ የስዊዲን ተቋም ጋር የዩኒቨርሲቲያችን ባለሞያዎች በአክሱም

ከተማ ዙርያ የተቀናጀ የጥናትና ምርምር እንዲሁም የአከባቢ ጥበቃ ሰፊ ስራ ለመስራት የመጀመርያ ደረጃ ውይይት የተጀመረ

ሲሆን ባለሞያዎቻችን የዚህን ሰፊ ስራ ዝርዝር እቅድ (ንድፈ ሃሳብ) እንዲያዘጋጁ እንቅስቃሴ እየተደረገ ነው።

ሮታሪ ኢንተርናሽናል ጋር በትብብር ቤተ ሰማእቲ በሚባል የቱሪዝምና የአርኪዮሎጂ ቦታ ላይ የቱሪዝም ፍሰትን ለማገዝና

የአከባቢውን ማህበረሰብ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ከፍ ለማድረግ በፋሲሊቲ አቅርቦት፣ በመሰረተ-ልማት ግንባታ እንዲሁም

በማህበረሰብ ስልጠና ዙርያ ስራ ለመስራት እንቅስቃሴ የተጀመረ ሲሆን ይህንን ስራ ከሚያንቀሳቅሱት ባለሞያዎችና ግለሰቦች

ከፊሎቹ በቅርቡ ወደ አክሱም መጥተው ቤተ-ሰማእትን ጎብኝተው ከተመለሱ በኋላ ስራውን ለመስራት ከፍተኛ መነሳሳት

እንደተፈጠረባቸው ገልጸዋል።

የህዳር ፅዮን በአል ምክንያት በማድረግ ከትግራይ ባህልና ቱሪዝም ቢሮና ከድምፅ ወያነ ትግራይ በመተባበር በቱሪዝም ዙርያ

ወርክሾፕ ተዘጋጅቷል። በዚህ ወርክሾፕ የአክሱምና አካባቢዋ የሚዳሰሱና የማይዳሰሱ ቅርሶች ላይ ያጠነጠኑ ጥናታዊ ፅሁፎች

በማቅረብ በድምፅ ወያነ ትግራይ ቀጥታ ፕሮግራም ሽፋን ሰጥቶ እንዲተላለፍ የተደረገ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪ ናሁ ቲቪ፣

ኢኤንኤን ቲቪ፣ ኢቤኤስ፣ ጄይቲቪ፣ አማራ ቲቪ እንዲሁም ድሬ ትዩብና ሪፖርተር በመጋበዝ የአክሱምና አካባቢዋ የሚዳሰሱና

የማይዳሰሱ ቅርሶች እንዲዘግቡት ተደርገዋል፡፡

ከትግራይ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ በመተባበር የታላቁ የቅዱስ ያሬድ በአል በደመቀ ሁኔታ የተከበረ ሲሆን ይህንን በአል በማስመልከት

ሱምፐዝየም ተዘጋጅቶ በሱምፐዝየሙ 12 የሚሆኑ ጥናቶች ቀርበዋል። ከቀረቡት ጥናቶች ውስጥ የአገራችኝ የጃዝ ሙዚቃ አባት

የሆኑት ዶ/ር ሙላቱ አስታጥቄ አንዱ የጥናት አቅራቢ ነበሩ፡፡ በተጨማሪ በቅዱስ ያሬድ ያጠነጠነ ቲያትር የታየ ሲሆን የእግር ጉዞም

ተካሂዶዋል፡፡ ይህ ዝግጅት ዜናው ተሰርቶ በተለያዩ ሚድያዎች ማለት ኢኤንኤን (ENN)፣ ጀይ ቲቪ (JTV)፣ ኢቢሲ (EBC)፣

ትግራይ ቲቪ (TTV)፣ ድሬ ቱዩብ (DireTube)፣ ሪፖርተር (Repoter)፣ ድምፂ ወያነ፣ ሸገር ኤፍኤም እንዲሁም ፋና ኤፍኤም

እንዲተላለፍ የተደረገ ሲሆን በዩኒቨርሲቲው በፌስ ቡክ እንዲለቀቅና ዶኩመንት እንዲሆን ተደርገዋል፡፡

የ2009 ዓ/ም የግንቦት 20 በዓል በዩኒቨርሲቲው ግቢ በደመቀ ሁኔታ ለማክበር በዓሉ ምክንያት በማድረግ ከፌደራል ከመጡ

እንግዳ አቶ ጌታቸው ረዳ የሚመራ ልኡካን ጋር የፓናል ውይይት ተካሂዷል፡፡ የሰላም ቀን ምክንያት በማድረግ ከአክሱም ከተማ

አስተዳደር ፅ/ቤትና ከማእከላዊ ዞን ፀጥታ ፅ/ቤት በመተባበር ሰፊ የህዝብ መድረኮች በማዘጋጀት ለሰላም የሚሰብኩ ሰልፎች

ተካይደዋል፤ ከአክሱም ዩኒቨርሲቲ የሰላም ፎሮም በመተባበር ስለ ስላምና መቻቻል፣ በሰላማዊ መንገድ የግጭት አፈታትና

ስለወቅታዊ የአገራችን ሁኔታ የአንድ ቀን ስልጠና ተሰጥተዋል፡፡

Page 42: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

42

ተቋሙ ከአክሱም ከተማ አስተዳደር፣ ከከተማው ጥቃቅንና አነስተኛ ፅ/ቤት እንዲሁም ከላዕላይ ማይ ጨው ወረዳ አስተዳደር

በመተባበር በድህነት ቅንሳና የዜጎች የስራ እድል ፈጠራና የገበያ ትስስር ለመፍጠር በትብብር ለመስራት ስምምነት ተደረጓል፡፡

ከምርጥ ተሞክሮ ማህበር በተደረገው ትስስር ቁጥራቸው በርከት ያሉ ፋይዳ ያላቸው መፃሃፍቶች ማግኘት የተቻለ ሲሆን ለ2

ተመራቂ ተማሪዎች ስልጠና በመስጠት ከጀርመን ካምፓኒ በማስታሰሰር ብር 70,095.00 የሚገመት የንብ ማነብያ ማቴርያል

እንዲሰጣቸው ተደርገዋል።

ፓርትነርሺፕ ኢትዮጲያ ከሚባል ግብረ ሰናይ ደርጅት ጋር በመሆን የውጭ መምህራን በገስት ሌክቸር እንዲሳተፉ የተደረገ ሲሆን

የኮርያ ኤምባሲ ልኡካን ቡዱን ባህላቸው ለማስተዋወቅ በመጡ ጊዜ ከአቀባበል ጀምሮ እስከ የጉዛቸው ተልእኮ አስከሚያሳኩ ድረስ

ዩኒቨርሲቲው የእንግዳ ተቀባይነት ባህል በማስተዋወቅ እና የገፅታ ግንባታ ዜናውም በመስራት በዌብሳይት እንዲለቀቅ ተደርጓል።

ተቋሙ ከድምፂ ወያነ ትግራይ በመተባበር የዩኒቨርሲቲው አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴ አስመልክቶ በሳምንት አንድ ጊዜ ለግማሽ

ሰዓት የሚድያ ሽፋን በመስጠት ያሰተዋውቃል። በአጠቃላይ ከአዳዲስ ባለድርሻ አካላትና አጋሮች ተቋማዊ ግኑኝነቶች ለመፍጠር

የመግባቢያ ሰነዶች ለመፈራረም የሚያስችል የዳሰሳ ጥናት ተከናወነዋል።

በአጠቃላይ በበጀት ዓመቱ የዚህ ዓብይ ግብ የስራ አፈጻጸም በቢ ኤስ ሲ መሰረት ሲለካ 70.33 ከመቶ ወይም አጥጋቢ አፈጻጸም

ሲሆን ተቋሙ በዚህ ግብ ትኩረት በመሰጠት በቀጣይ በጀት ዓመት ጠንካራ እንቅስቃሴ በማድረግ የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ

መጣር ይኖርበታል።

የነበሩ ጠንካራ ጎኖች

✓ ከአዳዲስ ባለድርሻ አካላትና አጋሮች ጋር ጠንካራ ተቋማዊ ትስስሮችና ግኑኝነቶችን መፍጠር መጀመሩ እና ካሁን በፊት

ከባለድርሻ አካላት ጋር የተፈጠሩ ተቋማዊ ትስስሮችና ግኑኝነቶች አጠናክሮ የማስቀጠል ስራ መሰራቱ፣

✓ ከጨርቃ ጨርቅ ኢንዱስትሪዎችና የቴክኒክና ሞያ ማሰልጠኛ ተቋማት ጋር የትብብር ፎረም ለመመስረት ከየተቋማቱ ጋር

የምክክር መድረክ መደረጉ።

✓ ከባለድርሻ አካላትና አጋሮች ጋር የተፈጠሩ ተቋማዊ ትስስሮችና ግኑኝነቶች አጠናክሮ በመቀጠል ግብአቶች እንዲገኙ

መደረጉ፣

✓ መምህራኖቻችን እና ዩኒቨርሲቲውን ሊጠቅሙ የሚችሉ የጋራ የትብብር ስራ ስምምነቶች መፈረማቸው

የታዩ ድክመቶች

✓ ከባለድርሻ አካላት ተባብሮ የመስራት ዓቅም ሊገነቡ የሚችሉ የልምድ ልውውጥ፣ አጫጭር የሀገር ውስጥና የውጭ ሃገር

ስልጠናዎች አለመኖራቸው

✓ ከውጭ ሀገር የሚገኙ የትምህርት እድሎች ወሱን መሆን፣

ግብ-9 (Po6):- ባለዘርፈብዙ ጉዳዮች ዋና አጀንዳ አድርጎ መንቀሳቀስ

የአፈፃፀም ትንታኔ

አስተማማኝና ዘላቂ ልማት ለማስመዝገብ በምንረባረብበት ዘመቻ የልማቱ ግማሽ አካል የሆኑትን ሴቶች ተሳታፊ ማድረጉ ትልቅ

ጠቀሜታ እንዳለው የማይካድ ሐቅ ነው፡፡ በዚህ መሰረት መንግስት ለሴቶችና ልዩ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው አካላት ትኩረት

በመስጠት እየሰራ ይገኛል። ይሁን እንጂ ከባለፈው ስርአት አንፃር ሲታይ በሴቶችና ልዩ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው አካላት ይደርስ

Page 43: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

43

የነበረው ያልተፈለገ ግፍና ጭቆና አሁን ያለንበት ደረጃ በጣም ጥሩ የሚባል ቢሆንም ገና መፈታት የሚሹ ጉዳዮች ግን እንዳሉ

መረዳት ይቻላል፡፡ ይህንን ትልቅ ክፍተትና ልዩነት ለማጥበብና ለመሙላት፣ ሴቶች እኩል ተጠቃሚ ለማድረግ በአገር ደረጃ

ብሎም በዩኒቨርሲቲያችን መጠነ-ሰፊ እንቅስቃሴዎችን እየተደረጉ ይገኛሉ፡፡ ይህንን ከግምት ውስጥ በማስገባት ዩኒቨርሲቲው

ለአካል ጉዳተኞች፣ ለታዳጊ ክልል ተወላጆችና ለአርብቶ አደር ልጅ ተማሪዎች አካዳሚያዊና ኢኮኖሚያዊ ድጋፍ በማድረግ ፍትሓዊ

ተጠቃሚነት ማስፈን በትኩረት ሲተገበሩ ከነበሩ ዓብይት አላማዎች ጥቂቶች ናቸው፡፡ ስለሆነም አክሱም ዩኒቨርሲቲ በሁለተኛ

የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዘመን እንዲሁም በ2009 በጀት ዓመት በዚህ ግብ ልዩ ትኩረት በመስጠት ሰርቷል።

በዚህ መሰረት በተቋሙ ያለው የሴት መምህራን ድርሻ ለማሳደግ የዩኒቨርሲቲው ሰኔት በወሰነው ውሳኔ ትምህርት ክፍሎች በ2008

ዓ/ም ካስመረቁዋቸው ሴት ምሩቃን ከፍተኛ ውጤት ያላቸውና መስፈርቱን የሚያሟሉ የ23 ሴት መምህራን ቅጥር ፈፅሟል፡፡ ሴት

መምህራን በምርምር ዙርያ አቅማቸውን ለማሳደግና በምርምር ላይ ያላቸውን ተሳትፎ ከፍ እንዲል ለ48 ሴት መምህራኖቻችንን

በምርምር ንድፈ ሃሳብ አጻጻፍና ደጋፊ የትንተና ቴክኒኮች ዙርያ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም ለ65 ሴት አስተማሪዎች

በምርምር ፅንስ ሃሳቦች፣ ስለፕሮፖዛል አዘጋጃጀት፣ ስለአርቲክል አፃፃፈ ስለ የዩኒቨርሲቲው ፆታዊ ትንኮሳ መመሪያ ለ7 ቀናት

ስልጠና የተሰጣቸው ሲሆን በዚህ ስልጠና ነባር አስተማሪዎች ለአዲስ አስተማሪዎች ተሞክሮአቸው እንዲያቀርቡ ተደርጓል።

ለሴቶች መምህራን የተሰጠ የሪሰርች ስልጠናም ዶኩመንት በማረግና ዜናው ተሰርቶ በፌስ ቡክ እንዲለቀቅ ተደርገዋል።

በሌላ በኩል ለ45 ሴት አስተማሪዎች የSPSS እና STATA ሶፍት ዌሮች ለ7 ቀናት ስልጠና የተሰጣቸው ሲሆን የተቋሙ የከፍተኛና

መካከለኛ አመራር ፀሃፊዎች የእንግሊዝኛ ቋንቋ ክህሎት ለማዳበር ለ10 ቀናት የእንግሊዝኛ ቋንቋ ስልጠና ወስደዋል። ለተለያዩ

የድጋፍ ስጪ ሴት ስራተኞችም በኢንተርፕርነርሽፕ ልማት የ2 ቀን ስልጠና እንዲስጥ ተደርገዋል። የተቋሙ ሴት ሰራተኞችና

መምህራን በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ ለልጆቻቸው መዋያና ጡት የሚያጠቡበት ክፍል የተዘጋጀ ሲሆን ለልጆቹ የሚያስፈልጉ

ሌሎች ቁሳቁሶችም እንዲሟሉ ተደርጓል፡፡

በአክሱም ከተማ በየአመቱ ነሓሴ 24 የሚከበረው የዓይኒዋሪ በአልን ምክንያት በማድረግ ባህላዊ እሴቱን ሳይለቅ ከትውልድ ወደ

ትውልድ ለማስቀጠል እና የድጋፍ ሰጭ ሰራተኞችን አንድነት ለማጠናከር ታስቦ በዩኒቨርሲቲው ቅጥር ግቢ የተከናወነው የዘንደሮ

በአል 30 ሰራተኞች በማሳተፍ በደመቀ ሁኔታ ተከብሯል፡፡ በዚህ ሂደት ያሰባሰቡት ብር 2,470.00 ለችግረኛ ሴት ተማሪዎች

የንፅህና መጠበቅያ መሳርያዎች እንዲዉል ሰብኣዊ ትብብራቸውን ገልፀዋል፡፡ በተጨማሪም ከሶሻል ሳይንስ ኮሌጅ ሴት መምህራን

በመተባበር 50 ለሚሆኑ የከተማ መስተዳደር ሴት ሰራተኞች በሲቭል ሰርቪስ ህጎች ዙርያ፣ በህይወት ክህሎትና ተዛማጅ ጉዳዮች

ለሁለት ቀናት ስልጠና ተሰጥቷል።

ሌላው የተቋሙ ሴት ተማሪዎች ከከተማው የቤተሰብ መምርያ ሙያዊ የምክር አገልግሎት የሚያገኙበት ስምምነት በበጀት ዓመቱም

እንዲቀጥል ውሉ የታደሰ ሲሆን በዚህ መሰረት በርካታ ሴት ተማሪዎች የአገልግሎቱ ተጠቃሚ ሆኗል፡፡ ለ1450 አዲስ ገቢ ሴት

ተማሪዎች በሶስት ካምፓሶች በህይወት ክህሎት፣ በስነ-ተዋልዶና ኤች አይ ቪ ኤድስ፣ በህግ ጉዳዮች፣ ወሲባዊ ትንኮሳና ሌሎች

ጉዳዮች ላይ ከትምህርትና ስነ-ባህሪ ት/ቤት፣ ከሶሻል ሳይንስና ጤና ሳይንስ ኮሌጅች ጋር በመተባበር ለ14 ሰዓት የሁለት ቀናት

ስልጠና እንዲሰጥ ተደርገዋል። ሴት ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ውስጥና ውጭ በፆታቸው ምክንያት የሚያገጥሟቸው ችግሮች

እንዴት መፍታት እንደለባቸው ግንዛቤ የሚያዳብሩበት የሴት ተማሪዎች የውይይት መድረክ አስፈላጊ በመሆኑ በተቋሙ ‘የቢጃማ

ምሽት’ በመባል የሚታወቀው በየዶርሚታሪ የሚካሄደው የውይይት መድረክ እየተከናወነ ሲሆን በውይይቱ በርካታ

ተማሪዎች ተሳታፊ ሆኗል። በዚህ መድረክ ተማሪዎች በመኝታ፣ በምግብ ቤት፣ በክሊኒክና በመማር ማስተማር በአጠቃላይ በግቢ

ውስጥ ስለሚያጋጥሟቸው ችግሮች እንዲውያዩና የጋራ ግንዛቤ እንዲይዙ እንዲሁም ችግሮቻቸውን በሚፈቱበት ዙርያ ሰፊ

ውይይት በማካሄድ ከፍተኛ ግንዛቤ እንዲያገኙ ተደርገዋል።

Page 44: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

44

በትምህርታቸው የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ ነባር ሴት ተማሪዎች እንዲበረታቱና ለአዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች አርአያ እንዲሆኑ

በማሰብ የሽልማትና የእንኳን ደህና መጣችሁ ፕሮግራም በማዘጋጀት ከየዲፓርትመንቱ ከ1ኛ-2ኛ ለወጡ 96 ሴት ተማሪዎች ብር

38,800.00 (ሰላሳ ስምንት ሺ ስምንት መቶ ብር) በመመደብ ሽልማት እንዲሰጣቸው የተደረገ ሲሆን ይህ የሽልማት ፕሮግራም

አዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች ከነባር ተሸላሚ ሴት ተማሪዎች ተሞክሮ ያገኙበትና የትውውቅ መድረክ የተፈጠረበት ዝግጅት ነበር።

ከዚህ በተጨማሪ የህግ ትምህርት ክፍል ባዘጋጀው ‘የምስለ-ችሎት’ ውድድር በጥንድ ተወዳድረው 1ኛ እና 2ኛ ለወጡ 4 ሴት

ተማሪዎች ተሸልሟል። ከዚህ በተጨማሪም በ1ኛ ሰሚስተር በየኮሌጁ በትምህርታቸው ጥሩ ውጤት ያስመዘገቡ 73 ሴት ተማሪዎች

በኮሌጅ ደረጃ በተዘጋጁ የሽልማት ፕሮግራሞች ሰርትፊኬት እና ከብር 11,750.00 በላይ ወጪ ተደርጎ ገንዘብ እንዲሸለሙ

ተደርገዋል።

ህዳር 24 የሚከበረው የአካል ጉዳተኞች ቀን ከህግ የትምህርት ክፍል እና ከአክሱም ከተማ ማህበራዊ ጉዳይ ፅ/ቤት ጋር በመተባበር

በተለያዩ ፕሮግራም እንዲከበር የተደረገ ሲሆን በዚህ የበዓል አከባበር ፕሮግራም በህግ ትምህርት ክፍል አስተማሪዎች ‘አካል

ጉዳተኞችና ህጎቻችን’ በሚል ርእስ የፓነል ውይይት ፕሮግራም የቀረበ ሲሆን በዚህ ውይይት ከ260 በላይ አካል ጉዳተኞች ከከተማ

ወደ ዩኒቨርሲቲ በመሰባሰብ ስለ ህጎችና አካል ጉዳተኞች ከፍተኛ የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት አግኝቷል። የአካል ጉዳተኛ

ተማሪዎችን ሁለተናዊ ድጋፍ እንዲያገኙ ለማድረግ በቤተ-መፃህፍትና ዶክመንቴሽን ዳይሬክቶሬት የብሬል ዩኒት አስተባባሪ ተመድቦ

እየሰራ ይገኛል፡፡

ፓዝ ፋይንደር ኢንተርናሽናል ከተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅትም ለ30 አካል ጉዳተኛና ወላጅ አልባ ሴት ተማሪዎች በየወሩ 250 ብር

(ሁለት መቶ አምሳ ብር) ከህዳር ወር ጀምሮ እርዳታው ወደ ባንክ ሂሳብ ቁጥራቸው እንዲገባላቸው ተደርገዋል። ከየኮሌጅ

ለተወጣጡ 30 ሴት ተማሪዎች ከፓዝ ፋይንደር ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በህይወት ክህሎትና በስነ-ተዋልዶ ዙሪያ የ5 ቀን ስልጠና

ተሰጥቷል። ዘር ለኢትዮጵያ ከተባለ ገባር ሰናይ ድርጅት በተደረገው ስምምንትም 50 የኢኮኖሚ ችግር ያለባቸው ሴት ተማሪዎች

በየወሩ ብር 200.00 (ሁለት መቶ ብር) ከመስከረም ወር ጀምሮ እርዳታው ወደ ባንክ ሂሳብ ቁጥራቸው እንዲገባላቸው

ተደርገዋል።

ከዚህ በተጨማሪ አካል ጉዳተኛ ተማሪዎች ነፃ የፎቶ ኮፒ አገልግሎት እንዲያገኙና የንባብ ክፍላቸው እንዲጠናከር ተደርጓል።

ሌላው ሴቶችና አካል ጉዳተኞች ለመደገፍ መንግስት ባስቀመጠው አቅጣጣጫ መሰረት ትምህርታቸው የደከሙ 300 ተማሪዎች

በ7 ዓይነት ከየባቹ የተመረጡ ኮርሶች የቲቶርያል ትምህርት እንዲያገኙ ተደርጓል። ተቋሙ ተማሪዎች የአቻ ለአቻ ውይይት

እንዲያደርጉ 14 መድረኮች በማዘጋጀት 3150 ያህል ሴትና ወንድ ተማሪዎች በውይይት መድረኮቹ እንዲሳተፉ አድርጓል።

በተዘጋጀው መድረክ ተማሪዎች ስለ ስነ-ተዋልዶ፣ ኤች አይ ቪ ኤድስ፣ ስለህይወት ክህሎት እና ስለሚያጋጥማቸው ችግሮችና

መፍትሄያቸው እየተዝናኑ ጥሩ እውቀት የሰነቁባቸውና ሰፋ ያለ ግንዛቤ የጨበጡበት መድረክ ነበር። ሌላው ለ721 ሴት ተማሪዎች፣

ከአናሳ ብሄረሰብ ለመጡ ወንዶችና ለአካል ጉዳተኞች የተለያዩ የንፅህና መጠበቂያ እቃዎችና የትምህርት መሳርያዎች እንዲሁም ነፃ

የፎቶ ኮፒ አገለግሎት እንዲታገዙ ተደርገዋል።

ማርች-8 ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በአገራችን 41ኛ ጊዜ የተከበረ ሲሆን በዩኒቨርሲቲያችን ደረጃም ከየካቲት 22-29/2009 በተለያዩ

ፕሮግራሞች እንዲከበር ተደርጓል። በዚህ በዓል የግጥምና የስነ-ፅሑፍ እንዲሁም የጥያቄና መልስ ውድድር የተደረጉ ሲሆን ከ2000

በላይ ትምህርታዊ በራሪ ፅህፎች ለተሳታፊዎችና ተማሪዎች ተበትነዋል። በዓሉ ይደምቅ ዘንድ ከከተማው መስተዳደር የሴቶች ጉዳይ

ፅሕፈት ቤት ጋር በመተባበር ታላቅ ሩጫ በማዘጋጀትና በመሳተፍ አጋርነታችን አስመሰክርናል። በታላቁ ሩጫ ለህዳሴ ግድባችን

የሚውሉ 100 ቲ-ሸርት ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ እንዲሸጥ በማድረግ 6500 ብር ለከተማው መስተዳደር የሴቶች ጉዳይ ገቢ

