78

100th Edition 3 DINQ magazine May 2011 100 May 2011.pdf · • ልቦለድ፣ ግጥሞች፣ አባባሎች • ስፖርት እና ሌሎችም በርካታ ጠቃሚ ምንባቦችን

Embed Size (px)

Citation preview

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 2 መቶኛ ዕትም

100th Edition 3 DINQ magazine May 2011

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 4 መቶኛ ዕትም

100th Edition 5 DINQ magazine May 2011

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 6 መቶኛ ዕትም

BUSINESS PAGE Alarm Service 29 Alteration 43 Auto Service 35-37 Bakery (Cake) 9 Beauty salon 54-56 Blinds 47 Construction Heating, and Electric 47-48 Credit card Mach. 56 Direct TV 42 Driving School 37 Electronics and Luggage sale 32, 33 Gift to Ethiopia 29 Insurance 61-62 Internet service 59 Lawyer & advisor 2/69 Medical , dental, Chiropractor 71/73 & inside back cover Money transfer 5,8, Real Estate 76 Restaurants and shops 7 - 28 Room for rent 57 Schools 58-59 Shipping service 48 Signs 58 Tax and accounting 64-67 Travel Agents 51-52 Towing 37 Video, Decoration, wedding hall, and Photo > » middle page, 42-45 ____________________

በውስጥ ገጾች • መጣጥፎች • የምክር አምዶች • አስደናቂ ታሪኮች • የናንተ ደብዳቤዎች • ቀልዶች • ትምህርታዊ ታሪኮች • አዝናኝ ጽሁፎች • የልጆች አምድ • የታሪክ ዓምድ • ልቦለድ፣ ግጥሞች፣ አባባሎች • ስፖርት እና ሌሎችም በርካታ ጠቃሚ ምንባቦችን ያገኛሉ፡፡

100th Edition 7 DINQ magazine May 2011

Continued to page 23

(By Mahlet Endale, PhD) [email protected]

When it comes to addic-tion, there can be a psychological or physical addiction. With psychologi-cal addiction, your mind becomes addicted to the behavior so you feel unsettled or crave the behavior or substance. An example of this might be an addiction to nail biting. With a physical addiction your body be-comes dependent on the substance and you will get very sick if not die if you were to suddenly stop using

the substance without a doctor’s help. In regard to pornography or sex addiction – researchers are at times divided as to whether this is a psycho-logical addiction or a physical addiction. For the longest time, physi-cians and mental health professionals said mari-juana does not create a physical addiction. How-ever, less than a month ago my office was visited by representatives from a

doctor when going through detox. This is done for drug and alcohol addicts because the process of the drug/alcohol leaving their body makes the patient very sick. According to alcohol-treatment-info.com here is what mild to moderate symp-toms of detox look like for alcohol addiction:

• Loss of appetite

substance abuse treatment facility. They informed our staff that for the first time they have to monitor patients going through detoxification (also known as detox) for marijuana. Detox is the proc-ess where a person stops us-ing a substance altogether and their body purges the last remaining amounts of the substance out of the body. Doctors have designed a treatment for physical addic-tion where a patient is moni-tored and/or sedated by a

Understanding the Difference Between Substance Abuse and Addiction:

(Part 2)

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 8 መቶኛ ዕትም

100th Edition 9 DINQ magazine May 2011

(ገሞራው ዘደቡብ Aትላንታ) __________

ጫማና Eግር

“ሁላችንም Eኮ ጫማና Eግር ነን?” Aለ Aንድ የማውቀው ሰው ድንገት። ምን ለማለት Eንደፈለገ Aልገባኝም። ከሰላምታ በፊት Eንዲህ ያለበትን ምክንያትና ምን ለማለት Eንደፈለገ ጠየኩት። “Aየህ ..” Aለ፣ “.. Aየህ፣ Aግር ጫማ የሚጠልቅለት Eሾህ Eንዳይወጋው፣ Eንቅፋት Eንዳይመታው፣ ማታ በውርጭ ቀን በጸሃይ Eንዳይጠበስ ነው። ጫማ በበኩሉ ደግሞ Eግርን ይፈልጋል፣ Eግር ባይኖር ጫማን ማን ይፈልገዋል? ጫማ በየቦታው Eየታየ፣ Aቤት ሲያምር የሚባለው፣ በየቦታው Eየዞረ የሚታየው በ Eግር ምክንያት ነው። ጫማም Eግርን ፣ Eግርም ጫማን ይፈልጉታል..” “ስለዚህ?” Aልኩት ጣልቃ ገብቼ። “.. ሰለዚህማ ሁላችንም የAንድ Aገር ልጆች፣ በስደት ያለን ሁሉ Eርስ በርስ Eንፈላለጋለን፣ Aንዱ ያላንዱ መኖር Aይችልም፣ Eንጀራ ብንጋግር፣ ጥሬ ሥጋ ብንሰቅል ማን ይበላልናል? የኛው ሰው Aይደል? .. ደግሞስ ተጠቃሚው ፣ የኛ ሰው ጥሬ ሥጋ ባያቀርብ፣ Eንጀራ ባይጋግር ምን ይበላ ነበር? Aንዱ ያላንዱ መኖር Aይችልም። ያ ብቻም Aይደለም..” ሊቀጥል ሲል Aቋረጥኩት። “ስለዚህ Eንደጫማና Eግር Aንዳችን ያለሌላችን Aንኖርም Eያልክ ነው” Aልኩት።

“Aዎ .. Aንዳችን ያላንዳችን መኖር Eንደማንችል ማወቅ ግን Aቅቶናል። Eግር ጫማን ሲንቅና ሲያንቋሽሽ፣ ጫማም Eግርን ሲተችና ሲያጣጥል ይታያል። የኛ ባህላችን ለየት ያለ ነው፣ በቀላሉ የውጭ Aገሮቹ “ሲስተም” ውስጥ ለመግባት Aይፈቅድልንም። 40 ዓመት Aሜሪካ ብንቆይ ፣ Aሁንም ያለ Eንጀራና ጥሬ ሥጋ መኖር Aንችልም፣ በጉራጊኛው ተውረግርገን፣ በOሮሚኛው ካልዘለልን የጨፈርን Aይመስለንም። Eስቲ Aስበው .. የሌሎች Aገር ሰዎች Aርባ ዓመት ቀርቶ ገና 7 ሰAት ሲቆዩ ከዚህ Aገር ነገር ጋር ተደባልቀው የኔ የሚሉትን ነገር ይረሱታል። Eኛ ግን ጫማና Eግር ነን ..” ቀጠለ። “በሌላ በኩል ጫማ Eግርን ይሸከማል፣ ነገር ግን Eግርም ጫማን ይሸከማል፣ Eኛም Aንዳችን ሌላችንን Eየተሸከምን ነው የምንኖረው። ስንራመድ Eግራችን Aንድ ጊዜ መሬት ይረግጣል፣ Aንድ ጊዜ ደግሞ Aየር ላይ ይውላል። መሬት ስንረግጥ ጫማ Eግርን፣ Aየር ላይ Eግራችን ሲወጣ ደግሞ Eግር ጫማን ይሸከማሉ። ሁለቱም ሥራቸውን Aወቀው ይኖራሉ። Aንዳቸው የሌላውን ድካም Aያጣጥሉም። ጫማም Eኔ ብቻ ሁሌ Eየተሸከምኩህ .. ሊል Aይችልም። Eግርም ጫማን Eኔ ብቻ .. ሊለው Aይችልም። Eኛም Aንዳችን ሌላውን የተሸከምን ቢመስለን፣ Eሱም በተራው Eኛን Eየተሸከመ ነው። የሚያዋጣን ርስ በርስ ድርሻችንን Aውቀን፣ ተከባብረን፣ የAንዱን ጥረት ሌላው Eያደነቀ፣ Aንዱ ለሌላው Eንቅፋት ሳይሆን፣ የሌላው ውበት የሱም ውበት ፣ የሌላው ማግኘት የሱም ማግኘት፣ የሌላው መታወቅ የሱም መታወቅ፣ የሌላው ማደግ የሱም ማደግ ሆኖ ማሰብ ይገባል። ..” ይህ ወዳጄ ጥያቄ Eንኳን Eንድጠይቅ ፋታ Aልሰጠኝም። የሚፈልገውን ተናገሮ ሄደ። Eኔም ለማለት የፈለገው ስለገባኝ፣ Eኔ ጫማ ብሆን Eግር Eንደማን ይሆኑ? ወይም Eኔ Eግር ብሆን ጫማዎቹ Eነማን ይሆኑ? Eያልኩ ማሰብ ቀጠልኩ።

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 10 መቶኛ ዕትም

100th Edition 11 DINQ magazine May 2011

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 12 መቶኛ ዕትም

ይ ህንን ቃል የተናገረው Iየሱስ ክርስቶስ ነው። ታሪኩ Eንደሚለው Aንዱ መንግስተ ሰማያት ለመግባት

ምን ማድረግ Eንዳለበት ጠየቀው። Eሱም Aንዳንድ ማድረግ ያለባቸውን ነገሮች ቢነገረው፣ መልሶ “Eሱን ሁሉ ከልጅነቴ ጀምሮ ጠብቄያለሁ” ሲል መለሰ። ያን ጊዜ Eንግዲያውስ ያለህን ሁሉ ጥለህ ተከተለኝ - ገንዘብህን ለቸገረው፣ ወርቅህን ላጣው ስጥና ባዶ Eጅህን ተከተለኝ.. Aለው። ያን ጊዜ ነገሩ ከባድ ሆነበትና ሰውየው Aዘነ። ከዚህ ምንባብ ማውጣት የፈለግኩት ብዙዎቻችን ከጀርባችን ያለውን ሳንጥል፣ የተሸከምነውን Aመል፣ የተሸከምነውን ተንኮል፣ የተሸክምነው የሌላ ነገር ፍላጎት ፣ የተሸከምነውን ለዘመናዊ ኑሮ Eንቅፋት የሆነ Aሰናካይ ነገር ሁሉ ሳንተው፣ Aዲስ ነገር ለመጀመር መሞከራችን፣ የተደራጀ ነገር ውስጥ ዘልለን መግባታችን ያመጣብንን ችግር ለማሳየት ነው። ብዙ የማውቃቸው ጎምቱ ጎምቱ ሰዎች፣ Eንደ ትልቅ ችግርና Aሳሳቢ ጉዳይ Iትዮጵያውያን በህብረትና በAንድነት Aንድ ትልቅ ተግባር ለመፈጸም Aለመቻላችን Eያነሱ ሲጥሉ Aያለሁ። የውይይታቸው መቋጫ “Eኛ Eንደሆን Aንድ መሆን Aይሆንልንም .. Aንድ ብንሆንማ …” የሚል ነው።

ነገሩ ከዚያም Aልፎ፣ በAማርኛና በEንግሊዘኛ ከተገኘም በፈረንሣይኛ ስለመተባበር፣ ስለ Aንድነት፣ Aንድ ነገር ጀምሮ ስለመጨረስ የተጻፉ ጽሁፎችን በIሜይል ከAንዱ ወደ Aንዱ በፍጥነት መላላክ፣ Eንግሊዘኛውንም ወደ Aማርኛ Eየተረጎሙ “Eስቲ ድንቅ ላይ Aውጧቸው” የሚባሉ ጽሁፎች ብዙ ናቸው። ሁሉም የሚስማሙበት ነገር “ Aንድ ነገር ለመስራት ከተጀመረ በኋላ ወደኋላ ይጎተታል፣ Aንድ Eቅድ ከወጣ በኋላ ከታች Eቅዱን በቲራ ለመምታት የሚራወጡ ብቅ ይላሉ፣ በህብረት ይሰራ ሲባል፣ ሥራው ላይ ሳይሆን ግለሰባዊ ማንነት ላይ በማተኮር ሥራ ሳይሆን ንትርክ ይበዛል፣ ሰዎችም ተስፋ ቆርጠው፣ ከማህበሩ፣ ከስብስቡ፣ ከድርጅቱ፣ ከEድሩ፣ ከቦርዱ .. ይወጣሉ፣ ነገሩም ይረሳል፣ ይ ፈ ር ሳ ል . . ” የሚል ነው።

ከዚያም Aልፎ Eነዚሁ “ከጀርባቸው ሸክም ያልጣሉ” ሰዎች፣ ነገር Eንዲያምር፣ Eቅድ Eንዲሳካ የሚፈልጉት Eነሱ በቦታው ላይ Eስካሉ ድረስ ብቻ ነው። ማህበሩ መኖር ያለበት፣ ድርጅቱ ስሙ መቀጠል ያለበት

E ነ ሱ ሊቀመንበር Eስከሆኑ ድረስ ብቻ E ንዲሆ ን ይፈልጋሉ። ትልቁ የጀርባቸው ሸክም፣ ያልጣሉት ኮተት .. የነሱን ትክለ ሰውነት መገንባት Eንጂ፣ የማህበር መጠናከር፣ የተቸገሩ መረዳት፣ የEድሩ መጠንከር፣ የAጥቢያው መስፋፋት Aይደለም።

Eነሱ ከሌሉበት ወይም ሥልጣኑን ካልያዙ ነገሩ መፍረስ Aለበት ብለው የሚያምኑ መበርከታቸው ነው ህብረት ያሳጣን። በርግጥም ስናየው ነገሩ Eውነት ነው። ለAንድ ማህበረሰብ ትልቁ መሰረት፣ መተማመን፣ መከባበርና መተባበር ናቸው። ብዙ ጊዜ ግን የሚታየው ሰዎች “ያላቸውን ጥለው” Aለመከተላቸው ነው። ያለህን ጥለህ ተከተለኝ Aይደል ክርስቶስ Aለ የተባለው? ለማህበር ሹመት ስንወዳደር ያለንን ጥለን ነው? ለቦርድ Aባልነት ለመግባት “ፈቃደኛ ነኝ” የምንለው የጀርባችንን Aውርደን ነው? Aንዳንዶቻችን Eኮ ሹመትና ሥልጣን የምንፈልገው ከጀርባችን የያዝነውን ጉድ ለመሸፈን፣ Aሊያም ለተመረጥንበት ሳይሆን ያንን ተጠቅመን ሌላ ነገር ለማድረግ ስለምንፈልግ ነው። “Eነ Eገሌን ጉድ የማደርጋቸው Eዚህ ገብቼ የድርጅቱ ሊቀመንበር ስሆን ነው” ብለን፣ ወይም “Eነ Eግሌን ልክ ለማስገባት” ብለን ነው ድርጅት ውስጥ የምንገባው። Eውነት ለመናገር ትከሻችን ላይ ያለውን ሳናራግፍ ፣ ያለንን ሳንጥል የገባንባቸው ድርጅቶችና ማህበሮች ሁሉ ውጤት ሳያመጡ ፣ ተበትነው

