10
0913-94-87-23 Fax. 058-771-17-64 269 E-mail: [email protected] Website: www.dmu.edu.e ዯብረ ማር ቆስ ዩኒቨርሲቲ ዜናመጽሄት Debre Markos University Newsletter የ ዴህ ረ ምረ ቃ ተዯረገ በዯብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የ ኮር ፖሬት ኮሙኒ ኬሽን ዲይሬክቶሬት በ የ ሦስ ት ወር የ ሚታተም Quarterly Newsletter Published by the Corporate Communications Directorate ቅጽ-2 ቁጥር -14 ከሏምላ 2004 - መስ ከረ ም 2ዏዏ 5 .Volume-2Number- 14 July- September 2012 የ ዴህ ረ ምረ ቃ ትምህ ር ት ፕሮግራሞች ዝግጅት መጠና ቀቁ ተገ ሇ ፀ ዯብረ ማር ቆስ ዩኒቨርሲቲ በስምንት ፕሮግራሞች ዴህ ረ ምረ ቃ ትምህ ር ት አጠና ቆ ተማሪ በ መቀበ ሌ ሊይ መሆኑ ተገ ሇ ፀ ፡ ፡ እንዯ ዩኒቨርሲቲው የ ዴህ ረ ምረ ቃ ኮላጅ ዱን አቶ ንጉሴ ምትኩ ገሇፃ ዩኒቨርሲቲ 2ዏዏ 4 .. ማጠና ቀቂያ ሊይ በዘ ጠኝ ፕሮግራሞች ትምህ ር ት ትምህ ር ት ተቀርጾ ውይይት ተካሂድባቸዋሌ፡ ፡ ሥር ዓተ ትምህ ር ቶቹ የ ተቀረ ፁት በእንግሉዝኛ ቋንቋ ማስ ተማር (TEFL)በእንግሉዝኛ ስነ ጽሁፌ (Litrary Study)በአካባቢና መሬት (Environment Resource በዞ ልጂ (Ecological and Systemic በማኔ ጅመን ትና ቢዝነ ስ (Business Adminstration)በ አ ካውን ቲን ግና (Accounting Finance)በእንስሳት (Animal Nutrition and Food Technology)በእጽዋት ሳ ይን ስ (Crop Irrigation) እና ማህበ ረ ሰ ብ ጤና አጠባበቅ Health) ትምህ ር ቶች ነው፡ ፡ በ አ ሁኑ ስአትም ስርዓተ ትምህ ር ቶቹ ከአካባቢና አስተዲዯር ትምህ ር ት በቀር ሁለም ሇዩኒቨርሲቲው ቀርበው ፀ ዴቀዋሌ፡ ፡ እንዯ የ ዴህ ረ ምረ ቃ ፕሮግራሞቹ በኤክስቴንሽን /በ ማታው / ፕሮግራም ተማሪ ዎችን ተቀብል ማሰ ሌጠን በ ቀጣይም በክረምቱ እና በመዯበኛው ትምህ ር ት ፕሮግራም ማሰ ሌጠን ይጀምራሌ፡ ፡ የ ዴህ ረ ምረ ቃ ፕሮግራሞቹን ሇ መጀመር የ ተማሪዎች ምዝገ ባ እየተካሄዯ በተገ ኘው መረ ጃ ከተወሰኑ ትምህ ር ት ክፌልች በቀር በቂ ቁጥር ያሇው ተማሪ በዚህም የ ተማሪዎች ምዝገ ባ እና የ ውዴዴር ፇተና እንዯተጠናቀቀ ትምህ ር ቱ ይጀምራሌ፡ ፡ እንዯገ ሇፁትም የ ትምህ ር ት ፕሮግራሞቹን ሇ መጀመር ከጤና ሳ ይን ስ ትምህ ር ት በቀር በቂ የ መማሪያ ቁሳቁሶች እና መምህ ራን አ ለ፡ ፡ የጤና ሳ ይን ስ ትምህርቶችን ዩኒቨርሲቲው አ ሁን ያ ለትን ሀ ኪሞች እና ላልች ሀ ኪሞችን በእንግዴነ ት እ ን ዯሚቀጥሌ ታውቋሌ፡ ፡ ዩ ኒ ቨ ር ሲቲው 2ዏዏ 6 .. ተጨማሪ ፕሮግራሞችን በፉዚክስና በኬሚስ ትሪ እና በ ሳ ይኮልጂ ትምህ ር ት ክፌልች ሇመክፇት የስርዓተ እ ን ዯሚጀመር ሇ ማወቅ ተችሎሌ፡ ፡ በውስ ጥ ገ ፆ ቻችን የ ሳ ይን ስ ቴክኖልጂና ኢኖቬሽን ፖሉሲ ገሇፃ ተዯረገ …………………………………….. 2 በካይዘን ፅንሰ ሃሳብ እና አተገባበር ዙሪ ያ ያተኮረ ስ ሌጠና ተሰጠ ……………………………. 3 የ ምርት ዘርፌ ቢዝነ ስ ስ ራዎች ዲይሬክቶሬት ሦስ ት ትራክተሮችን 3.4 ሚሉዮን ብር በሊይ ገዛ …………………………………………. 4 ትምህርት ጨርሰው ሇመጡና አ ዱስ ሇ ተቀጠሩ መምህ ራን ስ ሌጠና ተሰጠ ………………………………………… 5 የ ምርምርና ማህበ ረ ሰ ብ አገ ሌግልት ዲይሬክተር የ ዯብረ ማር ቆስ ዩኒቨርሲቲ አዯባባይን አሰራ………………………………………. 6 በ ሌማት ዱሞክራሲና የ ሃ ይማኖት አክራሪነ ት ዙሪ ያ ያተኮረ ስ ሌጠና ተሰጠ ………………….. 6 የ ዯብረ ማር ቆስ ዩኒቨርሲቲን 2005 .እቅዴ በተሳካና በውጤታማነ ት ሇመፇፀ ም የ ሚያስችሌ ስ ሌጠና ተሰጠ …………………........... 7 የ ዯብረ ማር ቆስ ዩኒቨርሲቲ ዌብ ፖር ታሌ ሥሌጠና ተሰጠ ……………………………………… 8 አ ዱስ ሇ ተቀጠሩ መምህራን የ እ ን ግሉዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ ስ ሌጠና ተሰጠ …………………… 9 የ ብረ ማር ቆስ ዩኒቨርሲቲ በ ጠቅሊ ይ ሚኒ ስትር መሇ ስ ዜናዊ ህሌፇተ ህይወት የ ተሰማውን ጥሌቅ ሏዘ ን ገሇፀ ……………………………………… 1 የ ዯብረ ማር ቆስ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ በክቡር ጠቅሊ ይ ሚኒ ስትር መሇ ስ ዜናዊ ህሌፇተ ህ ይወት የ ተሰማቸውን ጥሌቅ ሀዘን የ ክብር መዝገ ብ ሊይ ገ ሌፀ ዋሌ………………………………….. 1አቶ ንጉሴ ምትኩ የ ዴህ ረ ምረ ቃ ኮላጅ ዱን

ዯብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ - dmu.edu.et · የማስተማሪያ ዘዳና የተከታታይ ምዘና በቂ ግንዛቤ እንዱኖራቸው ሇማዴረግ ፣

  • Upload
    others

  • View
    55

  • Download
    0

Embed Size (px)