አድረገናል። በዚህ በዓል በ2009 1ኛ ሰሚስተር በስራ አፈፃፀማቸው አርአያ የሆኑ ከየኮሌጁ ለተመረጡ 7 ሴት መምህራን የብር

Page 45: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

45

4200.00 የቦንድ ሽልማት በማበርከት እንዲበረታቱና ለሌላው ሴት መምህርት አርአያ እንዲሆኑ ከማድረግ ባሻገር ለህዳሴው

ግድባችን ያለን አጋርነት እና የሴቶች የቁጠባ ባህል ማሳደግ ለህዳሴያችን መሰረት ነው የሚል መሪ ቃል በተግባር ከማዋል አንፃር

ተቋማችን የድርሻው ሚና በመጫወት ላይ ይገኛል። እንዲሁም ማርች-8 ምክንያት በማድረግ በየኮሌጁ የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ

42 ሴት ተማሪዎች ብር 10,000.00 ወጪ በማድረግ የገንዘብ ሽልማት እንዲሸለሙ ተደርጓል።

በአክሱም ከተማ ከሚገኘው የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ፅ/ቤት በመተባበር በ2009 ዓ.ም በ1ኛው መንፍቅ ዓመት

በአካዳሚክ ብቃታቸው ማነስ ምክንያት ከዩኒቨርሲቲያችን ለተበረሩ 37 ሴት ተማሪዎች ወደ አልባሌ ተግባር እንዳይገቡ የሙያ

ስልጠና ወስደው ውጤታማ እንዲሆኑ በትብብር የተስራ ሲሆን የከተማው ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ኮሌጅ ስልጠናው

በነፃ እንዲያሰለጥናቸው ዩኒቨርሲቲያችን ደግሞ የምግብ፣ የመኝታና የመመዝገብያ እንዲሁም የትራንስፖርት ክፍያ በመሸፈን

ተማሪዎቹ በመረጡት የሙያ መስክ እንዲሰለጥኑ እድል ተመቻችቶላቸው ስልጠናውን እየወሰዱ ይገኛሉ።

ተቋሙ ፆታዊ ትንኮሳን የሚቆጣጠርበት ፖሊሲ ያልነበረው ሲሆን የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ተሞክሮን መሰረት ያደረገ የፆታዊ

ጥቃት ፖሊሲ በማዘጋጀት በበጀት ዓመቱ እንዲፀድቅ አድርጓል።

በበጀት ዓመቱ በአጠቃላይ የዚህ ዓብይ ግብ የስራ አፈጻጸም በቢ ኤስ ሲ መሰረት ሲለካ 66.65 ከመቶ ወይም አጥጋቢ አፈጻጸም

ሲሆን በቀጣይ ብዙ የሚቀረንና ባለዘርፈ ብዙ አካላትን በቅርበት ማገዝ እንዳለብን ውጤቱ ያመላክታል።

የነበሩ ጠንካራ ጎኖች

✓ የአካዳሚክ ሴት መምህራን ቁጥር እንዲያድግ ሁኔታዎች መመቻቸቱ፣

✓ በስነ-ተዋልዶ ጤና፣ ኤች አይ ቪ ኤድስ፣ አደንዛዥ ዕፅና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች በተመለከተ ተከታታይይ የግንዛቤ

ማስጨበጫና የውይይት መድረኮች መካሄዳቸው

✓ ሴት ሰራተኞች አንድነታቸው የሚያጠናክሩበትና እርስ በርሳቸው የሚረዳዱበት መድረክ መመቻቸቱ፡

✓ ለአዲስ ገቢ ሴት ተማሪዎች በህይወት ክህሎት ፣ በስነ-ተዋልዶና ኤች አይ ቪ ኤድስ ፣ በህግ ጉዳዮች ወሲባዊ ትንኮሳና

ሌሎች ጉዳዮች ላይ፤ እንዲሁምሴት ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ውስጥና ውጭ በፆታቸው ምክንያት የሚያገጥሟቸው

ችግሮች እንዴት መፍታት እንደለባቸው የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠናዎች መሰጠታቸው።

✓ ሴት ተማሪዎች ለማበረታታትና ዕውቅና ለመስጠት መድረክ በማዘጋጀት መሸለማቸውና የኢኮኖሚ ችግር ላለባቸው

ተማሪዎች የገንዘብ ድጋፍ እንዲያገኙ መደረጉ።

✓ ሴት መምህራኖቻችን ለማበረታታትና ዕውቅና ለመስጠት የተደረገው በጎ ጅምር መሆኑ

✓ የሴት መምህራን ተወካይ በየኮሌጁ መሾማቸው

✓ ተማሪዎች የአቻ ለአቻ ውይይት እንዲያደርጉ መድረኮች መዘጋጀታቸው

የታዩ ድክመቶች

✓ ሴቶችን በከፍተኛ፣ መካከለኛና ታችኛው አመራር ያላቸው የመሪነት ድርሻና የውሳኔ ሰጭነት ሚና በሚፈለገው ደረጃ

አለመሆኑ፣

✓ በዩኒቨርሲቲ ደረጃ የአካል ጉዳተኞች መመሪያ አለመኖር

✓ በአከባቢ ጥበቃ ዙርያ ንቁ ተሳታፊ የሆኑ ክለቦች ቁጥር አለማሳደግ፣

✓ በኮሌጆች የሴቶች ተወካይ በመዋቅር ደረጃ አለመኖር

Page 46: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

46

ግብ-10 (Po7): የስራ ሂደት ውጤታማነት ማሻሻል

የአፈፃፀም ትንታኔ:

በ21ኛው ክፍለ ዘመን አፈፃፀም ለተቋማት ተወዳዳሪነት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያለው የማይለጠጥ ሃብት ነው፡፡ በጊዜ አምርቶ በጊዜ

ለደንበኞች ማቅረብ ደንበኛን ከማርካት አልፎ ታማኝ ደንበኛ ለመፍጠር ያስችላል፡፡ ስለዚህ ምርትና አገልግሎት ለተጠቃሚዎች

የምናመርትባቸው ወይም የምናቀርብባቸው የስራ ሂደቶች ጊዜ ቆጣቢ፣ ቀልጣፋና ለደንበኞች ግለፅ ማድረግ ለነገ የሚተው ጉዳይ

አይደለም፡፡ ስለሆነም በዩኒቨርሲቲው የሚገኙ የስራ ሂደቶች ውጤታማነትን በማሻሻል ቀደም ብለው የተዘረዘሩትን ዓላማዎች

ለማሳካት ብሎም የተቋቋመበት ተልእኮና ያነገብነውን ራእይ እውን እንዲሆን ከፍተኛ አስተዋፅኦ አላቸው፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ስራና

በጀት መነጣጠል ስለማይኖርባቸው ውጤታማ የስራ ሂደቶች ባልተማከለ የበጀት አሰራር መታገዝ ይኖርባቸዋል፡፡

የስራ ሂደቶች የሚሰጡት አገልግሎት በጥራትና በፍጥነት ይተገብሩ ዘንድ የስራ ሂደቶች ሳይክል ታይም እንዲያወጡና የአገልግሎት

አሰጣጥ ስታንዳርድ (የዜጎች ቻርተር) በማዘጋጀት በሚታይ ቦታ ለደንበኞች መለጠፍ የስራ ሂደቱ ከማፋጠኑ ባሻገር ደንበኞች

የእርካታ ደረጃቸውን ለመጨመር አስተዋጽኦ እንዳለው ይታወቃል፡፡ የተገልጋዮች ቻርተር ያዘጋጁ አንዳንድ የስራ ሂደቶች

በተለይም ግዥና ንብረት፣ ፋይናንስና በጀት፣ ፋሲሊቲ፣ የሰው ሃይል፣ ፀረ-ሙስና፣ ኦዲት የመሳሰሉት የተጀመሩ ስራዎች አበረታች

ናቸው፡፡ በዚህ መሰረት ይህ የተገልጋዮች ቻርተር የማዘጋጀት ስራና ለተገልጋይ የማሳወቅ ተግባር በሁሉም ኮሌጆችና

ዳይሬክቶሬቶች ተግባራዊ በማድረግ የአገልግሎት አሰጣጣችን ቀልጣፋ ማድረግ እንደሚገባን ሪፖርቱ ይጠቁማል።

የስራ ሂደት ውጤታማነት ለማሻሻል የተለያዩ የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴር መመርያዎች እና ደንቦች እንዲሁም የዩኒቨርሲቲው

የውስጥ መመርያዎች ፎቶ ኮፒ ተደርገው ለማእከላት እንዲዳረስ ተደርገዋል። የመረጃ አያያዝ ስርዓት ተደራሽ ለማድረግም

ተማሪዎች የሚፈልጉት መረጃ በመኝታ ህንፃዎች እና በብዛት ተማሪዎች በሚያዘወትሯቸው ቦታዎች በመለጠፍ መረጃዎች በቅርበት

እንዲያገኙ በማድረግ በበጀት ዓመቱ ውጤታማ ስራ ለመስራት ተችሏል፡፡

የተቋሙ የስራ ሂደቶች ውጤታማነት ሊያግዙ የሚችሉ የተለያዩ ግብዓቶች በተለያየ የግዥ ዘዴ ተገዝተው አገልግሎት ላይ ውሏል።

እነዚህ የሚገዙ ቋሚ እና አላቂ ንብረቶች የግዥ ዓይነታቸው እና ብዛታቸው እንዲሁም ጠቅላላ ዋጋቸው በዳታ ቤዝ በሶፍት ኮፒ

እንዲያዝ ተደርገዋል። በተጨማሪም ለቋሚ ንብረቶች ቋሚ መለያ ኮድ ተሰጥቷቸዋል። የቋሚ እና አላቂ እቃ ግምጃ ቤቶች ውስጥ

ያሉ እቃዎች በካይዘን ፍልስፍና መሰረት በስርኣት እንዲደረደሩና ለአገልግሎት አሰጣጥ ቀልጣፋነት በሚያግዝ መልኩ ተቀምጧል።

ቢሆንም የተቋማችን የግዥ ሂደት መጓተት አሁንም ሊታሰብበት የሚገባ ቀዳሚ ጉዳይ መሆኑን ተቋሙ ያምናል።

ተገልጋዮች ቀልጣፋና ጊዜ ቆጣቢ አገልግሎት ያገኙ ዘንድ የተቋሙ የስራ ክፍሎች የሚገኙበት ህንፃና ቦታ የሚጠቁሙ ታፔላዎች

ተተክለው አገልግሎት በመስጠት ላይ ይገኛሉ። ከዚህ በተጨማሪ የለውጥ መሳርያዎች (የካይዘን ፍልስፍናና የ1ለ5 ኔትዎርክ

አደረጃጀት) በሚዛናዊ ውጤት ተኮር (BSC) የተቃኘ እቅድ በመተግበር ሂደቱ በተከታታይ ስልጠናዎች መደገፍና የክትትልና ድጋፍ

ስርዓቱ ቀጣይነት ባለው መልኩ የተጀመሩ ስራዎች የማስቀጠል ተግባር ተከናውኗል።

ይሁን እንጂ የቢኤስሲ፣ የካይዘንና የልማት ሰራዊት ግንባታ በተግባር ላይ የዋሉ የለውጥ መሳርያዎች ሲሆኑ አፈጻጸማቸው በሂደት

እየተጠናከረ የሚሄድ ለመሆኑ ምልክቶች ቢኖሩም በሚፈለገው ደረጃ ላይ ነው ለማለት ግን የሚያስደፍር አይደለም። የቢኤስሲን

አሰራር አጠናክረን ተግባር ላይ ለማዋል እየተንቀሳቅስን ቢሆንም የልማት ሰራዊት ግንባታና የካይዘን ፍልስፍና አተገባበር ላይ

ለቀጣይ በጀት ዓመት እንደገና ተከታታይ ስልጠናና ድጋፍ በመስጠት የማጠናከር ስራ ያስፈልጋል። በተለይ የካይዘን ፍልስፍናና

Page 47: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

47

በBSC የተቃኘ እቅድ በመተግበር ሂደቱ ላይ በተከታታይ ስልጠናዎች መደገፍና የክትትልና ድጋፍ ስርዓቱ ቀጣይነት ባለው መልኩ

የተጀመሩ ስራዎች ማስቀጠል በሚቀጥለው በጀት ዓመት በየደረጃው ካሉ የተቋሙ አመራር አካላት ይጠበቃል፡፡

ከዚህ በተጨማሪ በ2010 ዓ/ም የጥናትና ማ/ሰብ አገልገሎት ፕሮግራም የስራ ሂደት ቀልጣፋና ግልፅ ያደርግ ዘንድ የፕሮጀክት

መመዝገብያ፣ የኩንትራት ስምምነት ማሰርያ፣ የፕሮጀክት ማስገምገሚያና ሪፖርት ማቅረብያ ፎርሞች እንዲሁም የአክሱም

ዩኒቨርሲቲ የምርምርና የፓብሊኬሽን መመርያ በዚህ በጀት ዓመት ተሰርተው ለአገልግሎት ዝግጁ ሆነዋል። ቀልጣፋ አገልግሎት

እንዲሰጥ የሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት በጥናት አዲስ መዋቅር ተጨምሮ አሰራሩን ዘመናዊና ቀልጣፋ ለማድረግ በዋና

ግቢ የሬጅስትራርና አልሙናይ ዳይሬክቶሬት ም/ዳይሬክተር (dupty director) እና በሽሬ ካምፓስ የሬጅስትራርና አልሙናይ

ዳይሬክቶሬት አስተባባሪ (Associate director) ተደራጅተዋል፡፡

በበጀት ዓመቱ በአጠቃላይ የዚህ ዓብይ ግብ የስራ አፈጻጸም በቢ ኤስ ሲ መሰረት ሲለካ 72.20 ከመቶ ወይም አጥጋቢ አፈጻጸም

ሲሆን በዚህ ግብ ተቋሙ ብዙ ስራ መስራት እንደሚኖርበት በግልፅ ያሳያል።

የነበሩ ጠንካራ ጎኖች

✓ ያልተማከለ የፋይናንስና አስተዳደር የአሰራር ስርዓት መዘርጋቱ

✓ የቢኤስሲ፣ የካይዘን፣ የ1ለ5 ኔትወርክ የለውጥ መሳርያዎችን ትግበራ አበረታች ጅምር መኖራቸው፣

✓ የተማሪዎች መረጃ በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አሰራር ስርዓት የመያዝ ሂደት መቀጠሉ፣

✓ አንዳንድ የስራ ሂደቶች አገልግሎት የሚሰጡበት ስታንዳርድ (የዜጎች ቻርተር) ማዘጋጀታቸውና ትግበራ መጀመራቸው፣

✓ የስራ ፖሊሲ፣ መመርያና ቅጾች በሰፊው እየተዘጋጁ መሆናቸው፣

የታዩ ድክመቶች

✓ በሁሉም ፅ/ቤቶች በተሟላ መልኩ የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድ አለመተግበርና የውስጥ አሰራር አለማውጣት

✓ በቢኤስሲ እና በሌሎች የለውጥ መሳርያዎችን የሰራተኞች የዕውቀትና ክህሎት አቅም ማነስ

✓ የንብረት አያያዝ ዘመናዊ አለመሆን

✓ በአገልግሎት መስጫ ወይም ቻርተር ኦፍ ስታንዳርድ ዙርያ የአቅም ክፍተት መኖር።

ግብ-11 (Po8):- መሠረተ-ልማት ማስፋፋት

የአፈፃፀም ትንታኔ

ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲው ቆይታቸው ከሚቀስሙት እውቀትና ክህሎት በተጓዳኝ የዩኒቨርስቲው ቆይታቸው አስደሳች ለማድረግ

ውብና ምቹ ምድረ-ግቢ መፍጠር እንዲሁም የተሟላ መሰረተ-ልማት በጥራትና መጠን ማቅረብ ይገባል፡፡ አስደሳች የግቢ ቆይታ

በተማሪዎች ውጤት በጎ ተፅዕኖ እንዳለው ዩንቨርስቲው ያምናል፡፡ ስለዚህ የአክሱም ዩኒቨርሲቲ የቅበላ ዓቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ

እያደገ በመምጣቱ፤ ከዚሁ ጎን ለጎን ለዚህ እድገት ሊያስተናግድ የሚችል መሰረተ ልማት መኖር የግድ ነው፡፡ በዚህ መሰረት በበጀት

ዓመቱ ለምንቀበላቸው ተማሪዎች በቂ የመማሪያ ክፍሎች፣ የመመገቢያ አደራሾች፣ የላብራቶሪ ማእከላት ግንባታ፣ የአይሲቲ

ማእከላት በማተሪያል የማሟላትና የኔትዎርክ ዝርጋታ ማስፋፋት፣ መንገዶች የማስተካከል፣ አካባቢው በሳርና አበባ የማስዋብ ስራ፣

የኤሌክትሪክ እና የውሃ አቅርቦት ማስፋፋት ስራዎች ወዘተ የመሳሰሉት ተግባራት በከፍተኛ ሁኔታ የማሳለጥ ስራዎች ተሰርቷል፡፡

Page 48: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

48

የማስፋፍያ ግንባታ በማከናወን በኩልም ብዙ ስራዎች በመሰራት ላይ ይገኛሉ። በዚህ በኩል በዋናው ግቢ፣ በሽረ ካምፓስ፣ በጤና

ሳይንስ ኮሌጅና ሪፈራል ሆስፒታል እንዲሁም በአድዋ ግቢ የተማሪዎች ካፍቴርያ እና ክችን፣ የኢንጂነሪንግ ላብራቶሪዎች፣ ቤተ

መጻህፍት፣ ሜዲካል ላብራቶሪ፣ የአስተዳደር ህንጻ፣ የተማሪዎች ዶርሚተሪ፣ መማርያ ክፍል፣ ረጅስትራር ህንፃ፣ የተማሪዎች

መዝናኛ ህንፃዎች፣ ዲኤስቲቪ፣ ንብረት ክፍል እና ሌሎች እየተሰሩ ይገኛሉ። አፈፃፀማቸውም እንደሚከተለው ነው።

1. የተማሪዎች መኝታ ህንፃዎች- በ2009 በጀት ዓመት 4 አገልግሎት ላይ የዋሉ የተማሪዎች መኝታ ህንፃዎች ያሉን

ሲሆን በአራቱም ግቢዎች 7 ህንፃዎች ደግሞ በመገንባት ላይ ይገኛሉ። በአጠቃላይ በበጀት ዓመቱ በድምር 11 የተማሪዎች

መኝታ ህንፃዎች ስናስገነባ የቆየን ሲሆኑ እያንዳንዳቸው ህንፃዎች 700 ተማሪዎች በአጠቃላይ 7700 ተማሪዎች

የማስተናገድ አቅም አላቸው። ለፕሮጀክቱ ማስፈፀምያ ከተያዘላቸው ብር 305,524,805.60 በጀት ብር 231,252,117.93

ለኮንትራክተሮች ተከፍሎ በፋይናንሻል አፈፃፀሙ 76.2% የደረሰ ሲሆን ፊዚካል አፈፃፀሙ ደግሞ 83.30% ደርሷል፡፡

2. የመማርያ ክፍል ህንፃዎች- በአራቱም ግቢዎች 3 በመገንባት ላይ ያሉ 4 ደግሞ አገልግሎት ላይ የዋሉ በድምር 7

የተማሪዎች መማርያ ህንፃዎች ሲሆኑ አንድ ህንፃ 25 መማርያ ክፍል እና በአንድ ግዜ 1250 ተማሪዎች ስያስተናግድ

በሰባቱም ህንፃዎች 8750 ተማሪዎች የማስተናገድ ዓቅም አላቸው። ለህንፃዎቹ ማስፈፀሚያ ውል ከተፈፀመባቸው ብር

143,653,301.93 በጀት 100,356,284.26 ብር ተከፍሎ በፋይናንሻል አፈፃፀሙ 76.76% የደረሰ ሲሆን በፊዚካል

አፈፃፀሙ ደግሞ 79.52% ደርሷል፡፡

3. የተማሪዎች መዝናኛ ህንፃዎች- /በዋና ግቢ፣ በጤና ሳይነስ ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል፣ በሽሬና በአድዋ ግቢ በመገንባት

ላይ ያሉ 3 የተማሪዎች መዝናኛ ህንፃዎች አንድ ህንፃ በአንድ ግዜ 300 ተማሪዎች የማስተናገድ ዓቅም ሲኖረው ሶስቱም

ህንፃዎች በአንድ ግዜ 900 ተማሪዎች ያሰተናግዳሉ። ከተያዘላቸው ብር 33,843,629.20 በጀት ብር 24,056,065

ተከፍሎ በፋይናንሻል አፈፃፀሙ 72.50% የደረሰ ሲሆን በፊዚካል አፈፃፀሙ 100.47% ደርሷል፡፡

4. ረጂስትራርና አስተዳደር ህንፃዎች- በዋና ግቢ፣ በጤና ሳይነስ ኮሌጅና ሪፈራል ሆስፒታል ግቢ እንዲሁም በሽረ ግቢ

3 የረጅስትራር ህንፃዎች እንዲሁም በዋና ግቢ አንድ የአስተዳደር ህንፃ እየተገነቡ ሲገኙ አንድ ሬጂስትራር ህንፃ 44

ቢሮዎች በሶስቱም ህንፃዎች 132 ቢሮዎች አሉዋቸው። የአስተዳደር ህንፃ ደግሞ የፕሬዝዳንት ቢሮ፣ የሁለት ቫይስ

ፕሬዚዳንቶች፣ 18 የዳይሬክቶሬት ቢሮዎች፣ ኮንፈረንስና ሰኔት መሰብሰብያ አዳራሽ፣ ስቶር ከነካፊተርያውና ሽንት ቤት

የማስተናገድ ዓቅም አለው፡፡ እነዚህ ህንፃዎች ከተያዘላቸው ብር 123,454,062.50 በጀት ብር 72,399,594.78 ክፍያ

ተፈፅሞ በፋይናንሻል አፈፃፀሙ 58.65% በፊዚካል አፈፃፀሙ ደግሞ 83.90% ደርሷል። በእነኝህ ህንፃዎች የአፈፃፀም

ስራ ዝቅ እንዲል ያደረገው በዋና ግቢ የሚገኘው የአስተዳደር ህንፃ ስራ ተቋራጩ በውሉ መሰረት ሊሰራልን ስላልቻለ

ውሉ የተቋረጠ በመሆኑ ነው፡፡

5. የመጋዘን ህንፃዎች- በዋና ግቢ፣ ጤና ሳይነስ ኮሌጅና ሪፈራል ሆስፒታል፣ በሽረና በአድዋ ግቢዎች እየተገነቡ የሚገኙ 6

የመጋዘን ህንፃዎች አገልግሎት ላይ የዋለ 1 ህንፃ ብቻ በድምር 7 ህንፃዎች ሲሆኑ አንድ ህንፃ በ600 ሜ/ካሬ ቦታ ያረፈ

ነው። ከተያዘላቸው ብር 20,457,960.39 በጀት ብር 6,038,079.42 ክፍያ ተፈፅሞ ፋይናንሻል አፈፃፀሙ 63.11%

ፊዚካል ደግሞ 76.05% ደርሶ ይገኛልይገኛሉ፡፡ ከእነዚህም በተጨማሪ በዋና ግቢ እና በጤና ሳይነስ ኮሌጅና ሪፈራል

ሆስፒታል ተጥሎ የነበረ አሮጔ ዕቃዎች የሚወገድባቸው አንድ መጋዘን በ300 ሜ/ካሬ ያረፈ ህንፃ በተቋማችን በተደራጀ

የጥገና ክፍል እንዲሁም በሽሬ ግቢ በፕሮፎርማ በ300 ሜ/ካሬ ያረፈ በቆርቆሮ ተሰርቶ በየግዜው የሚነሳ የነበረው

የኦዲት ግኝት ክፍተት ለመቅረፍ ትልቅ አስተዋፅኦ ያበረከተ ስራ ተሰርቷል።

6. የመመገብያ አዳራሽ እና ክችን፡- በዋና ግቢ እና በሽረ ግቢ እያንዳንዳቸው በአንድ ግዜ 2000 ተማሪዎች

የሚያስተናግድ ዓቅም ያለው ባለ Gተ1 የመመገብያ አዳራሽ ከነኩሽናው እየተሰራ ሲሆን በተመሳሳይ በአድዋ ግቢ በአንድ

Page 49: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

49

ግዜ 800 ተማሪዎች የሚያስተናግድ መመገብያ አዳራሽ ከነዳቦና እንጀራ መጋገርያ ኩሽናው እንዲሁም በዋና ግቢ ቀደም

ብሎ ግንባታውን የተጀመረ 6 ቢሮዎች፣ ለምግብ ቤት ሰራተኞች የሚያገለግል ሽንት ቤቶች እና 5 ስቶር ያለው ባለ Gተ2

ኩሽና በመገንባት ላይ ይገኛል።

7. ዲኤስ ቲቪ- በዋና ግቢ ሁለት ዲኤስቲቪ ህንፃዎች ሁለቱም በአንድ ግዜ 1000 ተማሪዎች የሚያስተናግዱ ከተያዘላቸው

ብር 13,650,836.46 በጀት ብር 2,533,422.20 ብቻ ተከፍሎ ግንባታቸው አዲሱ ሳይጨምር በፋይናንሻል አፈፃፀም

38.08% የደረሰ ሲሆን በፊዚካል አፈፃፀሙ ደግሞ 61.43% ደርሷል፡፡

8. የቤተ-መፃህፍት ህንፃ፡- በዋና ግቢ፣ በጤና ሳይነስ ኮሌጅና ሪፈራል ሆስፒታል እንዲሁም በሽሬ ግቢዎች በብር

በ282,347,449.78 ውል ተፈፅሞ ዘመናዊ የሆነ የተሟላ ባለ Gተ4 የቤተ-መፃህፍት ህንፃ ግንባታውን ተጀምሮ በአማካይ

ፊዚካል ስራውን 2.3% ደርሶ ይገኛል፡፡

9. ሁለገብ የመሰብሰብያ አዳረሽ፡- በዋና ግቢ 3101 ወንበሮች የተገጠመለት፣ 200 ሰዎች የሚያስተናግድ ሁለት ሲንዲኬት

ሩም ያለው፣ 200 የሚይዝ ሁለት ሚኒ ኮንፈረንስሃል፣ VIP ክፍልና የተለያዩ ቢሮዎች እንዲሁም የተሟሉ ሽንት ቤቶች

ያለውና በስብሰባው ለሚሳተፉ ተሰብሳቢዎች ከ3000 ሰዎች በላይ የሚያስተናግድ የተሟላ ካፍቴርያ ያለው ሁለገብ

አዳራሽ ከተመደበለት ብር 248,288,410 በጀት እንደ ወንበሮችና ሌሎች ተቀፅላ የለውጥ ስራ ትእዛዝ ጨምሮ ብር

304,663,211.01 ክፍያ ተፈፅሞ ለህንፃው አስፈላጊ የሆኑ እንዲጨመሩ በማሳሰብያ ከተያዙ በስተቀር ስራዉን 100%

ተጠናቅቆ ጊዚያዊ ርክክብ ተፈፅሞ አገልግሎት ላይ ውሏል፡፡ ለሁለገብ አዳራሹ የሚያገለግል 796.6 ኪሎ ዋት መብራት

ስራ በመሰራት ላይ ይገኛል።

10. የላብራቶሪ ህንፃዎች፡- በሽሬ ግቢ በ600 ሜ/ካሬ ያረፈ የሃይድሮሊክስ ላብራቶሪ ህንፃ ከተያዘለት በጀት 1,533,310

ብር 2,560,829.84 ብር ክፍያ ተፈፅሞ በፋይናንሻል 166.98% በፊዚካል 100% ቀደም ብሎ ተጠናቅቆ ማሽኖች

ተገጥሞለት አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡ እንዲሁም በዋና ግቢና በሽሬ ግቢ እያንዳንዳቸው በ3375 ሜ/ካሬ ያረፉ Gተ1