ቀርተዋል። ቢኖሩም Eንኳን Aንደው “Aሉ” ለመባል Eንጂ Aይን የሌላቸው ተመልካቾች፣ ጆሮ የሌላቸው Aድማጮች፣ Eግር የሌላቸው ተራማጆች ናቸው። ከልቡ የመንግስት ፖሊሲን ተንትኖ መቃወም ሳይችል፣ የተቃዋሚ መሪ ለመሆን ማመልከቻ የሚያስገባ Aለ። ቦታውን ከያዘ በኋላ ግን የሚሰራው ተሸክሞ የመጣውንና ያልጣለውን የራሱን የግል ጉዳይ Eንጂ፣ የድርጅቱን Aይደለም። ብዙዎች Eኮ ለነሱ የማይገባውን ቦታ ይዘው ቁጭ ብለዋል። በርግጥ ከልባቸው ሥራውን ቢሰሩት ኖሮ ለውጥ Aይታይም ነበር? የዛሬ Aስር ዓመት የተቋቋመ ማህበር፣ ዛሬም ያለው ካፒታል ያው፣ ዛሬም ያለው የAባል ብዛት ያው፣ ዛሬም የሚሰራው የዛሬ Aስር ዓመት የሚሰራውን ብቻ፣ ለዚያውም በተመሳሳይ ዘዴ ከሆነ ቦታው ላይ ያሉት “ Aላስፈላጊ ሸክማቸውን ጥለው የመጡ Aይደሉም” ማለት ነው። የመምራት ችሎታ የሚለካው በለውጥ ነው። Aንድ ካህን Aንድ Aጥቢያ ላይ ሲሾም ምEመኑን ሊያበዛ ፣ ሃይማኖቱን ሊያስከብር፣ ጠንካራ Aማኞችን ለመፍጠር Eችላለሁ፣ ወይም ይችላል ተብሎ ነው። Eጅግ በርካታ ዓመት የEምነቱ መሪ ሆኖ Eንኳን ምEመኑን ሊያበዛ ጭራሽ ያሉትም Eየቀነሱ ከሄዱ ለቦታው Aይመጥንም ማለት ነው። በፖሊቲካ ድርጅትም ያው ነው። ሃያ ምናምን ዓመት የAንድ ድርጅት ፕሬዚዳንት ሆኖ ግን Aንድም ሥራ የማይስራ ከሆነ፣ ታግዬ ለውጥ Aመጣለሁ ብሎ በመሃላ የያዘውን ቦታ ከጊዜ በኋላ

ከሱ ኑሮ በቀር የተለወጠ ነገር ከሌለ Aንድም ለቦታው Aይሆንም Aንድም ደግሞ ያለውን ሁሉ ጥሎ መቶ በመቶ ለቆመለት ዓላማ Aልቆመም ማለት ነው። ስንሰባሰብም ብዙ ነገር

የማይሳካልን Eና ነገሮች ሁሉ ጭቅጭቅና ንትርክ Eየሆኑ ውጤት የማይገኘው ለቦታው የማይሆኑ ሰዎች፣ “ይገባናል” ብለው ስለሚገቡ ነው። ፖሊቲከኛ ሳይሆኑ ፖሊቲካ ውስጥ፣ ሃይማኖተኛ ሳይሆኑ ሃይማኖቱ ውስጥ፣ ከማንም ጋር የማይግባቡና የቆመ Eንጨትን ሁሉ ምን ትገላምጠኛለህ ብለው የሚቆጡ ሰዎች የማህበር ሃላፊ ካልሆንን ብለው Eየገቡ ነው። Aንድ ነገር ውስጥ ስንገባ ሙሉ በሙሉ ራሳችንን ከትተን መሆን Aለበት። በትዳርም ቢሆን ያው ነው። ባለትዳር ለመባል ማግባትና የትዳርን ምንነት Aውቆና Aምኖበት መግባት ይለያያል። Aንድ ነገር ውስጥ ስንገባ በትክክል በሥራው Aምነንበት፣ Eውቀቱ ኖሮንና ሥራው የሚጠይቀውን መስዋትነት ለመክፈል ቆርጠን ካልሆነ ፣ ከዚያም Aልፎ በተገኘው ስብስብ ውስጥ ሌላ የራሳችንን ጣጣ ይዘን ከመጣን ፣ .. Aዎ ሁልጊዜም ጭቅጭቅና ንትርክ ይበዛል። ያም ተስፋ ያስቆርጣል። ሊሰራ ከልቡ የመጣውም ይሸሻል። ለቆምንበት ነገር ከኋላችን የጫንነውን ጥለን ፣ ከፊታችን ያለውን Eንያዝ - ያን ጊዜ ለውጥ Eናመጣለን። Iንሻላህ!

_________________ _______

በቴዎድሮስ ኃይሌ [email protected]

ያለህን ጥለህ ተከተለኝ

የዚህ ዓምድ ስም ከቆይ ወደ ቆይታ ተቀይሯል፣ ቆይ የተባለበት ምክንያት በማንኛውም ድርጊታችን ቆም ብለን እናስብ የሚል ስሜት እንዲኖረው ሲሆን ፣ ቆይታም በትርጉም ብዙም ሳይርቅ ግን የበለጠ ግልጽ ር ዕስ

እንዲሆን በሚል በናንተው አስተአየየት እንዲቀየር ሆኗል፡

100th Edition 13 DINQ magazine May 2011

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 14 መቶኛ ዕትም

100th Edition 15 DINQ magazine May 2011

ኤሪስ ማርች12-Aፕሪል 19 ገና ሲናገሩ የሚደነግጥላቸው የማያጡት ኤሪሶች ገዳም የሚል ቅጥያ በሄዱበት ሁሉ ያጋጥማቸውል። ለፍቅር ያለመቸኮላቸውም Aባዜ ለነሱ የ ሚ ሆ ነ ው ን ፈ ጣ ሪ Eንደሚያዘጋጅላቸው ሁሉ ውስጣቸው ስለሚነግራቸው ነው ይባልላቸዋል። በፍቅር ህይወታቸው ውስጥ ያላሰቡት Eንከን ጉዳይ ቢያጋጥማቸው መርበትበት፣መፍራት፣.መጨነቅ Eና መላ ፍለጋ ወደዚህ ወ ደ ዚ ያ መ ማ ሰ ን Aይሆንላቸውም። ተረጋግተው የነሱ የሆነውን ጉዳይ ራሳቸው ከተጣማጃቸው ጋር ለመጨረስ በርጋታ ሲነጋገሩ ይታያሉ። ሆኖም ይህ የተፈጥሮ የባህሪይ ጉዳይ ሆኖባቸው Eንዲህ ይሁኑ Eንጂ በፍቅራቸው ላይ ሸፍጥ ከተፈጸመ ግን ለውሳኔ Eነሱን የሚያህል የለምም ይባልላቸውል።

ታውረስ Aፕሪል20-ሜይ 20 መልካምነት ወደ ጥሩ የፍቅር ጓደኝነት ያመራል ቢባልም ታውረሶች በዚህ ጉዳይ ኩፍሶች ናቸው፤ ሲበዛ መኩራት ያበዛሉ። ሲወደዱ ቀርቶ ገና ምኑንም ሳያውቁት ሰው Aውቆም ይሁን ሳያውቅ Aተኩሮ ከተመለከታቸው ተወደድን ብለው መጀነን ያበዛሉ። Eንዲህ Aይነት የማመረጥ የፍቅር ላይ ባህሪይ ሰላላቸው ብቻ በተለየ Aጋጣሚ የነሱን ፍቅር ፍለጋ የቀረቡዋቸውን Aንዳንዴ ስለሚገፉ Aልፎ Aልፎ የገፉት ፍቅር ተመልሶ ፈተና ሲሆናቸው ይታያል። Eናም ገና የተመለከታቸው ወደደን ብለው ጀነን ሲሉ ያላሰቡት ፍቅር ተገልብጦ Aበሳቸውን ያስቆጥራቸዋል።

ጄሚኒ ሜይ 21- ጁን 21 መንትያነት የተፈጥሮ ክዋክብታዊ መለያቸው ነው። ጄሚኒ ይፈልግ Aይፈልግ፣ ይውደድ ይጥላ፣ ይከተል ይመለስ ብዙ ጊዜ ለራሱም Aያውቀውም፤ ብቻ ሃሳቡ ሁለቱንም ነው። ጄሚኒዎች መንታ ልብ መንታ ሃሳብ E ን ዳ ላ ቸ ው ተ ፈ ጥ ሮ ያ ረ ጋ ገ ጠ ች ላ ቸ ው ና የሰጠቻቸው ጸጋ ነው። በዚህ የተነሳም Aስፈላጊውን የፍቅር ጥያቄ Eና ውሳኔ የ ሚ ሆ ና ቸ ው ን የምትሆናቸውን…. በወቅቱ በመወላወል ሳይመርጡ Eና ሳይወስኑ የቀሩ Eና ጊዜው

ካለፈ በሚጀምሩት የፍቅር ሂወት መማረር Eና መበሳጨት Aያጣቸውም የመንትያ ሃሳብ ባለቤት መሆናቸው Eንጂ ጄሚኒዎች ፍቅርን ሽተውስ Aጥተውት Aያውቁም። ካንሰር ጁ ን 2 1 -ጁ ላ ይ 22 ካ ን ሰ ሮ ች የማይድን የፍቅር ቁስል በልባቸው ተክለው በውስጣቸው ወስነው ሰለሚያፈቅሩ ፍቅር ይውጣቸውል። ሆኖም ትሁናቸው Aይሁናቸው የተለያዩ የጀርባ ችግሮችን ዞረው የሚመለከቱበት Aጋጣሚ Eና የEንጠናና ጊዜ ለራሳቸውም ሆነ ለAዲስዋ ወይም ለAዲሱ ተጣማሪያቸው መስጠት ስለማይሆንላቸው ሳያስቡት Aላስፈላጊ ጸጸት ውስጥ ሲወድቁ ይስተዋላሉ። Eናም ወደፊት ሊመጣ የሚችለውን የፍቅር ውስጥ ያለመግባባትን የሚያስወግዱበት ነገር Eንኳን Aስበው ስላልጀመሩ ፈተናቸው የማይወጡት የፍቅር ውስጥ ውጥንቅጥ ይሆንባቸዋል።

ሊዮ ጁ ላ ይ 2 3 -Oገስት 23 ህይወት ጥልቅ ትርጉም፣ ጥልቅ ሚስጥር፣ በህይወት ጉዞ ውስጥ የሚጠነሰሰው ህይወት ያለው የፍቅር ጣEም ምንነቱና ትርጓሜው ያለው የት ነው ቢባል ብዙ ጊዜ ሊዮዎች ዘንድ ነው ሲባል ይመሰከርላቸዋል። Eንደዚህ ተብሎ የሚመሰከርላቸው ሊዮዎች Aሃዱ ብለው የሚጀምሩት ቅድመ-ፍቅር ማለትም በስራ Aለም Aዲስ በ ሆ ኑ በ ት ፣ በ ኮ ሌ ጅ ና በትምህርት ቤትም ቢሆን Eንደዋዛ Eና ፈዛዛ ዝም ብለው የሚጀምሩት ስላልሆነ በዚህ ቁም ነገራማ የህይወት ውስጥ የፍቅር ፍለጋ ጉዞዋቸው የሚሰላች ተቃራኒ ተሰላችቶ ይርቃቸዋል፤ Eነሱ ግን ግባቸውን Eና የፍቅር ህልማቸውን Aልመው ስለሚነሱ Aብሮዋቸው

የማይጓዘው የህይወት ውስጥ Eና የፍቅር ውስጥ ደካማው ከሁዋላቸው ቀርቶ በተመቻቸው ወሳኝ ጊዜ Eውነተኛ ፍቅር Eና Aፍቃሪ የሚያገኙ Eድለኛዎች ይሆናሉ። ቪርጎ Oገስት24-ሰፕቴምበር22 Aውቀውም ይሁን ሳያውቁት ስለራሳቸው የተዋጣም ይሁን ያልተዋጣ የፍቅር ጉዞ ከማሰብ ይልቅ መልካም የፍቅር Aጋጣሚ ስለገጠማቸው ባልንጀሮቻቸው Eንቅልፍ Aጥተው ሲጨነቁ Eና ሲብሰለሰሉ ይታያሉ። Eናም ብዙ ጊዜ ሳያውቁት የቅናት ዛራቸው Eየተነሳባቸው በሰው የፍቅር ህይወት ውስጥ ዘው ብለው በ መ ግ ባ ት መ ቅ ና ታ ቸ ው ይታወቅባቸውና የለየላቸው ቀናተኛዎች መሆናቸውን ስሜታቸው ያሳብቅባቸዋል። ቪርጎዎች በፍቅር ተጣማጃቸውም ቢሆን ሲቀኑ Aይን የላቸውም፤ በሚለብሰው ወይም በምትለብሰው ልብስ ማማርና መቆነጃጀት ቅጥ ያጣ ቅናት ስለሚሸረሽራቸው በቅናት የተነሳም ብዙ ጊዜ የፍቅር ውሎ Eና Aዳራቸው ጭቅጭቅ ሳይጎበኘው Aያድርም Aይውልም።

ሊብራ ሴፕቴምበ ር 2 3 -Oክቶበር 22 መሬትም ብዙ ጊዜ Eንደሚባለው ከበደኝ ቆረቆረኝ ይላል። ሊብራዎች ግን ለሚያፈቅሩዋቸው ተመቺዎች በሁሉም ነገር ቅንነት የሚታይባቸው ሲበዛ Aጥብቀው የሚያፈቅሩ ናቸው። ለፍቅር መመቸታቸው ብቻም ሳይሆን የበዛ ሰባዊነታቸው ሊብራዎችን ባላሰቡት ሰው የመወደድ Eና የመፈቀር Eጣ ፈንታ በ ጥ ሩ ነ ታ ቸ ው የ ተ ነ ሳ ቢገጥማቸውም ነገር ግን በተደጋጋሚ የዋህ Aፍቃሪ የመሆናቸው ጉዳይ በፍቅር ውስጥ ሸ ፍ ጥ E ን ዲ ሰ ራ ባ ቸ ው ያደርጋቸዋል። ይህም ቢሆን ሸፍጥ ሰራችብኝ ብለው የሸፈጠችውን ከመራቅ ይልቅ በሚያስደንቅ Aኳኋን Eነሱው በዳይ ሆነው በመቅረብ ይቅርታ