Citation preview

Page 1: ዯብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ - dmu.edu.et · የማስተማሪያ ዘዳና የተከታታይ ምዘና በቂ ግንዛቤ እንዱኖራቸው ሇማዴረግ ፣

0913-94-87-23 Fax. 058-771-17-64 269 E-mail: [email protected] Website: www.dmu.edu.e

ዯብረማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ ዜናመጽሄት Debre Markos University

Newsletterዯብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ

የ ዴህረ ምረቃ

የ ሳይንስ ቴክኖልጂና ኢኖቬሽን ፖሉሲ

ገ ሇፃ ተዯረገ

በዯብረማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ

የ ኮርፖሬት ኮሙኒኬሽን ዲይሬክቶሬት በየ ሦስት ወር የ ሚታተም

Quarterly Newsletter Published by the Corporate

Communications Directorate

ቅጽ-2 ቁጥር-14 ከሏምላ 2004 - መስከረም 2ዏዏ5 ዓ.ም Volume-2Number- 14 July- September 2012

የ ዴህረ ምረቃ ትምህርት ፕሮግራሞች ዝግጅት መጠናቀቁ ተገ ሇፀ

ዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ በስምንት ፕሮግራሞች ዴህረ ምረቃ ትምህርት ሇመጀመር ዝግጅቱን አጠናቆ ተማሪ በመቀበሌ ሊይ መሆኑ ተገ ሇፀ ፡ ፡ እንዯ ዩኒ ቨርሲቲው የ ዴህረ ምረቃ ኮላጅ ዱን አቶ ንጉሴ ምትኩ ገ ሇፃ ዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ በ2ዏዏ4 ዓ.ም. ማጠናቀቂያ ሊይ በዘጠኝ ፕሮግራሞች ትምህርት ሇመጀመር ስርአተ ትምህርት ተቀርጾ ውይይት ተካሂድባቸዋሌ፡ ፡

ሥርዓተ ትምህርቶቹ የ ተቀረፁት በእንግሉዝኛ ቋንቋ ማስተማር (TEFL)፣ በእንግሉዝኛ ቋንቋ ስነ ጽሁፌ (Litrary Study)፣ በአካባቢና መሬት ሀብት አስተዲዯር (Environment and

Resource Management)፣ በዞልጂ (Ecological and

Systemic Zology)፣ በማኔጅመንትና ቢዝነ ስ አስተዲዯር (Business

Adminstration)፣ በአካውንቲንግና ፊይናንስ (Accounting and

Finance)፣ በእንስሳት ስነ ምግብ (Animal Nutrition and

Food Technology)፣ በእጽዋት ሳይንስ (Crop Irrigation) እና ማህበረሰብ ጤና አጠባበቅ (Public Health) ትምህርቶች ነ ው፡ ፡ በአሁኑ ስአትም ስርዓተ ትምህርቶቹ ከአካባቢና መሬት ሀብት አስተዲዯር ትምህርት በቀር ሁለም ሇዩኒ ቨርሲቲው ቀርበው ፀዴቀዋሌ፡ ፡ እንዯ አቶ ንጉሴ ገ ሇፃ የ ዴህረ ምረቃ ፕሮግራሞቹ በኤክስቴንሽን /በማታው/ ፕሮግራም ተማሪዎችን ተቀብል ማሰሌጠን የ ሚጀምር ሲሆን በቀጣይም በክረምቱ እና በመዯበኛው ትምህርት ፕሮግራም ማሰሌጠን ይጀምራሌ፡ ፡

የ ዴህረ ምረቃ ፕሮግራሞቹን ሇመጀመር የ ተማሪዎች ምዝገ ባ እየ ተካሄዯ ሲሆን እስከ አሁን በተገ ኘው መረጃ ከተወሰኑ ትምህርት ክፌልች በቀር በቂ ቁጥር ያሇው ተማሪ መመዝገ ቡ ታውቋሌ፡ ፡ በዚህም የ ተማሪዎች ምዝገ ባ እና የ ውዴዴር ፇተና እንዯተጠናቀቀ ትምህርቱ ይጀምራሌ፡ ፡ አያይዘው እንዯገ ሇፁትም የ ትምህርት ፕሮግራሞቹን ሇመጀመር ከጤና ሳይንስ ትምህርት በቀር በአሁኑ፣ ሰዓት በቂ የ መማሪያ ቁሳቁሶች እና መምህራን አለ፡ ፡ የ ጤና ሳይንስ ትምህርቶችን ሇመጀመርም ዩኒ ቨርሲቲው አሁን ያለትን ሀኪሞች እና ላልች ሀኪሞችን በእንግዴነ ት በመጋበዝ ትምህርቱ እንዯሚቀጥሌ ታውቋሌ፡ ፡ ዩኒ ቨርሲቲው በ2ዏዏ6 ዓ.ም. ተጨማሪ ፕሮግራሞችን በሒሣብ፣ በፉዚክስና በኬሚስትሪ እና በሳይኮልጂ ትምህርት ክፌልች ሇመክፇት የ ስርዓተ ትምህርት ጥናት እንዯሚጀመር ሇማወቅ ተችሎሌ፡ ፡

በውስጥ ገ ፆቻችን

የ ሳይንስ ቴክኖልጂና ኢኖቬሽን ፖሉሲ ገ ሇፃ

ተዯረገ …………………………………….. 2

በካይዘን ፅ ንሰ ሃሳብ እና አተገ ባበር ዙሪያ ያተኮረ

ስሌጠና ተሰጠ……………………………. 3

የ ምርት ዘርፌ ቢዝነ ስ ስራዎች ዲይሬክቶሬት ሦስት

ትራክተሮችን ከ3.4 ሚሉዮን ብር በሊይ

ገ ዛ…………………………………………. 4

ትምህርት ጨርሰው ሇመጡና አዱስ ሇተቀጠሩ መምህራን

ስሌጠና ተሰጠ………………………………………… 5

የ ምርምርና ማህበረሰብ አገ ሌግልት ዲይሬክተር የ ዯብረ

ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ አዯባባይን

አሰራ………………………………………. 6

በሌማት ዱሞክራሲና የ ሃይማኖት አክራሪነ ት ዙሪያ ያተኮረ

ስሌጠና ተሰጠ………………….. 6

የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲን የ 2005 ዓ.ም እቅዴ

በተሳካና በውጤታማነ ት ሇመፇፀም የ ሚያስችሌ ስሌጠና

ተሰጠ …………………........... 7

የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ዌብ ፖርታሌ ሥሌጠና

ተሰጠ……………………………………… 8

አዱስ ሇተቀጠሩ መምህራን የ እንግሉዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ

ስሌጠና ተሰጠ…………………… 9

የ ብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በጠቅሊይ ሚኒስትር መሇስ

ዜናዊ ህሌፇተ ህይወት የ ተሰማውን ጥሌቅ ሏዘን

ገ ሇፀ……………………………………… 1ዏ

የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ በክቡር ጠቅሊይ ሚኒስትር መሇስ ዜናዊ ህሌፇተ ህይወት የ ተሰማቸውን

ጥሌቅ ሀዘን የ ክብር መዝገ ብ ሊይ

ገ ሌፀዋሌ………………………………….. 1ዏ

አቶ ንጉሴ ምትኩ የ ዴህረ ምረቃ ኮላጅ ዱን

Page 2: ዯብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ - dmu.edu.et · የማስተማሪያ ዘዳና የተከታታይ ምዘና በቂ ግንዛቤ እንዱኖራቸው ሇማዴረግ ፣

ዯብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ዜና መፅሄት Debre Markos University Newsletter

2

ቅጽ-2 ቁጥር-14 ከሏምላ 2004 - መስከረም 2ዏዏ5 ዓ.ም Volume-2 Number- 14 July- September 2012

የ ኢፋዱሪ ሳይንስ የ ቴክኖልጂና ኢኖቬሽን ፖሉሲ ሇዯብረ

ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ መምህራንና ሰራተኞች ገ ሇፃ

ተዯረገ ፡ ፡

በፖሉሲ ገ ሇፃ ፕሮግራሙ እንዯተገ ሇፀው ሀገ ራችን

በዋናነ ት በግብርና መር የ ኢንደስትሪ ሌማት ሊይ ያተኮረ

የ ኢኮኖሚ ሌማት ፖሉሲ በመተግበር ሊይ እንዯምትገ ኝና

ባሇፈት አመታት በተከታታይ ባሇሁሇት አሀዝ እዴገ ት

የ ተመዘገ በ መሆኑን የ እዯገ ቱም ዋነ ኛ ምንጭም በግብርናው

ዘርፌ የ ተገ ኘው የ ተሻሇ አፇፃ ፀም እንዯነ በር

ተገ ሌጿሌ፡ ፡

የ ተመዘገ በው ዕዴገ ት ሰፉ መሰረት ያሇውና የ በርካታ

የ ሌማት እንቅስቃሴዎች ውጤት ሲሆን በሂዯትም የ ሀገ ሪቱ

ኢኮኖሚ ከግብርና መር ወዯ ኢንደስትሪ መር እንዱሸጋገ ር

መዋቅራዊ ሇውጥ ሇማምጣት ምቹ ሁኔታ እየ ፇጠር

ይገ ኛሌ፡ ፡ ስሇሆነ ም ጠንካራ ሀገ ራዊ የ ቴክኖልጂ አቅም

እስካሌተገ ነ ባ ዴረስ የ ሀገ ሪቱ የ ኢኮኖሚ እዴገ ት

በዘሊቂነ ት ሉቀጥሌ እንዯማይቻሌ ግሌጽ ነ ው፡ ፡ በመሆኑም

ሀገ ራችን ሇሳይንስ ቴክኖልጅና ኢኖቬሽን ትኩረት መስጠት

እንዲሇበት የ ሚያመሇክት ነ ው፡ ፡

የ ፖሉሲው አሊማ ከዴህነ ት ተሊቃ መካከሇኛ ገ ቢ ያሊት

ሀገ ርን ሇመገ ንባት የ ተቀመጠውን ሀገ ራዊ ራዕይ ታሳቢ

በማዴረግ ሇዚህ ስኬት ሀገ ራችን የ ሚያስፇሌጓትን ውጤታማ

የ ሆኑ የ ውጭ ቴክኖልጂዎችን ሇማፇሊሇግ፣ ሇመምረጥ፣

ሇማስገ ባት፣ ሇማሊመዴና ሇመጠቀም የ ምታዯርጋቸውን

ጥረቶች ማነ ሳሳት፣ መምራት፣ ማስተባበርና መዯገ ፌ

የ ሚያስችሌ ሀገ ራዊ ማዕቀፌ በመፌጠር ሊይ ያነ ጣጠር

ነ ው፡ ፡ ይህን እውን ሇማዴረግም ብሄራዊ የ ኢኖቬሽን

ስርዓት በመዘርጋት በሥርአቱና ባሇዴርሻ አካሊት መካከሌ

የ ሚዯረገ ውን መስተጋብር ማጠናከርና መዯገ ፌ አስፇሊጊ

ነ ው፡ ፡

ፖሉሲው አጠቃሊይ አቅጣጫዎችንና ዋና ዋና የ ማስፇፀሚያ

ስትራቴጅዎችን የ ያዘ ሲሆን ከባሇዴርሻ አካሊት ጋር

በተዯረጉ ተከታታይ ውይይቶች የ ተዘጋጀና የ ዲበረ ሰነ ዴ

መሆኑ ተገ ሌጿሌ፡ ፡

የ ፖሉሲውን ገ ሇፃ ያዯረጉት ከኢፋዳሪ ሳይንስና ቴክኖልጂ

ሚንስቴር የ መጡ ሁሇት ባሇሙያዎች ናቸው፡ ፡

በካይዘን ፅ ንሰ ሃሳብ እና አተገ ባበር ዙሪያ

ያተኮረ ስሌጠና ተሰጠ

ሇዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ ከፌተኛ አመራሮች፣ ዱኖች፣

ዲይሬክተሮች፣ የ ሥራ ሂዯት ኃሊፉዎች እና ፀሏፉዎች

በካይዘን ጽንሰ ሃሳብና አተገ ባበር ዙሪያ ያተኮረ

ስሌጠና ተሰጠ፡ ፡

የ ፖሉሲ ገ ሇፃ ው በተካሄዯበት ሰዓት

Page 3: ዯብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ - dmu.edu.et · የማስተማሪያ ዘዳና የተከታታይ ምዘና በቂ ግንዛቤ እንዱኖራቸው ሇማዴረግ ፣

ዯብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ዜና መፅሄት Debre Markos University Newsletter