ሆነው የአንደኛ ፎቅ ለቢሮዎችና ከላባራቶሪ የተያያዘ መማርያ ክፍል አገልግሎት የሚውል ክፍሎች ያሉበት ግንባታዎች

ተጀምሮ ከተያዘላቸው ብር 85,120,428.80 በጀት ብር 7,346,202.45 ክፍያ ተፈፅሞ በፋይናንሻል አፈፃፀሙ 8.63%

በፊዚካል ደግሞ 11% ደርሷል። በአጠቃላይ ለላብራቶሪ ከተያዘው ብር 86,654,038.82 በጀት ብር 9,907,032.29

ክፍያ ተፈፅሞ ፋይናንሻል አፈፃፀሙ በአማካይ 61.20% የደረሰ ሲሆን ፊዚካል አፈፃፀሙ በአማካይ 40.67% ደርሶ

ይገኛል፡፡

11. የመሰረተ ልማት አውታሮች

በዋና ግቢ የፈሳሽ ቆሻሻ ማጣርያ (waste water tretement) ከነተቀፅላና ለውጥ ስራ ትእዛዝ ጨምሮ የሲቪል

ስራ /Civil work only/ ከተያዘለት ብር 84,358,120 በጀት ብር 83,090,617 ክፍያ ተከፍሎ በፋይናንሻል

አፈፃፀሙ 98.5% በፊዚካል ደግሞ 100% ተጠናቅቆዋል። በዚህ መሰረት በፕሮጀክቱ የሙከራ ስራ ተካሂዶ

ከጂአይ ዜድ ጋር የርክክብ ስራ ተከናውኖ ተግባር ላይ ውሏል።

በእቅዱ መሰረት 3ኪ.ሜ የተፋሰስ ስራዎች ፊዚካል ስራው 100% ተጠናቅቋል እንዲሁም በሶስቱም ግቢዎች

በ16,718 ሜ/ካሬ ያረፈ የላንድ ስኬፕ ስራዎች 99.50% በመጠናቀቅ ላይ ይገኛል፡፡

የአስፋልት መንገድ በዋና ግቢ፣ በጤና ሳይንስ ኮሌጅና ሪፈራል ሆስፒታል እንዲሁም በሽረ ግቢዎች 3.7 ኪ.ሜ

የሚሸፍን የአስፋልት መንገድ ለመስራት ውል ፈፅመን ስራው በመጀመር ላይ ይገኛል፡፡ በአጠቃላይ ለመሰረተ

ልማት አውታሮች ከተያዘላቸው ብር 236,738,255.52 በጀት ብር 89,351,314.26 የአስፋልት መንገድ

ሳይጨመር በፋይናንሻል አፈፃፀሙ 68.37% በፊዚካል 99.71% ላይ ደርሶ ይገኛል፡፡

Page 50: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

50

12. የሽንትና ቤት ሻወር ህንፃዎች፡- በዋና ግቢና በሽረ ግቢ እያንዳንዳቸው 48 ሽንት ቤትና 24 የገላ መታጠብያ ሻወር

ቤት በሶስቱም ህንፃዎች 144 ሽንት ቤትና 72 ሻወር ቤት /የገላ መታጠብያ ቤት/ ባለ Gተ2 ህንፃዎች ተገንብተው

ከተያዘላቸው ብር 8,741,753.15 በጀት ብር 8,083,249.28 ክፍያ ተፈፅሞ በፋይናንሻል 94.38% በፊዚካል ደግሞ

100% ደርሶ ለአገልግሎት ዝግጁ በመሆኑ በሁሉም ግቢዎች የነበረው የሽንት ቤት ችግር ሊያቃልል ችሏል፡፡

13. ሌሎች የተለያዩ ህንፃዎች -የከብት እርባታ፣ የህግ ተማሪዎች መለማመጃ ህንፃ፣ Gተ2 ስቴም ሴንተር፣ ጋራዥና መኪና

መታጠያ እና Gተ2 ሳይንስ ሙዜም የመሳሰሉ ህንፃዎች ሁሉም በዋና ግቢ ሆነው ከተያዘላቸው ብር 28,831,871.27 በጀት

ብር 10,253,126.06 ክፍያ በመፈፀም በፋይናንሻል አፈፃፀሙ 49.43% በፊዚካል ደግሞ 50.70% ደርሷል።

14. የጥገና ስራዎች- ሌሎች በፅ/ቤታችን የሚሰሩ የተለያዩ ጥገናዎች እንዳለ ሆነው በጨረታ ለስራ ተቋራጮች ተሰጥተው

የተሰሩ በዋና ግቢ የመመገብያ አዳራሽ ጣራ ፕላስቲክ ኮርኒስ መስራት፣ የመመገብያ አዳራሽ ወለሉ በቴራዞ ማንጠፍ፣

የተፋሰስ ተዳፋት /Slope/ ማስተካከልና መሸፈን ስራ የተሰራ ሲሆን በሽረ ግቢ ደግሞ የአስተማሪዎች መኖርያ ህንፃ ሙሉ

እድሳት ማድረግ፣ የነባር ደርሚተሪ የሽንት ቤትና የሌሎች ጥገና ስራዎች፣ ሴፕቲክታንክ ስራ፣ የተፋሰስ ተዳፋት /ሰሎፕ/

ማስተካከልና ጥገና ማካሄድ የመሳሰሉ ተሰርቷል። ከዚህ በተጨማሪ የቀለም ቅቢ ስራዎችና ሌሎች የጥገና ስራዎች

በመስራት በዩኒቨርሲቲው በጣም መጥፎ ገፅታ የነበሩ እንዲሻሻል ተደርጓል፡፡ በአጠቃላይ ከተያዘላቸው ብር

10,193,721.96 በጀት ብር 10,572,691.72 ክፍያ ተፈፅሞ በፋይናንሻል አፈፃፀም 106.60% በፊዚካል ደግሞ 100%

ተጠናቅቋል፡፡

የተለያዩ የጥገና ስራዎች በበጀት ዓመቱ የተከናወኑ ሲሆን እነርሱም ነባር የተማሪዎች መኖርያ ህንፃዎች፣ ወርክሾፖችና የመማርያ

ህንፃዎች የቀለም ቅቢ፤ የኤለክትሪክ መስመር ዝርጋታ፤ የስታድየም ማሻሻታ ስራ፤ የተማሪዎች የመመገቢያ አዳራሾች የእጅ

መታጠብያ ገንዳ ግንባታ፤ የምድጃዎች ጥገና፤ የመምህራን መኖርያ ኮንደሚንየም የተፋሰስ ስራ፤ የህክምና ካርድ ክፍል ግንባታ፤ እና

የወርክሾፕ ግንባታ ተከናውኗል።

ከዚህ በተጨማሪ ከጠቅላላ የተማሪዎች መኝታ ክፍል ህንፃዎችና ልብስ ማጠብያ ገንዳዎች የሚፈሰው ቆሻሻ ውሃ ርዝመቱ 726.6

ሜትር የሆነ የፈሳሽ ቆሻሻ ማስወገጃ ትቦ በመስራት ወደ ቆሻሻ ውሃ ማጣሪያ ገንዳ (waste treatment plant) መስመር

ተያይዘዋል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በጤና ሳይንስ ኮሌጅና ሪፈራል ሆስፒታል ግቢ ቤተ መፃህፍ ውል ታስሮ እና ቅድመ ክፍያ

ተከፍሎ ስራው ተጀምሯል። በዚህ ግቢ በየ10 ሜትር ርቀት የተፋሰስ ማንሆል እና 0.8*0.9 ሜትር ስፋት ያለው 70 ሜትር የውሃ

ተፋሰስ (ዲች) ተሰርቷል። 1.2*0.55 ሜትር ስፋት ያለው 18.6 ሜትር የእግረኛ መንገድ (ዎክ ዎይ) ተሰርቶ ለአገልግሎት ዝግጁ

ሆኗል። በሽረ ካምፓስ 471.6 ሜትር የውሃ ተፋሰስ፣ 100 ሜትር የንፁህ ውሃ መስመር ቁፋሮ፣ 120.3 ሜትር የንፁህ ውሃ መስመር

ስራ፣ 117 ሜትር የፍሳሽ ቆሻሻ መስመር እንዲሁም 60 ሜትር ካሬ የአርማታ ስራ ተሰርቷል።

በሽረ ካምፓስ የዘመነ የመስኖ አጠቃቀም ለማሳደግ የመስኖ ጠብጠብታ ተዘርግቶ ለአገልግሎት የበቃ ሲሆን ለተግባር ትምህርት

አገልግሎት የሚውል የዓሳ ኩሬ የቁፈራ ስራም ተጀምሯል።

ለአካል ጉዳተኞች አገልግሎት የሚሰጡና ለተገልጋይ አካል ጉዳተኞች በሚመች መልክ ከ20 በላይ ሽንት ቤቶች ተገጥሞ አገልግሎት

እንደሰጡ ተደርገዋል። ከዚህ በተጨማሪም ለአካል ጉዳተኞች መተላለፍያ 15.1 ሜትር ካሬ ስፋት ያለው ራምፕ በኮንክሪት

ተሰርቷል።

በዩኒቨርሲቲው በቁጥር የማይናቁ የኮንስትራክሽን መሰረተ ልማቶች እየተገነቡ ሲሆን የእነዚህ የመሰረተ ልማት ግንባታዎች አፈፃፀም

በሚከተለው ሰንጠረዥ ቀርቧል።

Page 51: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

51

ሰንጠረዥ 11: በዩኒቨርሲቲው ውስጥ እየተካሄዱ ያሉ ግንባታዎች የ2009 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት

ቅጽ 2ለ.1 የአፈጻጸም ሪፖርት - 2009

የፕሮ

ጀክቱ

ስም

የሚሠ

ራበት

ቦታ

የተጀ

መረበት

ወርና ዓ

/ም

የሚጠ

ናቀቅበት

ወርና

ዓ/ም

የፕሮ

ጀክቱ

ጠቅላላ ወ

/በሺ

ህ ብ

ር/

የበጀት ዓመቱ ዕቅድ የ2009 በጀት ዓመት አፈጻጸም Hamle -sene

ሪፖርቱ እስከሚሸፍነው ሩብ ዓመት ድረስ የተከናወነ Hamle -sene 30/2009 E.C

መግለጫ

መለኪ

የፊዚ

ካል

ራዎ

ች ዕ

ቅድ

የጸደቀ በ

ጀት

በሺ

ህ ብ

ር/

የፊዚካል ሥራዎች በጀት /በሺህ ብር/ የፊዚካል ሥራዎች

በጀት በሺህ ብር/

የታቀደ

የተከናወ

የታቀደ

የተከናወ

ክንው

በመ

ቶኛ

የታቀደ

የተከናወ

የታቀደ

የተከናወ

ክንው

በመ

ቶኛ

1 2 3 4 5 6 7 8 9 10 11 12 13 14 15 16 17 18 19

የተማሪዎች መኝታና መማርያ ህንፃዎች (ሎት 19)

በጤና ሳይንስ ኮሌጅ ግቢ

10/2

4/2

005

6/13/

2007

54,7

57.

03

መቶ

0%

1,267.

40

0%

0%

- - 0%

0%

0%

1,267.

40

1,267.

40

100%

የስራ ክንውን =100% ጠ/ክፍያ

=62,723,649.57 ብር የተማሪዎች መኝታና መማርያ ህንፃዎች (ሎት 20)

በሽረ ግቢ

12/15/2

005

3/9/2

007

52,

878

.75

መቶ

5%

5,5

32.17

1.0%

0.0

%

691.9

7

- 0%

5.0

%

3.8%

5,5

32.17

4,8

40.2

1

87%

የስራ ክንውን =99.01% ጠ/ክፍያ

=52,186,781.06 ብር ሁለት የተማሪዎች መኝታና ህንፃዎች (ሎት 21)

በሽረ ግቢ

12/15/2

005

4/5

/2007

65,4

42.

52

መቶ

1%

8,0

22.6

4

0.1%

0.0

%

2,865.3

4

- 0%

1%

0.5

0%

8,0

22.6

4

2,72

8.2

0

34%

የስራ ክንውን =99.98% ጠ/ክፍያ

=60,148,065.77 ብር የተማሪዎች መኝታና መማርያ ህንፃዎች እና የተማሪዎች መዝናኛ (ሎት 22)

በዋና ግቢ

10/2

4/2

005

4/14/2

007

93,

318.3

6

መቶ

5%

10,7

77.7

2

2.5%

1.5%

2,000.0

0

- 0%

5.0

%

4.0

%

10,7

77.7

2

1,194.6

0

11%

የስራ ክንውን =99.03% ጠ/ክፍያ

=83,735,240.45 ብር ሁለገብ የመሰብሰብያ ኣዳራሽ (ሎት 23)

በዋና ግቢ

4/3

0/2

006

3/21

/2009

248,2

88.4

1

መቶ

1.4%

14,9

91.0

8

1.0%

6%

2,72

9.7

8

4,7

84.3

9

175%

1.4%

19%

14,6

09.6

5

71,3

65.8

8

488%

የስራ ክንውን =117.61%

ጠ/ክፍያ =304,663,211.01 ብር

Page 52: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

52

የአስተዳደር ህንፃ (ሎት 24)

በዋና ግቢ

6/3

/2006

4/3

0/2

008

85,8

28.0

7

መቶ

50%

42,

914

.04

0%

0.0

%

- - 0%

13%

0.3

%

42,

914

.04

0%

የስራ ክንውን =28.31% (የተቋረጠ)

ጠ/ክፍያ =22,602,258.11 ብር

የተማሪዎች መኝታና ህንፃ (ሎት 30A)

በጤና ሳይንስ ኮሌጅ ግቢ

8/2

8/2

007

8/2

8/2

008

25,6

41.4

8

መቶ

52%

15,4

66.8

1

12%

6%

3,866.7

0

- 0%

52%

37.0

%

15,4

66.8

1

6,5

01.0

0

42%

የስራ ክንውን =85% ጠ/ክፍያ

=14,025,672.12 ብር ረጂስትራር እና የተማሪዎች መዝናኛ (ሎት 30B)

በጤና ሳይንስ ኮሌጅ ግቢ

9/2

5/2

007

6/2

5/2

008

23,6

81.6

3

መቶ

47%

15,5

98.2

5

5%

2%

4,6

84.6

5

1,483.

30

32%

47%

43.

0%

15,5

98.2

5

11,7

12.2

5

75%

የስራ ክንውን = 96% ጠ/ክፍያ

=19,795,629.20 ብር የተማሪዎች መኝታ, ሬጂስትራር እና ዋና ግምጃቤት (ሎት 31)

በዋና ግቢ

8/2

8/2

007

11/2

4/2

008

42,

550.3

2

መቶ

45%

19,6

82.

13

1%

6%

5,10

1.43

3,502.

69

69%

45%

50%

19,6

82.

13

18,0

27.5

7

92%

የስራ ክንውን =105.65% ጠ/ክፍያ =40,895,750.90ብር

ረጂስትራር እና የተማሪዎች መዝናኛ (ሎት 32)

በሽረ ግቢ

9/6

/2007

9/6

/2008

19,11

9.0

5

መቶ

24%

4,8

64.8

0

1%

7%

2,432

.40

3,72

4.6

7

153%

24%

36%

6,2

97.

20

9,7

87.

74

155%

የስራ ክንውን =105.65% ጠ/ክፍያ =22,277,547.10 ብር

ሃይድሮሊክስ ( ሎት 33)

በሽረ ግቢ

3/23

/2008

10/3

0/2

008

1,533

.61

መቶ

10%

787.

93

0%

0%

- - 0%

10%

10%

1,430

.94

1,815

.14

127%

የስራ ክንውን =100% ጠ/ክፍያ =2,560,829.84ብር

የፅገና ስራዎች በሽረ ናዋና ግቢ

3/28

/2008

7/27

/2008

5,4

74.9

7

መቶ

0%

1,271

.95

0%

0%

- - 0%

0%

0%

1,271

.95

1,254.9

7

99%

የስራ ክንውን =100% ጠ/ክፍያ =5,457,998.14 ብር

የተማሪዎች መኝታ፣ ኩችና ቤት & ዲኤስቲቪ (ሎት 34)

በዋና ግቢ

9/2

5/2

008

12/2

0/2

009

35,8

41.2

0

መቶ

80%

28,6

72.9

6

20%

18%

7,885.2

2

5,14

4.13

65%

46%

39.0

%

28,6

72.9

6

15,17

6.0

7

53%

የስራ ክንውን =57.45% ጠ/ክፍያ =15,176,068.70ብር

Page 53: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

53

ሁለት ግንጃቤቶች፣የወተት ላሞች ርቢ ህንፃ፣ ተማሪዎች የሚለማመዱበት ፍርድቤት (ሎት 35)

በዋና ግቢ

9/2

5/2

008

9/2

5/2

009

10,4

22.5

4

መቶ

100%

10,4

22.5

4

10%

4%

2,084.5

1

- 0%

80%

33.2

%

4,7

94.3

7

2,951.3

9

62%

የስራ ክንውን =33.21% ጠ/ክፍያ =2,951,394.32 ብር

የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ኢንጂነሪንግ ና ማትስ ማእከል (ሎት 36)

በዋና ግቢ 3/

20/2

009

3/20

/2010

5,0

63.

92

መቶ

50%

2,025

.57

15%

10%

1,012

.78

- 0%

50%

19%

2,025

.57

839

.09

41%

የስራ ክንውን =8% ጠ/ክፍያ =839,090.26 ብር

የተማሪዎች መኝታና መማርያ ህንፃዎች (ሎት 37)

በዋና ግቢ

9/2

5/2

008

2/14

/2010

38,8

90.7

1

መቶ

80%

31,11

2.57

20%

12%

6,2

22.5

1

2,29

1.96

37%

80%

44.2

%

31,11

2.57

14,9

81.7

2

48%

የስራ ክንውን =44.17% ጠ/ክፍያ

=14,981,717.20ብር የተማሪወች መኝታና መማርያ ህንፃዎች (ሎት (38)

በዋና ግቢ

10/2

8/2

008

1/28

/2010

40,4

63.7

0

መቶ

75%

30,3

47.

78

20%

21%

6,0

69.5

6

7,092.

15

117%

75%

46.7

9%

30,3

47.

78

17,12

2.65

56%

የስራ ክንውን =46.79% ጠ/ክፍያ =17,122,653.74 ብር

ተፋሰስ 1(ሎት 39)

በዋና ግቢ

11/2

8/2

008

7/28

/2009

2,15

2.42

መቶ

100%

2,15

2.42

11%

11%

430

.48

153.

69

36%

100%

98.8

5%

1,721

.94

1,178

.09

68%

የስራ ክንውን =98.75% ጠ/ክፍያ

=1,178,092.57 ብር ተፋሰስ 2 (ሎት 40)

በዋና ግቢ

11/2

8/2

008

7/28

/2009

1,764.0

0

መቶ

100%

1,764.0

0

25%

24%

588.0

0

- 0%

100%

81%

1,411.2

0

915

.10

65%

የስራ ክንውን =81.30% ጠ/ክፍያ

=915,100.73 ብር

የመኪና ማረፍያ ሸድ (ሎት 41)

በዋና ግቢ

11/13/

2008

7/14

/2009

4,2

32.0

9

መቶ

100%

4,2

32.0

9

34%

27%

1,883.

13

2,504.0

0

133%

100%

94.0

%

4,2

32.0

9

4,8

52.

96

115%

የስራ ክንውን =94% ጠ/ክፍያ =4,852,964.37 ብር

ግምጃቤት፣ ጋራጅና የመኪና ማጠብያ/ላቫጆ (ሎት 42)

በዋና ግቢ

11/1/2

008

9/2

2/20

09

5,2

66.9

4

መቶ

90%

3,686.8

6

25%

24%

921

.71

324.10

35%

90%

83.

5%

2,71

2.48

2,16

0.6

7

80%

የስራ ክንውን =83.5% ጠ/ክፍያ =2,484,773.86 ብር

Page 54: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

54

በሴት ተማሪዎች መኝታ ክፍሎች አከባቢ የሚሰራ ስንቲቤትና ሻዎር (ሎት 43)

በዋና ግቢ

11/2

0/2

008

7/11/2

009

2,544.8

6

መቶ

100%

2,544.8

6

11%

9.7

%

710.19

838

.00

118%

100%

98.6

5%

2,544.8

6

2,672

.66

105%

የስራ ክንውን = 98.65% ጠ/ክፍያ

=2,672,665.29ብር በወንድ ተማሪዎች መኝታ ክፍሎች አከባቢ የሚሰራ ስንቲቤትና ሻዎር (ሎት 44)

በዋና ግቢ

11/3

/2008

6/2

4/2

009

2,479

.71

መቶ

100%

2,479

.71

11%

9.8

%

1,425

.67

1,372

.15

96%

100%

98.8

5%

2,479

.71

2,426

.19

98%

የስራ ክንውን = 98.85% ጠ/ክፍያ

=2,426,196.42 ብር በእጅ የተቆፈረ የውሃ ጉድጓድ (ሎት 45)

በዋና ግቢ

11/4

/2008

6/2

5/2

009

326.3

3

መቶ

100%

326.3

3

0%

0%

- - 0%

100%

100%

326.3

3

402.