በመጠየቅ የበደላቸውን የሚያሸንፉ ጠንካራዎች ሲሆኑ ይስተዋላሉ።

ስኮርፒዮ Oክቶበር23-ኖቬምበር 21 ሃይለኝነት ብቻም ሳይሆን Eልከኝነት ያጠቃቸዋል። ችኩልነታቸው የራሳቸውንም ጥፋት ወደፍቅረኛቸው Eንዲያላክኩ ይገፋፋቸውል። ጥፋታቸውን Aያምኑም።በተፈጥሮAዊ ውበታቸው ሲበዛ ይታበያሉ፣ ይመካሉ። በዚህም የተነሳ Eነሱ ብቻ የበላይ Eንዲሆኑ ይፈልጋሉ። በጥፋታቸው የመጣን የፍቅር ውስጥ Aደጋን ወደተቃራኒያቸው ያሳብባሉ። ይቅርታ ለመጠየቅ ፈጽሞ ፈቃደኛዎች Aይደሉም ቶሎ ይቆጣሉ ቶሎ ይወስናሉ። ጸጸት ብሎ ነገር Aያውቋትም። ራሳቸውን ብቻ ቅዱስ Aድርገው ስለሚቆጥሩ ጠግበው ባልጨረሱት ፍቅር ውስጥ የነሱ ክህደት ጎልቶ ቢወጣ Eያፈቀሩ በውስጣቸው ጥርሳቸውን Eየነከሱ ይለያሉ Eንጂ ተፈቃ ሪያቸውን ላ ለማጣት የሚያደርጉት ጥረት የለም።

ሳጂታሪየስ ኖ ቬ ም በ ር 2 2 -ዲሴምበር 21 ሳጂዎች በፍቅር ውስጥ መለመን ማስለመን፣ መታገስ መጠበቅ ሲበዛ ያውቁበታል፤ Aስር Aመት ለምን Aይሆንም የመጣው ቢመጣ Eነሱ ጋር ትEግስት ሞልቶ ተርፎዋል ነው የሚባልላቸው። ትቶዋቸው ወይም ትታቸው የሄደች፣ የሄደ ቢኖር Eስኪመጣላቸው፣ Eስክትመጣላቸው ይጠብቃሉ Eንጂ ትEግስታቸው Aልቆ ሌላ ፍለጋ በፍጹም ሲሄዱ Aይታዩም። በዚህ ባህሪያቸው ጥሩ ፍቅር ሲያተፉ Eና በፍቅር ህይወታቸው ሲሳካላቸው ይስተዋላሉ። ለዘብተኝነታቸው Eንደሚጠቅም Eንጂ Eንደማይጎዳ ለብዙዎች ማስተማሪያ ሲሆኑም ይታያሉ።

ካፕሪኮርን ዲሴምበር22 - ጃንዋሪ 19 በተስፋ የተሞሉት ባለግርማ ሞገሶቹ ካፔዎች ለምንም ነገር መደነቅ Eና መረበሽ Eነሱ

ዘንድ የለም። በተስፋ ሁሉንም Eንደሚያሸንፉ ስለሚያምኑ የማታ የማታ ለነሱ የምትሆን የሚሆን ንጹህ Aፍቃሪ ማግኘታቸውን ቀድመው በመተንበይ የፍቅር Aምላክ ፍቅር ከሱ ነው Eና በተስፋ Eንጠብቃለን ባዮች ናቸው Eናም ተስፋቸው ደሞ Eንደማያሳጣቸው ስለሚያምኑ በተስፋ የጠበቁትን በጃቸው ሲጨብጡ ይታያሉ። በዚህ Eድለኞች ናቸው። ሆኖ Eና ተሳክቶላቸውም ፍቅራቸውን በደስታ ማጣጣምን ሲበዛ ያውቁበታል።

Aኩዋሪያስ ጃ ን ዋ ሪ 2 0 -ፌብሪዋሪ 19 Eጣ ክፍላቸው ካሰቡት ይልቅ ያላሰቡት ላይ መዋል ነው። ፈልገውት Aይደለም ማንም ጥሩ ነገር Aይጠላም፣ ነገር ግን ሳያስቡት ካልፈለጉት ላይ ሲወድቁ ይታያሉ። ይሄ ተጨምሮባቸው Eነሱም ከወዲያ ወዲህ Eያሉ ስለሚወላውሉ በፍቅር Eጦት ሳቢያ ራሳቸውን ሲጠሉ Eና ሲማረሩ ይመለከታሉ። የመካሪንም ሃሳብ Aይሰሙም Eነሱው በሚፈልጉት የሚያወላውል መንገድ Eነደተጓዙ ፍቅርን Eና ደስታን ሳያጣጥሙ Eንደተማረሩ Eና Eንዳዘኑ ይዘልቃሉ። የAርባ ቀን Eድልን ማማረር ከነሱ በላይ ማንም Aልተካነም። Eንደዚያው ፈጣሪንም ማማረር ይቀናቸዋል Aይሆንላቸውም Eንጂ ባያወላውሉ የሚያስቡትን ፍቅር በጃቸው ማስገባቱ Aይከብዳቸውም ነበር።

ፒሰስ ፌብሪዋሪ 19-ማርች 20 በውበት ያምናሉ Eናምራለንና የ ሚ ያ ም ር ያስፈልገናል ባዮች ናቸው። ፒሰሶች ሁሉ ነገራቸው ከውበት የተሰራ መስሎ Eንዲታይ ይፈልጋሉ። በዚያው መጠን Eነሱን የሚከተለውና የሚወዳቸው የምትወዳቸው የምትከተላቸው በውበት ላይ ውበት የደረበች/የደረበ Eንዲሆን Aድርገው የሚጠብቁ ውበት Aምላኩ Aይነቶች ናቸው። ሆነም ቀረም ግን መያዛቸው የAንዱ ወይንም የAንዷ መሆናቸው Eየታወቀ ተከታያቸው Eነሱን ፍለጋ ከኋላቸው በሄዱበት ሁሉ ፍቅራቸውን ፍለጋ ይግተለተላል።

Eንደሁልጊዜው ሰላምታዬን Aስቀድማለሁ Eንደምን ሰነበታችሁ የAስትሮሎጂ ገጽ Eድምተኛዎቼ። በርካታ ጠያቂዎች ጥያቄያችሁ ደርሶኛል ሆኖም ስማችሁን በሚስጥር Eንድይዘው በነገራችሁኝ መሰረት በሚስጥር ይዤዋለሁ። በተረፈ Aድራሻሽን ያልነገርሽኝ ህይወት ጥያቄሽ ደርሶኛል። ምላሼን በመረጥሽው መንገድ

በIሜይል Aደርስሻለሁ። ሁላችሁንም ስለተሳትፎዋችሁ ከልብ Aመሰግናለሁ። ለዛሬው ወደፍቅር በሚያንደረድረው ባህሪያዊ ትንታኔ ላይ የሚያተኩር የባህሪይ ገለጻ Aቀርባለሁ መልካም ቆይታ።

(jጄሪ ከAትላንታ)

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 16 መቶኛ ዕትም

100th Edition 17 DINQ magazine May 2011

ሥጋ ሁሉ

Aንድ Aይደለም የመሶብ ወርቅ ሥጋ ልዩ ነው!

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 18 መቶኛ ዕትም

100th Edition 19 DINQ magazine May 2011

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 20 መቶኛ ዕትም

ቀልዶች

ሰውየው ለስራ ጉዳይ ወደ ውጭ ሲሄድ በጣም ለሚያምነውና ለሚቀርበው ጔደኛው " የሚስቴን ነገር Aደራ ...ችግር ካለም ሳትውል ሳታድር ያለውን ጻፍልኝ ብሎት ሄደ :: ከጥቂት ሳምንት በኌላ ጔደኛው የሚከተለውን ደብዳቤ ላከለት :: 1. በጣልክብኝ Aደራ መሰረት ባለቤትህን ሁል ጊዜ Eጠይቃታለሁ :: በጣም ደህና ናት :: 2. ከቡዙ ወንዶች ጋር ተዋውቃለች Eናም ሲያወጧት Aይቻለሁ :: 3. Eኔንም Aሳስታኝ Aውጥቻታለሁ ... 4. ስለ 3ተኛው ጉዳይ ምን Aስተያየት Aለህ ? ባልየውም ይህ ደብዳቤ Eንደደረሰው የሚከተለውን መልስ ጻፈ :: 1. ደብዳቤህ ደርሶኛል Aመሰግናለሁ ;: 2. ባለበቴን ቡዙ ወንዶች Aንተንም ጨምሮ Eንዳወጣሀት ጽፈህልኛል :: 3. ባለቤቴ ግን ከያዘ ሀኪም ሊያድነው የማይችል ተላላፊ በሽታ Aለባት :: 4. Aንተስ ስለ 3ተኛው ጉዳይ ምን ትላለህ ?

_____________ Aቶ ባል ሳሎን ቁጭ ብሎ ቢራውን Eየከሰከሰ ቲቪ ሲያይ ሚስት ከጓዳ ትመጣና Eባክህ የተቃጠለውን የበረንዳውን Aምፖል ቀይረው ትለዋለች :: Eሱም ተናዶ “ስታዪኝ የመብራት ኃይል ሰራተኛ Eመስልሻለሁ Eንዴ!” በማለት Eምቢ ይላል :: ቀጠል Aርጋም “Eሺ የመሰላሉን መቆሚያ Aስተካክለው” ስትለው ሴትዮ ጤና የለሽም Eንዴ “ስታዪኝ Aናጢ መስልኩሽ Eንዴ?” በማለት ተበሳጭቶ Eወጣልሻለሁ Eሄዳለሁ ብሎ በመውጣት ቡና ቤት ሄዶ ቢራውን Eየጠጣ Eያለ ሁኔታው በጣም ይሰማውና “ Eንዲህ ማድረግ Aልነበረብኝም የግዴታ ተመልሼ ልሂድና ልስራው “ ብሎ ቤት Eንደደረሰ መብራቱም ተለውጦ መሰላሉም ተሰርቶ ሲያይ ግራ በመጋባት “ውይ ! ፍቅርዬ ማን ሰራው ?” ብሎ ይጠይቃል፤ Eሷም “ልክ Aንተ Eንደሄድክ Aዝኜ በረንዳ ላይ Eንደተቀመጥኩ የጎረቤታችን ያ ቆንጆ ልጅ መጥቶ ‘ምነው Aዘንሽ ?’ ብሎ ሲጠይቀኝ “ባለቤቴ ይህን Aድርግ ብለው Eምቢ ስላለኝ ተበሳጭቼ ነው’ ስለው Aይ Eንግዲያው Aንቺ ከኔ ጋራ ተኚ ወይም ዳቦ ጋግረሽ ስጪኝና ልስራልሽ ሲለኝ ተስማማንና ሰራልኝ” ብትለው ባል ፈጠን ብሎ “መቼም ዳቦ Eንደጋገርሽለት ርግጠኛ ነኝ” ቢላት፣ Eሷም ፈጠን ብላ "ስታየኝ ዳቦ ጋጋሪ Eመስላለሁ ?” ብላ Aፈጠጠችበት።

_______________________

ማናጀሩ ወደ ቢሮ ሲገባ Aንዱ ስራተኛው የማናጀሩን ጸሀፊ ጉልበቱ ላይ Aስቀምጦ ከንፈርዋን ሲመጠምጥ ያገኝውና በንዴት ስማ Aኔ Aኮ ደመወዝ የምክፍልህ Aንዲህ Aንድታረግ Aልነበረም ቢለው ጌታዬ Aይ ይሄን በነጻ ነው የምስራው ለዚህ ደመወዝ Aይከፈለኝም ብሎ መለስለት

______________________ Aለቃ ገ/ሃና Aጭር ሚስታቸው ወይዘሮ ማዘንጊያሽ ደግሞ በጣም ረዥም ናቸው። መንገድ ውለው ወደቤታቸው ሲመለሱ ወይዘሮ ማዘንጊያሽ “ሠማዩን Aይተው Aለቃ ዝናብ ሊዘንብ ነው መሰለኝ” ይሏቸዋል። Aለቃም ከኋላቸው ኩስ ኩስ Eያሉ «Eኔ ምን Aውቃለሁ ለሰማዩ ቅርቡ Aንቺ ነሽ» ሲሉ መለሱላቸው ይባላል።

(ቀልዶቹን የላካችሁልንን ሁሉ Eናመሰግናለን )

የመጻህፍት ምርጥ Aባባሎች - ሥራ የፈታ AEምሮ የሰይጣን ፋብሪካ ነው (ረቂቅ Aሻራ) - ሕይወት የግዴታዎች ሰንሰለት ናት፡፡ (Oሮማይ) - ቅናት ከፍቅር ጋር Aብሮ ይወለዳል፣ ነገር ግን Aብሮት Aይሞትም፡፡ (የቅናት ዘር) - Aስቀድሞ የበሰለ ፍሬ Aስቀድሞ ይጠፋል፡፡ (ጣምራ ጦር) - EግዚAብሔር ይመስገን ፍቅርም ሀዘንም በቶሎ ያልፋሉ፡፡ (በርትል) - ነፃነት ማለት ኃላፊነት ነው፡፡ ስለዚህም ነው ብዙ ሰዎች የሚፈሩት፡፡ (ቤንጃሚን ፍራንክሊን) - Eያንዳንዱ ትውልድ በAባቶች ላይ ያምፃል ከAያቶች ጋር ያብራል፡፡ ከፈለጉ Eሺ ካልፈለጉ Aልፈልግም ይበሉ Eንጁ ተፈቀርኩ ብለው Aይመጻደቁ፡፡ (የንስር ዓይን) - የሞኝ ሰው ልቡ Aፉ ነው፡፡ የብልህ ሰው Aፉ ግን ልቡ ነው፡፡ (ፍራንክሊን)

(ፍሬ—ከዲኬተር ጆርጂያ)

በምልልስ የሚቀርብ Eንቆቅልሽ

ጥያቄ /ሴት?/ ከሎሚ ላይ ጠርሙስ፣ ከጠርሙስ ላይ ባላ፣ ከባላ ላይ ጐታ፣ ከጐታ ላይ ሳንቃ፣ ከሳንቃ ላይ ሽጉጥ፣ ከሽጉጥ ላይ መንቀል፣ ከመንቀል ላይ በረድ፣ ከበረድ ላይ ኩስኩስት ከኩስኩስት ላይ ኮከብ፣ ከኮከብ ላይ ዘንዶ ከዘንዶ ላይ ሜዳ፣ ከሜዳ ላይ ቅል፣ ከቅሉ ላይ ሐር፣ ከሐሩ ላይ ጤዛ፣ ከጤዛው ላይ ብር፣ ይህንን የፈታ ከEኔ ጋር ይደር፡፡