3

ቅጽ-2 ቁጥር-14 ከሏምላ 2004 - መስከረም 2ዏዏ5 ዓ.ም Volume-2 Number- 14 July- September 2012

የ ስሌጠናው ዋና ዓሊማ በቴክኒክና ሙያ ትምህርት ኮላጆች

ያሇውን የ ካይዘን ጥሩ ተሞክሮ ወዯ ከፌተኛ ትምህርት

ተቋማት ሇማሸጋገ ር ነ ው፡ ፡ ዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲም

ያለትን ወርክሾፖች፣ ቤተሙከራዎች፣ ንብረት ክፌልች እና

ቤተ መጽሀፌቶች በአግባቡ አዯራጅቶ ፇጣን ቀሌጣፊና ወጭ

ቆጣቢ አገ ሌግልት በመስጠት ዯንበኞችን ከማርካት

በተጨማሪም ምቹ እና ማራኪ የ ሆነ የ ስራ አካባቢ

ሇመፌጠር እንዯ ሆነ ታውቋሌ፡ ፡ ካይዘን ምርቶቻችንንም

ይሁን አገ ሌግልት አሰጣጣችንን በጥራት በምርታማነ ትና

በዋጋ እንዯሚያሻሽሌና እንዯሚሇውጥ ሇማወቅ ተችሎሌ፡ ፡

የ ካይዘን ስሌጠና በዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ መሰጠቱ

የ መማር ማስተማር ሒዯቱ ባለት ቤተሙከራዎች እና

ወርክሾፖች በመታገ ዝ ተግባር ተኮር ትምህርት በጥራት

እንዱሰጥ ከማስቻለም በሊይ የ ዩኒ ቨርሲቲው ተመራማሪዎች

ሇሚያካሂዯቸው ምርምሮች ቤተሙከራዎች በአግባቡ

ተዯራጅተው አገ ሌግልት እንዱሰጡና የ ምርምሩን ስራ

እንዱያግዙ ከማዴረግም በተጨማሪ ያለንን እና የ ላለንን

ሃብቶች ሇይተን አውቀን ወዯ ስራ እንዴንገ ባ ምቹ ሁኔታ

በመፌጠር የ ዩኒ ቨርሲቲውን ተሌኮ ሇማሳካት እንዯሚያስችሌ

ተገ ሌጿሌ፡ ፡

ዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ አዱስ ዩኒ ቨርሲቲ ከመሆኑ

አንፃ ር ይህ ስሌጠና በአሁኑ ሰዓት መሰጠቱ ትክክሌ

እንዯሆነ የ ተጠቆመ ሲሆን ያለንን ሀብቶች በስርአት

ሰብስበን በአግባቡና በትክክሌ ጥቅም ሊይ ሇማዋሌ

እንዴንችሌ፣ ሇዩኒቨርሲቲው አገ ሌግልት እሚገ ዙትን

ንብረቶች ብሌሽት እንዲይዲረጉና የ ሚወገ ደ ንብረቶች

ካለም መመሪያው በሚፇቅዯው መሰርት ሇማከናወን

እንዯሚያስችሌ ተጠቁሟሌ፡ ፡

ስሌጠናው የ ተሰጠው ከባ/ዲር ቴክኒክና ሙያ ኮላጅ በመጡ

ሁሇት ባሇሙያዎች ሲሆን ከተሳታፉዎች የ ተሇያዩ ጥያቄዎች

ተነ ስተው ምሊሽ ተሰጧቸዋሌ፡ ፡

የ ምርት ዘርፌ ቢዝነ ስ ስራዎች ዲይሬክቶሬት

ሦስት ትራክተሮችን ከ3.4 ሚሉዮን ብር በሊይ

ገ ዛ

የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ ምርት ዘርፌ ቢዝነ ስ ስራዎች

ዲይሬክቶሬት በኢንቪስትመንት ሇሚቀበሊቸው የ እርሻ

መሬቶች አገ ሌግልት የ ሚውለ ሦስት ትራክተሮችን ከ3.4

ሚሌዮን ብር በሊይ ገ ዛ ፡ ፡

የ ተገ ዙት ትራክተሮች ባሇመቶ የ ፇረስ ጉሌበት ያሊቸው

ሲሆኑ ሁሇት ባሇ አራት ዱስክ ማረሻ እና ሁሇት ባሇ

ሃያ ስምንት ዱስክ መከስከሻ እንዱሁም ፀ ረ አረምና ፀ ረ

ተባይ ኬሚካሌ መርጫ የ ሚገ ጠምባቸው ናቸው፡ ፡ ግዥው

ሁሇት የ ትራክተር ተጐታች ጋሪዎች እንዱሁም አንዴ

የ ትራክተር ቦቲ ጨምሮ እንዯሚያካትት ታውቋሌ፡ ፡

ትራክተሮች የ ተገ ዙበት ዋና ዓሊማ የ ምርት ዘርፌ ቢዝነ ሥ

ሥራዎች ዲይሬክተር የ እርሻ ቦታዎችን በኢንቨስትመንት

የ ስሌጠና ተሳታፉዎች በተግባር ሥራ ሊይ

ተገ ዝተው የ መጡ ትራክተሮች

Page 4: ዯብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ - dmu.edu.et · የማስተማሪያ ዘዳና የተከታታይ ምዘና በቂ ግንዛቤ እንዱኖራቸው ሇማዴረግ ፣

ዯብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ዜና መፅሄት Debre Markos University Newsletter