69

123%

የስራ ክንውን =100% ጠ/ክፍያ =402,695.14 ብር

የመሬት አቀማመጥና ውበት ስራ (ሎት 46)

በዋና ግቢ

11/2

0/2

008

7/11/2

009

3,24

6.2

0

መቶ

100%

3,24

6.2

0

11%

5%

357.

08

180.3

0

50%

100%

93.

5%

2,596.9

6

1,381.7

2

53%

የስራ ክንውን = 93.5% ጠ/ክፍያ

=1,381,716.55 ብር የመሬት አቀማመጥና ውበት ስራ (ሎት 48)

በጤና ሳይንስ ኮሌጅ ግቢ

11/2

0/2

008

7/11/2

009

1,751.8

8

መቶ

100%

1,751.8

8

16%

6%

280.3

0

122.

79

44%

100%

90.10

%

1,401.5

0

936

.79

67%

የስራ ክንውን = 90.1% ጠ/ክፍያ

=936,795.2 ብር የመሬት አቀማመጥና ውበት ስራ (ሎት 49)

በሽረ ግቢ

12/15/2

008

8/7

/2009

1,275

.35

መቶ

100%

1,275

.35

33%

22%

765.2

1

878

.78

115%

100%

88.5

%

1,275

.35

1,161.1

5

91%

የስራ ክንውን = 88.5% ጠ/ክፍያ

=1,161,150.80 ብር ስንቲቤትና ሻዎር ( ሎት 50)

በሽረ ግቢ

12/1/2

008

8/2

2/20

09

3,71

7.22

መቶ

100%

3,71

7.22

12%

9%

2,23

0.3

3

2,497.

86

112%

100%

98.3

4%

3,71

7.22

3,7

64.0

6

101%

የስራ ክንውን =98.34% ጠ/ክፍያ

=2,984,387.57 ብር የመሰረተ ልማት ስራዎችና የሽንት ቤት ጉድጓድ

በሽረ ግቢ

4/2

4/2

009

7/5/2

009

3,79

4.6

8

መቶ

100%

3,79

4.6

8

35%

32%

1,366.0

8

2,001.2

6

146%

100%

97.

32%

3,79

4.6

8

3,76

4.0

6

99%

የስራ ክንውን = 97.32% ጠ/ክፍያ

=3,764,062.32 ብር

Page 55: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

55

የጥገና ስራዎች በዋና ግቢ

2/15

/2009

3/26

/2009

924

.14

መቶ

100%

924

.14

0%

0.0

%

560.6

5

678

.95

121%

100%

100%

924

.14

1,042.

44

113%

የስራ ክንውን = 100% ጠ/ክፍያ

=1,042,444.47 ብር

ቤተ መፃህፍት፣መመገብያ አዳራሽ ከነ ኩሽናው፣ እና ወፍጮ ቤት(ሎት 51)

በዋና ግቢ

8/2

/2009

2/23

/2011

139,2

29.4

0

መቶ

200%

6,9

61.4

7

2%

1.7%

6,9

61.4

7

0

0%

2%

የስራ ክንውን = 1.7% ቅድመ ክፍያ =27,845,880.70 ብር

ሁለት የምህንድስና ቤተ ምኮራ(ሎት 52) በዋና ግቢ

7/14

/2009

6/5

/2010

44,19

8.4

8

መቶ

300%

2,20

9.9

2

10%

16%

2,20

9.9

2

0

0%

10%

የስራ ክንውን =16%

ቅድመ ክፍያ =8,839,695.85 ብር

ቤተ መፃህፍት (ሎት 53)

በጤና ሳይንስ ኮሌጅ

ግቢ

9/2

/2009

12/2

3/20

10

96,9

91.0

4

መቶ

400%

4,8

49.5

5

2%

1.6%

4,8

49.5

5

0

0%

2%

የስራ ክንውን =1.6%

ቅድመ ክፍያ =19,375,207.04 ብር

ቤተ መፃህፍትእናመመገብያ አዳራሽ ከነ ኩሽናው (ሎት 56) በሽረ ግቢ

9/2

/2009

4/2

3/20

11

144,9

10.7

0

መቶ

500%

7,24

5.5

4

2%

0.5

%

7,24

5.5

4

0

0%

2%

የስራ ክንውን =0.50% ቅድመ ክፍያ =28,982,156.44 ብር

ሁለት የምህንድስና ቤተ ምኮራ፣ መጋዘን እና ወፍጮ ቤት (ሎት 57)

በጤና ሳይንስ ኮሌጅ

ግቢ

7/27

/2009

6/18/2

010

48,6

93.7

4

መቶ

600%

2,434

.69

2%

0.7

%

2,434

.69

0

0%

2%

የስራ ክንውን =0.7%

ቅድመ ክፍያ =9,738,747.97 ብር

ዲኤስ ቲቪ እና ሳይንስ ሙዝየም (ሎት 58) ዋና ግቢ 7/

6/2

009

5/2

7/20

10

21,7

79.11

መቶ

700%

1,088.9

6

10%

13%

1,088.9

6

0

0%

10%

የስራ ክንውን = 13% ቅድመ ክፍያ

=4,355,821.15 ብር

የመማርያና የመኝታ ህንፃዎች (ሎት 59)

አድዋ ግቢ

7/6/2

009

10/2

7/20

10

46,9

61.1

3

መቶ

800%

2,34

8.0

6

10%

9.1%

2,34

8.0

6

0

0%

10%

የስራ ክንውን = 9.10% ቅድመ ክፍያ

=9,391,226.06 ብር

Page 56: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

56

መመገብያ ኣዳራሽ ከነ ኩሽናው እና መጋዘን (ሎት 60)

አድዋ ግቢ

7/21

/2009

6/2

1/20

10

16,2

08.5

9

መቶ

900%

810

.43

10%

6.0

%

810

.43

0

0%

10%

የስራ ክንውን= 6% ቅድመ ክፍያ=

3,241,718.62 ብር

Page 57: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

57

ተቋሙ ለተማሪዎች አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ የግንባታ ስራዎች በሰፊው እያከናወነ ቢሆንም አሁንም መሰረታዊ የሆኑ

የተማሪዎች የመገልገያ መሰረተ-ልማቶች እንደ መኝታ ቤት፣ የመማርያ ክፍሎችና የመዝናኛ ስፍራ እጥረቶች እንዳሉ አይካድም።

እንደዚሁም የኢንተርኔት አገልግልት አለመስፋፋቱ ሁሉም የአካዳሚክ ማህበረሰብ በኢንተርኔት አማካኝነት ሊያገኝ ይገባው የነበረ

የትምህርትና የምርምር መርጃና ማጣቀሻዎች በበቂ ሁኔታ እያገኘ አይደለም። የተቋሙ ማህበረሰብ የሚጠቀሙበትና

ተሞክሮዎቻቸው የሚለዋወጡበት የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መሰረተ-ልማቶች ገና ሙሉ ቁመና ያልያዙ ናቸው። ስለሆነም በቀጣይ

ዓመት ዩኒቨርሲቲው ያሉበትን ክፍተቶች በጥልቀት እያየና እየተገነዘበ እንደየቅደም ተከተላቸው መፍታት እንደሚኖርበት

ይገነዘባል።

በዚህ በጀት ዓመት አጠቃላይ የዚህ ዓብይ ግብ የስራ አፈጻጸም በቢ ኤስ ሲ መሰረት ሲለካ 86.07 ከመቶ ወይም ከፍተኛ አፈጻጸም

ሲሆን ይህ አፈፃፀም የሚበረታታና የመሰረተ ልማት ማስፋፋት ስራ ከዚህ በተሻለ ደረጃ እንዲቀጥል ጥረት እንደሚያስፈልግ

ያሳያል።

የነበሩ ጠንካራ ጎኖች

✓ ተጨማሪ የግንባታና ጥገና ስራዎች መሰራታቸው፣

✓ በዩኒቨርሲቲው ውስጥ የሚኖረውን የውሃ፣ የኤሌክትሪክ፣ የቴሌፎን አቅርቦት ለማሻሻል ጥረት መደረጉ፣

✓ የዩኒቨርሲቲው ግቢ ለማስዋብ እና ደረጃቸው የጠበቀ አረንጓዴ አካባቢ ለማጎልበት ጥረት መደረጉ፣

✓ ለመማርያ ክፍሎች መሠረታዊ ግብአቶች የማሟላት እና የመጠገን ስራዎች መሰራታቸው፣

✓ ለሰራተኞች የሚያገለግል በቂ የውሃ አገልግሎት ያላቸው አዳዲስ መፀዳጃ ቤቶች መከፈታቸው፣

የታዩ ድክመቶች

✓ የስራ ተቋራጭ የስራ አፈፃፀም ዝቅተኛ መሆንና ለፕሮጀክቱ ትኩረት አለመስጠት

✓ በወጣው ግልፅ ጨረታ አንዳንድ የስራ ተቋራጮች ሊያጭበረብሩ በመሞከራቸው ይህንን ለማጣራት ያለተፈለገ ጊዜ

መውሰዱ

✓ ሰራተኞች በስታንዳርድ መሰረት ቢሮዎች እንዲያገኙ አለመቻላቸው፣

✓ ቢሮዎች ደረጃቸው በጠበቁ መሰረታዊ ግብአቶች (ወንበር፡ ጠረጴዛ፡ ፕሪንተር፡ የውስጥ-መስመር ስልክ፣ ኮምፒተር፡

ሸልፍ፡ ኢንተርኔትና ሌሎች) እንዲሟሉ አለመደረጉ፣

✓ የተማሪዎች መኖርያ ቤቶች (ድርሚቶሪዎች) እጥረት

✓ ደረጃቸውን የጠበቁ የመኪናና እግረኛ መንገድች ሽፋን አናሳ መሆን፣

✓ ለተማሪዎችና ለሰራተኞች አገልግሎት የሚሰጡና ደረጃቸው የጠበቁ የስፖርት ማዘውተርያ ማእከላትና ጂምናዝየሞች

አለመገንባታቸው

✓ መማርያ ክፍሎች መሠረታዊ ግብአቶች እንዲሟሉላቸው አለማድረግና ከፊሎቹ ወደ ስማርት ክፍሎች (Smart

Classrooms) አለማሳደግ

✓ የስራ-ሂደቶች ቅሌጥፍና ወጪ-ቆጣቢነትና ተደራሽነት ለማሳደግ የአውቶሜሽን መሰረተ-ልማቶች አለመዘርጋት፤

Page 58: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

58

ግብ-12 (Po9): የመልካም አስተዳደር ማስፈን

የአፈፃፀም ትንታኔ:

እንደተገባደደው የእድገትና ትራንፎርሜሽን ዘመን ሁሉ በሁለተኛው የእድገትና ትራንስፎርሜሽን ዘመንም ዩኒቨርሲቲያችን

የተሰጠውን ተልእኮ ለመፈፀምና ያስቀመጠውን ራእይ እውን ለማድረግ መልካም አስተዳደር ማስፈን እጅግ ወሳኝ መሆኑን

ስለሚያምን በተከታታይ ቁርጠኛ ትግል ማካሄድ እንደሚገባው ይገነዘባል፡፡ በመሆኑም መልካም አስተዳደር በተቋማችን ማስፈን

የሚቻለው የመልካም አስተዳደር ማነቆዎች ሲለዩ፣ የተለዩትን ማነቆዎች በእቅድ ተይዘው ሲፈቱ እንዲሁም ለተፈፃሚነቱ የቁጥጥርና

ክትትል ስርዓት ሲዘረጋና ተግባራዊ ሲሆን ነው፡፡ ይህንን ተግባራዊ ከማድረግ አኳያ መላው የተቋሙን ማህበረሰብ በሃገራዊ

ፓሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎች እንዲሁም በተቋሙ እቅዶች፣ የአፈፃፀም ሪፓርትና መልካም አስተዳደር በማስፈን ዙሪያ ግንዛቤ

የማስጨበጥና ተሳታፊነት የማረጋገጥ ዘርፈ-ብዙ ተግባራት ማከናወንን ይኖርበታል፡፡ ዩኒቨርሲቲው አሰራሩ ግልፅነት፣ ተጠያቂነት፣

የሕግ የበላይነት እና አሳታፊ ውሳኔዎች በማሳደግ የመምህራን ፍልሰት ለመቀነስ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል። ውጤቱም በ2008

ዓ/ም ከነበረው የመምህራን ፍልሰት ለመቀነስ ተችሏል። በሌላ በኩል በትምህርት ሚኒስቴር፣ በዩኒቨርሲቲው፣ በኮሌጅ እና በሌሎች

አካላት የወጡ አዋጆች እና መመሪያዎች ወደ መምህራኖች እና ተማሪዎች እንዲወርዱ ጥረት ተደርጓል፡፡

በዚህ በጀት ዓመት የመልካም አስተዳደር ችግር ሆኖ ሲታይ የነበረው የተማሪዎች የውሃ ዕጥረት ለመቅረፍ ገና ከዝግጅት ምዕራፍ

ጀምሮ ከፍተኛ ርብርብ የተደረገ ሲሆን ለመፀዳጃ እና መጠጥ የሚሆን በቂ የውሃ አቅርቦት እንዲኖር አስፈላጊው ጥረት ተደርጓል።

በዚህ መሰረት ከባለድርሻ አካላት ጋር በመገናኘት የተበላሸ የውሃ መስመር በመጠገን ውሃ ቀጣይነት ባለው መልኩ ወደ ግቢያችን

እንዲደርስ ሁኔታዎች ተመቻችተዋል። የተማሪዎች መኝታ አካባቢ ያለው የውሃ እጥረትም በተወሰነ መልኩ ለመቅረፍ 8 እያንዳንዱ

10,000 ሊትር የመያዝ አቅም ያላቸው ሮቶዎች በመግዛት ከዋናው የውሃ መስመር የማገናኘት ስራ ተሰርተዋል። በዋና ግቢ ለ5

ብሎኮች አገልግሎት የሚሰጥ ተጨማሪ 20,000 ሊትር ውሃ የመያዝ አቅም ያለው የውሃ ታንከር በማዘጋጀት የነበረው የውሃ

እጥረት በመጠኑም ቢሆን ለመቅረፍ ተችለዋል።

በበጀት እና በንብረት ክፍፍልና በተለያዩ ጥቅም ሊያስገኙ በሚችሉ የስራ ሂደቶች ላይ ግልፅኝነትን በተላበሰ መልኩና ወጥ የሆኑ

መመዘኛዎችን በመጠቀም ለመምህራን ስራዎችን የማከፋፈል ሂደትና ሂደቱንም በግልጽ በማሳወቅ የተሻለ እምነት እንዲኖራቸውና

ለተሻለ ስራ እንዲነሳሱ በማድረግ በኩል ጥሩ ስራዎች ተሰርተዋል፡፡

ከተቋሙ ሰራተኞች ለአብነት ጤና ሳይንስና ሪፈራል ሆስፒታል ስለሰራተኛ መብትና ግዴታ የውይይት መድረክ ተዘጋጅቶ ሰራተኞች

ስለ መብታቸውና ግዴታቸው ዕውቀት እንዲጨብጡ ተደርጓል። ከዚህ በተጨማሪም የተቋሙ ደንበኞች፣ ተማሪዎችና ሰራተኞች

አስተያየታቸው የሚሰጡበት ሃሳብ መስጫ ሳጥን በማዘጋጀት የግቢው ማኔጅሜንት በየወሩ እየተሰበሰበ በሚቀርቡት አስተያየቶች

የማስተካከያ መርሃ ግብር እየተዘጋጀ የማስተካከያ እርምጃ ተወስዷል።

ለዩኒቨርሲቲው ሰላማዊና እና የተረጋጋ የመማር ማስተማር ሂደት አጋዥ የሆነው የሰላም ፎሮም አደረጃጀት እንዲኖር በማድረግ

የተማሪ፣ የመምህራንና የድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ተሳትፎ የማጠናከር ስራ ተሰርተዋል። በዚህ መሰረት ከትግራይ ክልል ግጭት

አወጋገድ እንግዶች በመጋበዝ በግጭት አወጋገድና አፈታት ዙርያ ለ638 አባላት ስልጠና የተሰጠ ሲሆን በሽረ ካምፓሰ ለ13 ስራ

አስፈፃሚ እና 281 አባላት ለ2 ቀናት ስልጠና በመስጠት የተቋሙን ሰላማዊ የመማር ማስተማረ ሂደት እንዲቀጥል ከፍተኛ ጥረት

ተደርጓል።

Page 59: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

59

በቅጥር ወይም በደረጃ እድገት አወዳድሮ ለመቅጠር ወይም ለመመደብ ማስታወቂያ ሲወጣ የሚፈጠረው ቅሬታ ለማስቀረት

ለእያንዳንዱ የስራ መደብ የሚፈልገው የትምህርት ዝግጅትና እንዲሁም የስራ ልምድ ከዳይሬክቶሬቶችና ከፅህፈት ቤቶች ተዘጋጅቶ

እንዲቀርብ የማድረግ ስራ ተጀምሯል፡፡ ለአዲሱ የJEG መዋቅር ድልድል አስፈላጊ የሚባሉ ቅድመ ሁኔታዎች በሰው ሃይል

እንዲመቻቹ ተደርጓል፡፡

ከተቋሙ የህግ አስከባሪዎች ጋር በመሆን ለተማሪዎች የሰላም ስጋት ሊሆኑ የሚችሉትን አላስፈላጊ መሳርያ እንደ ጩቤ፣ ፔርሙዝ

እና ጫት የመሳሰሉት መሳሪያዎች በዳሰሳና ፍተሸ እንዲወጡ ተደርጋል። በተለያዩ መድረኮች የተነሱ የመልካም አስተዳደር

ጥያቄዎች ለብቻቸው ተለይተው የድርጊት መርሃ ግብር ተዘጋጅቶላቸው ቅሬተታዎቹ ለመፍታት ጥረት የተደረገ ሲሁን የመልካም

አስተዳደር ጉድለት በፈፀሙት የተወሰኑ ሰራተኞች የድስፕሊን እርምጃ በመወሰዱ የመልካም አስተዳደር እጦት ችግር ከጊዜ ወደ

ጊዜ እየቀነሰ መጥቷል፡፡

የተቋሙ የትራንስፖርት አገልግሎት ለማጠናከር የዩኒቨርሲቲው ሰፎሖ ቢዝነስ ኢንተርፕራይዝ 3 የህዝብ ማመላለሻ አወቶቡሶች

እና 1 የውሃ ማመላለሻ ቦቴ በመግዛት በዩኒቨርሲቲው የሚታየው የትራንእፖርት (ሰርቪስ) ችግርና የውሃ እጥረት ለመቅረፍ

አስተዋፅኦ አበርክቷል። ከዚህ ጎን ለጎን የወተት ላም፣ የእንቁላል ዶሮ እርባታ አና የስጋ ከብት የማድለብ ስራ በማከናወን ከእነዚህ

እንስሳት የተገኘው ተዋፅኦ ለተማሪዎች ካፍቴሪያ፣ ለተቋሙ ማህበረሰብና ለሰታፍ ላውንጅ በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ

የማህበረሰቡ ፍላጎት ለማርካት ጥረት ተደርጓል። ይህም በተቋሙ የተመቻቸ አካባቢ ለመፍጠር አስችሏል።

የዩኒቨርሲቲው ማሕበረሰብ የተሻለ ግንዛቤ እንዲኖረው ለማድረግ የመልካም አስተዳደርና የፀረ-ሙስና ትግሉን ሊያግዙ የሚችሉ

ከ4500 በላይ በራሪ ጽሁፎች ተበትነዋል። ከ284 በላይ የዩኒቨርሲቲ ማህበረ-ሰብ አባለት የፀረ ሙስና ክትትልን መሰረት ያደረገ

ስልጠና እንዲሰለጥኑ በማድረግ የተሻለ አፈጻጸም እንዲኖር አግዟል። የፀረ ሙስና ቀን ምክንያት በማድረግ ለ5000 ለሚሆኑ የበዓሉ

ተሳታፊዎች ስለ መከታተያ ክፍሉ አሰራርና የሙስና አደገኛነት አጠር ያለ መልእክት የተላለፈ ሲሆን ከፌደራል ስነ ምግባርና ፀረ

ሙስና ኮሚሽን የተላኩ ፖስተሮችና ልዩ ልዩ ትምህርት አዘል ፅሁፎች ሰራተኞችና ተማሪዎች እንዲያነቡት ተሰራጭቷል፡፡

የመልካም አስተዳደር ማነቆ በሆኑ ጉዳዮች በበጀት ዓመቱ ለ1187 የአስተዳደር ሰራተኞች የጥልቅ ተሃድሶ አካል የሆነ የ3 ቀን

ግምገማዊ ስልጠና ተሰጥቷል።

በዚህ መሰረት በበጀት ዓመቱ የመምህራን ፍልሰት በቁጥር 68 (9.18%) የደረሰ ሲሆን ከዕቅድ አኳያ አፈፃፀሙ 87.17 በመቶኛ

ነው። ይህን ቁጥር በበለጠ ለመቀነስ ይቻል ዘንድ ከዩኒቨርሲቲው ለመልቀቅ የሚቀርቡ ማንኛውም ጥያቄዎች በአመት አንድ ጊዜ

ብቻ በሃምሌ ወር እንዲታይ ያደረግን ሲሆን በሌላ በኩልም የዝውውር ህጉን ለማስተካከል በሂደት ላይ ይገኛል።

ለመልካም አስተዳደር ጠንቅ የሆኑትን የፋሲሊቲ አቅርቦት ጥራት ለማሻሻል በተደረገው ጥረት የውሃ እጥረት ለመቅረፍ

ከ1,000,000 Litre (1000 m3) ውሃ በቦቲ የቀረበ ሲሆን የውሃ መጠራቀሚያ ታንከሮችና ሮቶዎች የውሃ ክሎሪን በመጠቀም

ታክሟል።

በዚህ በጀት ዓመት አጠቃላይ የዚህ ዓብይ ግብ የስራ አፈጻጸም በቢ ኤስ ሲ መሰረት ሲለካ 68 ከመቶ ወይም አጥጋቢ አፈጻጸም

ሲሆን በቀጣይ ተቋሙ በመልካም አስተዳደር ማስፈን ብዙ ስራ እንደሚቀረው ውጤቱ ያሳያል።

የነበሩ ጠንካራ ጎኖች

✓ ለተቋሙ መምህራንና የድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች ስልጠናና የጋራ ውይይት መድረክ መዘጋጀቱ

✓ የተቋሙ የ2009 በጀት ዓመት ዕቅድና የሩብ ዓመት ሪፖርት ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ እንዲወያይበት መደረጉ

✓ የመልካም አስተዳደር ጉድለቶች ምክንያት ለሆኑ አካላት በህግ ፊት ተጠያቂ ለማድረግ ጥረት መደረጉ፣

Page 60: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

60

✓ መልካም አስተዳደር ለማስፈን የሚያስችሉ መመሪያዎችና የአሰራር ስታንዳርዶች ተዘጋጅተው መሰራጨታቸው

✓ የተቋሙ ደንበኞች፣ ተማሪዎችና ሰራተኞች አስተያየታቸው የሚሰጡበት ሃሳብ መስጫ ሳጥን መዘጋጀቱ

✓ ግልፅነት፣ ተጠያቂነት፣ የሕግ የበላይነት እና ተሳታፊነት ለማሳደግ መሞከሩ

✓ ተከታታይ የመልካም አስተዲደር የንቅናቄ መድረኮች በማዘጋጀት የመልካም አስተዳደር ክፍተቶች ሊመልሱ የሚችሉ

ውይይቶች መከናወናቸው፡፡

የታዩ ድክመቶች

✓ በተቋም ደረጃ አፋጣኝ ምላሽ (Quick wins) የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች ላይ ትኩረት አለመሰጠት

✓ በሙስና ዙርያ የሚቀርቡ ጥቆማዎች ተጣርተው ምላሽ እንዲያገኙ አለመደረጉ፣

የሃብት እይታ (Finance)

ግብ-13 (Ro1): የሃብት አጠቃቀም ስርዓትን ማሻሻል

የአፈፃፀም ትንታኔ:

ዩኒቨርሲቲው ያለውን ውስን ሃብት በአግባቡ መጠቀም የሚያስችለውን ስርአት በቀጣይነት ማበጀት፣ መዘርጋትና መተግበር

ላስቀመጣቸው ዓላማዎች ስኬት ከፍተኛ አስተዋፅኦ አለው፡፡ ውጤታማና ወጪ ቆጣቢ የሃብት አጠቃቀም ስርዓት መዘርጋትና

በተከታታይ ማጎልበት ሲባል በእጅ ያለው ሃብት ለታለመለት ተግባር የዋለ መሆኑን ማረጋገጥ፤ ዩኒቨርሲቲው ያከማቸው ሃብት

በሙሉ ማወቅ፤ የመንግስትና የተቋሙ ስርዓት፣ ህጎች፣ አዋጆችና ደንቦች መሰረት በማድረግ ሃብትን ማስተዳደርና በተከታታይነት

ስርዓቱን ማሻሻል ይጠይቃል፡፡ በ2009 በጀት ዓመትም ዩኒቨርሲቲው ይህንን ተግበር ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡

ውጤታማና ወጪ ቆጣቢ የንብረት አጠቃቀምን ከመተግበር አኳያ በዚሁ በጀት ዓመት የተለያዩ አሰራሮችን ለመተግበር

ተሞክሯል። በአጠቃላይ ሲታይ ካሁን በፊት የነበረው የተማከለ የበጀት አስተዳደር (Budget centralization) ስርዓት

ወዳልተማከለ ስርዓት (Budget decentralization) እንዲቀየር በማድረግ ኮሌጆች እና ዳይሬክቶሬቶች በጀታቸውን የማስተዳደር

ሙሉ ስልጣን እንዲሰጣቸው ተደርገዋል፡፡ በሌላ በኩል ዩኒቨርሲቲው ያለው የንብረት አቅርቦት ካለው የሰው ሃይል አኳያ

የማይመጣጠንና በሚፈልገው ጊዜ የማይደርስ ከመሆኑ ተያይዞ ለሚፈጠረው ችግሮች ለመቅረፍ ለጊዜው ባሉን ግብዓቶች ማለትም

እንደ ፎቶ ኮፒና ፕሪንተር ቀለም፣ ወረቀት ሳይባክኑ አግባብ ባለው መልኩ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ተደርገዋል፡፡

ከዚህ በተጨማሪ በዚህ በጀት አመት 4 ግዜ ግልፅ ቢሄራዊ ጨረታ፣ 5 ግዜ ውሱን ጨረታ፣ 219 ግዜ የፕሮፎርማ እና 309 ግዜ

ቀጥታ ግዥዎች ተከናውነዋል። ይሁን እንጂ የተከናወኑት የግዥ ስርዓት የመንግስት መመርያ በማይጣረስ መልኩ መሆን ለሃብት

አጠቃቀማችን ስርዓት መሻሻል ወሳኝ በመሆኑ የብሄራዊ ግልፅ ጨረታ ትኩረት መስጠት እንዳለብን ሪፖርቱ ያመላክተናል።

በመሆኑም መሻሻል የሚገባቸው የግዥ ስርዓቶች ለማሻሻል ጠንክረን መስራት ይኖርብናል።

በተቋም ደረጃ በተካሄደው ቆጠራ የተገኙ ሁለት እና ከሁለት በላይ ላፕቶፕ የያዙ ሰራተኞች ተለይተው የተያዙ ሲሆን በትርፍ

የያዙት ላፕቶፕ ወደ ሚሰሩበት ኮሌጁ ወይም ዳይሬክቶሬት ተመላሽ እንዲያደርጉ ተደርጓል። በማንኛውም ሰዓት ተመላሽ

የሚደረጉ ቋሚ ንብረቶች የምናስተናግደበት አሰራርም ተዘርግቷል። ሌላው በበጀት ዓመቱ 585 የሚያክሉ ብዛት ያላቸው ንብረቶች

ከኮሌጆች እና ከዳይሬክቶሬቶች ሊወገዱ ገቢ ተደርጓል።

Page 61: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

61

ዩኒቨርሲቲው በፕሮግራም በጀት አደረጃጀት መሰረት ሦስት ዋና ዋና ፕሮግራሞች እና አንድ የካፒታል ፕሮጀክት ያሉት ሲሆን

እነሱም ስራ አመራርና አስተዳደር፣ መማር ማስተማር፣ ምርምርና የማህበረሰብ አገልግሎት እና የካፒታል ፕሮጀክቶች ናቸው።

የፋይናንስ አፈፃፀማቸውም እንደሚከተለው ቀርቧል።

፩. አመራር እና ድጋፍ ፕሮግራም

በአመቱ በስራ አመራር እና አስተዳደር ፕሮግራም የታቀዱ ስራዎች ለማስፈፀም ብር 152,853,300.00 ተመድቦ እስከ እስከ በጀት

አመቱ ማጠቃለያ የወጣ ወጪ ብር 145,210,635.00 ሲሆን የፋይናንስ አፈጻጸሙም 95 በመቶ ነው። ይህ ፕሮግራም በተከታታይ

አፈፃፀም በመገምገም እና በማሻሻል ቀጣይ የሆነ በውጤት ተኮር አሰራር የተቃኘ ደንበኛ ተኮር አገልግሎት በመስጠት፤ እንዲሁም

የቡድን ስራ ባህል፣ የእውቀት፣ ክህሎት፣ አመለካከትና ሙያን ማሳደግ እና ብቃትን መሠረት ያደረገ ማበረታቻ ስርዓት ተግብሯል፡፡

ይሁን እንጂ በጀቱ ሙሉ በሙሉ ስራ ላይ ለማዋል በዕቅድ ቢያዝም የፕሮግራሙ የበጀት አፈፃፀሙ ከዕቅድ በታች መሆኑ በቀጣይ

በጀታችን በአግባቡ መጠቀም እንዳለብን በግልፅ ያመላክታል።

ውጤት 1፡ የደንበኛ እርካታ ደረጃ

ሰንጠረዥ 12፡ የአመራር እና ድጋፍ ፕሮግራም አፈጻጸም ማጠቃለያ

የፕሮግራም ስም አመራር እና ድጋፍ

ዓላማ የደንበኞችን የእርካታ ደረጃ እስከ 2009 ዓ.ም 86 በመቶ ማድረስ።

የታቀደ 86 በመቶ

የተከናወነ በመለካት ላይ ነው

አፈጻጸም *****

ውጤት 2፡ የተሰጡ የድጋፍ አገልግሎቶች

ሰንጠረዥ 13፡ የአመራር እና ድጋፍ ፕሮግራም ውጤት

ውጤት 1 18 የተሰጡ የድጋፍ አገልግሎቶች

ለበጀት አመቱ የታቀደ 18

አፈጻጸም (%) 100 በመቶ ለዓመቱ የታቀዱት ሁሉም ዓይነት የአመራርና ድጋፍ አገልግሎቶች ስለ ተሰጡ

የታቀደ ወጪ 152,853,300.00

ጥቅም ላይ የዋለ 145,210,635.00

አፈጻጸም (%) 95 በመቶ

፪. የመማር ማስተማር ፕሮግራም

በአሁኑ ወቅት ዩኒቨርሲቲው 12,060 መደበኛ ተማሪዎች ሲኖሩት ለበጀት ዓመቱ ለመማር ማስተማር ፕሮግራም የተመደበ ብር

326,950,577.00 ሲሆን እስከ በጀት አመቱ ማጠቃለያ ጥቅም ላይ የዋለ ብር 313,872,554.00 አፈፃፀሙም 96 በመቶ ነው፡፡

ስለዚህ በበጀት ዓመቱ ለመማር ማስተማር የተመደበው በጀት በተገቢ መንገድ ሙሉ በሙሉ ለመጠቀም ዕቅድ ይዘን የተንቀሰቀስን

Page 62: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

62

ቢሆንም የበጀት አፈፃፀሙ በተፈለገው መጠን አይደለም። በመሆኑም በቀጣይ በጀት አመት በጀታችን በአግባቡ ለመጠቀም መጣር

እንዳለብን በግልፅ ያመላክታል።

የፕሮግራም ስም የመማር ማስተማር

ዓላማ የትምህርት ጥራት፣ ተደራሽነትና አግባብነት በማሻሻል በ2009 ዓ/ም ብቁ ምሩቃን ማፍራት

ውጤት አንድ፡ ያደገ የመደበኛ ቅድመ ምረቃ የቅበላ አቅም

ሰንጠረዥ 14፡የመማር ማስተማር ፕሮግራም ውጤት አንድ አፈጻጸም ማጠቃለያ

ውጤት 1 13408 የመደበኛና 7860 የተከታታይ ቅድመ ምረቃ የቅበላ አቅምና 916 የደረሰ የድህረ ምረቃ

ቅበላ አቅም

የታቀደ 13408 የመደበኛና 7860 የተከታታይ ቅድመ ምረቃ የቅበላ አቅምና 916 የደረሰ የድህረ ምረቃ

ቅበላ አቅም

አፈጻጸም 12,060 የመደበኛ ቅድመ ምረቃ፣ 206 መደበኛ ድህረ ምረቃ፣ 8214 የተከታታይ ቅድመ ምረቃና

1411 የድህረ ምረቃ ቅበላ አቅም

አፈጻጸም (%) 98.68 96

የታቀደ ወጪ 228,865,403.90

ጥቅም ላይ የዋለ 219,710,788.00

አፈጻጸም (%) 96

ውጤት ሁለት ፡- ብቁና ተወዳዳሪ ምሩቃን

ሰንጠረዥ 15፡የመማር ማስተማር ፕሮግራም ውጤት ሁለት አፈጻጸም ማጠቃለያ

ውጤት 2 2835 ብቁና ተወዳዳሪ ምሩቃን

እቅድ 2835 ተወዳዳሪ ምሩቃን ማፍራት

አፈጻጸም 2500

አፈጻጸም (%) 88.18

የታቀደ ወጪ 98,085,173.10 ጥቅም ላይ የዋለ 94,161,676.20

አፈጻጸም (%) 96

፫- የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራም

በሌላ በኩል በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮግራም ሊከናወኑ ለታቀዱ ተግባራት ለአመቱ ብር 10,537,600.00 ተይዞ እስከ

በጀት ዓመቱ ማጠቃለያ ጥቅም ላይ የዋለ ብር 8,430,080.00 ሲሆን አፈፃጸሙም 80 በመቶ ነው፡፡ የዚህ ፕሮግራም የበጀት

አጠቃቀም ከተያዘው ዕቅድ አኳያ ደካማ ስለሆነ ተቋሙ ለፕሮግራሙ ትኩረት ሰጥቶ በበጀት አጠቃቀም ላይ ያለውን ክፍተት

በማጥበብ በጀቱን በወቅቱ መጠቀም እንዳለብን ትኩረት ሊሰጠው ይገባል።

Page 63: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

63

ውጤት አንድ፡ ችግር ፈችና የታተሙ የምርምር ውጤቶች

ሰንጠረዥ 16፡ የጥናትና ምርምር ፕሮግራም ውጤት አንድ አፈጻጸም ማጠቃለያ

ውጤት 1 53 ችግር ፈቺ የምርመር ውጤቶችና የታተሙ ምርምሮች

የታቀደ 53 ችግር ፈቺ ምርምር ማካሄድ

አፈጻጸም 53 ችግር ፈቺ ምርምር

አፈጻጸም (%) 100%

የታቀደ ወጪ 6,006,432.00

ጥቅም ላይ የዋለ 4,805,145.60

አፈጻጸም (%) 80

ውጤት ሁለት፤ ሙሉ በሙሉ የተተገበሩ የቴክኖሎጂ ሽግግር አገልግሎቶች

ሰንጠረዥ 17፡የጥናትና ምርምር ፕሮግራም ውጤት ሁለት አፈጻጸም ማጠቃለያ

ውጤት 2 4 የቴክኖሎጂ ሽግግር

የታቀደ 4 የቴክኖሎጂ ሽግግር

አፈጻጸም 3 የቴክኖሎጂ ሽግግር

አፈጻጸም (%) 75%

የታቀደ ወጪ 1,475,264

ጥቅም ላይ የዋለ 1,180,211.20

አፈጻጸም (%) 80

ውጤት ሶስት፤ ሙሉ በሙሉ የተተገበሩ ማህበረሰባዊ አገልገሎቶች

ሰንጠረዥ 18፡የጥናትና ምርምር ፕሮግራም ውጤት ሶስት አፈጻጸም ማጠቃለያ

ውጤት 3 10 ሙሉ በሙሉ የተተገበሩ ማህበረሰባዊ አገልግሎቶች

የታቀደ 10 ሙሉ በሙሉ የተተገበሩ ማህበረሰባዊ አገልግሎቶች ማካሄድ

አፈጻጸም 16 ማህበረሰባዊ አገልግሎቶች

አፈጻጸም (%) 160%

የታቀደ ወጪ 3,055,904.00

ጥቅም ላይ የዋለ 2,444,723.20

አፈጻጸም (%) 80

፬ -የካፒታል ፕሮጀክት

ለበጀት አመቱ ከታቀደ የካፒታል በጀት ብር 542,411,433.74 ሲሆን እስከ በጀት ዓመት ማጠናቀቂያ ጥቅም ላይ የዋለ ብር

406,808,575.30 ነው። ከተያዘው ዕቅድ አኳያ አፈፃፀሙም 75 በመቶ ነው፡፡ ይሁን እንጂ የተቀረው 25 በመቶ የካፒታል

ፕሮጀክት በጀት በበጀት ዓመቱ ለግንባታ ስራ ለህንፃ ተቋራጮች አድቫንሰ የተከፈለ ነው።

Page 64: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

64

ውጤት 1- ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቁ ህንፃዎች

ሰንጠረዥ 19፡የካፒታል ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ማጠቃለያ

ውጤት 3 ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቁ 18 የግንባታ ስራዎች (ሎት)

የታቀደ ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቁ 18 የግንባታ ስራዎች (ሎት)

አፈጻጸም ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቁ 13 የግንባታ ስራዎች (ሎት)

አፈጻጸም (%) 72.22

የታቀደ ወጪ 542,411,433.74

ጥቅም ላይ የዋለ 406,808,575.30

አፈጻጸም (%) 75

በአጠቃላይ የፋይናንስ የስራ አፈጻጸም እስከ በጀት ዓመት ማጠቃለያ ሲሰላ የተመደበልንን በጀት ብር 1,032,752,910.74 ሲሆን

ጥቅም ላይ የዋለ ደግሞ ብር 874,321,844.30 ነው። የበጀት አፈፃፀሙም በመቶኛ 84.66 ሆኗል። በዚህ መሰረት የ2009 ዓ/ም

የበጀት አፈፃፀም ሲታይ ከዕቅዱ በታች የሆነው ለምርምርና ማህበረሰብ አገልገሎት በቅድመ-ክፍያ የተሰጠ በጀት በወቅቱ

ሊወራረድ ባለመቻሉ ሲሆን ለካፒታል በጀት የተመደበው ደግሞ አፈፃፀሙ እስከ ሃምሌ 30/2009 ዓ/ም የሚቆይ በመሆኑ ነው።

ይሁን እንጂ ከላይ የተጠቀሰው ታሳቢ በማድረግ የተቋሙ የበጀት አፈፃፀም ጥሩ የሚባል ሲሆን በቀጣይ በጀት ዓመት ያለብንን

የአጠቃቀም ክፍተት በመፈተሽና በማስተካከል የተመደበልንን ሃብት በአግባብ ለመጠቀም ከፍተኛ ጥረት ማድረግ እንደሚገባ

መገንዘብ ያስፈልጋል።

ይሁን እንጂ በዚህ በጀት ዓመት አጠቃላይ የዚህ ዓብይ ግብ የስራ አፈጻጸም በቢ ኤስ ሲ መሰረት ሲለካ 82.93 በመቶ ወይም

አጥጋቢ አፈጻጸም ሲሆን ተቋሙ በበጀት አጠቃቀም እና የንብረት አያያዝ ላይ ያለው ክፍተት በማስተካከል ለቀጣይ በጀት ዓመት

ልዩ ትኩረት እንደሚያስፈልገው ያሳያል።

የነበሩ ጠንካራ ጎኖች

✓ ከመንግስት የተመደበልንን በጀት ፍትሃዊና ስራን ማዕከል ባደረገ የሃብት አከፋፈል ቀመር መሰረት አድርጎ በወቅቱ

መደልደሉና አጠቃቀሙን በቀጣይ መከታተል፣

✓ የበጀት አጠቃቀማችን የመንግስት አሰራር ስርዓት የተከተለና ለስርዓቱ ተገዢ ለማድረግ ጥረት ማድረጋችን፣

✓ የካይዘን አሰራር በመተግበር የንብረት አያያዝና አጠቃቀም ማዘመንና ብክነትን መቀነስ መቻላችን፣

✓ የኦዲት ምርመራ በማካሄድ በምርመራ ወቅት የተገኙ ግኝቶች ከሚመለከተው አካል የምክክርና ኤግዚት ኮንፈረንስ በ3ቱ

ካምፓሶች ከተካሄደ በኋላ ሊስተካከሉ የሚገባቸው እንዲስተካከሉ የመተግበሪያ ዕቅድ በማውጣት ማስተካከያ እርምጃ

ለመውሰድ ወደ ስራ መገባቱ

✓ ያለ አግባብ በትርፍነት በሰራተኞች የተያዙ ላፕቶፖች በመመለስ ስራ ላይ ለማዋል ጥረት መደረጉ

✓ ተመላሽ የሚደረጉ ቋሚ ንብረቶች የሚስተናገዱበት አሰራር መዘርጋቱ

✓ ተጨማሪ በጀት የማስፈቀድ ስራ መሰራቱ

የታዩ ድክመቶች

✓ የትምህርት ግብአቶች እጥረት መኖር

Page 65: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

65

✓ ለአገልግሎት ብቁ ያልሆኑ ንብረቶች ህጋዊ አሰራርን ተከትሎ በወቅቱ የማስወገድ ስራ አለመከናወኑ፣

✓ የኢ.ኮ.ቴ መሳርያዎች ውጤታማነት ለማሳደግ ወቅታዊ የእድሳትና ጥገና ስራዎች አለመሰራት

✓ የኦዲት ግኘቶች ላይ ማስተካከያ እርምት ለማይወስድ የስራ ዘርፍ ጠንካራ የእርምት እርምጃ አለመውሰድ

✓ ለመማር ማስተማር አጋዥ የሆኑ ግብዓቶች ግዥ በተጠየቀው ጥራት ያለመገዛታቸውና ወቅቱ ጠብቀው ያለመቅረባቸው

በበጀት አጠቃቀም ክፍተት መፍጠሩ

ግብ-14 (Ro2): የውስጥ ገቢን ማሳደግ

የአፈፃፀም ትንታኔ:-

የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ከመንግስት የሚመደብላቸው በጀት ብቻ እየጠበቁ ስራዎቻቸው በበቂ ሁኔታ ለማስኬድ

እንደሚያስቸግር ግልፅ ነው፡፡ ይህ የሚሆንበት ዋነኛ ምክንያትም በአገር ደረጃ የሚመደብ በጀት በተፈጥሮው ለማብቃቃት

ስለሚቸግር ነው፡፡ ይህንን እንደመነሻ በማድረግ መንግስት በተለይ ደግሞ የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች የበጀት እጥረታቸው

ለማቃለልና ለመደገፍ የውስጠ ገቢ ምንጫቸው አጠናክረው እንዲቀጥሉ አቅጣጫ አውርደዋል፡፡ በዚህ መሰረት ዩኒቨርሲቲያችን

የውስጠ ገቢ ምንጮችን ለማበራከት ከተመሰረተበት ወቅት ጀምሮ የተለያዩ ተግባራትን አከናውነዋል፡፡ ይህ በመሆኑም ከአመት

አመት በውስጠ ገቢ አማካኝነት እየተገኘ ያለ የብር መጠን እየጨመረ መጥቷል። በ2009 በጀት ዓመት በተመሳሳይ መልኩ የውስጠ

ገቢ ምንጮችን በማጠናከር ከተከታታይ ትምህርት ፕሮግራም ማስፋፋት፣ ከማማከር አገልግሎትና የጥናት ፕሮጀክቶች እንዲሁም

ከተለያዩ የገቢ ምንጮች በ2008 ዓ/ም ከሰበሰበው 25 በመቶ ከፍ ያለ ገቢ ለመሰብሰብ አቅዶ ተንቀሳቅሷል።

በመሆኑም በበጀት ዓመቱ ከነበሩን 8,214 የተከታታይ ትምህርት ፕሮግራም የቅድመ-ምረቃና 1411 የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች

19,865,475.00 ብር ለመሰብሰብ አቅዶ ብር 22,597,416.38 ለመሰብሰብ ችሏል። አፈፃፀሙም 113.75 በመቶኛ ሆኗል።

ከተሰበሰበው ገቢ የተለያዩ ክፍያዎችን ሸፍኖ ዩኒቨርሲቲው ብር 3,988,627.75 የተጣራ ገንዘብ አግኝቷል። በዚህም መሰረት ከሞላ

ጎደል መሰብሰብ የሚገባው የገንዘብ መጠን ካቀድነው አንጻር የሚበረታታ ነው። በሌላ በኩል ከተለያዩ የማማከር ስራዎችና

ስልጠናዎች በበጀት ዓመቱ ብር 300,000.00 ገቢ ለመሰብሰብ አቅደን ከፕሮጀክቱ ብር 337,110.00 ከዕቅድ በላይ ለዩኒቨርሲቲው

ገቢ ተደርጓል። አፈፃፀሙም 112.37 በመቶኛ ሆኗል። ከዚህ በተጨማሪ ተቋሙ ከተለያዩ የገቢ ምንጮች ብር 2,902,503.00

ለመሰብሰብ በዕቅድ ይዞ 3,782,767.35 ገቢ አግኝቷል። አፈፃፀሙም 130.33 በመቶኛ ሆኗል። በአጠቃላይ በዚህ በጀት ዓመት

ተቋሙ ብር 23,067,978.00 ለመሰብሰብ ዕቅድ በመያዝ ተንቀሳቅሶ ብር 26,717,293.73 በመሰብሰብ አፈፃፀሙ 115.82 በመቶ

አድርሷል። ይህ ደግሞ ለቀጣይ የሚበረታታ ስራ ለመሰራት ፈር ቀዳጅ አፈፃፀም ሆኖ ተገኝቷል።

ሰፍሖ ቢዝነስ ኢንተርፕራይዝ ከተቋቋመባቸው ዓብዪ ዓላማዎች አንዱ የዩኒቨርስቲው የፋይናንሰ ዓቅምን ከማጠናከር ባሻገር

በዩኒቨርስቲ ለሚገኙት ተማሪዎችና የዩኑቨርስቲው ማህበረሰብ አገልግሎት የሚውል ጥራቱን የጠበቀ ምርትና አገልግሎት

በተፈለገው መጠንና በወቅቱ በማቅረብ የተገልጋዩን ፍላጎት ማርካት ነው። ይህ ሃላፊነቱ የተወሰነው የግል ማህበር የተቋሙ የውስጥ

ገቢ ለማጠናከር በእንስሳት ሃብት ልማት ስራ ዘርፍ፣ የኢንዱስትሪያል ዎርክ ሾፕ ስራ ዘርፍ፣ የትራንስፖርት ስራ ዘርፍ፣ የአርክቴክት

የምክርና የዲዛይን ስራ ዘርፍ እንዲሁም የስታፍ ላውንጅ ስራ ዘርፍ በመሰማራት በበጀት ዓመቱ ብር 3,345,920.00 ገቢ

ለማግኘት ታቅዶ ብር 4,600,066.93 ያልተጣራ ገቢ ለመሰብሰብ ተችሏል።

በበጀት ዓመቱ አጠቃላይ የዚህ ዓብይ ግብ የስራ አፈጻጸም በቢኤስሲ ሲለካ 103.03 ከመቶ ወይም በጣም ከፍተኛ አፈጻጸም ሲሆን

በቀጣይ በጀት ዓመት የገቢ ምንጮች በማበራከት አሁን የተጀመረው ጥሩ አፈፃፀም ቀጣይነት እንዲኖረው ጥረት ማድረግ ይገባል።

Page 66: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

66

የነበሩ ጠንካራ ጎኖች

✓ በተከታታይ መርሃ ግብር የቅድመ-ምረቃና ድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞችን በማስፋፋት የውስጥ ገቢ እንዲጨምር መደረጉ፣