መልስ /ወንድ?/ ሎሚው ተረከዝሽ፣ ጠርሙሱ ባትሽ ነው፣ ባላውም ጭንሽ ነው፣ ጐታውም ሆድሽ ነው ሳንቃው ደረትሽ ነው፣ ሽጉጡም ጡትሽ መንቀል Aንገትሽ ነው፣ በረዶው ጥርስሽ ኩስኩስቱ Aፍንጫሽ ነው፣ ኰከቡም ዓይንሽ፣ ዘንዶው ቅንድብሽ ነው፣ ሜዳው ግንባርሽ፣ ቅሉም ራስሽ ነው፣ ጤዛውም ወዝሽ፣ ሐሩም ነው ጠጉርሽ ብሩም ሳዱላሽ ነው ይህንን ፈታሁኝ ይዤሽ ማደሬ ነው፡፡ (Aየለ ረጋሳ—ከዴንቨር - ካነበብኩት)

ኮሶ በሻኪሶ--ይህን ያውቁ ኖሯል ? በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ መንግሥት ሻኪሶ ከፍተኛ ቁጥጥር የሚደረግባት ቦታ ነበረች፡፡ ቦታዋ ወርቅና የተለያዩ ማEድናት የሚገኙበት በመሆንዋ ማንም ሰው ያለፈቃድ ወደ ከተማዋ Aይገባምና የገባም ዝም ብሎ Aይወጣም፡፡ ሻኪሶን ከAዶላ መረዳ ከሚያገኛኘው Aዋጣ ወንዝ Aጠገብ የተቋቋመው ኬላ ገቢና ወጪው ሕዝብ ይፈተሽበት /ይመረመርበት ነበር፡፡ ዘመዱን ለመጠየቅ ሻኪሶ የመጣ Eንግዳ Eንኳ ወደ ኬላው ሲደርስ የመጣበትን ዓላማ Aስረድቶና መታወቂያውን Aስይዞና የርሱንና የዘመዶቹን ስም Aስመዝግቦ ፈቃድና የጊዜ ገደብ ከተሰጠው በኋላ ነበር የሚገባው፡፡ በተሰጠው የጊዜ ገደብ ከሻኪሶ ሲወጣ ልዩ ልዩ ዘዴዎችን ተጠቅሞ ወርቅ ደብቆ Eንዳይወጣ ጥብቅ ፍተሻ ይደረግበታል፡፡ ከዚህም በላይ ወርቁን ሊውጠው ይችላል ተብሎ ስለሚታሰብ ከከተማዋ መውጫ ወደሆነው ኬላ Eንዲደርስ ኮሶ Eንዲጠጣ ይደረግና የኮሶው ውጤት ከታየ በኋላ ነፃ ከሆነ ይለቀቅ ነበር፡፡ (ሐመር መጽሔት፤2001)

የግጥም ጥግ

________________________

ጠለፋ ፈረንጅ Aውሮፕላን ጠልፎ በጥፋቱ ቢብጠለጠል ስሙ ዳር ከዳር ተዳርሶ ስለተወራበት ብዙ Aትገረሙ ይልቅ ተገረሙ! ባ’ በሻው ጠላፊ ባ’ገሬው መናጆ ህሊናውን ሽጦ ጨቅላ Eህቱን ጠልፎ በቀለሰው ጎጆ! (ዳኜ Aሰፋ፤ የAዳም ስሞታ፣ 2AA1)

Aድራሻዬ ‹‹የት ነህ?›› ብሎ ለሚጠይቀኝ መኖሬን Eነግር ነበር ከቆሻሻው ክምር በስተቀኝ፡፡ Eና ያ ቆሻሻ ተራራ የማይፈለጉ ነገሮች ድምር ወደ ሚፈለገው ቤቴ ሲመራ ቆዬ፣ ቆዬ፣ ቆዬና Aንድ የቆሻሻ ማጽጃ መኪና ክምሩን Aፍሶ ወሰደ ወደ ማላውቀው Aቅጣጫ Aቅጣጫዬን ይዞ ነጐደ፡፡ (በEውቀቱ ስዩም፤የ'ሣት ዳር ሐሳቦች፣2000)

ቀና በሉ Aበሾች ቀና ይበል ጥቁር ፊታችሁ Aበሾች ይብራ ገፃችሁ የሳባ ኩሩ ዘር ናችሁ ይልቃል መሠረታችሁ ከፍታው የተራራችሁ የጀግና መጠለያችሁ ጥላነው ኩሩ ልባችሁ በቋሚ ጀግንነት Eውነት በEናንተ መስዋEትነት መላው ጥቁር ዘር ይኰራል ይገዝፋል ዓይኑ ይበራል የሳባ ዘሯ ይጣራል Aፍሪካን ተነሱ! ይላል የEማማ የIትዮጵያ Aፈር ነፃ ነው የAበሻ ምድር Aፍሪኮች ተነሱ! ጽኑ! ነፃ ሰው . . . ነፃ ሰው ሁኑ! የጥቁር ዜጐች በሙሉ ተነሱ ነፃነት በሉ! (ላንግስቶን ሁግሄስ፤ ዘ ኮል Oፍ Iትዮጵያ - ትርጉም - ዓለም ፀሐይ ወዳጆ፤ የማታ Eንጀራ፣2002 )

100th Edition 21 DINQ magazine May 2011

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 22 መቶኛ ዕትም

100th Edition 23 DINQ magazine May 2011

Continued from page 7

Mahlet Endale, Ph.D. S t a f f P s y c h o l o g i s t GA Tech Counseling Cen-ter

•Nightmares •Depression •Anxiety •Headaches (especially those that pulsate) •Fatigue •Sweating (especially on the face or the palms of the hands) •Difficulty thinking clearly •Nausea •Insomnia, sleeping difficul-ties •Involuntary, abnormal movements of the eyelids •Rapid heart rate •Vomiting •Easily excited, irritability •Looking pale, without color

•Feeling nervous or jumpy •Eyes or pupils different size (enlarged, dilated pu-pils) •Rapid emotional changes •Tremor of the hands •Clammy skin Abnormal movements What most people do not realize is that of all sub-stances to stop, stopping long term alcohol addiction is the most dangerous (even over heroin or meth addiction) because it is the one process that could ac-tually kill you. This is why it is so important to be un-der the care of a doctor or treatment facility when trying to stop long term addiction. Here are the symptoms of severe alco-holism detox:

• Seizures • Increased depression • Increased difficulty thinking clearly • Black outs • Convulsions • Severe autonomic nervous system over activity • Delirium tremens (DTs) • More extreme emotional changes • Muscle tremors • Fever • Excessive irritability • Extreme anxiety Visual hallucinations

Going back to the marijuana de-tox I mentioned above. The treatment center mentioned that because of the legalization of medical marijuana in the west of the U.S. (California, Colorado, etc.) stronger and stronger forms of marijuana are being devel-oped. As a result treatment cen-ters are seeing more and more

instances where individuals are physically addicted to marijuana. I hope this information has helped you better understand substance abuse and addiction. Should you like more informa-tion look into websites of sub-stance abuse treatment facilities as they will provide you the most accurate information.

____________________________________

Understanding...

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 24 መቶኛ ዕትም

100th Edition 25 DINQ magazine May 2011

.Having the Motivation To Keep Up The

Exercise Routine

Considering the amount of time and energy that it takes to go out and exercise, it is easy to neglect the habit of working out when life gets busy. It is impor-tant to remain motivated and stick to it so that the routine is not forgotten altogether. Here are a few pointers that can help keep you motivated and want-ing to exercise as often as pos-sible. Don’t try to overachieve. A person with a busy lifestyle may only be able to exercise a couple times a week, but that is still better than not exercising at all. There’s also no point in intending to work out for a certain amount of time, run a certain distance, or lift a certain amount of weight if that inten-tion is so intimidating that it never gets done. It is better to set reasonable goals and actu-ally accomplish them. Put on the clothes first. Very often, the most difficult part is getting started. Change into workout clothes and see

how they look. If buying new workout clothes will provide encouragement, do that. After being dressed for the activity, starting it is less daunting. An-other useful tip is to take a pho-tograph of yourself every couple of weeks. Physical change is gradual so watching it take place over time can provide a continu-ous source of motivation. Create some competition. Work-ing out alone can become mo-notonous and competition is always motivation to try harder and be better. In addition to that, you will be less likely to skip out on your workout if other people expect you to be there exercising with them. Getting your friends to compete with you is a wonder-ful way to simultaneously make exercise seem more fun and to get into a habit of being physi-cally active on a regular basis. Do not take off more than two or three days at a time. After miss-ing a few days, it is easy to miss a few more and then to lose the habit entirely. Even if the activity is less strenuous that it had been before, or if your schedule is tight and it cannot be done for long, exercise anyway. Some-thing is always better than noth-ing and even short workouts help to retain the habit. Remember that the benefits out-weigh the costs. Working out does take up time and energy,

but it also promotes health and mo-bility, increases confidence, improves the quality of sleep, and makes you more attractive. It is easy to make excuses and say “I’ve done a lot today and I ’ m tired” or “I have n o t i m e ” but in the end, you will reap the immense benefits of exercise if you sacrifice the time and energy that it takes to exercise. Get more involved. This can begin with as little as sub-scribing to a magazine or newsletter on the physical activity that you have begun doing. If it is a sport, keeping up with the news on that sport and joining cares or competi-tions will also help. The idea is to get excited and enthusiastic about exercise— because exercise is meant to be enjoyed and not just endured. (Source:- Health 101.com)

የክብደት መቀነስ ውድድር ሊጀመር ነው—ለመመዝገብ ለዶ/ር ጸደይ ኢሜይል ይላኩ

[email protected]

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 26 መቶኛ ዕትም

100th Edition 27 DINQ magazine May 2011

the unsteady legs of a recently born foal. Afterwards, he lays back on the bed, totally exhausted. She nudges him and says, "Honey, the prisoner escaped again." Turning his head, He YELLS at her, "Hey, its not a life sen-tence, OKAY! ________________

Lets trade back!

A man was sick and tired of going to work every day while his wife stayed home. He wanted her to see what he went through - So he prayed: "Dear Lord: I go to work every day and put in 8 hours while my wife merely stays at home. I want her to know what I go through. So, please allow her body to switch with mine for a day. Amen!" God, in his infinite wis-dom, granted the man's wish. The next morning, sure enough, the man awoke as a woman. He arose, cooked break-fast for his mate, awak-ened the kids, set out their school clothes, fed them breakfast, packed their lunches, drove them to school, came home and picked up the dry cleaning, took it to the cleaners and stopped at the bank to make a

deposit, went grocery shopping, then drove home to put away the gro-ceries, paid the bills and balanced the check book. He cleaned the cat's litter box and bathed the dog. Then, it was already 01 P.M. And he hurried to make the beds, do the laundry, vacuum, dust, and sweep and mop the kitchen floor. Ran to the school to pick up the kids and got into an argument with them on the way home. Set out milk and cookies and got the kids organized to do their homework. Then, set up the iron-ing board and watched TV while he did the ironing. At 4:30 he began peeling potatoes and washing vegetables for salad, breaded the pork chops and snapped fresh beans for supper. After supper, he cleaned the kitchen, ran the dishwasher, folded laundry, bathed the kids, and put them to bed. at 09 P.M . He was exhausted and, though his daily chores weren't finished, he went to bed where he was expected to make love, which he managed to get through without complaint. The next morning, he awoke and immediately knelt by the bed and said: - 'Lord, I don't know what I was thinking. I was so wrong to envy my wife's being able to stay home

United Way rep, com-pletely beaten, said sim-ply, "I had no idea..." On a roll, the law-yer cut him off once again, "So if I don't give any money to them, why should I give any to you?" ______________

The bride tells her husband

The bride tells her hus-band, "Honey, you know I'm a virgin and I don't know anything about sex. Can you ex-plain it to me first?" "OK, Sweetheart. Put-ting it simply, we will call your private place 'the prison' and call my private thing 'the pris-oner'. So what we do is: put the prisoner in the prison. And then they made love for the first time. Afterwards, the guy is lying face up on the bed, smiling with satis-faction. Nudging him, his bride giggles, "Honey the prisoner seems to have escaped." Turning on his side, he smiles. "Then we will have to re-imprison him." After the second time they spent, the guy reaches for his ciga-rettes but the girl, thor-oughly enjoying the new experience of mak-ing love, gives him a suggestive smile, "Honey, the prisoner is out again!" The man rises to the occasion, but with

Generous lawyer

A local United Way office realized that the organization had never received a donation from the town's most successful lawyer. The person in charge of contributions called him to persuade him to contribute. "Our research shows that out of a yearly income of at least $500,000, you give not a penny to charity. Wouldn't you like to give back to the com-munity in some way?" The lawyer mulled this over for a moment and replied, "First, did your research also show that my mother is dying after a long illness, and has medi-cal bills that are sev-eral times her annual income?" Embarrassed, the United Way rep mum-bled, "Um ... no." The lawyer inter-rupts, "or that my brother, a disabled veteran, is blind and confined to a wheel-chair?" The stricken United Way rep began to stammer out an apology, but was inter-rupted again. "or that my sister's husband died in a traffic accident," the lawyer's voice rising in indignation, "leaving her penniless with three children?!" The humiliated

all day. Please, oh! oh! Please, let us trade back. Amen!' The Lord, in his infinite wisdom, re-plied: 'My son, I feel you have learned your lesson and I will be happy to change things back to the way they were. But You'll just have to wait nine months, though. You got preg-nant last night.' , ___________________

Billing A doctor and a lawyer were talking at a party. Their conversation was constantly inter-rupted by people de-scribing their ailments and asking the doctor for free medical advice. After an hour of this, the exasperated doctor asked the lawyer, "What do you do to stop people from asking you for legal advice when you're out of the of-fice?" "I give it to them," re-plied the lawyer, "and then I send them a bill." The doctor was shocked, but agreed to give it a try. The next day, still feeling slightly guilty, the doctor prepared the bills. When he went to place them in his mailbox, he found a bill from the lawyer.