4

ቅጽ-2 ቁጥር-14 ከሏምላ 2004 - መስከረም 2ዏዏ5 ዓ.ም Volume-2 Number- 14 July- September 2012

ከማቻከሌ ወረዲ /1ዏዏ/ መቶ ሄክታር እንዱሁም ከባሶ

ሉበን ወረዲ /5ዏዏዏ/ አምሥት ሺህ ሄክታር በመቀበሌ

ሜካናይዝዴ እርሻዎችን ሇማስጀመር በማሰብ ሲሆን በእርሻ

ቦታዎች የ ሰሉጥ የ ቦልቄ፣ የ በቆልና የ ስንዳ ሌማቶችን

በማሌማት በሚቀጥለት አስር አመታት ውስጥ

የ ዩኒ ቨርሲቲውን ሃምሳ ፐርሰንት ወጭ ሇመሸፇን በማቀዴ

ነ ው፡ ፡

በኢንሸስትመንት ሇማሌማት በሁሇቱ ወረዲዎች ሇተጠየ ቁት

ሠፊፉ የ እርሻ ቦታዎች በአሁኑ ሠዓት ከወረዲ

ኢንቨስትመንት ጽህፇት ቤት እና ከዞን ኢንቨስትመንት

ቢሮም ሇሁሇቱ የ ኢንቨስትመንት ቦታዎች ፇቃዴ በማግኘት

አስፇሊጊ ስራዎች እየ ተሰሩ መሆኑን የ ተጠቆመ ሲሆን

ከክሌሌ ኢንቨስትመንት ቢሮ ፇቃዴ እንዯተገ ኘ በቀጥታ

ወዯ ሥራ እንዯሚገ ባ ተገ ሌጿሌ፡ ፡

የ ምርት ዘርፌ ቢዝነ ስ ስራዎች ዲይሬክቶሬት ዲይሬክተር

እነ ዚህን ሰፊፉ የ ኢንቨስትመንት ሥራዎች ሇማከናወን

ይረዲው ዘንዴ ዲይሬክቶሬቱን በሠው ሏይሌና በቁሳቁስ

እንዱሁም በመስክ መሳሪያዎች የ ማዯራጀት ሒዯቱ

በዩኒቨርስቲው የ ከፌተኛ አመራር ትኩረት ተሰጥቶት

እየ ተሰራ ነ ው፡ ፡ ዲይሬክቶሬቱን በቅርበትና በውጤታማነ ት

ሇመምራት እንዱቻሌም በቢዝነ ስና ሌማት ምክትሌ

ፕሬዚዲንት ስር እንዯተዯራጀ ሇማወቅ ተችሎሌ፡

ትምህርት ጨርሰው ሇመጡና አዱስ ሇተቀጠሩ

መምህራን ስሌጠና ተሰጠ

ሁሇተኛና ሦስተኛ ዴግሪ ትምህርታቸውን በሀገ ር ውስጥና

በውጭ ሀገ ር ዩኒ ቨርሲቲዎች ሲከታተለ ሇቆዩና በዝውውርና

በቅጥር ወዯ ዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ ሇመጡ መምህራን

ስሌጠና ተሰጠ፡ ፡

እንዯ ዩኒ ቨርሲቲው የ ስሌጠና ኦፉሰር ወ/ሮ የ ሽመቤት

ዯምሴ ገ ሇፃ ስሌጠናው ሇስምንት ቀን የ ሚቆይ ሲሆን

የ ሚያተኩረው መምህራን ስሇሞጁሊራይዜሽን ግንዛቤያቸውን

እንዱያሰፈና የ ትምህርት ስርዓቱን በአግባቡ እንዱተገ ብሩ

ሇማዴረግ፣ የ ዩኒ ቨርሲቲውን ህግና ዯንብ አሰራር ግንዛቤ

እንዱኖራቸው ሇማዴረግ፣ መምህራን ተግባር ተኮር

የ ማስተማሪያ ዘዳና የ ተከታታይ ምዘና በቂ ግንዛቤ

እንዱኖራቸው ሇማዴረግ ፣ የ እንግሉዝኛ ቋንቋ ችልታቸውን

ሇማዲበር ይረዲ ዘንዴ የ እንግሉዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ

ስሌጠና እንዯተካተተ የ ስሌጠና ኦፉሰሯ ገ ሌፀዋሌ፡ ፡

ዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ የ ሞጁሊር የ ትምህርት አሰጣጥን

በኢትዮጵያ ከጀመሩ ዩኒ ቨርሲቲዎች አንደ ነ ው፡ ፡

የ ትምህርት አሰጣጡ በዩኒቨርሲቲው መሰጠት ከጀመረ ሁሇት

አመታትን ያሳሇፇ ሲሆን በአሁኑ ሰዓትም ሌምደን

ሇተሇያዩ ዩኒ ቨርሲቲዎች እያካፇሇ ያሇበት ሁኔታ ሊይ

እንዲሇ ይታወቃሌ፡ ፡

ሇመምህራን ስሇሞጁሊር ስርአተ ትምህርት አወቃቀር፣

ይዘት ምዘና አፇፀ ፀምና አተገ ባበር ግንዛቤ ማስጨበጥ

ያስፇሇገ ው በዘንዴሮው አመት በሁለም ኮላጆች ህግና

ቴክኖልጂን ጨምሮ የ ሞጁሊር ስርዓተ ትምህርት ተግባራዊ

ስሇሚዯረግ የ ጠሇቀ ግንዛቤ ሇመምህራን በመፌጠር ሇመማር

ማስተማሩ ስራ ውጤታማነ ት የ በኩሊቸውን እንዱወጡ

ሇማስቻሌ ነ ው፡ ፡ የ ሞጁሊር ስርዓተ ትምህርት ተማሪዎች

በመማር ማስተማሩ የ ነ ቃ ተሣትፍ እንዱኖራቸው፣

የ ስሌጠና አሰጣጡ ከፉሌ ገ ጽታ

Page 5: ዯብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ - dmu.edu.et · የማስተማሪያ ዘዳና የተከታታይ ምዘና በቂ ግንዛቤ እንዱኖራቸው ሇማዴረግ ፣

ዯብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ዜና መፅሄት Debre Markos University Newsletter

5

ቅጽ-2 ቁጥር-14 ከሏምላ 2004 - መስከረም 2ዏዏ5 ዓ.ም Volume-2 Number- 14 July- September 2012

የ መምህራንና ተማሪዎች ትስስርን ሇመጨመር፣ ተማሪዎች

አንዴ ኮርስ ብቻ በአንዴ ጊዜ ስሇሚወስደ

እንዲይጨናነ ቁና በትምህርታቸው ሊይም ሙለ ጊዜያቸውንና

ጥረታቸውን እንዱያውለ ስሇሚያዯርግ፣ ዴጋፌ የ ሚሹ

ተማሪዎችን ሇመሇየ ትና ሇማብቃት ስሇሚረዲ፣ ተግባር

ተኮር ትምህርት አሰጣጥን ስሇሚያበረታታ፣ መምህራን

ተከታታይ ምዘና በመስጠት ተማሪዎች በየ ጊዜው

እንዱያሸሽለ በማዴረግ ግብረ መሌስ እንዱሰጥ

ስሇሚያዯርግ ከነ ባሩ የ መማር ማስተማር ዘዳ የ ተሻሇና

ውጤታማ መሆኑ ተገ ሌጿሌ፡ ፡

የ ምርምርና ማህበረሰብ አገ ሌግልት ዲይሬክተር

የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ አዯባባይን አሰራ

የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ ምርምርና ማህበረሰብ

አገ ሌግልት ዲይሬክቶሬት ዲይሬክተር የ ዯብረ ማርቆስ

ዩኒ ቨርሲቲ አዯባባይን ከዯብረ ማርቆስ ከተማ አገ ሌግልት

ጽ/ቤት ጋር በመነ ጋገ ር በዯብረ ማርቆስ ከተማ አሰራ፡ ፡

እንዯ ዩኒ ቨርሲቲው የ ማህበረሰብ አገ ሌግልት ኦፉሰር አቶ

ወርቅነ ህ ፌስሃ ገ ሇፃ ዲይሬክቶሬቱ ይህን ስራ የ ሰራው

ሇዯብረ ማርቆስ ከተማ ውበት ሇመስጠት እንዱሁም

የ ዩኒ ቨርሲቲውን ማህበረሰብ ተኮር ተሌዕኮና አሊማ

አጉሌቶ ያሳያሌ ከሚሌ እሳቤ በመነ ሳት ነ ው ብሇዋሌ፡ ፡

በከተማው ቆዲ ተራ አካባቢ የ ሚገ ኘውን አዯባባይ

ዯረጃውን በጠበቀ መሌኩ በብረት በማሳጠርና ውስጣዊ

እዴሳት በማዴረግ እንዱሁም የ አዯባባዩን ውበት በመጠበቅ

ከ9ዏ ሺ ብር በሊይ በመመዯብ የ ዯብረ ማርቆስ

ዩኒ ቨርሲቲ አዯባባይን የ ማህበረሰብ አገ ሌግልቱ

አሰርቷሌ፡ ፡

የ ማህበረሰብ አገ ሌግልት መስጠት የ ዩኒ ቨርሲቲው አንደ

ተሌዕኮ መሆኑን የ ገ ሇፁት የ ማህበረሰብ አገ ሌግልት

ኦፉሰሩ ዲይሬክቶሬቱ ከአሁን በፉት የ ዯብረ ማርቆስ

ከተማን ዯረጃውን የ ጠበቀ የ ዯረቅና ፌሳሽ ቆሻሻ

ማስወገ ጃ ባሇቤት ሇማዴረግ በሚዯረገ ው ርብርብ የ በኩለን

አስተዋጽኦ ሇማበርከት ከቴክኖልጅ ኮላጅና ከአካባቢ

ጥናት ትምህርት ክፌሌ በተውጣጡ ባሇሙያዎች በፕሮጀክት

አዋጭነ ት፣ አካባቢያዊ ተጽዕኖ ግምገ ማ እና የ ዱዛይን

ጥናት ሊይ የ ማማከር አገ ሌግልት እንዯሰጠ ገ ሌፀዋሌ፡ ፡

በሌማት ዱሞክራሲና የ ሃይማኖት አክራሪነ ት ዙሪያ

ያተኮረ ስሌጠና ተሰጠ

ሇዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ መምህራን እና ሰራተኞች

በሌማት ዱሞክራሲና የ ሃይማኖት አክራሪነ ት ዙሪያ ያተኮረ

ስሌጠና ተሰጠ፡ ፡

የ ስሌጠናው ዋና አሊማ የ ዩኒ ቨርሲቲው ማህበረሰብ

በሃይማኖት ስም የ ሚንቀሳቀሱና አፌራሽ የ ፖሇቲካ አጀንዲ

ያሊቸውን ቡዴኖች በንቃት እንዱከሊከሌ ሇማስቻሌና

የ ዕዴገ ትና ትራንስፍርሜሽን ጉዟችን በአክራሪዎች

እንዲይዯናቀፌ ሇማዴረግ እንዯሆነ ተገ ሌጿሌ፡ ፡

የ ተሰራው የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ አዯባባይ

Page 6: ዯብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ - dmu.edu.et · የማስተማሪያ ዘዳና የተከታታይ ምዘና በቂ ግንዛቤ እንዱኖራቸው ሇማዴረግ ፣

ዯብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ዜና መፅሄት Debre Markos University Newsletter

6

ቅጽ-2 ቁጥር-14 ከሏምላ 2004 - መስከረም 2ዏዏ5 ዓ.ም Volume-2 Number- 14 July- September 2012

ስሌጠናውን የ ሰጡት የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ

አስተዲዯርና ተማሪዎች ጉዲይ ም/ፕሬዚዲንት አቶ

ኃይሇየ ሱስ ውደ እንዯገ ሇፁት በኢፋዱሪ ሕገ መንግስት

ዜጐች ማንኛውንም እምነ ት የ መከተሌ መብት ያሊቸውሲሆን

ሃይማኖቶች እኩሌ መሆናቸው የ ተረጋገ ጠ ነ ው፡ ፡

መንግስትና ሃይማኖት አንደ በላሊው ጉዲይ ጣሌቃ

እንዯማይገ ባ ዯንግጓሌ ብሇዋሌ፡ ፡

እንዯ አቶ ኃይሇየ ሱስ ገ ሇፃ የ ሃይማኖት አክራሪነ ት

ማሇት የ ራስን የ እምነ ት ነ ፃ ነ ት ሇማስከበር የ ላሊውን

የ እምነ ት ነ ፃ ነ ት እንዱሸራረፌ፣ እንዱዯፇቅ፣ እንዱታፇን

ማዴረግ፣ የ ተሇየ እምነ ት ያሊቸውን ሰዎች ሏቀኛ አማኞች

አይዯለም ብል መፇረጅ፣ የ ላሊውን የ እምነ ት ነ ፃ ነ ት

በመሸራረፌ በማቋሸሽና በማፇን የ ራስን እምነ ት ማስፊፊት

ነ ው፡ ፡ የ ሃይማኖት አክራሪነ ት መሰረታዊ የ ዱሞክራሲ

መርህ በሃይማኖት ሽፊን የ ሚንዴ፣ ፀ ረ ዱሞክራሲ፣ ፀ ረ

ሌማት እና ፀ ረ ሰሊም ነ ው በማሇት ገ ሌጸዋሌ፡ ፡

በመጨረሻም አቶ ኃይሇየ ሱስ እንዯገ ሇፁት ሇሃይማኖት

አክራሪነ ት የ ሚያጋሌጡን ዴህነ ትና ኋሊቀርነ ት፣ ኪራይ

ሰብሳቢነ ት፣ የ ዱሞክራሲ ባህሌ አሇመዲበር፣ የ አክራሪነ ት

እንቅስቃሴን የ ሚያራግቡ የ ፖሇቲካ ኃይልች መኖር

እንዯሆኑ አብራርተዋሌ፡ ፡

ስሌጠናው ወቅቱን የ ጠበቀና ያሊወቅነ ውን ያሳወቀን ነ ው

በማሇት የ ገ ሇፁሌን አንዲንዴ ሰሌጣኞች የ ህዲሴ ጉዟችን

በሃይማኖት አክራሪነ ት እንዲይሰናከሌ እያንዲንደ

የ ዩኒ ቨርሲቲው ማህበረሰብ ከፌተኛ ኃሊፉነ ት አሇበት

በማሇት ገ ሌፀውሌናሌ፡ ፡

የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲን የ 2005 ዓ.ም

እቅዴ በተሳካና በውጤታማነ ት ሇመፇፀም

የ ሚያስችሌ ስሌጠና ተሰጠ

የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲን የ 2005 ዓ.ም እቅዴ

በተሳካና በውጤታማነ ት ሇመፇፀም የ ሚያስችሌ ስሌጠና

ተሰጠ፡ ፡ ስሌጠናው መስከረም 15 በይፊ ተጀምሮ እስከ

19/2005 ዓ.ም ተካሂዶሌ፡ ፡

በስሌጠናው መክፇቻ ሊይ የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ

ፕሬዚዲንት አቶ ይሌቃሌ ከፊሇ እንዯገ ሇፁት ዩኒ ቨርሲቲው

ባሇፇው 2004 ዓ.ም በርካታ ጠንካራና አርአያ ሉሆኑ

የ ሚችለ ሥራዎች ቢኖሩትም እቅደን ሙለ በሙለ በተሳካ

ሁኔታ ፇፅሟሌ ማሇት እንዯማይቻሌ አስታውሰዋሌ፡ ፡ እንዯ

እርሳቸው ገ ሇፃ ይህ ሥሌጠና ያስፇሇገ በት ምክንያት

በዩኒቨርሲቲው የ ሥራ አፇፃ ፀም ሊይ የ ታዩ ጠንካራ

ተሞክሮዎችን ይበሌጥ አጠናክሮ ሇመቀጠሌና ቀዯም ሲሌ

የ ነ በሩ ችግሮችን በመቅረፌ በተሻሇ ሇመፇፀም በመታቀደ

ነ ው፡ ፡ በመሆኑም ሁለም የ ዩኒ ቨርሲቲው መምህራንና

የ ስሌጠናው ከፉሌ ገ ጽታ

የ ስሌጠናው ከፉሌ ገ ፅታ

Page 7: ዯብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ - dmu.edu.et · የማስተማሪያ ዘዳና የተከታታይ ምዘና በቂ ግንዛቤ እንዱኖራቸው ሇማዴረግ ፣

ዯብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ዜና መፅሄት Debre Markos University Newsletter