✓ የገቢ ምንጮችን ከፍ ለማድረግ ሁሉም የትምህርት ክፍሎች የማስተዋወቅ ስራ መስራታቸው፣

✓ የማማከርና ከባለድርሻ አካላት ጋር የሚደረጉ የፕሮጀክት ስራዎች ቁጥር ከፍ በማድረግ ገቢ ለመሰበሰብ ጥረት መደረጉ

✓ የስራ አፈፃፀማችን በማሻሻል ከገንዘብ ሚኒስቴር ተጨማሪ በጀት በመጠየቅ ማስፈቀድ መቻላችን

የታዩ ድክመቶች

✓ አንደዳንድ ትምህርት ክፍሎች በቂ የሆነ የፒኤች ዲ መምህር ሳይኖራቸው የድህረ ምረቃ ፕሮግራም መክፈታቸው

ተቋሙ ላልተፈለገ ወጪ መዳረጉ

✓ የማታው ትምህርት መርሃ ግብር ባለመከፈቱ ገቢው የበለጠ እንዳይሆን አሉታዊ አስተዋጽኦ ማበርከቱ

የተገልጋዮች እይታ (Customer Satisfaction)

ግብ-15: የደንበኛና ባለድርሻ አካላት እርካታ መጨመር

የአፈፃፀም ትንታኔ:

የደንበኞች የእርካታ ደረጃ ዩኒቨርሲቲው በሚሰጣቸው አጠቃላይ አገልግልቶች የጥራትና የቅልጥፍና ደረጃ የሚጠቁም መረጃ ነው፡፡

በዚም መሰረት በ2009 በጀት አመት የደንበኛ እርካታ ከፍ ለማድረግና ደንበኞቻችን በተቻለ መጠን ለማርካት በርካታ ተግበራትን

ለማከናወን የታቀደ ሲሆን በእቅዱ መሰረት የደንበኛ እርካታ ከነበረበት 83 በመቶ ወደ 86 በመቶ ከፍ እንዲል በዕቅድ ተይዟል፡፡

ከዚህ አንፃር በበጀት ዓመቱ በእቅድ የተያዘውን ኢላማ ከግብ ለማድረስ የሚያግዙ በርካታ ተግባራት የተፈፀሙ ሲሆን ከነዚህ

መካከል ተማሪዎች ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት በተቋሙ እንዲኖር አስፈላጊውን የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ተከናውኗል።

በሌላ በኩል የተማሪዎች የመረጃ አያያዝ ስርዓት ዘመናዊና ወቅቱ የሚጠይቀው ቴክኖሎጂ መሰረት በማደረግ መደራጀቱ ከአሁን

በፊት ሲነሱ ለነበሩት የውስጥ ቅሬታ መፍትሄ ለመስጠት ተችሏል።

የትምህርት ተደራሽነትና የማህበረሰብን ፍላጎት ለማሟላት በተለያዩ ወረዳዎች የማሀበረሰብ የትምህርት ፕሮግራም የማስተዋወቅ

ቅስቀሳ ተደርጓል። በመጨረሻም የተቋሙ የስራ አፈፃፀም የቢኤስሲን ቴምፕሌቱ መሰረት አድርጎ 82.05 በመቶ ደርሷል። ይሁን

እንጂ የተገልጋይና የባለድርሻ አካላት የእርካታ ደረጃ በገለልተኛ አካል መጠይቅ በመበተን የተገልጋዮችና የባለድርሻ አካላት ግብረ-

መልስ በመሰብሰብ እንገኛለን። ውጤቱም ዓመታዊ ሪፖርት ለትም/ት ሚኒስቴር ሲላክ ተካቶ ይቀርባል።

Page 67: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

67

ክፍል ሦስት

3. ተቋማዊ ማነቆዎችና የተወሰዱ የመፍትሔ እርምጃዎች

3.1 ተቋማዊ ማነቆዎች

አክሱም ዩኒቨርስቲ ያለዉን የሰው ሃይል በትምህርትና ቴክኖሎጂ ሰራዊት መልክ በማደራጀት መልካም አስተዲደርን በማስፈንና

ምቹ የመማር ማስተማር ሁኔታ መፍጠር ለተልእኮው ስኬት ቁልፍ ተግባር እንደሆነ በመገንዘብ ለሰራዊት ግንባታው ከፍተኛ ጥረት

ሲያደርግ ቆይቷል፡፡

በተቋማችን የተረጋጋና ምቹ የመማር-ማስተማር ሁኔታ በማንገስ በተሰጠው ተልእኮ እመርታ ማሳየት የሚቻለው የተበታተነ

አካሄድና ዘልማዳዊ አሰራርን ተከትሎ በመንቀሳቀስ ሳይሆን በተቋሙ ያለውን የሰው ሃይል እና ሌላው ሃብተገነት ትርጉም ባለው

መልኩ በማደራጀት፣ በተከታታይ የአመለካከት፣ የክህልት፣ የአደረጃጀትና የአሰራር እንዱሁም የፋሲሊቲ አቅርቦት ማነቆዎችን

በመለየት መፍትሔ የመሰጠት ስርአትን በማጠናከር ነው፡፡

የፋሲሊቲ አቅርቦት ማለት የትምህርት እና የቢሮ ቁሳቁሶች፣ የትምህርትና የመኖሪያ ህንፃዎች፣ የሰራተኞች ቢሮዎችና መኖሪያ

ቤቶች፣ የተማሪና የሰራተኛ ሽንትና ሻወር ቤቶች፣ የተማሪዎችና የሰራተኞች መዝናኛ ክበባትና የስፖርት ማዘውተርያ ስፍራዎች፣

የኢንፎርሜሽንና ኮሚኒኬሽን ቴክኖልጂ (ኢ.ኮ.ቴ) መሰረተ ልማቶች ያጠቃልላል፡፡

ከዚህ አኳያ የ2009 ዓ/ም በጀት ዓመት የስራ አፈፃፀም ከዚህ በታች የተዘረዘሩት የአስተሳሰብ፣ የክህሎት፣ የአደረጃጀትና የአሰራር

እንዲሁም የፋሲሊቲ አቅርቦት ማነቆዎች ታይተውበታል።

3.1.1 የአስተሳሰብ ማነቆዎች

▪ አንዳንድ መምህራን በአንድ ለአምስት (1-5) የኔትዎርክ አደረጃጀት ያላቸው የአስተሳሰብ ችግር እንዲሁም የአንድ

ለአምስት (1-5) አሰራርን ሊያጠናክር የሚችል አሰራር ያለመኖርና ሰራተኛው በተነሳሽነት ሙሉ በሙሉ አለመተግበር፣

▪ ተማሪ ተኮር የማስተማር ስትራቴጂ (student centred) በመጠቀም እንዲመራመር እና አዳዲስ ነገሮች እንዲፈጥር

ሁኔታዎች ከማመቻቸት ይልቅ እኔ ከተማሪ የተሻልኩኝ ነኝ በሚል አስተሳሰብ መምህር ማእከል ያደረገ የማስተማር ዘዴ

(teacher centred) መተግበር

▪ የኪራይ ሰብሳቢነት አስተሳሰብና የጥገኝነት አመለካከቶች አሁንም ጨርሰው ያልተወገዱ መሆናቸው

▪ በተወሰኑ አመራሮች የሚታይ ስራን ተባብሮ ያለመስራትና ሌሎች እንዲሰሩት መፈለግ (ጥናትና ማህበረሰብ አገልገሎት

ፕሮግራም)

▪ አንዳንድ ሰራተኞች ደንበኛን ለማርካት በቁርጠኝነት የማገልገል መንፈሳቸው ዝቅተኛ መሆን

▪ ትርፍ ሰዓት ስራ ሳይሰራ የትርፍ ሰዓት ክፍያ መፈለግ

▪ በሳይንሳዊ ህትመት ጥራት ላይ ያለን የግንዛቤ ደረጃ ዝቅተኛ መሆኑ (የተወሰኑ መምህራኖቻችን ደረጃቸውን ካልጠበቁ

የህትመት ድርጅቶች (ጆርናሎች) በቀላሉ እያሳተሙ ለድካም መዳረጋቸው)

▪ በየደረጃው ያሉ የተወሰኑ የአመራር አካላት ከስራቸው ያሉት የስራ ክፍሎች በሚያከናውኗቸው ስራዎች ላይ እምነት

አለማሳደር

Page 68: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

68

▪ ለማየትና መስማት የተሳናቸው ተማሪዎች የሚደረግ ድጋፍ ዝቅተኛ መሆንና ትኩረት ማነስ፣

▪ የስራ ሰዓት ማባከን

3.1.2 የክህሎት ማነቆዎች

▪ የውጤት ተኮር (BSC) እና ካይዘን (Kaizen) ፍልስፍና ለመተግበር እንዲሁም መመሪያዎች እና አዋጆች ለመፈጸም

የሚያስችል የክህሎትና እውቀት እጥረት መኖር፣

▪ የተማሪዎች መረጃ አስተዳደር ስርዓት (SIMS) ወጥነት ባለውና ለተጠያቂነት በሚያመች መንገድ የማስተዳደር ችግር

▪ በቂ ክህሎትና እውቀት ያለው ተወዳዳሪ የስው ሃይል (ድጋፍ ሰጪ ይሁን መምህር) በገበያ አለማግኘት

▪ የስራ-አመራርና መሪነት በተመለከተ በቂ ስልጠና የማይሰጥ መሆን፣

▪ አመራሮች ተግባር-ተኮር እውቀት እንዲያገኙ የልምድ ልውውጥ እና የመስክ ጉብኝት አለመኖር፣

▪ በቴክኖሎጂ የተደገፈ የመረጃ አያያዝ ክህሎት ውስንነት መኖር

3.1.3 የአደረጃጀት እና አሰራር ማነቆዎች

▪ በእቅድ ያለመመራትና እቅድን በጥብቅ ዲሲፐሊን ለመተግበር የሚያስችል አቅምና ተነሳሺነት ዝቅተኛ መሆን፣

▪ በየዘርፉ ያሉ አገልግልት ሰጪ አካላት አወቃቀራቸው ጥራትና ፍጥነት ባለው መልኩ ችግር ሊፈቱ ያለመቻላቸው

▪ የግዢ ሂደት መጓተት እንዲሁም የታዘዙ እቃዎች አለመገዛትና ዓመቱ እስኪገባደድ ጠብቆ በዓመቱ ማለቂያ ሰኔ ወር

ማስገባት፣

▪ የሰራተኞች የእድገት ጥያቄ በወቅቱ አለመመለስ፣ የቅጥር ሂደት መጓተትና ወጥነት የሌለው መሆን

▪ ከአስፈፃሚ እስከ ፈፃሚ ድረስ እቅድን በጥብቅ ዲስፕሊን ለመተግበር ክትትልና ቁጥጥር ማነስ

3.1.4 የመሳርያዎች አቅርቦት ማነቆዎች

▪ በቂ የሆነ የመማር ማሰተማር ማተርያሎች (ላብራቶሪ ዕቃዎች፣ ኮምፒዩተር ላቦች፣ ማጣቀሻ መፃህፍቶች፣ ስማርት

መማርያ ክፍሎች፣ ኤልሲዲ፣ ጥቁርና ነጭ ሰሌዳዎች ወዘተ) ያለመኖር

▪ የተግባር ትምህርት መስጫ ማእከላት እጥረት መኖርና ያሉትም በስታንዳርድ መሰረት የተሰሩ አለመሆን

▪ የኢንተርኔት ተደራሽነት ውስን መሆንና በተደጋጋሚ መቆራረጥ፣

▪ የመማሪያ ክፍሎች እጥረትና የተሟላ ፋሲሊቲ የሌላቸው መሆን፣

▪ መብራት በሚጠፋበት ወቅት ዩኒቨርሲቲው የራሱ የሆነ ተጠባባቂ የኤለክትሪክ ሃይል አለመኖር፣

▪ በሰለክለካ ምርምርና ሰርቶ ማሳያ ማእከል ለምርምር አገልግሎት የሚውሉ ግብአቶች አለመኖር

3.2 የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎች

▪ የተግባር መስጫ ማዕከላት ያላቸው ተቋማት ተማሪዎችን በመላክ እንዲማሩ በማድረግ በተወሰነ መልኩ መፍትሄ

ለመስጠት ተሞክሯል

▪ የተማሪዎች የአንድ-ለአምስት አደረጃጀት የለውጥ መሳርያ መሆኑንና ውጤት ሊያመጣ እንደሚችል ለሚመለከታቸው

አካላት የግንዛቤ ማሰጨበጫ ስልጠናዎች በተደጋጋሚ ተሰጥቷል

Page 69: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

69

▪ በቢኤስሲ እና ካይዘን ፍልስፍና የተለያዩ ባለሙያዎች በመጋበዝ ስልጠና በመስጠት ክፍተቱ ለማጥበብ ጥረት

ተደርጓል።

▪ ለአገልግሎት አሰጣጥ አመቺ የሆነ መዋቅር በየወቅቱ በመከለስ ለሲቪል ሰርቪስ በመላክ አወቃቀሩ ለማስተካከል

ተሞክሯል

▪ ያለውን ውስን ሃብት ፍትሃዊ በሆነና ብዙ ስራ ሊያሰራ በሚችል መንገድ በአግባቡ እና በጥንቃቄ መጠቀም፣

▪ የሚቀርቡት ቅሬታዎች በመሰብሰብ አፋጣኝ የመፍትሄ መስጫ መተግበሪያ ዕቅድ በማዘጋጀት ለቀረቡት ቅሬታዎች

መፍትሄ መስጠት

Page 70: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

70

ክፍል አራት

4. ትኩረት የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች

የ2009 በጀት ዓመት የተቋማዊ ግንባታ እና የለውጥ ትግበራ እንቅስቃሴ በጥቅል ሲዳሰስ ዩኒቨርሲቲያችን የያዘው አቅጣጫና

በሁለም ዘርፎች ያስመዘገባቸው አበረታች ውጤቶች ቢኖሩትም የታቀደውን ያህል ተጉዟል ለማለት ግን የሚያስደፍር አይደለም፡፡

በመሆኑም በተስተዋሉ ግድፈቶችና ድክመቶች ላይ መሰረታዊ ለውጥ በማስመዝገብ እንዲሁም በተለያዩ የሀገሪቱ ዩኒቨርሲቲዎች

የታዩ መልካም ልምዶችንና ተሞክሮዎችን በመቀመር በቀጣይ በጀት ዓመት ክፍተት ባለባቸው የዕቅድ ተግባራት ውጤታማ ስራ

ለመስራት ተቋሙ አስቧል።

4.1 የትምህርትና ቴክኖልጂ ልማት ሰራዊት ግንባታ

የትምህርትና ቴክኖልጂ ልማት ሰራዊት ግንባታን በማጠናከር፣ የመምህራንና የድጋፍ ሰጭ ስራተኞች እውቀትና ክህሎት በማሳደግና

የተስተካከለ አመለካከት እንዲይዙ በማድረግ የተለያዩ መሰረተ ልማቶች በጥራትና መጠን በማቅረብ እንዲሁም ተቋማዊ የሆነ

መልካም አስተዳደር በማስፈን ዩኒቨርስቲው ተልእኮውንና ራእዩን በብቃት፣ በጥራት፣ በመጠንና በጊዜ ግብ እንዲመታ ማስቻል

ዋነኛዎቹ የትኩረት አቅጣጫዎቻችን ሲሆኑ ይህንን ግቡ ይመታ ዘንድ የሚከተሉትን ዝርዝር ተግባራት በ2010 የበጀት አመት

በእቅድ ተካተው የሚከናወኑ ይሆናሉ፡፡

▪ በተማሪዎች፣ በአስተማሪዎች እና የድጋፍ ሰጭ ሰራተኛው የተጀመሩት የትምህርትና ቴክኖሎጂ ልማት ሰራዊት ግንባታ

ሂደት አጠናክሮ በመቀጠል የቡድንና የ1ለ5 ኔትዎርክ ባስቀመጡት ፕሮግራም ስራዎቻቸውን እየገመገሙና ክፍተታቸው

በመለየት አፋጣኝ መፍትሄ እንዲሰጡ ይደረጋሉ። በተለያዩ ምክንያት የሚቆራረጠው የውይይትና የሪፖርት ፕሮግራምም

ማስተካከያ በማድረግ ውጤታማ ስራ ለመስራት ታስቧል። በተለያዩ የልማት ቡድንና የ1 ለ 5 አደረጃጀት ያሉ አመራሮች

ልክ በ2009 ዓ/ም እንደተሰጠው የአቅም ግንባታ ስልጠናዎችን አሁንም በአመራርና የቢኤስሲ አፈፃፀም ተጨማሪ ስልጠና

እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡ ይህ ተግባር የልማት ሰራዊቱን ከማጎልበት ባሻገር በዩኒቨርሲቲው ተተኪ አመራሮች ለማፍራትም

ትልቅ ፋይዳ ይኖረዋል።

▪ የመምህራንና የድጋፍ ሰጭ ሰራተኞች አመለካከት ለማሻሻል የተለያዩ የአጭር ጊዜ ስልጠናዎች መስጠት፣

▪ የመልካም አስተዳደርና የአመራር ማጎልበቻ ስልጠናዎችንና ከሌሎች የተመረጡ ተቋማት ልምድ የሚቀመርበት ሁኔታ

በተጠናከረ መልኩ ይሰጣል፤

▪ ሃገራዊ የመምህራን ልማት ፕሮግራም አፈፃፀሙን ለማሻሻል መምህራን በአገር ውስጥም ሆነ በውጭ አገር የሚሰጡ

የአጭርና የረዥም ጊዜ ስልጠናዎች እንዲያገኙ ይደረጋል፣

▪ አጋዥ የሆኑ አዳዲስ የለውጥ ማእቀፎችን፣ ፖሊሲዎችንና መመርያዎችን መቅረጽና መተግበር፣

▪ በሰው ሃይል የተጓደሉ የስራ መደቦች የማደራጀት ስራ ይሰራል፣

▪ የዩኒቨርሲቲውን የመረጃ አያያዝና አጠቃቀም ማሻሻልና ማስፋፋት፣

▪ የፕሮግራሞች የውስጥ ግምገማ ማካሄድ

▪ የHDPና ELIQP ስልጠና አጠናክሮ መቀጠል፣

▪ የሀርሞናይዝድ ስርዓተ-ትምህርት ትግበራን አጠናክሮ ማስቀጠልና የታዩ ክፍተቶችን ማስተካከል፣

▪ በኮርስ ባለቤትነት የሚያጋጥሙ ችግሮች በዘለቄታነት መፍትሄ እንዲያገኝ ማድረግ

Page 71: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

71

▪ በቡድን የማስተማር፣ የመመዘንና የማብቃት ተግባራትን ማከናወን፣

▪ በትምህርት ጥራት ማረጋገጫ ማዕከል ሁሉንም ፕሮግራሞች ኦዲት ማድረግ፣

▪ ሶፍት-ኮፒ መፅሀፍት በመሰብሰብ እንዲባዙና ወደ ኢ-ላይብረሪ እንዲገቡ ማድረግ፣

▪ የዩነቨርሲቲውን የተማሪዎች ህብረት፣ የመምህራን ማህበር፣ የሴት ተማሪዎች ማህበርና ሌሎች የህዝብ አደረጃጀቶችና

ክበባትን መደገፍ፣

▪ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ተማሪዎች የቱቶሪያል ድጋፍ መስጠት፤

▪ የትምህርት የውስጥ ክትትልና ቁጥጥር ስርዓት መዘርጋትና አጠናክሮ መቀጠል ይገኙበታል፡፡

4.2 የትምህርት ግብዓቶችን በማሟላት የመማር ማስተማሩን ውጤታማነት ማሻሻል፣

▪ የተግባር ትምህርት መስጫ ማዕከላት መገንባትና በግብአት ማጠናከር፤

▪ የሥራ ፈጠራ ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከላት ማደራጀት

▪ በ1ለ5 የተደራጁ ተማሪዎች የሚደጋገፉበት ክፍል ማደራጀት፤

▪ የቤተ-መጻህፍት ግብአቶችና የማጣቀሻ መጻህፍቶችን ማሟላት፤

▪ የላብራቶሪ ህንፃና የላብራቶሪ ማተርያል ማሟላት፣

▪ የቋንቋ ቤተ-ሙከራ ማስጠገንና ማጠናከር፣

▪ የመማሪያ ክፍሎች ያላቸው የፋሲሊቲ እጥረት እንዲቀረፉ ማድረግ፣

▪ የኢንተርኔት አገልገሎት ያልደረሰባቸው ቢሮዎችና ዶርሚታሪዎች የኢንተርኔት ዝርጋታ ማፋጠን፣

▪ አዲሱ የተማሪዎች መረጃ አያያዝ ስርዓት ግልጽ የሆን የመተዳደርያ ስርዓት እንዲኖረው ማድረግና አስተማማኝ የሆነ

backup እንዲኖረው ከባለሞያዎች ጋር መስራት፣

▪ የሥራ ፈጠራ ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከላትን ማደራጀትና ተከታታይ ስልጠና መስጠት፣

4.3 ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት

▪ የሰለክላካ የምርምር ፓርክን ማጠናከርና ወደ RRC ማሸጋገር፣

▪ ምርጥ ቴክኖሎጅዎችን በማፈላለግና በማላመድ ለተጠቃሚዎች ማድረስ፣

▪ ዩኒቨርሲቲው በአከባቢው ካሉ ኢንደስትሪዎች ጋር በየሩብ ዓመቱ የሚሰራቸውን ስራዎች በመለየት ያለውን ትስስር

በበለጠ አጠናክሮ ማስቀጠል፣

▪ አገራዊ ፋይዳ ያላቸውና የአካባቢውን የልማት ፍላጎትን የሚደግፉ የምርምር ስራዎችን ለማካሄድ ከአገራዊ እቅድ /GTP

II/ እና የአከባቢያችን የልማት ፍላጎት ጋር ተከልሶ ቅደም ተከተል በሚወጣልቸው ቴማቲክ ኤርያዎች ላይ ትኩረት አድርጎ

መስራትና ወደ ፕሮግራም ምርምር መሸጋገር

▪ በምርምር የተደገፉ የአካባቢውን ችግር የሚፈቱ ማሕበረሰባዊ አገልግሎት ስራዎች እንዲሰሩ ማድረግ፣

▪ የውስጥ ገቢ ምንጮችን ማጠናከር፣

▪ የሳይንሳዊ ህትመት ጥራት ከፍ እንዲል የህትመት ፖሊሲ አውጥቶ መንቀሳቀስና መምህራን የምርምር ስራዎቻቸው

በታወቁ ጆርናልች እንዱያሳትሙ ማበረታታት፡፡

Page 72: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

72

ክፍል አምስት

5. የአፈፃፀም ተምፕሌት

Page 73: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

73

ሰንጠረዥ 20፡ የ2009 በጀት ዓመት የአክሱም ዩኒቨርሲቲ የስራ አፈጻጸም በቢኤስሲ ቴምፕሌት መሰረት

እይ

የተቋሙ

ግብ

ና ኮ

ዝርዝ

ር ተ

ግባራ

መለኪ

ያዎ

የግብ

ክብ

ደት

የመለክያ ክ

ብደት

የ2008 አ

ፈፃፀ

መነሻ

የ2009 ኢ

ላማ

የ2009 በ

ጀት

ዓመ

እቅድ

የ2009 በ

ጀት

ዓመ

ት ክ

ንው

ከክብ

ደት

መለክያ

የተገኘ

ፍፃሜ

ከክብ

ደት

ግብ

የተገኘ

ፍፃሜ

አማ

ካኝ የ

ግብ

ውጤ

ከ10

0

የአፈፃፀ

ም ደ

ረጃ

/ትሬ

ሽሆ

ልድ

/

ተገል

ጋዮ

ችና ባ

ለድ

ርሻ ኣ

ካላት

(15

%)