___________

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 28 መቶኛ ዕትም

100th Edition 29 DINQ magazine May 2011

በታፕስትሪ የሚዘጋጅ

ወርሃዊ መልክት የሆነ ሰው • ወደ Aሜርካን Aገር በውሸት ማታለል ወይም በጋብቻ

Aምጥቶዎታል? • በAካላዊ፣በወሲባዊ፣ በስነልቦናዊ፣ ወይም በAወንታዊ

ማስፈራሪያ Aድርሶቦታል ከዚህ Aገር Eንደሚያስወጣዎ ያስፈራራዎታል?

• የማይገባዎን Eዳ Eንዲከፍሉ ያስገድዶዎታል? • በስራ ቦታዎ ደህንነት Eንዳይሰማዎ Eና ስራ የመልቀቅ

ወይም የማቋረጥ መብትዎን ወይም ነፃነተዎን ነፍጎታል? • Eርስዎን በመጠቀም ገንዘብ ወይም ሌላ ለግሉ ጥቅም

Aውሏል? • በAሜርካን ሐገር ወይም በትውልድ ሐገርዎ ካሉ ዘመድ

ወይም ጓደኛዎ Eንዳይገናኙ Aግድዎታል? • ቃል Eንደተባልዎ ወይም ከሚሰጡት Aገልግሎት ተመጣጣኝ

ክፍያ Aልተከፈልዎትም? • የተለያዩ ማስረጃዎችን ደብቆቦታል? • Aዎን ከሆነ ምላሽዎ ወይም ሌላ ጥያቄ ካለዎት

Eንረዳዎታለን በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች ይደውሉልን? • 866- 317- 3733 ወይም 404-299- 0895

የስራ ባልደረባዎ ወይም የቤተሰብ Aባል • በመደብደብ በመግፋት ፣ በመጮህ ወይም ቁሳቁሶችን በመጠቀም ያሰፈራራዎታል?

• ያለሱ ወይም ያለሱዋ መኖር Eንደማይችሉ ይነግሩዎታል? • ርካሽነት ወይም የበታችነት Eንዲሰማዎት ያደርጎታል? • ከዚህ ሐገር Eንደሚያስባርርዎት ያስፈራራዎታል? • የIሜግሬሽን ወይም የስደተኞች ጉዳይ ጽ/ቤትን E?ርሶን ለመቆጣጠር ይጠቀምቦታል

• በስራዎ ላይ ጣልቃ ለመውሰድ ለማራቅ ያስፈራራዎታል? • ልጆችዎን ከርሶ ለመውሰድ ወይም ለማራቅ ያስፈራራዎታል? • ከቤተሰብዎ ወይም ከጓደኛዎ ይነጥልዎታል? • ከEነዚህ Aንዱ ነገር ከተሰማዎ ብቻዎትን Eዳልሆኑ ይወቁ • Eርዳታ ማግኘት ይችላሉ • ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 404- 299- 2185 • ታፔስትሪ ብለው ደውሉ _____________ ታፕስትሪ Iንክ፣ ለትርፍ ያልተቋቋመ በAትላንታ የሚገኝ ድርጅት ነው። ዓላማው የቤት ውስጥ በደል Eንዲቆም ማድረግ ነው። ከዚያም ጋር በተያያዘ ሰዎች ስለ ቤት ውስጥ በደልና ስለ ሌሎችም ተያያዥ ጉዳዮች Eውቀት Eንዲኖራቸው ያስተምራል። ታፕስትሪ ይህንን ለማድረግ የቀጥታ የምክር Aገልግሎትና Aንዳንድ ጊዜም የህግ ምክር የሚያገኙበትን መንግድ ያመቻቻል። በቀጥታ ከሚሰጣቸው Aገልግሎቶች መካከል ተበዳዮች Aስፈላጊ ከሆነ ጊዜያዊ መጠለያ የሚያግኙበትን መንገድ ማመቻቸት፣ ሥራ ማፈላለግና ከልጅ ማሳደግ ጋር በተያያዘ ምክር፣ ከፍቺ ጋር ተያይዘው በሚመጡ ግዳዮች ላይም ርዳታ ሊገኝ የሚችሉባቸው ቦታዎች ይጠቁማል።

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 30 መቶኛ ዕትም

ደብዳቤ ከAዲስ Aበባ ይድረስ ለውድ ልጄ ገዝዬ፣ Eንዴት ከረምክ። በደህናው ጊዜ መሠረት ትምህርት Eንኳን መማር Aቅቶኝ ይህንን ደብዳቤ የማጽፈው በጎረቤት ልጅ ነው። ያ ቦቸራን ታስታውሳለህ? Aሁን ጎብዞ 6ኛ ደርሷል .. Eሱ ነው የሚጥፍልኝ። ለነገሩ ገመናችን ደጅ ባይወጣ ደስ ይለኝ ነበር፥ ያው ማይምነት ነው ለዚህ የዳረገኝ። ገዝዬ፣ የኔ ታታሪ ፣ Eንዴት Aለህልኝ? ያቺ Eጮኛዬ ያልካት ልጅ መጥታ ጠይቃኝ ሄደች። ሸጋ ልጅ ናት። ትንሽ Aለባበሷ ግን ለቀቅ ብሏል፣ ቀሚሷ ላይ ተንጠልጥሎ Eንደው ጭኗን Aጋለጠው Eንጂ። ያው Eኔም Aንተ Eንዳትቀየም ብዬ ምንም Aላልኳትም። ለነገሩ Eዚህም ድሮ ትተዋወቁ ነበር ወይስ Eዚያው ያለህበት Aገር ነው ያገኘሃት? Eናቴ ድሮ ድሮ ቀይ ሴት ለዘራችን Aትሆንም ትል ነበር.. ግን ምን ይደረግ ፣ ዛሬ ጊዜው ተቀይሯል .. ቀይም ትሁን Eንግዲህ፣ Eንቀበላለን Eንጂ ምን Eናረጋለን? ባይሆን ግን Eንደው Aለባበሷን ቀየር ታርገው .. Aየህ፣ ጎንበስ ስትል ምች ሊመታት ይችላል .. መለመላን ማጋለጥም ጥሩ Aይደለም፣ የዘንድሮ ሽውታ Eንዲህ በጠበል የሚመለስ Aይደለም። የላክልኝ ሸሚዝ ነጭ ባይሆን ጥሩ ነበር፣ የኛን ኑሮ Eያወከው፣ በዚህ ላይ ነጭ ነገር በዘራችን Aይስማማንም፣ ወተት Eንኳን Eንዲሁ መች Eንጠጣለን? የሰፈሩ ቡዳ Eንደሆን Eንኳን ነጭ ለብሰን ፣ ጥቁር ለብሰንም Aልቻልነውም፣ ሽሚዙ የደረሰኝ Eለት ልለካው ለብሼው ቤት ውስጥ ወዲያ ወዲህ ስል፣ ያቺ ጎረቤታችን - ወንፊት ልትዋስ ድንገት ዘው ብላ ስትገባ Aይችኝ ደነገጠችብኝ መስለኝ፣ ይኸው ከዚያ ወዲህ ሰውነቴን ይበላኛል። ጫማውም ጥሩ ነበር፣ Aይ Aንተ ልጅ . Eግሬን Eረስተኸዋል መስለኝ። Eኔም ምን ላርግ Eንግዲህ፣ ጫማ ሰሪ ቤት ውስጄ ለEግሬ ጥፍር ማሾለኪያ ጫፍ ጫፉ Aስበስቼዋለሁ .. Aሁን ደህና ነኝ። ለናትህ የላከውም ክፍት ጫማ ጥሩ Aይደለም። በክፍት ጫማ Eሷ መሄዱንም Aትችልበት። .. ለማንኛውም Aንድ ነገር ስትልክ ቀድመህ Aማክረን፣ ወይ ጥሬውን ላከውና Eዚሁ ተጨርቆስ ገበያ Eኛው Eንግዛው። Eጮኛህም Eንግዲህ Eዚህ መመላለስ Aብዝታለች፣ ምን ጥድፍ ጥድፍ Eንዳደረጋት ማጣራት ፈልገናል .. ዘሯንም ማወቅ Aይከፋም። Aንተ ብቻ Aታስብ Aይዞህ፣ ሁሉንም Eኛ Eናደርገዋለን። (Aባትህ ባሻ Aሸብር)

መልስ ከAሜሪካ ሃይ ዳድ! Eንዴት ነህ፣ ይቅርታ ዳድ Aልኩኝ . Aባዬ ማለት ነው በAሜሪካኛ። ብርዱ Eንዴት ይዟችኋል? Eናንተ ሶኖው ስለሌላችሁ Eድለኛ ናችሁ። ቢሆንም ይቺ ጥቅምት ወር ላንተና ለማዬ ይከብዳችሁ ይሆናል። ትንሽ ምናምን Eልክላችሁና ጠቦት Aርዳችሁ Aጥንት Aጥንቷን ቆርጥሙ። Eጮኛዬን Eዚህ ነው የተዋወቅኳት፣ ሃበሻ ቤት ትሰራ ነበር። ጥሬ ሥጋ ልገዛ ገባሁና በደንብ ስታስተናግደኝ Aይኔን ጣልኩባት። ከዚያ Eየተመላለስኩ ጥሬ ሥጋ መዝጋት Aበዛሁ። በቃ ተግባባን። ከዚያም ሌላ ቦታ ተቀጣጠርን፣ Eኔ ዋይኔን Eሷ ሶዳዋን ይዛ የሆድ የሆዳችንን Aወራን። ከዚያም Eኔም Eሷም Oፍ ስንሆን Eየተገናኘን መጨዋወት Aንዳንዴም ማደር ጀመርን። ከዚያ የኔ መሆኗን ሳረጋግጥ ትኬት ገዝቼ Aገሯን Eንድታይ Eናንተም Eንድትተዋወቅ ላኳት። ት ውውቃችን ይኸው ነው። ዳድ .. ይቅርታ Aባዬ ቅላቷን ባትወደውም፣ መቀበልህ ግዴታ ነው። Eኔም ራሴ ከቀይም Aልፌ ቢጫ ሆኜልሃለሁ። ስለዚህ ምርጫ የለህም። የሸሚዙ ነገር Eኮ ቀላል ነው። ነጭነቱ ካስጠላህ፣ ጉሎ መንክር ነው። ጫማውንም Eንደተመቸህ ማድረግ ነው፣ Eኔ Eዚያ ውስጥ Eጄን Aላስገባም። የማም .. የቅርታ የ Eማዬ ጫማ በካልሲ ሊያምር ስለሚችል ክፍት መሆኑ ከደበራችሁ ካልሲ ማድረግ ነው። Eንዲያውም ቫለንታይን ቀን ደርሷል ፣ ነጭ ካልሲ ገዝትህ ስጣት። O .. ቫለንታይን የፍቅረኞች ቀን ነው። Eና ብታከብሩት ምንም Aይደለም። የEጮኛዬ ቀሚስ ማጠር Eንዳሳሰበህ ገባኝ። ግን Aርዥሚው ማለት ለኔ ይከብዳል። Aልነገርኩህም Eንጂ፣ Eኔም ስቦ Eሷ ላይ የጣለኝ ምን መሰለህ? የቀሚሷ ማጠር Eኮ ነው። በሱ በኩል Aትምጣብኝ፣ Eንዲያውም ረዥም ቀሚስ ካደረገች ሊደብረኝ ይችላል። Aብረን ሞል Eንኳን ስንሄድ ፈረንጆች ቀስ ብለው “ዩ Aር ላኪ” ይሉኛል .. Eድለኛ ነህ ማለታቸው ነው። Oፍ ቀኔን ሁሉ ምክንያት Eየፈለኩ Eሷ የምትሰራበት ምግብ ቤት የማሳልፈው መች Eንዲሁ ሆነ ብለህ ነው። Eማዬን ሰሞኑን Aሪፍ የAሜርካ ካርታ ያለበት ሻሽ Eልክልሻለሁ በላት። ልጄ Aሜሪካ Eንዳለ ብነግራቸው ሰዎች Aላምን Aሉኝ ስትል ሰምቻለሁ። ያን ጊዜ ያምኗታል። በሉ Eንግዲህ ሰላም ያገናኘን። ሃዋላ ቤት ሄጄ የጠቦቱን መግዣ ልላክላችሁ። የናንተው ልጅ ግዛቸው - ከAሜሪካ

ደብዳቤው በፍሬው አልዩ

100th Edition 31 DINQ magazine May 2011

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 32 መቶኛ ዕትም

E ንዴት ከረማችሁ ሁሉ ሠላም ነው ጠቋሚ ባለመጥፋቱ ምከንያት ኤርፖርት Eንዲቃኝ

በተጠየቀው መሠረት ዛሬ ኤርፖርትን Eንጎበኛለን፡፡ የIትዮጵያ Aየር መንገድ ከሚኮራባቸው ሥራዎች Aንዱ የAዲስ Aበባው ቦሌ Aየር ማረፊያ ተርሚናል ሥራ ነው፡፡ በEውነት Eኔም ኤርፖርት ተርሚናል ስገባ ደስ የሚል ስሜት ይሰማኛል፡፡ Aንዳንዶቻችሁ Aባይን ያላየ ምንጭ ያመሠግናል ብላችሁ ጠቅ ልታደርጉኝ ትሞክሩ ይሆናል፡፡ ከሌሎች ሀገሮች ተርሚናል ጋር Aውዳድሬ ሳይሆን ሀገሬ ብዬ ስላሰብኩ ነው Eሰየው ያልኩት፡፡ የኤርፖርትን ዙሪያ ገባ ለመጎብኘት Eንደማልቸገር Aውቃለሁ ግን ጓዳ ጎድጓዳው ብዙም ስለማይጠቅማችሁ

ለጊዜው ተጓዥ መሸኛና መቀበያ Aካባቢ ያለውን መንፈስ ብንጫወት ደስ ይለኛል፡፡ ከሀገር ከወጣችሁ ብዙ ዘመናትን ያስቆጠራችሁና Aዲሱን ተርሚናል ለማታውቁት Eንደ መግቢያ ይሆን ዘንድ Aንድ ልበላችሁ፡፡ Eጅግ በጣም ዘመናዊ ነው፡፡ ብዙ ሀገሮች Eንዳለው Aይነት

የደረጃን ውጣ ውረድ ጉልበት ቀናሽ Aሣንሰር ደረጃ ተገጥሞለታል፡፡ የተለያዩ ሆቴሎች ዴስኮቻቸውን ከፍተው Eንግዳ መቀበያ ቦታ Aላቸው፡፡ ምግብ ቤት Eና የመጠጥ Aገልግሎት በዋናው መግቢያ ላይ Eንደፈለጉ ያገኛሉ ሌሎች ለሎችም ነገሮች ማለትም በAውሮፓና