7

ቅጽ-2 ቁጥር-14 ከሏምላ 2004 - መስከረም 2ዏዏ5 ዓ.ም Volume-2 Number- 14 July- September 2012

ሠራተኞች ሇእቅደ ስኬት ከወዱሁ በንቃትና በስፊት

በመሳተፌ የ ተሻሇ መነ ሳሳትን ፇጥረው መንቀሳቀስ

ይጠበቅባቸዋሌ ብሇዋሌ፡ ፡

በስሌጠናው ሊይ የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ ሥራ አመራር

ቦርዴ አባሊትን ጨምሮ ከ 700 በሊይ የ ዩኒ ቨርሲቲው

መምህራንና ሠራተኞች ተሳትፇዋሌ፡ ፡ ሥሌጠናው

በተካሄዯባቸው አራት ቀናት ሀገ ር አቀፌ የ ከፌተኛ

ትምህርት የ 2004 እቅዴ አፇፃ ፀም ግምገ ማና ሉወሰደ

የ ሚገ ባቸው ሌምድች፣ የ ከፌተኛ ትምህርት የ 2005 እቅዴ

እና የ መምህራንና ሠራተኞች ሚና፣ የ ዯብረ ማርቆስ

ዩኒ ቨርሲቲ የ 2004 ዓ.ም እቅዴ አፇፃ ፀም ግምገ ማ፣

የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ የ 2005 ዓ.ም እቅዴ

ትውውቅ እንዱሁም ሌማት፣ ዱሞክራሲና የ ሀይማኖት

አክራሪነ ት በሚለ ርዕሰ

ጉዲዮች ሊይ ሰፉ ውይይት ተካሂዶሌ፡ ፡ በስሌጠናው

ማጠቃሇያ ሊይም ሁለም የ ዩኒ ቨርሲቲው ማህበረሰብ ሇእቅደ

ስኬት በተጠናከረ መሌኩ እንዯሚሰሩ ገ ሌፀዋሌ፡ ፡

የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ ዌብ ፖርታሌ ሥሌጠና ተሰጠ

የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ ዌብ ፖርታሌ ሥሌጠና

ከዩኒቨርሲቲው ኮላጆች፣ ዲይሬክቶሬቶች እንዱሁም የ ስራ

ሂዯቶች ሇተውጣጡ ሰራተኞች ተሰጠ፡ ፡

እንዯ ዩኒ ቨርሲቲው አይሲቲ ዲይሬክቶሬት ዲይሬክተር አቶ

ፊሲካ ተስፊዬ ገ ሇፃ ስሌጠናው የ ሚያተኩረው በዋነ ኝነ ት

በዲይሬክቶሬቱ የ ተዘጋጀውን የ ዩኒ ቨርሲቲውን ዌብ ፖርታሌ

ማስተዋወቅና ስሇ አጠቃቀሙ ገ ሇፃ በመስጠት ግንዛቤ

መፌጠር መሆኑን ገ ሌፀዋሌ፡ ፡

እንዯ ዲይሬክተሩ ገ ሇፃ የ ዌብ ፖርታለ ጥቅም በዋነ ኛነ ት

መረጃን በዩኒቨርሲቲው ውስጥ በተቀሊጠፇ መሌኩ እርስ

በእርስ ሇመሇዋወጥ የ ሚያስችሌ ሲሆን በተጨማሪም

መረጃዎችን ከአንዴ ኮምፒውተር ወዯ ላሊ ኮምፒውተር

በፌሊሽ ዱስክና በመሳሰለት ሇመሇዋወጥ ሲሞከር

የ ሚኖረውን የ ኮምፒውተር ቫይረስ ስርጭት ሇመቀነ ስ

አይነ ተኛ ፊይዲ እንዲሇው አክሇው አብራርተዋሌ፡ ፡

በስሌጠናው ከ6ዏ በሊይ የ ዩኒ ቨረሲቲው ሰራተኞች

የ ተሳተፈ ሲሆን ከስሌጠናው በኋሊ በስሌጠናው የ ተሳተፊ

ሰዎች የ የ ክፌሊቸውን የ መረጃ መሇዋወጫ ሳይት በመፌጠር

በክፌለ ውስጥ የ ሚኖረውን የ መረጃ ሌውውጥ የ ተፊጠነ

እንዱሆን ያስችሊቸዋሌ ተብሎሌ፡ ፡

በመጨረሻም አቶ ፊሲካ እንዯገ ሇፁት የ ዩኒ ቨርሲቲው

ማህበረሰብ ዌብ ፖርታለን ሇመጠቀም http//

my.Dmu.edu.et ውስጥ በመግባት በክፌለ

በሚፇጠረው ሳይት መሰረት አባሌ በመሆን መጠቀም

እንዯሚችሌ ተገ ሌጿሌ፡ ፡

አዱስ ሇተቀጠሩ መምህራን የ እንግሉዝኛ ቋንቋ

ማሻሻያ ስሌጠና ተሰጠ

በዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ አዱስ ሇተቀጠሩ መምህራን

የ እንግሉዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ ስሌጠና ተሰጠ፡ ፡

ዩኒ ቨርሲቲው የ እን ገ ሉዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ ፕሮግራም

ኦፉሰር አቶ ዘሊሇም ብርሀኑ ገ ሇፃ ስሌጠናው የ አዱስ የ ስሌጠናው ከፉሌ ገ ጽታ

Page 8: ዯብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ - dmu.edu.et · የማስተማሪያ ዘዳና የተከታታይ ምዘና በቂ ግንዛቤ እንዱኖራቸው ሇማዴረግ ፣

ዯብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ዜና መፅሄት Debre Markos University Newsletter

8

ቅጽ-2 ቁጥር-14 ከሏምላ 2004 - መስከረም 2ዏዏ5 ዓ.ም Volume-2 Number- 14 July- September 2012

ተቀጣሪ መምህራንን የ ክፌሌ ውስጥ እንግሉዝኛ አጠቃቀም

ሇማሳዯግ የ ሚረዲ ነ ው፡ ፡

ስሌጠናው በዩኒቨርሲቲው የ ስሌጠና ኦፉሰር የ ተዘጋጀ

ሲሆን የ እንግሉዝኛ ቋንቋ ማሻሻያ ፕሮግራም ኦፉስ

ከእንግሉዝኛ ቋንቋ ትምህርት ክፌሌ ጋር በመተባበር

ተሰጥቷሌ፡ ፡

በስሌጠናው ሊይ መምህራን በተናጠሌ ሰፉ ውይይት እና

የ ተግባር ሌምምዴ አዴርገ ዋሌ፡ ፡ በስሌጠናው ሊይ 5ዏ

ያህሌ አዱስ መምህራን ተሳትፇዋሌ፡ ፡

ከስሌጠናው ተሳታፉዎች ውስጥ 2ዏ በመቶ ያህለ ሴቶች

ናቸው፡ ፡

እንዯ አቶ ዘሊሇም ገ ሇፃ የ እንግሉዝኛ ማሻሻያ ስሌጠናው

በቀጣይም የ ፌሊጐት ዲሰሳ እየ ተዯረገ ሇላልች ነ ባር እና

አዱስ ተቀጣሪ መምህራን እንዯሚሰጥ ሇማወቅ ተችሎሌ፡ ፡

የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በጠቅሊይ ሚኒስትር

መሇስ ዜናዊ ህሌፇተ ህይወት የ ተሰማውን ጥሌቅ

ሏዘን ገ ሇፀ

የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ በጠቅሊይ ሚኒስትር መሇስ

ዜናዊ ህሌፇተ ህይወት የ ተሰማውን ጥሌቅ ሏዘን በከተማው

የ ተክሇሃይማኖት አዯባባይ በተዘጋጀ የ ሃዘን መግሇጫ

ፕሮግራም ሊይ ገ ሇፀ ፡ ፡

በሀዘን መግሇጫ ፕሮግራሙ የ ሀዘን መሌዕክታቸውን

ያስተሊሇፈት አቶ ኃይሇየ ሱስ ውደ የ ዯብረ ማርቆስ

ዩኒ ቨርሲቲ አስተዲዯርና የ ተማሪዎች ጉዲይ ምክትሌ

ፕሬዚዲንት እንዲለት በጠቅሊይ ሚኒስትር መሇስ ዜናዊ

ህሌፇተ ህይወት መሊው የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ

ተማሪዎች፣ ሰራተኞችና መምህራን በአጠቃሊይ በአስዯንጋጭ

መሪር የ ሃዘን ዴባብ ውስጥ መሆናቸውን ገ ሌፀው

እርሳቸውን በአካሌ ብናጣቸውም ስራቸው ዘወትር ከእኛ

ጋር ይኖራሌ በማሇት ገ ሌፀዋሌ፡ ፡ ሇመሊው የ ኢትዮጵያ

ህዝብ፣ ሇወዲጅ ዘመድቻቸውና ቤተሰቦቻቸው መጽናናትን

እንዱያገ ኙም ተመኝተዋሌ፡ ፡

ጠቅሊይ ሚኒስትር መሇስ ዜናዊ የ ሀገ ሪቱ ከፌተኛ

ትምህርት ተቋማት የ ምርምርና ስርፀት ማዕከሌ ሆነ ው

የ ስሌጠናው ከፉሌ ገ ጽታ አቶ ኃይሇየ ሱስ ውደ የ ሏዘን መሌክታቸውን ሲያስተሊሌፈ

Page 9: ዯብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ - dmu.edu.et · የማስተማሪያ ዘዳና የተከታታይ ምዘና በቂ ግንዛቤ እንዱኖራቸው ሇማዴረግ ፣

ዯብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ዜና መፅሄት Debre Markos University Newsletter

9

ቅጽ-2 ቁጥር-14 ከሏምላ 2004 - መስከረም 2ዏዏ5 ዓ.ም Volume-2 Number- 14 July- September 2012

ሇሀገ ሪቱ ሌማት ተጨባጭ አስተዋጽኦ ሉያበረክቱ የ ሚችለ

ፖሉሲዎችና ስትራቴጅዎችን እንዱነ ዯፈ አመራር

መስጠታቸውንና ተገ ቢውን ዴጋፌ ማዴረጋቸውን

በዩኒቨርሲቲው ስራ አመራርና ቦርዴ ስም መሌእክታቸውን

አስተሊሌፇዋሌ፡ ፡

በፕሮግራሙ የ ዩኒ ቨርሲቲው መምህራን፣ ሰራተኞች፣

የ ክረምት መርሀ ግብር ተማሪዎች፣ የ ዯብረ ማርቆስ ከተማ

ነ ዋሪዎች፣ የ መንግስታዊ መስሪያ ቤት ሰራተኞች፣ የ ንግደ

ማህበረሰብና አርሶ አዯሮች የ ተሇያዩ መፇክሮችን በመያዝ

መሌዕክታቸውን አስተሊሌፇዋሌ፡ ፡

የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒ ቨርሲቲ ማህበረሰብ በክቡር

ጠቅሊይ ሚኒስትር መሇስ ዜናዊ ህሌፇተ ህይወት

የ ተሰማቸውን ጥሌቅ ሀዘን የ ክብር መዝገ ብ ሊይ

ገ ሌፀዋሌ

የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ መምህራን፣ ሰራተኞችና ተማሪዎች

በክቡር ጠቅሊይ ሚኒስትር መሇስ ዜናዊ ዴንገ ተኛ ህሌፇተ

ህይወት የ ተሰማቸውን ሃዘን በዩኒቨርሲቲው ውስጥ በተዘጋቸው

የ ክብር መዝገ ብ ሊይ ገ ሌፀዋሌ፡ ፡

ያነ ጋገ ርናቸው የ ዩኒ ቨርሲቲው የ ቢዝነ ስና ሌማት ም/ፕሬዚዲንት

ድ/ር ሞሊ አዱሱ እንዯገ ሇፁት ክቡር

ጠቅሊይ ሚኒስትር መሇስ ዜናዊ ሇኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦችና

ህዝቦች አንዴነ ት፣ የ ሀይማኖት እኩሌነ ት፣ የ ዱሞክራሲ

አንዴነ ትና የ ሰባዊ መብቶች መከበር ከፌተኛና ግንባር ቀዯም

ሚና የ ተጫዎቱ ታሊቅ መሪ ነ በሩ፡ ፡ በዚህም ሀገ ራችን

ከነ በረችበት የ ዴህነ ትና የ ኋሊ ቀርነ ት አረንቋ የ ሚያሊቅቁ

ፖሉሲዎችንና ስትራቴጂዎችን በማመንጨትና በመተግበር ፇጣንና

ቀጣይነ ት ያሇው ሌማት እንዴታስመዘግብ ዯከመኝ ሰሇቸኝ ሳይለ

የ ሰሩ ታሊቅ መሪ ነ በሩ፡ ፡

አያይዘውም ክቡር ጠቅሊይ ሚኒስትር መሇስ ከወጣትነ ት ዘመናቸው

ጀምሮ ያሇ እረፌት ሇሰፉው የ ኢትዮጵያ ህዝብ ጥቅም ሲሰሩ

የ ቆዩ ሲሆን ሇዘመናት ስር ሰድ የ ነ በረውን ዴንቁርና

በማስወገ ዴ የ እውቀት ብርሃን እንዱስፊፊ ሰፉ ጥረት

አዴርገ ዋሌ፡ ፡ በአጠቃሊይም ክቡር ጠቅሊይ ሚኒስትር መሇስ

ሀገ ራችንን በአፌሪካም ሆነ በዓሇም አቀፌ ዯረጃ ተዯማጭ

እንዴትሆን ያስቻለ መሪ ነ በሩ፡ ፡ ክቡር ጠቅሊይ ሚኒስትር

መሇስ ዜናዊን የ ሚያክሌ ብሩህና አስተዋይ አዕምሮ ያሇው መሪ

ማጣት

ከፌተኛ ጉዲት ቢሆንም ሁለም የ ዩኒ ቨርሲቲው ማህበረሰብና መሊው

የ ኢትዮጵያ ህዝብ በጠቅሊይ ሚኒስትሩ ህሌፇት የ ተሰማውን መሪር

ሀዘን እርሳቸው የ ጀመሩትን የ ሌማትና የ ዱሞክራሲ ጉዞና ራዕይ

ዕውን በማዴረግ ሉገ ሌጽ ይገ ባዋሌ ብሇዋሌ፡ ፡

የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ የ ተማሪዎች ህብረት ፕሬዚዲንት

የ ሆነ ው ተማሪ ብሩህ አሇምነ ው በበኩለ በክቡር ጠቅሊይ

ሚኒስትር መሇስ ዴንገ ተኛ ሞት የ ተሰማውን መሪር ሃዘን ገ ሌጾ

መጭው ትውሌዴ የ ተጀመሩ የ ሌማትና የ ዱሞክራሲ ስራዎችን

በማስቀጠሌ የ ጠቅሊይ ሚኒስትሩን ራዕይ ዕውን ሇማዴረግ

ከምንጊዜውም በሊይ መረባረብ ይጠበቅበታሌ ብሎሌ፡ ፡

ድ/ር ሞሊ አዱሱ ተማሪ ብሩህ አሇምነ ው

Page 10: ዯብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ - dmu.edu.et · የማስተማሪያ ዘዳና የተከታታይ ምዘና በቂ ግንዛቤ እንዱኖራቸው ሇማዴረግ ፣

ዯብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ዜና መፅሄት Debre Markos University Newsletter

10

ቅጽ-2 ቁጥር-14 ከሏምላ 2004 - መስከረም 2ዏዏ5 ዓ.ም Volume-2 Number- 14 July- September 2012

በተመሳሳይ ዜና የ ዯብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ

በተክሇሃይማኖት አዯባባይ በተካሄዯው ህዝባዊ የ ሃዘን መግሇጫ

ፕሮግራም የ ተሳተፇና በግቢው ውስጥም የ ክቡር ጠቅሊይ

ሚኒስትሩን ስራዎች የ ሚያስታውስ “ዝክረ መሇስ” ፕሮግራም

ያዘጋጀ ሲሆን ሌዩ ሌዩ መጣጥፍችና የ ሻማ ማብራት ስነ ስርዓት

መካሄደን ሇማወቅ ተችሎሌ፡ ፡

የ ሻማ ማብራት ሥነ -ስርዓቱ ሲካሄዴ