የደንበኛና ባለድርሻ ኣካላት እርካታን ማሳደግ Co1

ከ2001 እስከ 2004 ዓ/ም የተመረቁ ተማሪዎች ኦርጅናል ድግሪ ማዘጋጀት፣

የተዘጋጀ ኦርጅናል ዲግሪ በቁጥር

15%

0.750 0 3000 3000 - - -

-

በሂደት ላይ ያለ በመሆኑ

የምሩቃን እርካታን ከፍ ማድረግ የተደረገ የዳሰሳ ጥናት ውጤት

0.250 74 80 80 - - -

የተማሪዎች እርካታን ማሳደግ የተደረገ የዳሰሳ ጥናት ውጤት

5.000 74 80 80 - - -

የባለድርሻ ኣካላት እርካታን ከፍ ማድረግ፣

የተደረገ የዳሰሳ ጥናት ውጤት

2.000 NA 87% 87% - - -

የማሕበረሰብ እርካታን ከፍ ማድረግ፣

የተደረገ የዳሰሳ ጥናት ውጤት

4.000 NA 61% 61% - - -

የማህበረሰብ፣ ተገልጋዮችና ባለድርሻ ኣካላት ቅሬታን መቀነስ

የቀነሰ ቅሬታ በመቶኛ 3.000 NA 10 10 - - -

-ፋይ

ናንስ (

10%

)

የውስጥ ገቢን ማሳደግ Ro1

ዓለም ኣቀፍና አገር አቀፍ ፕሮጀክት ጥሪዎችን በመከታተል ለሚመለከታቸው ስራ ክፍሎች ማሳወቅና እንዲሳተፉ ማበረታታትና ክትትል ማድረግ

ኮሌጆች እንዲያውቋቸው የተደረጉ የኣለም አቀፍና አገር አቀፍ ፐሮጅክቶች ጥሪዎች

3%

0.250 NA 50 50 72 0.36 12

103.03

ዓለም ዓቀፍና አገር አቀፍ ፕሮጀክቶችን ቁጥር ከፍ እንዲል ማድረግና ነባር ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜና ጥራት እየተሰሩ መሆናቸው ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣

ከአገር ቀፍና ዓለም አቀፍ የምርምር ፕሮጀክቶች

0.300 7 15 15 6 0.12 4

Page 74: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

74

በተከታታይ መርሃ ግብር የቅድመ-ምረቃና ድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞችን በማስፋፋት የውስጥ ገቢን ማሳደግ፣

ከተከታታይ መርሃ ግብር የተገኘ ገቢ መጠን በመቶኛ 1443

0.750 15,892,380

.00 1.25% 1.25% 1.41 0.846 28.20

የስልጠናና የማማከር አገልግሎቶችን ከተገልጋይ ተቋማት ጋር በመነጋገር ተደራሽነታቸውን ማስፋት፣

ከስልጠናና የአገልግሎት ክፍያ የተገኘ ገቢ መጠን በብር1429)

0.500 50940 300,0

00 300,00

0 387110 0.645 21.50

በ2009 ዓ/ም ከሌሎች ምንጮች የውስጠ ገቢ ዓቅማችን ማሳደገ (Agriculture, goods & services and other miscellanous revenue)

የተሰበሰበ ገንዘብ በመቶኛ (1455, 1459 & 1489)

0.700 1,935,002.0

0 150% 150% 130.33 0.61 20.33

የበጀት ጉድለት በሚያጋጥምበት ጊዜ ለገ.ኢ.ት. ሚ/ር በወቅቱ በማሳወቅ የተጨማሪ በጀት ጥያቄ ማቅረብና አስፈላጊውን ክትትል ማድረግ

በጥያቄ መሰረት የተገኘ የተጨማሪ በጀት መጠን በብር

0.500 45,000,00

0

200,000,00

0

200,000,000

203987710.81

0.51 17

የሃብት አጠቃቀም ስርዓትን ማሻሻል Ro2

ከመንግስት የተመደበልን በጀት የፕሮግራም በጀቲንግ መርህ የተከተለ አጠቃቀም ማሻሻል

ዓመታዊ የበጀት አጠቃቀም በመቶኛ

7%

2.930 95.99 100 100 84.66 2.48 35.43

82.93

ከመንግስት የተመደበልን በጀት ለታለመለት ዓላማ ማዋል፣ አጠቃቀሙን በቀጣይ መከታተል፣

ለታለመለት ዓላማ የዋለ ዓመታዊ በጀት በመቶኛ

3.040 1.066:0.8 1:1 1:1 1:0.8466 2.57 36.71

የካይዘን ፍልስፍናን ተከትሎ የተጠናከረ የንብረት ቆጠራ ማካሄድ

የተካሄዱ የንብረት ቆጠራዎች ብዛት

0.400 1 2 2 1 0.2 2.86

እድሳትና ጥገና ማካሄድ ኣገልግሎት ከማይሰጡ ንብረቶች ጥገና የተደረገላቸው በመቶኛ

0.100 NA 80% 80% 80% 0.1 1.43

ብቁ ያልሆኑ ንብረቶችን ማስወገድ ኣገልግሎት ከማይሰጡ ንብረቶች የተወገዱ በመቶኛ

0.100 NA 20% 20% 5% 0.025 0.36

የሃብት አጠቃቀማችን የመንግስት አሰራር ስርዓትን የተከተለ መሆኑን ማረጋገጥ፣

የሃብት ኣጠቃቀም ኦዲት ብዛት

0.430 NA 12 12 12 0.43 6.14

የውስጥ

አሰራ

(45%

)

የትምህርት ጥራትና አግባብነትማሳደግ Po1

በ2009 ዓ.ም ወደ ዩኒቨርሲቲው የሚገቡ ተማሪዎችን በ70፡30 ቀመር መሰረት ለትምህርት መስኮች መመደብ፣

በ70:30 መሰረት የተደለደሉ ተማሪዎች ጥምርታ 10.8%

0.066 71:29:00 70:30:

00 70:30:0

0 75:25 0.055 0.51

86.1

በቅድመና ድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች በመደበኛ ፕሮግራም መስክ የአዲስ

በቅድመ ምረቃ የቅበላ መጠን በቁጥር

0.334 10094 13408 13408 12661 0.31 2.9

Page 75: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

75

ገቢ ተማሪዎች የቅበላ አቅም ማሳደግ፣

በድህረ ምረቃ የቅበላ መጠን በቁጥር

0.200 NA 200 200 206 0.206 1.91

በቅድመና ድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች በተከታታይ የትምህርት ፕሮግራም መስክ የአዲስ ገቢ ተማሪዎች የቅበላ አቅም ማሳደግ፣

በቅድመ ምረቃ የቅበላ መጠን በቁጥር

0.132 6288 7860 7860 8214 0.138 1.28

በድህረ ምረቃ የቅበላ መጠን በቁጥር

0.200 733 916 916 1411 0.31 2.87

በመደበኛ ቅድመና ድህረ-ምረቃ (አንደኛና ሁለተኛ ዲግሪ) የሴት ተማሪዎች ብዛት ማሳደግ፣

በቅድመ ምረቃ ፕሮግራም የሴት ተማሪዎች በ%

0.150 38 39.75 39.75 40.37 0.15 1.39

በድህረ ምረቃ ፕሮግራም የሴት ተማሪዎች በ%

0.100 NA 20% 20% 17.48 0.087 0.83

በተከታታይ ቅድመና ድህረ-ምረቃ (አንደኛና ሁለተኛ ዲግሪ) የሴት ተማሪዎች ብዛት ማሳደግ፣

በቅድመ ምረቃ ተከታታይ ፕሮግራም የሴት ተማሪዎች በ%

0.050 37% 40% 40% 39.2 0.049 0.45

በድህረ ምረቃ ተከታታይ ፕሮግራም የሴት ተማሪዎች በ%

0.100 13% 20% 20% 11.31 0.057 0.53

ተገቢነት ያላቸው አዳዲስ የቅድመና ድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች መክፈት፣

በቅድመ ምረቃ የተከፈቱ ፕሮግራሞች በቁጥር

0.334 50 60 60 59 0.33 3.06

በድህረ ምረቃ የተከፈቱ ፕሮግራሞች በቁጥር

0.334 19 23 23 25 0.36 3.33

የተማሪዎች 1ለ5 አደረጃጀቶች በማጠናከርበት ብብር የመማማርን ባህል ማሻሻል፣

የተማሪዎች 1ለ5 አደረጃጀቶች በቁጥር

0.450 1845 2025 2025 2133 0.47 4.35

የቅድመ-ምረቃና ድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች ክለሳ ማካሄድ፣

የተከለሱ ፕሮግራሞች በ%

0.530 NA 8 8 2 0.13 1.20

የመምህራንና ተማሪዎች ጥመርታ ማሳደግ፣

የመምህራንና ተማሪዎች ጥመርታ

1.00 1:26 1:24 1:24 1:22 1.09 10.09

የፈተና/ምዘና ስርአቱን አጠናክሮ መተግበር፣

በተከታታይ ምዘና የተደረገላቸው ኮርሶች በ%

1.000 100 100 100 100 1 9.26

የማጣቀሻ መፃሕፍት ለተማሪዎች በበቂ ሁኔታ ማቅረብና ተደራሽ ማድረግ፣

የተማሪ መፃሃፍት ጥምርታ

0.750 1:10 1:8 1:8 1:10 0.6 5.56

ደረጃቸውን የጠበቁ የተግባር መስጫ ማእከላት ማስፋፋት፣

ደረጃውን የጠበቀ የተግባር ትምህርት መስጫ ማዕከላት በ%

1.000 NA 75% 75% 75% 1 9.26

Page 76: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

76

ዲጂታል ላይብረሪ የሚጠቀሙ ፕሮግራሞች ማበራከት

ዲጂታል ላይብረሪ የሚጠቀሙ ፕሮግራሞች በ%

0.400 NA 100% 100% 100% 0.400 3.70

የብቃት ማረጋገጫ ፈተና የሚያልፉ ተማሪዎችን ቁጥር ማሳደግ፣

የብቃት ማረጋገጫ ፈተና ያለፉ ተመራቂ ተማሪዎች በ%

0.300 NA 100 100 0 0 0

የኮምፒውትር-ተማሪ ጥምርታ ማሳደግ፣

የኮምፒተር-ተማሪ ጥምርታ

0.750 1:19 1:18 1:18 1:8 1.69 15.65

የተማሪዎች ብክነት ለመቀነስ ትኩረት አድርጎ መንቀሳቀስ፣

ጠቅላላ የመዝለቅ ምጣኔ በ%

0.065 85.2 87.6 87.6 87.14 0.06 0.56

የተማሪዎች የመውደቅ ምጣኔ በ%

0.065 3.6 3 3 3.493 0.08 0.74

ፍላጎትን መሰረት ያደረጉ የአካዳሚክ መመርያዎችን ማዘጋጀትና መተግበር፣

የፀደቁና የተተገበሩ የኣካዳሚክ መመርያዎች በቁጥር

0.750 NA 7 7 4 0.43 3.98

አካዳሚያዊ ጆርናሎችን ሳብስክራይብ በማድረግ የመምህራንና ተማሪዎች ተጠቃሚነት ማሳደግ

ሰብስክራይብ የተደረጉ ጆርናሎች በቁጥር

0.570 0 2 2 1 0.29 2.69

ጥራትና አግባብነት ያላቸው የምርምር ስራዎች ማሳደግ Po2

በተለያዩ ባለሙያዎች የተዘጋጁ የምርምር ፕሮፖዛሎችን ማበራከት፣

በጋራ የተሰሩ የፕሮፖዛሎች ብዛትበ%

4.5%

1.000 85 100 100 109 1.09 24.22

104

ከሀገራዊና ክልላዊ ፍላጎቶች ጋር የሚጣጣሙ ፋይዳ ያላቸው ምርምሮችን ማካሄድ

ከሃገራዊና ክልላዊ ፍላጎቶች በትስስር የተሰሩ ምርምሮች በ%

0.750 100 100 100 109 0.82 18.22

በታወቁ የምርምር ጆርናሎች ላይ የምርምር ስራዎቻቸውን የሚያሳትሙ መምህራን ቁጥር ማሳደግ፣

በታወቁ የምርምር ጆርናሎች የታተሙ ኣርቲክሎች ብዛት

1.000 64 120 120 8 0.07 1.56

መምህራን የምርምር ውጤቶቻቸው በኮንፈንሶች፣ ሲም ፖዝየሞችና ሌሎች ተመሳሳይ መድረኮች እንዲያቀርቡ ናፕሮሲዲንግ ላይ እንዲያሳትሙ ድጋፍ ማድረግ

በኮንፈረንሶች/ ስይፖዝየሞች የቀረቡ እና በፕሮሲዲንግ ላይ የታተሙ ምርምሮች በቁጥር

0.500 16 30 30 15 0.25 5.56

ለምርመርና ማህበረሰብ አግልግሎት ማስፈፀም ያየሚሆን የአሰራር መመርያ ማዘጋጀት፣

ለምርምር ማስፈፀምያ የሚያገለግሉ የተዘጋጁ የኣሰራር መመርያዎች በቁጥር

0.500 0 5 5 2 0.20 4.44

Page 77: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

77

ሁለተኛው የእድገትና ትራነስፎርሜሽን ዕቅድ (GTP-2) መሰረት በማድረግ የምርምር የትኩረት መስኮችን (thematic areas) መለየት፣

ተለይተው የቀረቡ የምርምር የትኩረት መስኮች በቁጥር

0.750 NA 10 10 30 2.25 50

ጥራትና አግባብነት ያላቸው ማ/ሰባዊ አገልግሎትና ቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎች ማሳደግ Po3

የማማከር ስራዎች በአይነት ብዛትና ጥራት ማሳደግ፣

የተሰጠው የማማከር አገልግሎቶች በቁጥር

4%

0.300 3 10 10 13 0.39 9.75

96.13

በማ/ሰብ አገለግሎትና በዩኒቨርሲቲ-ኢንዱስትሪ ትስስርስራዎች አጠናክሮ መቀጠል

ዩኒቨርሲቲ-ኢንዱስትሪ ትስስር በቁጥር

0.500 2 5 5 8 0.8 20

በፍላጎት ላይ የተመሰረቱና የሚሰጡ የማህበረሰብ አገልግሎት ፕሮጀክቶች ብዛትና ጥራት ማሳደግ፣

ፍላጎት መሰረት አድርጎ የተሰጠ የማህበረሰብ አገልግሎት በቁጥር

0.600 20 30 30 15 0.30 7.50

የጤና አገልግሎት የተጠቃሚዎች ቁጥር ማሳደግ፣

የጤና አገልግሎት ተጠቃሚ የሆነ ማ/ሰብ በቁጥር

0.500 4647 15000 15000 50300 1.68 42

ለማህበረሰ ብፍላጎቶች መሟላት የጥብቅና (advocacy) ስራዎች መስራትና ለመብታቸው መከበር ዘብመቆም

የሕግ ጥብቅና ምክር ያገኘ ማ/ሰብ በቁጥር

0.300 119 200 200 250 0.375 9.38

የሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ ተማሪዎች አቅም ለማሻሻል የቲኦሪና የተግባር ትምህርት ድጋፍ ማድረግ፣

የክልስ-ሃሳብና የተግባር ትምህርት ድጋፍ ያገኙ የሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ ተማሪዎች ብዛት በቁጥር

0.300 7905 9000 9000 596 0.02 0.50

ድጋፍ የሚደረግላቸው ሌሎች የማ/ሰብ አገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር ማበራከት፡፡

ሌሎች ድጋፎችን ያገኘ ማ/ሰብ በቁጥር

0.500 13216 15000 15000 6362 0.21 5.25

ለማህበረሰቡ የሚሸጋገሩ ችግር ፈች ቴክኖሎጅዎች ብዛትና ጥራት ማሳደግ፣

ወደ ማ/ሰቡ የተሸጋገሩ ቴክኖሎጅዎች ብዛት

0.500 3 7 7 1 0.07 1.75

ችግር ፈቺ የምርምር ውጤቶች ወደ ማህበረሰቡ ማስረፅ

ወደ ማ/ሰቡ የሰረፁ ቴክኖሎጅዎች በቁጥር

0.500 NA 2 2 0 0 0

የስራ አፈፃፀም ክትትልናድጋፍ ስርዓትን

ሁሉም ኮሌጆች /ት/ቤቶችና ዳይሬክቶሬቶችእና ሌሎች ባለድርሻ አካላት የዩኒቨርሲቲው የ5ት ዓመት ስትራቴጂክ ዕቅድና የ2009 ዓ.ም የክወና ዕቅድ እንዲደርሳቸው ማድረግ፣

የውጤት ተኮር ዕቅድ ያዘጋጁ ኮሌጆች/ ማእከላትና ት/ቤቶች በመቶኛ

4.75% 0.384 0 100 100 100 0.384 8.08 74.2

Page 78: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

78

ማጠናከር Po4

ሁሉም የስራ-ክፍሎችና ፅ/ቤቶች ሚዛናዊ ውጤት ተኮር (BSC) መር ዓመታዊ የ2009 የክወና ዕቅድ እንዲያዘጋጁ ማድረግ፣

የውጤት ተኮር ዕቅድ ያዘጋጁ ስራ ሂደቶች በመቶኛ

0.484 0 100 100 100 0.484 10.19

ሁሉም ሰራተኞች ሚዛናዊ ውጤት ተኮር (BSC) መር ዓመታዊ የክወና ዕቅድ እንዲያዘጋጁ ማድረግ፣

የውጤት ተኮር ዕቅድ ያዘጋጁ ሰራተኞች በመቶኛ

0.330 0 100 100 100 0.330 6.95

ሁሉም የስራ ክፍሎች የስራ አፈፃፀም ሪፖርት በወቅቱና የአፈፃፀም ከዕቅድ ጋር ባነፃፀረ መልኩ እንዲልኩ ተገቢውን ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፣

በወቅቱ የተላከ ሪፖርት በመቶኛ

0.300 50 100 100 80 0.24 5.05

የክትትልና ሱፐርቭዥን ስራዎች በወጣላቸው መርሃ-ግብር መሰረት ማካሄድ፣

በወጣላቸው መርሃ-ግብር የተከናወኑ ሱፐርቭዥን በቁጥር

0.300 NA 4 4 2 0.15 3.16

የክትትልና ግምገማ ግብረ-መልስ በወቅቱ መስጠት፣

በወቅቱ የተሰጠ ግብረ-መልስ በቁጥር

0.300 NA 4 4 4 0.300 6.32

የስራ አፈፃፀም ሪፖርቶችና የየክትትልና ሱፐርቭዥን ስራዎችን መሰረት በማድረግ መደበኛ ግምገማዎች ከሁሉም ሰራተኞች፣ ተገልጋዮችና ባለድርሻ አካላት ጋር ማካሄድ፣

የተካሄዱ ጠቅላላ ግምገማዎች በቁጥር

0.234 2 2 2 2 0.234 4.93

የስራ ክፍሎች ባሳዩት አፈፃፀም የደረጃ ቅደም ተከተል ማውጣትና ለግንባር ቀደሞቹ እውቅና መስጠት፣

የስራ ሂደቶች በአፈፃፀም ደረጃቸው የሚመዘኑባቸው ጊዜዎች ብዛት

0.199 NA 2 2 1 0.1 2.1

የስራ አፈፃፀም ውጤት የተሞላላቸው ሰራተኞች ብዛት ማሳደግ፣

የስራ አፈፃፀም ውጤት የተሞላላቸው ሰራተኞች በመቶኛ

0.200 NA 100 100 100 0.200 4.21

የሰራተኞች የስራ አፈጻጻም ሪፖርት በወቅቱ መስራት

የተደረጉ የሰራተኞች የስራ አፈጻጻም ግምገማ ብዛት

0.070 2 4 4 2 0.02 0.42

በትምህርት ፕሮግራሞች አፈጻፀም ላይ የሚደረግ የኦዲቲንግ ስራን ማጠናከር፣

የትምህርት ፕሮግራሞች አፈጻፀም ግምገማ በቁጥር

0.300 2 2 2 2 0.30 6.32

ሁሉም የበጀት ፕሮግራሞች አፈጻፀም ኦዲት ማድረግ

ኦዲት የተደረገላቸው የበጀት ፕሮግራሞች በመቶኛ

0.300 75 100 100 100 0.3 6.32

ኦዲት የሚደረጉ ስራ ሂደቶች ቁጥር ማሳደግ፣

ኦዲት የሚደረጉ ስራ ሂደቶች በመቶኛ

0.300 NA 100 100 50 0.15 3.16

Page 79: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

79

በኦዲት ግኝቶች መሰረት የህግ ጥሰት የፈፀሙስራ-ክፍሎችና አካላት ተጠያቂ ማድረግና የእርምት እርምጃ መውሰድ፣

በኦዲት ግኝቶች መሰረት የተወሰዱ የእርምት እርምጃ በመቶኛ

0.300 67 100 100 75 0.225 4.74

የዩኒቨርሲቲውን ዘርፈ ብዙ አሰራር ሊያቀለላጥፉ የሚችሉ ህጋዊ ማእቀፎችን፣ ስታንዳርዶችን እናመመርያዎችን ማውጣትና መተግበር፣

የተዘጋጁና ስራ ላይ የዋሉ የአስተዳደር መመርያዎች በቁጥር

0.750 0 7 7 1 0.107 2.25

ከባለድርሻ አካላት ጋር ያለን ግንኙነት ማሳደግ Po5

ከባለድርሻ አካላትና አጋሮች ጋር የተፈጠሩ ተቋማዊ ትስስሮችና ግኑኝነቶች አጠናክሮ ማስቀጠል፣

ከባለድርሻ አካላት ጋር የተፈጠሩ ግንኙነቶች በቁጥር

3%

0.625 NA 8 8 9 0.70 23.33

70.33

የበጎ ኣድራጊዎች የውጭ መምህራን ተሳትፎ በማሳደግ የመማር-ማስተማርና ምርምርስራዎች ጥራትና ውጤታማነት ማሻሻል፣

የበጎ ኣድራጊ የውጭ መምህራን ብዛት

0.575 1 5 5 1 0.12 4

የውጭ ሃገር ተማሪዎች ቁጥር ማሳደግ፣

የውጭ ሃገር ተማሪዎች በቁጥር

0.425 72 100 100 119 0.51 17

ከውጭ ሀገር የሚገኙ የትምህርት እድሎችን ማስፋት፣

ከውጭ ሀገር የሚገኙ የትምህርት እድሎችን በቁጥር

0.875 NA 35 35 9 0.22 7.33

ከባለ ድርሻ አካላትና አጋሮች በጋራ የሚሰሩ የምርምር ፕሮጅክቶችን ማስቀጠልና ማሳደግ፣

ከባለድርሻ አካላት ጋር በጋራ የሚሰሩ የምርምር ፕሮጅክቶች ብዛት

0.500 3 8 8 9 0.56 18.67

ባለዘርፈ ብዙ ጉዳዮች ዋና አጀንዳ አድረጎ መንቀሳቀስ Po6

የኣካዳሚክ ሴት መምህራን ቁጥር ማሳደግ፣

የሴት መምህራን ብዛት በመቶኛ

2%

0.200 10.02 23 23 10.36 0.09 4.5

66.65

ሴቶችን በከፍተኛ መካከለኛና ታችኛው አመራር ያላቸው የመሪነት ድርሻና የውሳኔ ሰጭነት ሚና ማሳደግ፣

በከፍተኛ አመራር ደረጃ ላይ ያሉ ሴቶች ብዛት

0.030 0 1 1 0 0 0

በመካከለኛ አመራር ደረጃ ላይ ያሉ ሴቶች ብዛት በመቶኛ

0.224 6 12 12 2 0.037 1.85

በታችኛው አመራር ደረጃ ላይ ያሉ ሴቶች ብዛት በመቶኛ

0.064 8 18 18 12 0.043 2.15

በማዓረግና ከዛበላይ ውጤት የሚመረቁ ሴት ተማሪዎች ቁጥር ማሳደግ፣

በማዓረግና ከዛ በላይ ውጤት የሚመረቁ ሴት ተማሪዎች በመቶኛ

0.150 13.3 15 15 22 0.22 11

የሴት ተማሪዎች የመዝለቅ ምጣኔ ማሳደግ፣

የሴት ተማሪዎች የመዝለቅ ምጣኔ

0.200 NA 87.6 87.6 85.87 0.20 10

Page 80: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

80

ለሴት ተማሪዎች የቱቶሪያልና ሌሎች የትምህርት ድጋፎችን አጠናክሮ መቀጠል፣

አካዳሚክ ድጋፍ ያገኙ ሴት ተማሪዎች በመቶኛ

0.150 100 100 100 28.65 0.043 2.15

ስነ-ተዋልዶ ጤና፣ ኤች አይቪ ኤድስ፣ አደንዛዥ ዕፅና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች በተመለከተ ተከታታይ ይየግንዛቤ ማስጨበጫና የውይይት መድረኮች ማዘጋጀት፣