በAሜሪን ተርሚናሎች ላይ የሚያዩዋቸውን ሁሉ Eዚህ ይመለከታሉ፡፡ ይህንን ያህል ስለተርሚናሉ ካወራሁ Aሁን ደግሞ በመቀበል Eና በመሸኘት ላይ የሚያጋጥሙ ነገሮችን Eንመለከት፡፡

ሽኝት ከሁሉ ከሁሉ የሽኚና የተሸኚን ትEይነት ቅርብ ሆኖ መመልከት Eንዴት Eንደሚያዝናና ልነግራችሁ Aልችልም፡፡ ሠዎች Aልባሌ ቦታ Eየተዝናኑ ጊዜያቸውን ከሚያጠፉ በAመት ሁለት ጊዜ Eንኳን ቦሌ Eየተገኙ የሸኚና የተሸኚን ድራማ መየት Eንዴት ጥሩ መሠላችሁ፡፡ Eንደደረሰኩ በርካታ Aለማቀፍ በረራዎች ስለነበሩ ሸኚዎች ወደ ቆሙበት ተቀላቀልኩ፡፡ በመጀመሪያ ምን Aይነት ትEይንት Eንዳየሁ Aንካችሁ፡፡ በኀላ ጠይቄ Eንደተረዳሁት ተጓዥ የሚሄደው ወደ Aሜሪካን ነው፡፡ በዲቪ Aማካኝነት ቀንቶች ማቅናቱ ነው፡፡ ከሸኚዎች መሀል Eናቱ Aሉ፡፡ የEሱን መልክ የመሳሰሉ Eህትና ወንዶሞቹም ከበውታው፡፡ Eና ለበርካታ ጊዜ Eያስጎነበሱ ግንባሩን ይስሙታል፡፡ Eርሱ ወደ ፍተሻው ሲገባ ቤተሰቦቹ

የሠፈር ትዝታ ወግ ቦሌ Aየር ማረፊያ

ወደ ገጽ 55 ይዞራል

100th Edition 33 DINQ magazine May 2011

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 34 መቶኛ ዕትም

A fter two decades of civil war, Somalia's capital,

Mogadishu, remains one of the world's most dangerous cities. More than 100 people died in fighting just last month, according to officials. But every morning, hun-dreds of thousands of people wake up there and somehow make it through another day. High school economics teacher Abdifatah Ali Hassan lives on the front lines in Mogadishu. Ali Hassan sleeps in his shoes. Given the location of his home, he has to — because mortars hit his neighborhood all the time. "We are ready to run. All our things are ready. I and my shoes are sleeping together," says Ali Hassan, who lives with his parents. After the first mortar hits, Ali Hassan races through the dark to the nearest shelter, a concrete house. Mortars aren't his only problem — another is shakedowns. Mogadishu is mostly lawless. Over the past four months, Ali Hassan says, clan militias in his neighborhood have robbed him of $700. That's more than half his annual salary as a teacher. "I hate being robbed, but we cause some of the problem ourselves," he says. "These militias are from the same clan we belong to! So it's a problem created by the community." Somalia's weak, transitional govern-ment provides almost no services.

Fatima Abdi Ali has lived with-out running water for more than two decades. She lights her apartment with kerosene lamps, because she can't afford electric-ity. Ali relies on the $200 her son sends her each month from South Africa — and the small profit she makes buying and reselling honey from a bee farm outside of town. But to get to the bee farm, she must take a minibus through a checkpoint controlled by Islamist rebels called al-Shabab. "It's not safe to go there, but I have no alternative," Ali says. "If I had another alterna-tive, I would not do this job, because it's dangerous. Some-times they steal your money." And, she says, late one after-noon, they killed a fellow pas-senger. "They shot a man because he did not participate in afternoon prayers," Ali says. Expats Return To Somalia In Hopes Of Aiding Change Some have given up their quiet lives in an effort to turn around one of the world's failed states. Somalia's government claims loose military control over more than half of Mogadishu. Al-Shabab, which has pledged allegiance to al-Qaida, controls the rest. The group wants to destroy the U.S.-backed govern-ment and set up a strict Islamic state.

Some Somalis are fighting back. Abdullahi Hassan is a businessman, who sells sugar, flour and building materials. He helps finance a moder-ate Islamist militia that is battling al-Shabab. "Actually, they know me. I'm one of the targets," Hassan says. Hassan travels around town with six or seven armed guards. Al-Shabab has tried to kill him. "Many times," Hassan says. "The last attack they hit our car, but luck-ily I survived; but another three were killed ... they used an RPG-7." An RPG-7 is a rocket-propelled grenade. Fartuun Abdisalan Adan lives near a trash-strewn roundabout. It's well inside the government lines, but she says nowhere is safe. A couple of weeks ago, a woman tossed a gre-nade in a market there, killing a handful of street kids. "Every morning it is scary. You are thinking, today we [have] survived — how about tomorrow?" Adan says. Adan runs the Elman Peace and Human Rights Center, a nongov-ernmental organization that, among other things, teaches teenage boys electrical and mechanical skills. Adan wants them to find jobs so they don't join militias or al-Shabab. Every morning she must check to make sure boys from al-Shabab don't slip into her training sessions. "We want to help them, but at the same time we are afraid," Adan says. The view through the wall of a bombed-out villa in an abandoned neighborhood in Mogadishu.

The view through the wall of a bombed-out villa in an aban-doned neighborhood in Moga-dishu.

She says the kids are frisked every morning to make sure none is carrying a bomb. Adan returns home by 4 o'clock each afternoon for safety. She describes herself as middle class. Evenings are more worldly than you might expect. "We have electricity, we have a TV, we have Internet, we have everything. You can watch every channel in Mogadishu ... I watch Oprah ... I watch the BBC news," Adan says. Adan buys her electricity and water from private compa-nies, and bought a satellite dish for $150. She returned to Moga-dishu a few years ago after living in Canada. As difficult as life is here, she has no plans to leave. "I want to stay as much as I can, because we committed [to] this work, and we [are] doing it, and we wanted to make a differ-ence," she says. There's a personal reason, as well. Elman Ali Ahmend ran a similar vocational program, but it tapped into the labor market for child soldiers. Warlords be-came angry, Adan says, and had him killed. Amid the ruin and violence of Mogadishu, she wants to finish what her late husband started.

_____________

Somalia—The forgotten Country

100th Edition 35 DINQ magazine May 2011

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 36 መቶኛ ዕትም

100th Edition 37 DINQ magazine May 2011

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 38 መቶኛ ዕትም

በዚህ ዓምድ የሚጻፉ መልክቶች ሁሉ የናንተ እንጂ የመጽሄቱ አይደሉም። ፊት ለፊት

Eውነትም ቁጥር

ባለፈው Eትም ስለቁጥር የተጻፈው ትክክለኛ ነገር ነው። ራሳችንን Eንዲህ Eየወቀስን የወደፊት ጉዟችንን ማስተካከል መቻል Aለብን። ጥናት በሳይንስም ሆነ በማንኛውም መስክ ተቀባይነት ያለው ነገር ነው። ምናልባትም የምንፈልገውና ያለን Eየተለያየ ይሆን ብዙም ወደፊት የማንሄደው? Eስቲ ራሳችንን Eንፈትሽ? ከወላጅ ወደ ልጅ የሚተላለፍ የሚያኮራ ንግድ ከፍተናል? Eጅግ ብዙ ህንዶችና ኮርያውያን ሚሊየነር ናቸው። Eኛ ከነሱ ያላነሰ Eውቀት Eያለን ራሳችንን ማስጠራት ፣ ራሳችንን ማውጣት ያቃተን ለምንድነው? በAንድ ቀን ለውጥ Aይመጣም፣ ግን Eንደተባለው የምናደርገውንና የምናቅደውን በትክክለኛ ጥናት ላይ ለማድረግ የቁጥር ጥናት ያስፈልገናል። ጽሁፉን Aድንቄያለሁ። (ታዬ Aበራ—ከስኔልቪል)

መረዳዳት መቼ ነው? Eስካሁን Eንዳየሁት ከሆነ Eኛ Iትዮጵያውያን በሃዘን ጊዜ በጣም Eንረዳዳለን። ይህ በጣም ደስ የሚል ነገር ነው። በቅርቡ Eንኳን በAንድ ወር 10 ሰው ሞተ ተብሎ በገንዘብ Eጥረት ሳይቀበር የቀረ የለም። ርግጥ መቼም የሰው ፊት Aይቶም ቢሆን፣ በተለይ ጓደኛ ያላቸው Eንደሚሆን Aስቀብረዋል። ነገር ግን በህይወት Eያለ ከሞተው በታች የሆነ የለም? ሥራ Aጥቶ የሚንገላታ፣ ታሞ የት Eንደሚታከም የማያውቅ፣ ትዳሩ የምድር ሲOል የሆነበት፣ ኑሮ የሊማሊሞ ገደል የሆነበት .. ብዙ ነው። Eንዴት ብላችሁ Aትጠይቁኝ፣ ግ ን በ ህ ይ ወ ት E ያ ለ ን የምንረዳዳበትን መንገድ መፈለግ፣ የቅርብ ጓደኛሞችም ርስ በርስ ላይ ላዩን ብቻ ሳይሆን ችግራችንንም የምንነጋገር ልንሆን ይገባል። Aለበለዚያ ብዙዎቻችን “ያለሽ መስሎሻ፣ ተበልተሽ Aልቀሻል” Eንዳንሆን ያሰጋል። (ዮናስ—ከቢፈርድ ሃይዌይ ጆርጂያ)

ሃይ ጄሪ ለAስትሮሎጂ ገጽ Aዘጋጅ ጄሪ፣ Eንዴት ነሽ? ኮኮባችንን ፈልፍለሽ

E ያወጣሽ ስ ለምታ ስ ነ ብቢን Eናመሰግናለን። የኔማ ቁጭ ነው። በጣም ተስማምተሽናል Eና ቀጥይበት። (Aድናቂዎችሽ—ከዲሲ)

ትገርማለች Eኔ ያለሁበት ዴንቨር Aንዲት የማውቃት ልጅ Aለች። Aሪፍ ልጅ ናት Eናም ብዙ ጊዜ ለጓደኝነት ስጠይቃት ብዙም ፊት Aትሰጠኝም። ደጋግሜ ሞከርኩ። በፍጹም Eምቢ Aለች። ቢቸግረኝ በቃ Aልፈለገችኝም ብዬ ተወኳት። ልክ ዝም ባልኳት በወሩ ደግሞ Eሷ መደወል፣ Eንገናኝ ማለት ጀመረች። Aይ ልቧ ወደኔ ተመልሷል ብዬ ስቀርባት ፣ ያው ናት። Aሁን የዚህች ዓይነት ሴት ምን ይባላል? ወይ ርቃኝ Aትርቅ፣ ወይ ቀርባ Aትቀርበኝ . Eንዲህ Aይነት ሴቶች ካላችሁ በወንዶች Aትጫወቱ በሉልን።(ዘላለም—ከዴንቨር ኮሎራዶ)

የተቀደሰ ሃሳብ Aንድ የድንቅ መጽሔት Eትም ላይ ከAገር ቤት ልጆቻቸውን ለመጠየቅ የመጡና የሚመጡ ወላጆችን ለማገናኘት ሃሳብ Eንዳለ ወይም የተጀመረ ነገር Eንዳለ Aንብቤያለሁ። ይህ የተቀደሰ ሃሳብ ነው። ካልተሳሳትኩ የAዛውንቶች ክበብና ኑ ቡና ጠጡ የሴቶች ማህበር ነው ይቋቋማል የተባለው። ይህ ነገር ለሌሎችም ከተሞች Aር Aያ የሚሆን ነው። በርግጥም ከAገር ቤት ለሶስት ወርም ይሁን ለስድስት ወር Aንዳንዴም ለዓመት የሚመጡ ወላጆች Aሉ። Eናም ከቤት የሚወጡበት ጊዜ ውስን ነው። Aንዳንዶቹም ሌላ ሰው ሳያዩ Eንዲሁ Eንደተዘጋባቸው ይመለሳሉ። ልጆቻቸውም Aይፈረድባቸውም .. ሥራ Aይደል? ግን Aሁን ማህበር ካለ ነገሮች ይቀየራሉ Eናም ይህን ያሰባችሁት ተባረኩ Eላለሁ። (ሙሉ ብርሃን—ከAትላንታ)

ይድረስ ለሃይሌ ኳሴ ለስፖርት ዓምድ Aዘጋጅ ሃይሌ ካሴ፣ ሰላምታችን ከዲሲ ይድረስህ። በEንግሊዝ ፕሪሚየርም ሆነ በስፔኑ ላሊጋ ከሚጫወቱ መካከል ኮኮቦቹን Eየመረጥክ የህይወት ታሪካቸውን Eንድታስነብበን Aደራ ብለናል። ዓ ም ድ ህ ይ መ ቸ ና ል ። (Eነ ዳኒ—ከዲሲ (ዋሽንግተን) )

Aዝናንቶኛል የዲOድራንቱ ጽሁፍ—ባለፈው ወር የወጣው Aዝናንቶኛል። Aንዴ ነፋ Aድርግልኝ .. Aሪፍ ነገር ነው። Aገር ቤት ኑሮው ከመወደዱ የተነሳ ሰዎች የሚፈጥሩት የኑሮ ዘዴ የሚገርም ነው። ታየኝ Eኮ ሽቶ ቤት ሄጄ ብብቴ ላይ Aንዴ ዲOድራንት Aስነፍቼ ከፍዬ ስወጣ! . በጣም ያዝናናል። (ሚሚ—ከAትላንታ)

Aስገራሚ ገጠመኝ Aንድ የAበሻ መዝናኛ ውስጥ ከጓደኛዬ ጋር ተቀምጠናል። ያው ብዙ ጊዜ ወጣት ወንዶች ስንገናኝ ስለ ሴቶች ማውራታችን የተለመደ ነው (ሴቶች Aይሙቃችሁ ደግሞ) .. የሆነ ሆነና ያው Eኔ Aውራለሁ፣ Eና Aንዲት ቺክ (ሴት) ተዋውቄ ያጋጠመኝን ነገር Eየተረኩ ነበር። ለጊዜው Eንጂ ልጅቷ Eንኳን ለትዳር Aትሆንም፣ ዝም ብላ ነገር ነች Eያልኩ ሳወራ ልጅቷ ከጓደኞቿ ጋር መጣች። ከሩቅ ሰላም ብላኝ ከጓደኞቿ ጋር በሌላ ጠረጴዛ ላይ ተቀመጡ። ማታ ቀጠሮ ስለነበረን ሄጄ ሰላም ማለት Eንደሌለብኝ Aውቄያለሁ። Eናም ስለሷ ሳወራ መምጣቷ ገርሞኝ ለዚሁ ጓደኛዬ “Aይገርምም ያልኩህ ልጅ ያቻትልህ፣ ቀስ ብለህ ዙር .. ብዬ ያረገችውን ልብስ ዓይነት ነገርኩት... ዞረ Aያት .. ወደኔ ዞረና ... “Eሷን ነው Eንዴ የምትለው፣ ካዝኔ Eኮ ናት! Aይለኝ መሰላችሁ? ምን ይዋጠኝ? .. ከዚያ በኋላ የተፈጠረው ይቅርባችሁ። በኔ የደረሰ Aይድረስባችሁ። (Aንዱ ነኝ ከዳላስ ቴክሳስ)

Eውነትም ተሳቢ ዳንኤል ክብረት በተባ ብEሩ ስለ ተሳቢ ያስነበበን የሚገርም ነው። Eሱን ሳነብ Aንድ ሰው በሃሳቤ መጣ። Eኔ ያለሁበት ከተማ ነዋሪ ነው። ስብሰባ (በተለይ የፖሊቲካ) Aይቀርም። ግን የራሱ Aቋም የለውም። ሰው ሲያጨበጭብ ያጨበጭባል። ቆሞ ካልተናገረ የሚሞት ይመስለዋል፣ Eና ሁልጊዜ Aንደኛ ተናጋሪ ነው—ግን የሚናገረው ነገር ምንም ቁም ነገር Aይወጣውም። Eንዲህ በል ተብሎ የሚል ነው የሚመስለው። Eናም ውጭ Eጅህን Aውጣና Eንዲህ በል፣ ከዚያ Eኛ Eናጨበጭባለን ተብሎ ከመጣ ተሳቢ ማለት Aይደል? Eኛንም ወደ ሳቧቸው ከሚሳቡ ተሳቢዎች ይጠብቀን። (ሞላልኝ— ከAገረ ማርያም)

ምን ያስደነግጣል? Aንድ ቀን Eኔ የምሰራበት ግሮሰሪ Aንድ የAገሬ ሰው መጣ። ገና ሲገባ የኔው ወገን መሆኑን Aይቻለሁ፣ Eሱ ግን Aላየኝም። Eናም የሚገዛውን ገዛዝቶ Eኔ ጋር ሊከፍል መጣ። Eቃውን ካወጣ በኋላ ቀና ሲል Aየኝ ፣ ክው Aለ። ያገር ልጅ ከመሆናችን በቀር Aያውቀኝ Aላውቀው.. ምን ክው Eንዳደረገው ታውቃላችሁ .. ከገዛቸው Eቃዎች መካከል ኮንዶም ስለነበረበት ነው። ኮንዶም ምን ያስደነግጣል? Eኔ Eንዲያውም ጠንቃቃ በመሆኑ A ደ ን ቀ ዋ ለ ሁ E ን ጂ Aልገረመኝም .. Aይዞህ ኸረ! ጠላትህ ይደንግጥ። ለሁሉም ነገር ተፈራርተን Eስከመቼ? Aሁን ኮንዶም መግዛት ምን ያስደንግጣል?(የገረማት—ከዴንቨር)

ኮንትራክት ወይስ ኤክስፓንድ?

Eዚህ Aትላንታ ያለው ፋርመርስ Eሰራለሁ፣ የገረመኝ ነገር ቢኖር ሰራተኞች Eንደጸባያቸው Eየተባለ ኮንትራክትና ኤክስፓንድ የሚል ቅጥያ ማግኘታቸው ነው። Aሜሪካ ውስጥ ያሉ ሌሎች መስሪያ ቤቶች ሁሉ Eንደዚህ ዓይነት ምደባ ያላቸው Aይመስለኝም። ፋርመርስ Eኛ ላይ Eየተፈላሰፈ ነው? ወይስ Eየተዝናናብን? በዚህ ላይ ደግሞ በየጊዜው ስብሰባ ነው። Aገር ቤት ተሰብስቤ የማላውቀው ሰውዬ Eዚህ Aንደኛ ተሰብሳቢ ሆኛለሁ። (ምን ይደረግ— ከAትላንታ)

ያሳዝናል ባለፈው ወር የድንቅ መጽሄት Eትም ላይ Aዲስ Aበባ ውስጥ ማታ ማታ ጨለማ ውስጥ Eየተደበቀ ሰው ሲዘርፍ የነበረው ቀን ቀን Aስተማሪ ሆኖ መገኘቱን Aነበብኩ፣ ነገሩ በጣም በጣም Aሳዛኝና Eኔም Aገር ቤት Eያለሁ Aስተማሪ ስለነበርኩ በጣም Aዝኜ Aልቅሻለሁ። ፈጣሪ በቃችሁ ይበለን። (Aሳምነው ይርጋ—ዋሽንግተን ዲሲ)

_______//______

100th Edition 39 DINQ magazine May 2011

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 42 መቶኛ ዕትም

100th Edition 43 DINQ magazine May 2011

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 44 መቶኛ ዕትም

100th Edition 45 DINQ magazine May 2011

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 46 መቶኛ ዕትም

ስፖርት

በኃይሌ ኳሴ

Aቅቷታል ማጣሪያው ላይ Eየተሸነፈች መውጣት ሰልችቷታል። ወንዶቹ Oሎምፒክ ማጣሪያ ከጀመሩ 52 ዓመታት Aልፏቸዋል፡፡ ሴቶቹ ማጣሪያው ከጀመሩ ገና 4 ዓመታቸው ነው፣ የለንደንን ትኬት ሊቆርጡ የቀራቸው Aንድ ጨዋታ ከነመልሱ ነው፡፡ የወንዶቹ ቡደን የAፍሪካ ዋንጫ ማጠሪያ ማለፍ ካቃተው 20 ዓመታት ሆኖታል፡፡ ሴቶቹ ግን ባለፉት 7 ዓመት ሁሉት ጊዜ ለAፍሪካ ዋንጫ Aልፈዋል፡፡ ለመጀመሪያ ጊዜ የሴቶቹ ቡድን ለAፍሪካ ዋንጫ ያለፈው Uጋንዳን Aሸንፎ ነው፡፡ ይሄ Eለት ለሴቶቹ ታሪካዊ ቀን ነው፡፡ የመጀመሪያው ግጥሚያ

የተደረገው Aዲስ Aበባ ላይ ነው፡፡ ጨዋታው የተካሄደው ወንጂ ላይ ሲሆን የIትዮጵያ ሴት ቡድን ተሰላፊዎች ግብ ጠባቂ ሊያ፣ ተከላካይ Eየሩሳሌም ፣ ራሄል ፣ ኩሪ፣ Aማካይ ቤዛዊት ፣ ሃና፣ ቱቱ፣ Aዲስ፣ ሰሚራ ፣ Aጥቂ Eንደገናዓለም፣ ተራማጅ ነበሩ ቡድናችን 2 ጎል Aስቆጥሮ Aሸነፈ፡፡ በሴቶች Eግር ኳስ በነጥብ ጨዋታ የመጀመሪያው ጎል ያስቆጠረችው Aዲስ ፈለቀ ነች ፡፡ ቡድናችን ወደ ካምፓላ ለመልስ ጨዋታ ሄዶ 2ለ0 ተመርቶ ቢቆይም Eንደገና Aለምና ተራማጅ ባስቆጠሩት ግብ ወደ Aፍሪካ ዋንጫ ማለፍ ችሏል፡፡ በዚህ ግጥሚያ ቡድኑ ወደ ካፓላ ሲሄድ ብዙዎቹ ለAውሮፕላን ጉዞ Aዲስ ነበሩ፡፡ Aንዲቷ የኛ ተጫዋች ሽንት ቤት ለመጠቀም

ገባች ከጨረሰች በኋላ በሩ Aንዴት Aንደሚከፈት ስላላወቀች በድንጋጤ ያገኘችውን ስትነካካ ያደጋ ማስጠንቀቂያ ደውሉን ስለተጫነችው Aውሮፕላኑ ላይ Aደጋ ደርሷል በሚል መንገደኞቹ ተደናግጠው ፓይለቶቹ ተሸብረው የደህንነት ሰዎች ተሯሩጠው ነበር። ገጠመኝ ማለት ይህ Aይደል። መልካም Eድል ለሴት ብሄራዊ ቡድናችን።

የIትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን Aሰልጣኙን

Aባረረ የIትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን Aሰልጣን የነበሩት Eንግሊዛዊ Iፌ O ኔ ራ የ ተ ባ ረ ሩ ት “ I ት ዮ ጵ ያ ውስጥ ኳስ ለ መ ጫ ወ ት መ ጀ መ ሪ ያ ከሜዳው ላይ ከ ብ ቶ ች ማ ባ ረ ር Aለብን” ሲሉ ለAንድ የውጭ ጋዜጠኛ ተናግረዋል ተብሎ ነው። በወር 13ሺ ዶላር Eየተከፈላቸው ቡድኑን ሱያሰለጥኑ የነበሩት Oኔራ ኮንትራታቸው ሊያልቅ ሶስት ወር የቀራቸው ቢሆንም የሶስት ወር ደሞዛቸው በቅድሚያ ተሰጥቷቸው ነው የተባረፉት። መባረራቸው ትክክል ነው Aይደለም የሚለው ነገር Aሁንም Aከራካሪ ነው። ________________________ በሌላ በኩል በIትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር Eታች የነበረው ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ላይ Eየወጣ መሆኑ ተነግሯል፣ ደደቢት የተባለውን ቡድን 1-0 ካሸነፈ በኋላ ደረጃው ወደ 4ኛ ጠጋ ማለቱ ተነግሯል። ከታች ሆኖ “ይወርድ ይሆን?” ተብሎ የተፈራለት Aንጋፋ ቡድን መብራት ሃይል ሲሆን፣ የቀሩትን ጥቂት ጨዋታዎች ግዴታ ማሸነፍ Aለበት ተብሏል።

የIትዮጵያ ሴቶች ብሄራዊ ቡድን ለለንደን

Oሎምፒክ ለማለፍ Eየተቃረበ ነው

የIትዮጵያ የሴቶች ቡድን ጋና Aክራ ላይ 2ለ1 ተሸነፈ፡፡ Aዲስ Aበባ ላይ Aንድ ለባዶ Aሸነፈ። በድምር ውጤት 2ለ2 ተለያየ፡፡ ከሀገር ውጪ ባገባው ጎል ወደ ቀጣዩ ዙር Aለፈ፡፡ ቡድናችን በቀጣዩ ደቡብ Aፍሪካን በOገስት ወር ላይ ይገጥማል ካሸነፈ በቀጣዩ ለንደን Oሎምፒክ ላይ ይሳተፋል፡፡ ቡድናችን ከዚህ ቀደም ከደቡብ Aፍሪካ ጋር 2 ጊዜ ተ ገ ና ኝ ቷል ፡ ፡ የመጀመሪያው ጁሀንስበርግ ለይ Iትዮጳያ 2ለ1 Aሸንፋለች በቀጣዩ ለመላው Aፍሪካ ጨዋታ Aልጀርስ ለይ ደቡብ Aፍሪካ 3ለ1 Aሽንፋለች፡፡ ሁለቱ ቡድኖቸ በዚህ ዓመት መጨረሻ ይጋጠማሉ፡፡ የመጀመሪያው ጨዋታ ከሀገር ወጪ ይካሄዳል፡፡ Iተዮጵያ በወንዶቹ ለOሎምፒክ ማለፍ

Aጫጭር ያገር ውስጥ የስፖርት ወሬዎች

(የሊብሮው ገነነ መኩሪያ Eንዳዘጋጀው)

የስፖርት ፌዴሬሽኑ

Iትዮጵያውያንን Aመሰገነ ______________________ የIትዮጵያ ስፖርትና ባህል ፌዴሬሽን በAትላንታ ባደረገው Aስቸኳይ ስብሰባ ፣ የክብር Eንግዳ Aመራራጡ ላይ ተፈጥሯል ያለውን ስህተት በማረም ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ የክብር Eንግዳ Eንዲሆኑ መወሰኑን Aስታውቋል። ኤፕሪል 16 /2011 በAትላንታ የተደረገው የፌዴሬሽኑ የቦርድ ስብሰባ ከ10 ሰAታት የመግባባት ውይይት በኋላ ሁሉም የሚስማማበትን ውሳኔ Aሳልፏል። በዚሁ ስብሰባ ሥራቸውን ጥለው፣ ከ 20 ሰAት በላይ ነድተው የመጡ Aባላት ነበሩበት። የፌዴሬሽኑ ቦርድ Aባላት፣ ያለ Eንቅልፍና ያለ ምግብ ተጨንቀውና ለፌዴሬሽኑ ህልውና Aስበው መስማማት ደረጃ መድረሳቸው የሚያስመሰግናቸው መሆኑ ተነግሯል። በሌላ በኩል ይኸው የAትላንታ ውድድር የተሳካ ይሆን ዘንድ የIትዮጵያ ኮሚኒቲ ማህበር በAትላንታ ሰባት Aባላት ያሉት ጊዜያዊ ኮሚቴ በማቋቋም ከዋናው ፌዴሬሽኑ ጋር Eና ከከተማው ቡድን ጋር Aብሮ መስራት መጀመሩንም Aስታውቋል። 28ኛው የስፖርትና ባህል በዓል የሚደረገው ከጁላይ 3-9 በጆርጂያ ዶም መሆኑ ሲነገር የተያዘው ሆቴልም ዳውን ታውን Aትላንታ የሚገኘው ዊሴቲን መሆኑ Eንዲሁ ተገልጿል። ፌዴሬሽኑ ባወጣው መግለጫ ሁኔታውን በቅርብ በመከታተል ጥሩ የውድድር ጊዜ Eንዲሆን የተመኙትን ሁሉ Eናመሰግናለን ብሏል።

_____________

100th Edition 47 DINQ magazine May 2011

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 48 መቶኛ ዕትም

100th Edition 49 DINQ magazine May 2011

(ወደ ገጽ 74 ዞሯል)