የተዘጋጁ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች ብዛት

0.100 4 6 6 2 0.03 1.50

ስነ-ተዋልዶ ጤና፣ኤች. አይቪኤድስ፣ አደንዛዥ ዕፅና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ዙርያ የሚሰጡ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች የተጠቃሚዎች ድርሻ ማሳደግ፣

ከግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች ተጠቃሚዎች በመቶኛ

0.057 7 28 28 5 0.01 0.5

በፍላጎታቸው የHIV/AIDS ምርመራ የሚያደርጉ ተማሪዎች ቁጥር ማሳደግ፣

የHIV/AIDS ምርመራ ያደርጉ ተማሪዎች ብዛት በመቶኛ

0.05 NA 10 10 10.28 0.051 2.55

በስነ-ተዋልዶ ጤና ችግሮች ዙር ያየሚደረጉ ጥናቶች ቁጥር ማሳደግ፣

በስነ-ተዋልዶ ጤና ችግሮች ዙርያ የሚደረጉ ጥናቶች በቁጥር

0.100 NA 1 1 1 0.100 5

ልዩ ፍላጎት ላለባቸው ተማሪዎች የሚደረጉ ሁለንተናዊ ድጋፎችን ማጠናከር፣

ኢኮኖሚያዊ ድጋፍ የተደረገላቸው ተማሪዎች በመቶኛ

0.100 100 100 100 96 0.10 5

ከታዳጊ ክልል ለሚመጡ ተማሪዎች የሚደረጉ ሁለንተናዊ ድጋፎችን ማጠናከር፣

ድጋፍ የተደረገላቸው ከታዳጊ ክልል የመጡ ተማሪዎች በመቶኛ

0.100 100 100 100 100 0.100 5

በስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ዙርያ በሚሰጡ ስልጠናዎች ላይ የሰልጣኝ ቁጥር ማሳደግ

በስ-ነምግባርና ፀረ- ሙስና ዙርያ ከተሰጡ ስልጠናዎች ተሳታፊ በ%

0.050 12 50 50 39.60 0.04 2

በኣከባቢ ጥበቃ ዙርያ የሚደረጉ የጥናትና ምርምር ስራዎች ቁጥር ማሳደግ

በኣከባቢ ጥበቃ ዙርያ የሚደረጉ የጥናትና ምርምር ስራዎች በቁጥር

0.189 0 1 1 1 0.189 9.45

በኣከባቢ ጥበቃ ዙርያ የሚደረጉ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች የተጠቃሚዎች ድርሻ ማሳደግ፣

በኣከባቢ ጥበቃ ዙርያ የሚደረጉ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረኮች የተጠቃሚዎች በቁጥር

0.141 7 28 28 5 0.03 1.50

በኣከባቢ ጥበቃ ዙርያ ንቁ ተሳታፊ የሆኑ ክለቦች ቁጥር ማሳደግ፡፡

በኣከባቢ ጥበቃ ዙርያ ንቁ ተሳታፊ የሆኑ ክለቦች በቁጥር

0.097 NA 32 32 18 0.05 2.5

Page 81: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

81

የስራ ሂደት ውጤታማነት ማሻሻል Po7

በተግባር ላይ የዋሉ የለውጥ መሳርያዎችን ኣጠናክሮ መቀጠልና ኣዳዲስ የለውጥ መሳርያዎችን መተግበር፣

በተግባር ላይ የዋሉ የለውጥ መሳርያዎችን በቁጥር

5%

2.160 4 4 4 3 1.62 32.40

72.2

የስራ ሂደቶች ስራቸውን በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ኣሰራር ስርዓት እንዲያከናውኑ ማድረግ፣

ኣውቶሜት የተደረጉ የስራ ሂደቶች በቁጥር

0.400 1 5 5 1 0.08 1.60

ያልተማከለ የኣሰራርስር ዓትመ ዘርጋትና ማጠናከር፣

ያልተማከለ የኣሰራር ስርዓት መሰረት የተዘረጉ የስራ ሂደቶች በ%

0.670 0 100 100 100 0.67 13.40

የስራ ሂደቶች ኣገልግሎት የሚሰጡበት ስታንዳርድ እንዲያዘጋጁና እንዲተገብሩ ማድረግ፡፡

የዜጎች ቻርተር ኣዘጋጅተው የተገበሩ የስራ ሂደቶች በመቶኛ

1.770 0 100 100 70 1.24 24.8

መሠረተ-ልማት ማስፋፋት Po8

ሰራተኞች በስታንዳርድ መሰረት ቢሮዎች እንዲያገኙ ማስቻል፣

ቢሮዎች ለአካዳሚክ ሰራተኞች ጥምርታ

9.0%

0.250 1:06 1:05 1:05 1:06 0.21 2.33

86.07

ቢሮዎች ለአስተዳደር ሰራተኞች ስፋት በካ.ሜ (m2)

0.300 4.5 5.5 5.5 4.7 0.26 2.89

ቢሮዎች ደረጃቸው የጠበቁ መሰረታዊ ግብአቶች (ወንበር፡ ጠረጴዛ፡ ፕሪንተር፡ የውስጥ-መስመር ስልክ፣ ኮምፒተር፡ ሸልፍ፡ ኢንተርኔትና ሌሎች) እንዲሟሉላቸው ማድረግ፣

ደረጃቸው የጠበቁ ቢሮዎች በ%

0.275 NA 25 25 30 0.33 3.67

መምህራን የዩኒቨርሲቲው መኖርያ ቤት እንዲያገኙ እድሎች ማመቻቸት፣

መኖርያ ቤት ያገኙ ሰራተኞች በ%

0.350 39.75 39.75 39.75 39.75 0.35 3.89

ለተማሪዎች አገልግሎት የሚሰጡ ካፍቴርያዎች ብዛታቸውና ደረጃቸውን ማሻሻል፣

የተማሪዎች ካፍተሪያዎች ብዛት በቁጥር

0.200 3 7 7 4 0.11 1.22

ደረጃቸው የጠበቁ የተማሪዎች መመገቢያ አዳራሽ በ%

0.200 66.67 66.67 66.67 66.67 0.20 2.22

የተማሪዎች መኖርያ ቤቶች (ዶርሚቶሪዎች) ስታንዳርድ በሚያሟላ መልኩ ማደራጀት፣

መኝታ ቤቶች ለተማሪዎች ጥምርታ በ% (1:4 ratio)

0.100 30 1:4 1:4 1:6 0.07 0.78

ለተማሪዎች አገልግሎት የሚሰጡና ደረጃቸውን የጠበቁ የስፖርት ማዘውተር ያማእከላትና ጂምናዝየሞች መገንባትና አገልግሎት

የስፖርት መስኮች ለተጠቃሚዎች ጥምርታ

0.100 5.4541666

67

5.45416666

7

5.454166667

5.454166667

0.1 1.11

Page 82: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

82

ማቅረብ፣

ለተማሪዎች አገልግሎት የሚሰጡ ደረጃቸውን የጠበቁ የመዝናኛ ማእከላት (ላውንጆች) መገንባት፣

ደረጃቸው የጠበቁ የተማሪዎች ላውንጆች በ%

0.200 0 37.5 37.5 23.42 0.12 1.33

የተማሪዎች ሽንትቤትና ሻወር አግልግሎቶች እንዲሰጡ ማድረግና አዳዲሶችን መገንባት፣

አገልግሎት የሚሰጡ ሽንት ቤቶች ለተማሪዎች ጥምርታ

0.200 1:107 1:50 1:50 1:50 0.20 2.22

አገልግሎት የሚሰጡ ሻወር ቤቶች ለተማሪዎች ጥምርታ

0.100 NA 1:150 1:150 1:150 0.10 1.11

በዩኒቨርሲቲው ውስጥ የሚኖረውን የውሃ አቅርቦት መጠን ማሳደግ፣

ለአንድ ተማሪ በቀን የውሃ ፍጆታ በሊትር

0.300 NA 30 30 20 0.20 2.22

በቂ የውሃ አቅርቦት ያላቸው የተማሪ መኖርያቤቶች (ዶርሚቶሪዎች) ቁጥር ማሳደግ፣

አገልግሎት የሚሰጥ የውሃ ቧንቧ ያላቸው የመኝታ ቤት ህንፃዎች በ%

0.100 NA 50 50 85 0.17 1.89

ለሰራተኞች አገልግሎት የሚሰጡና ደረጃቸውን የጠበቁ የስፖርተ ማዘውተርያና መዝናኛ ማእከላትን መገንባት፣

የስታፍ ስፖርት ማዘውተርያ ማእከላት በቁጥር

0.200 0 1 1 0 0 0

ደረጃቸው የጠበቁ ስታፍ ላውንጆች በቁጥር

0.400 0 1 1 1 0.40 4.44

ለሰራተኞች የሚያገለግሉ በቂየ ውሃ አገልግሎት ያላቸው መጸዳጃቤቶች ቁጥር ማሳደግ፣

አገልግሎት የሚሰጡ ሽንት ቤቶች ለሰራተኞች ጥምርታ

0.400 NA 1:50 1:50 1:50 0.40 4.44

አገልግሎት የሚሰጡ የውሃ ቧንቧ ያላቸው የቢሮ ህንፃዎች በ%

0.250 0 50 50 50 0.25 2.78

የኢንተርኔት አገልግሎት ባንድዊድዝ አቅም ማሳደግ፣

ባንድ ዊድዝ በሜጋ ባይት

0.400 120 140 140 250 0.71 7.89

ከኢንተርኔት አገልግሎት የተገናኙ የኢ.ኮ.ቴመሳርያዎች (ዴስክ-ቶፖችና ላፕቶፖች) ተደራሽነት ማሳደግ፤

የኢንተርኔት ሽፋን በ% 0.400 NA 80 80 80 0.40 4.44

የሽቦ-አልባ ኢንተርነት አገልግሎት ተደራሽነት (ለተማሪዎችና ሰራተኞች) ማሳደግ፤

የሽቦ አልባ ኢንተርኔት የተዘረጋላቸው ህንፃዎች በቁጥር

0.300 4 10 10 7 0.21 2.33

Page 83: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

83

ደረጃውን የጠበቀ የዩኒቨርሲቲው ድረ-ገፅ ማዘጋጀትና ለተገልጋዮች በቂና ወቅታዊ መረጃ እንዲያቀብማስቻል፣

ደረጃውን ጠብቆ የተዘጋጀ ድረ-ገፅ በቁጥር

0.200 0 1 1 1 0.20 2.22

በመማር-ማስተማር ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት የተሰማሩ የስራ-ክፍሎች የቪድዮ ኮንፈረንስ አገልግሎት እንዲያገኙ መደገፍ

የቪድዮ ኮንፈረስ አዳራሽ ያላቸው የስራ ሂደቶች በቁጥር

0.200 1 2 2 1 0.1 1.11

የዩኒቨርሲቲው ግቢምቹነትን ለማሻሻል የችግኞች የተከላና ዘለቄታ ማሻሻል፣

የተተከሉ ችግኞች በቁጥር

0.300 11000 75000 75000 12000 0.05 0.56

ከተተከሉ የፀደቁ ችግኞች በ%

0.300 NA 85 85 95 0.34 3.78

የዩኒቨርሲቲው ሰራተኞችና ተማሪዎች የአከባቢ ፅዳት እንዲሳተፉ መደገፍና መከታተል፣

በፅዳት ዘመቻ የተሳተፋ ሰራተኞች በ%

0.175 NA 100 100 32.82 0.06 0.66

በፅዳት ዘመቻ የተሳተፋ ተማሪዎች በ%

0.100 NA 70 70 33.17 0.05 0.55

ደረጃቸውን የጠበቁ አረንጓዴ አከባቢዎች (Green Area) ማስፋፋት፣

የአረንጓዴ አከባቢ ሽፋን በ% (ከጠቅላላ የአክሱም ዩኒቨርስቲ ስፋት በሄ.ር)

0.200 NA 20 20 10 0.1 1.11

ደረጃቸውን የጠበቁ የመኪናና እግረኛ መንገዶች ሽፋን ማሳደግ፣

ደረጃውን የጠበቀ መንገድ ሽፋን በ%

0.340 NA 30 30 30 0.34 3.78

ደረጃውን የጠበቀ የእግረኛ (ውስጥ ለውስጥ) መንገድ ሽፋን በ%

0.330 NA 50 50 50 0.33 3.67

የውሃ ተፋሰስ መሰረተ ልማት የማስፋፋት ስራዎች አጠናክሮ መቀጠል፣

የተፋሰስ ርዝመት በኪ/ሜ

0.330 NA 3 3 3 0.33 3.33

ለትራንስፖርት አግልግሎት የሚውሉ የተለያዩ መኪናዎች (ባስ፣መለስተኛና አነስተኛ) ቁጥር ማሳደግ፣

የአውቶብሶች ብዛት በቁጥር

0.200 14 16 16 17 0.21 2.33

የአነስተኛ መኪኖች ብዛት በቁጥር

0.200 30 36 36 31 0.17 1.89

የመኪኖች መጠልያ፣ ጋራዥና የነዳ ጅማደያ ግንባታ ማጠናቀቅና ማስጀመር፣

ደረጃው የጠበቀ ጋራጅ በቁጥር

0.200 0 1 1 0.80 0.16 1.78

ደረጃው የጠበቀ የነዳጅ ማደያ በቁጥር

0.200 0 1 1 0.50 0.1 1.11

መጠለያ ያገኙ ተሽከርካሪዎች በ%

0.200 27 80 80 80 0.2 2.22

የኤሌክትሪክ ሃይል አቅርቦት የኢሌክትሪክ አቅርቦት እድገት በ%

0.500 NA 10 10 5 0.25 2.77

Page 84: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

84

ማሳደግ

የመልካም አስተዳደርን ማሻሻል Po9

ግልፅነት፣ ተጠያቂነት፣ የሕግ የበላይነት እና ተሳታፊነት ማሳደግ፣

የቀነሰ የመምህራን ፍልሰት በመቶኛ

2%

0.600 12 8 8 9.18 0.52 26

68

ተከታታይ የመልካም አስተዳደር የንቅናቄ ፎረሞች ማዘጋጀት፣

የመልካም አስተዳደር ኢንዴክስ በመቶኛ

1.400 NA 5 5 3 0.84 42

መልካም አስተዳደር ለማስፈን የሚያስችሉ መመሪያዎችና የአሰራር ስታንዳርዶች ማዘጋጀትና ማሰራጨት

የዩኒቨርሲቲው ማ/ሰብ ለሚነሱ ቅሬታዎች አፋጣች መፍትሄ ማበጀት፣

የመልካም አስተዳደር ጉድለቶች ምክንያት ለሆኑ አካላት በህግ-ፊት ተጠያቂ ማድረግ፣

መልካም አስተዳደር በማስፈን ስራ ጉልህ ሚና የተጫወቱ ስራ-ክፍሎችና ግለሰቦች እውቅና መስጠት፡፡

መማርና እድገት

(30%)

የአመራር ብቃትን ማሳደግ Lo1

የ2009 ዓ.ም ለስራ-አመራሮች የአቅም ክፍተትን መሰረት ያደረገ ስልጠና ዕቅድ ማዘጋጀትና ስልጠና መስጠት፣

በለውጥ መሳርያዎች ዙርያ የሰለጠኑ ኣመራሮች በ%

8%

1.560 NA 100 100 65 1.01 12.63

73.64

በከፍተኛ አመራር ደረጃ ስልጠና የወሰዱ ኣመራሮች በ%

1.100 0 100 100 66.67 0.73 9.13

በመካከለኛ ኣመራር ደረጃ ስልጠና የወሰዱ ኣመራሮች በ%

1.400 0 100 100 80 1.12 14

በዝቅተኛ የኣመራር ደረጃ ስልጠና የወሰዱ ኣመራሮች በ%

1.600 0 100 100 71.67 1.45 18.13

የስራ-አመራርናመሪነትስልጠናናየመስክጉብኝትዕቅድማዘጋጀት

የተከናወኑት የልምድ ልውውጦች እና ቤንች ማርኪንግ በቁጥር

0.720 NA 1 1 1 0.72 9

የሰራተኞች እርካታ ደረጃ የመለካት ስራ መስራት፣

የሰራተኞች እርካታ ኢንዴክስ

0.760 NA 60 60 0 0 0

የአገልግሎት ዘመናቸውን ተከትሎ የአመራር ቦታዎችን መሙላት፣

የአገልግሎት ዘመን ማለቅን ተከትሎ የተሞሉ ቦታዎች በ%

0.400 NA 100 100 100 0.40 5

Page 85: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

85

ውክልናን ፍትሃዊ በሆነ መንገድ ማካሄድ፣

ስታፎችን ለማብቃት ፍትሓዊ በሆነ መንገድ የተሰጡት ውክልናዎች በ%

0.460 NA 100 100 100 0.46 5.75

የሰው ሃብት ልማትን ማጠናከር Lo2

የ2009 ዓ.ም የመምህራንና ድጋፍ- ሰጭ ሰራተኞች ልማት ዕቅድ ማዘጋጀት፣ መተግበር

የ3ኛ ድግሪ ትምህርት ዕድል ያገኙ መምህራን በቁጥር

17%

1.000 30 50 50 45 0.90 5.29

87.76

የ2ኛ ድግሪ ትምህርት ዕድል ያገኙ መምህራን በቁጥር

1.000 77 90 90 154 1.71 10.06

የ2ኛ ድግሪ ትምህርት ዕድል ያገኙ ድጋፍ- ሰጭ ሰራተኞች በቁጥር

0.250 10 10 10 16 0.40 2.35

የ1ኛ ድግሪ ትምህርት ዕድል ያገኙ ድጋፍ- ሰጭ ሰራተኞች በቁጥር

0.250 40 40 40 40 0.25 1.47

የመምህራን የኣካዳሚክ ስብጥር ማሳደግ

3ኛ ድግሪያላቸው መምህራን በቁጥር

1.500 3.30% 3.3 3.3 4.03 1.83 10.76

2ኛ ድግሪ ያላቸው መምህራን በቁጥር

1.500 58.90% 70.9 70.9 64.43 1.36 8.

1ኛ ድግሪያላቸው መምህራን በቁጥር

0.500 37.70% 25.8 25.8 31.54 0.41 2.41

አዲስና ነባር መምህራን የከፍተኛ ዲፕሎማ ፕሮግራም (HDP) እንዲከታተሉ በማድረግ የመምህርነት ብቃታቸውን ማሳደግ፣

HDP ሰርቲፋይድ የሆኑ መምህራን በቁጥር

0.600 NA 50 50 51 0.61 3.59

የመምህራን እጥረት ያለባቸው የትምህርት ዘርፎች ለመቅረፍ አዲስ ቅጥር በማካሄድ እንዲሟሉ ማድረግ፣

የተቀጠሩ መምህራን በቁጥር

1.250 32 278 278

255

1.15

6.76

የተጓደሉ የድጋፍ-ስራ መስኮች አዲስ ቅጥር፣ ዝውውርና የደረጃ እድገት በማካሄድ እንዲሟሉ ማድረግ

የተቀጠሩ የድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች በቁጥር

0.400 NA 120 120 443 1.48 8.71

ክፍተት መሰረት በማድረግ ስልጠናዎችን ማመቻቸት

ለመምህራን የተሰጡ ስልጠናዎች በቁጥር

0.500 10 10 10 12 0.60 3.53

ለድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች የተሰጡ ስልጠናዎች

0.200 NA 5 5 2 0.08 0.47

Page 86: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

86

በቁጥር

ክፍተት መሰረት በማድረግ ለሰራተኞች የተለያዩ ስልጠናዎች መስጠት

በተዘጋጁ ስልጠናዎች ተሳታፊ የሆኑ መምህራን በቁጥር

1.250 NA 400 400 220 0.69 4.06

በተዘጋጁ ስልጠናዎች ተሳታፊ የሆኑ ለድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች በቁጥር

0.200 NA 1000 1000 1340 0.27 1.59

የሰራተኞች የስራ ኣፈፃፀም እንዲያድግ ማድረግ

በስራ ኣፈፃፀማቸው ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ሰራተኞች በ%

1.275 NA 50 50 0 0 0

ሰራተኞች በዩኒቨርሲቲው አመካኝነት ለመኖርያ ቤት የሚሆን ቦታ እንዲያገኙ እድሎችማመቻቸት፣

ለመኖርያ ቤት መስርያ መሬት ያገኙ መምህራን በቁጥር

0.530 0 72 72 0 0 0

ሰራተኞችና ቤተሰቦቻቸው በዩኒቨርሲቲው ሪፈራል ሆስፒታል የህክምና አግልግሎት እንዲያገኙ እድሎች ማመቻቸት

በዩኒቨርሲቲው ሪፈራል ሆስፒታል የህክምና አገልግሎት ያገኙ ሰራተኞችና ቤተሰቦቻቸው በ%

0.500 NA 20 20 20 0.50 2.94

ለዩኒቨርሲቲው ሰራተኞች ቤተሰብ የትምህርት ቤት (community school) አግልግሎት መስሪያ የሚሆን መሬት መረከብ

ዩኒቨርሲቲው ለትምህርት ቤት መስሪያ የሚሆን የተረከበው የግንባታ ቦታ

0.500 0 1 1 0 0 0

የላቀ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ስራ-ክፍሎችና ግለሰቦች እውቅና መስጠትና ማበረታታት፣

የተሰጡ ሽልማቶች /እውቅናዎች ብዛት

0.745 0 1 1 0 0 0

መምህራንና ድጋፍ-ሰጭ ሰራተኞች ትምህርታዊ ጉዞ ማመቻቸት፣

የተከናወኑ ትምህርታዊ ጉዞዎች በቁጥር

0.170 0 2 2 1 0.09 0.53

የሰራተኛው የትምህርትና ቴክኖሎጂ ልማት ሰራዊት ግንባታን ማጠናከር

የመምህራን ኔትወርክ ብዛት በቁጥር

0.680 136 215 215 166 0.53 3.12

የድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ኔትወርክ ብዛት በቁጥር

1.075 240 264 264 149 0.61 3.59

ፐሮጅክቶች በተለያዩ ባለሞያዎች እንዲዘጋጁ ማበረታታት፣

በተለያዩ ባለሙያዎች የተዘጋጁ ፕሮጀክት ፕሮፖዛሎች በቁጥር

0.375 - 100 100 141 0.53 3.12

Page 87: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

87

በተለያዩ ባለሞያዎች የተዘጋጁ ፕሮጀክቶች ግራንት እንዲያገኙ ማመቻቸት፣

በባለሞያዎች ለተዘጋጁ ፕሮጀክቶች የተሰጠው ግራንት በ%

0.375 100 100 100 95.56 0.36 2.12

ከተለያዩ የሞያ ዘርፎች በመጡ አሰልጣኞች ለመምህራን የሪሰርች ስልጠና መስጠት

ከተለያዩ የሞያ ዘርፎች በመጡ አሰልጣኞች በሪሰርች ዙርያ ለመምህራን የተሰጠ ስልጠና በቁጥር

0.375 NA 4 4 6 0.56 3.29

የመረጃ መረብ ቴክኖሎጂአጠቃቀማችንን ማሻሻል Lo3

የስራ ሂደቶች ፍጥነትና ውጤታማነት ለማሻሻል በመረጃ መረብ ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ላይ የተለያዩ ስልጠናዎችን ማመቻቸት፣

በኢ.ኮ.ቴ ዙርያ ስልጠና የተሰጣቸው ሰራተኞች በ%

5%

3.000 NA 10 10 6.25 1.88 37.60

77.60

የመረጃ መረብ ተጠቅመው ስራቸውን የሚያከናውኑ የስራ ሂደቶችን ማበራከት፡፡

ኢ.ኮ.ቴ ተጠቅመው ስራቸውን ያከናወኑ ሰራተኞች በ%

2.000 NA 60 60 60 2 40

የ2009 በጀት ዓመት አማካይ ውጤት 82.05

ማሳሰብያ

● ይህ /-/ የሚያመላክተው በአመቱ ያልታቀዱና ያልተከናወኑ ስራዎች ናቸው።

● 0 ማለት በአመቱ የታቀዱና ያልተከናወኑ ስራዎች ናቸው።

● የ2009 በጀት ዓመት አማካይ ውጤት 82.05 በመቶ ሆኗል።

Page 88: አክሱም ዩኒቨርሲቲ - Aksum University · v መግቢያ አክሱም ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አዋጅ ቁጥር 650/2001 እና

88