መገደሏ ተነገረ። ወጣቷ የተገደለችው ሄንሪ ክሮቺ በተባለ የ40 ዓመት ጎልማሳ ነው። ዜናው Eንደሚለው ሁለቱ የሚተዋወቁት፣ ጉEሽ በምትሰራበት የምሽት ክበብ ሲሆን፣ በፍቅር ግንኙነት Aብረው የቆዩ ነበር ተብሏል። Eናም ከጊዜ በኋላ ኤልሳ Aዲስ ፍቅረኛ በመያዝ ያንን የምሽት ክበብ ሥራዋን ለመተውና ወደሌላ ሥራ ለመግባት በመወሰኗ፣ ያንን ያወቀውና ሁለተኛ Aላያትም ብሎ የገመተው ክሮቺ ሆን ብሎ ሳይገድላት Eንዳልቀረ ፖሊስ ግምቱን ሰንዝሯል። በተጠቀሰው Eለት የጉEሽ መጥፋት ሪፖርት ለፖሊስ ከደረሰ በኋላ ቤቷ ሲፈተሽ ቦርሳዋ፣ የ Eጅ ስልኳና የመኪናዋ ቁልፍ በመገኘቱ በሃይል ታፍና ሳትወሰድ Aልቀረችም የሚል ግምት Aሳድሯል። ወዲያውም በተደረገ ክትትል Aስከሬኗ ሊገኝ ችሏል። ፖሊስም ከተጠርጣሪዎች መካከል ሚስተር ክሮቺን በመያዝ ባደረገው ምርመራ መግደሉን በማመን፣ Aገዳደሉን ስፍራው ድረስ ወስዶ ለፖሊስ Aሳይቷል። Aስከሬኗም Aስፈላጊው ምርመራ ከተደረገለት በኋላ Eዚያው ጣሊያን Eንደተቀበረ ፓርማ ሪፓብሊካና የተሰኘው የጣሊያን የዜና Aውታር ገልጿል።

Iትዮጵያዊት የAለቃዋን ሽንት መሽኛ ቆረጠች

ተባለ ዱባይ ውስጥ Iትዮጵያዊቷ የቤት ሠራተኛ የAሠሪዋን ብልት በመቁረጧ ምክንያት በቁጥጥር ሥር መዋሏን Iምሬትስ የተባለው የዜና Aውታር ዘግቧል፡፡ ጥቃቱ የተፈጸመባቸው የ70 ዓመቱ Aዛውንት ሁኔታውን ለፖሊስ ያስታወቁት ሰኞ ጧት ሲሆን፣ Iትዮጵያዊቷም ድርጊቱን ለመፈጸሟ የEምነት ቃሏን ሰጥታለች፡፡ ‹‹በሰውዬው በሚፈጽምብኝ ማስፈራራት ተሰላችቻለሁ፤›› ያለችው ይህችው ሴት Aያይዛም Eኚሁ Aሰሪዋ Aዛውንት ዘ ወ ት ር ወሲ ባዊ ት ን ኮ ሳ Eንደሚፈጽሙባት ተናግራለች። ድርጊቱ በተፈጸመበት ሰኞ ጧትም Aዛውንቱ ሰውነቴን ደባብሺኝ Eንዳሏት ገልጻ፣ በዚህ ጥያቄያቸው በመናደድ በቢላ ብልታቸውን Eንደቆረጠች ዘገባው ያመለክታል፡፡ ወጣቷ በAሁኑ ወቅት Eስር ቤት ስትገኝ ምን ሊፈረድባት Eንደሚችል Aልታወቀም።

በፈረንሳይ ቡርቃ ወይም ኒቃብ ማድረግ ተከለከለ ባለፈው ኤፕሪል 11/2011 ተግባራዊ የሆነው Aዲስ የፈረንሳይ ህግ ፣ በAደባባይ ኒቃብ ማድረግን ከለከለ። Aይን ሲቀር መላው ሰውነትን

ዜና ብል

ጭታ

Aቶ ሰመረ ገብረመድህን Aረፉ

በAትላንታ ከተማ ላለፉት በርካታ ዓመታት ነዋሪ የነበሩትና በጋራዥ ሥራ ተ ሰ ማ ር ተ ው የነበሩት Aቶ ሰ መ ረ ገ ብ ረ መ ድ ህ ን ማረፋቸው ተነገረ። Aቶ ሰመረ ያረፉት ባለፈው ኤፕሪል 2/2011 ቀን ሲሆን ለበርካታ ወራት ታመው በሆስፒታል ሲታከሙ ቆይተዋል። Aቶ ሰመረ የ48 ዓመት ጎልማሳ ሲሆኑ፣ Aስከሬናቸው ተወለዱበት Aገር ወደ Aስመራ ተልኳል።

በርካታ የውሸት ጋብቻዎችን

Aቀናብረዋል የተባሉት ህንዳዊ-Aሜሪካውያን

ተከሰሱ Aሶስየትድ ፕሬስ ኤፕሪል 6 ቀን Eንደዘገበው በካሊፎርኒያ ፣ Oሬንጅ ካውንቲ ነዋሪ የሆኑት ባልና ሚስት Eንዲሁም Aንዲት ሴት ልጃቸው መታሰራቸውን ገልጿል። Eነዚህ ቤተሰቦች የAሜሪካ የምርመራ ቢሮን ( ኤፍ ቢ Aይ) Aይን የሳበ ተግባር ሲፈጽሙ ተገኝተዋል። ህንዳውያኑ ቤተሰቦች ለክስ የተዳረጉት Eስከ 60ሺ ዶላር ድረስ Eያስከፈሉ የሃሰት ጋብቻ ሲያስፈጽሙ በመገኘታቸው ነው። ነገሩን የሚያደርጉት የIሚግሬሽን ሥር Eንሰራለን ብለው ባቋቋሙት ድርጅት Aማካኝነት በተለይ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ያሉ Aሜሪካውያንን፣ Aንዳንድ ጊዜ የጎዳና ተዳዳሪዎችን በማባበልና Eስከ 2ሺ ዶላር ድረስ Eንሰጣችኋለን በማለት ህንድ ላለ ሰው የጋብቻ ሰነድ Eንዲፈርሙ በማስደረጋቸው ነው። የምርመራ ቢሮው ሰነድ Eንደሚያሳየው 2ሺ ዶላር ይ ከ ፈ ላች ኋል የሚ ባ ሉ ት ን Aሜሪካውያን ህንድ ላለና Eስከ 60ሺ ድረስ ለመክፈል ፈቃደኛ

ከሆነ ሰው ጋር በስልክ ያገናኛሉ።ከዚያም Eዚህ Aሜሪካ ያለው ሰው ህንድ ሄዶ Eንዲያገባና ፈርሞ Eንዲመጣ ይደረጋል። Eነሱም ያንን ይዘው የጋብቻውን ሂደት (ፕሮሰስ) ያፋጥናሉ። Eንዲህ Eያደረጉ በተመሳሳይ መንገድ ፣ ተመሳሳይ ሰዎችን በመጠቀም በርካታ የሃሰት ጋብቻዎችን Aስፈጽመዋል ነው የተባለው። Eስካሁን Eንደታወቀው 21 ሰዎች በዚህ መልክ ከህንድ Aስመጥተዋል።

ባራክ Oባማ በIትዮጵያ ሬስቶራንት ተገኝተው

ተመገቡ

ባለፈው ማርች 29 ቀን ማታ፣ በኒውዮርክ ከተማ ሃርለም የሚገኘው ሬድ ሩስተር ምግብ ቤት ባራክ Oባማን ማስተናገዱ ተገለጸ። ባራክ Oባማና 50 ያህል Eንግዶቻቸው በዚህ ሬስቶራንት ተገኝተው Eራት የተመገቡት ለዲሞክራቲክ ፓርቲ ብሄራዊ ኮሚቴ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ምሽት Eንዲሆን ነበር። ምግብ ቤቱ በትውልደ Iትዮጵያዊው ማርቆስ ሳሙ ኤልሰን ባለቤትነት የሚተዳደር ሲሆን፣ ታዋቂው Iትዮጵያዊ ሼፍ ኒውዮርክ ውስጥ ካሉት ሁለት ምግብ ቤቶች Aንዱ መሆኑ ነው። ይኸው የግንዘብ ማሰባሰቢያ Eራት ለAንድ ሰው 30ሺ ዶላር የተከፈለበት መሆኑ ሲታወቅ፣ ፕሬዚዳንቱ ምን Aዝዘው Eንደተመገቡ ግን Aልተገለጸም።

Iትዮጵያዊቷ በጣሊያናዊ ተገደለች

በብዙዎች ዘንድ ኤልሳ በሚል ስም የ ም ት ታ ወ ቀ ው Iትዮጵያዊቷ ወጣት ጉAሽ ወልደሚካኤል ባለፈው ኤፕሪል 5 ቀን ጣሊያን ውስጥ በጥይት

የሚሸንፈውና በተወሰኑ የሙስሊም ሴቶች የሚዘወተረውን Aለባበስ፣ የፈረንሳይን ህግ የሚጻረርና የሴቶችን ከወንዶች Eኩል መሆን የሚጋፋ ድርጊት ነው ብለዋል። ይህን ያሉት የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ሳርኮዚ ናቸው። በመሆኑም Aዲስ በወጣው ህግ መሰረት ካለፈው ሰኞ ጀምሮ፣

መንገድ ላይም ሆነ ከቤት ውጭ Aይንን ብቻ Aስቀርቶ መሸፋፈን ለመጀመሪያ ጊዜ 200 ዶላር የሚያስቀጣ ሲሆን፣ ሴቷን ኒቃብ Eንድትለብስ የሚያስገድድ ወንድ ከተገኘ ደግሞ Eስከ 40ሺ ዶላር ድረስ ይቀጣል ፣ ከዚያም ካለፈ ለEስር ይዳረጋል” ይላል ህጉ።

ተማሪዎች የዓመቱን ውድድር Aሸነፉ።

ዘንድሮ Eዚህ Aትላንታ በሚገኘው የጆርጂያ ፔሪሜትር ኮሌጅ ዓመታዊ የባህል ውድድር ባለፈው ኤፕሪል Aንድ ቀን ተደርጎ Iትዮጵያውያን Eና ኤርትራውያን ተማሪዎች በህብረት ባቀረቧቸው ዝግጅቶች ከሶስቱ በሁለቱ Aንደኛ

በመውጣት ማሸነፋቸው ተነግሯል። የAማርኛ፣ የOሮሚኛ፣

የጉራጊኛና የትግሪኛ ሙዚቃን ጨምሮ የሌላም ብሄረስብ ጭፈራ ያቀረቡበት ዝግጅት ፣ በዝግጅቱ ከተሳተፉት 10 Aገራት መካከል Aንደኛ ደረጃን ሲያሰጣቸው፣ የተለያዩ ባህላዊ ልብሶችን በመልበስ ያሳዩት የፋሽን ትር Iትም Eንዲሁ Aንደኛ Aድርጓቸዋል። ባህላዊ ቁሳቁሶችን ደርድሮ በማሳየት በተደረገው ውድድር ጃፓኖች Aንደኛ ሲወጡ Aሁንም Iትዮጵያውያኑና ኤ ር ት ራ ዊ ያ ኑ ተማ ሪ ዎች የሁለተኛነት ደረጃ ወስደዋል። በዚሁ ዓለማቀፍ ውድድር ከ50 ያላነሱ ተማሪዎች በዝግጅቱ

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 50 መቶኛ ዕትም

100th Edition 51 DINQ magazine May 2011

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 52 መቶኛ ዕትም

100th Edition 53 DINQ magazine May 2011

it easy on himself and h a r d o n you. Then he put you in a holding pat-tern while leaving all his options open. As I waited for Tamara outside a shop today, I thought I saw a few falling leaves. Then I realized they were not leaves, but Monarch butterflies. The Monarchs' flight is a bit erratic anyway, and the wind blew them around like leaves. These butterflies are on their long migration from Can-ada to central Mexico. The Monarchs know when it is time for their journey to begin, and that is why you started dating again. It was time. Like the Monarchs, your flight may be a little erratic before you reach your true destination. Jay was just a little turbulence along the way. W a y n e (From the column for the week of October 6, 2003)

Dating Principles

I'm 42, divorced from my hus-band of 20 years. The dating scene has changed so much I feel as if I am back in high school trying to figure out the difference between games and reality. I'm an assistant principal and needed to talk with a principal from out of state concerning a new student. During our tele-phone conversations, we found out we are both single, the same age. We exchanged emails, and he suggested exchanging pic-

tures. I sent mine, and the email stopped. I know what that sounds like. He didn't like what he saw. I'm a nice looking woman and take care of myself. I feel so vulnerable and innocent at times. My husband was the only man in my life from college until last year, so I am not very experienced. My questions are simple. How do I know if a man is really interested, or just out for a fun time? When does a man feel a woman is too pushy? Rebecca Rebecca, the quickest way to find out if a man is just looking for a fun time is not to give him one. This doesn't mean you can't be a pleasant date or a good con-versationalist, it means just leave it there. Let a man get to know you. If he keeps coming back, the interest is in you. Thinking about why this man hasn't emailed is absolute speculation. It can range from you look like the woman who broke his heart to, at second thought, a long distance relationship is too much trouble. Don't let "no" prevent you from going forward, presenting yourself with absolute honesty. There is no more powerful appeal than honesty. Honesty is only perceived as pushiness when the other person doesn't want what you want. "Pushy" is just a nega-tive word for that. W a y n e & T a m a r a (From the column for the week of March 11, 2002)

T h e

Definition of " T r u e L o v e " ? "Love means never having to say you're sorry," or so the famous line from the movie Love Story goes. But when asked to define what true love is, even the experts have to pause and think. Perhaps it's because true love has different meanings for different people. ...Dr. Neder defines true love as caring about the health, well-being and happiness of another person to a greater degree than your own health, well-being and happiness. "When you carefully consider your words, thoughts and ac-tions, and specifically how they will benefit that other person," says Dr. Neder, "you're in love." Christiane Northrup, M.D., author of Women's Bodies, Women's Wisdom (Bantam, 1998) and The Wisdom of Menopause (Bantam, 2003), says "true love is when you care enough for another person to allow them the space and time they need to become all they can be." Conversely, if someone says to you: "If you love me, you would ...," that is not love, says Dr. Northrup. According to Dr. Northrup, this is the "second chakra" talking. And when "love" comes from this place, it's about control. True love comes from the "fourth chakra" and is easily recognized as u n c o n d i t i o n a l s u p p o r t . Kathlyn Hendricks, Ph.D,. and Gay Hendricks, Ph.D., authors of the upcoming book Everlast-ing Love, say that true love occurs when you shift from unconscious commitment to

conscious commitment. "When you hear people say: 'Relationships are really hard work,' this is an expres-sion of unconscious commitment," says Kathlyn Hendricks. Conscious commitment, say the Drs. Hendricks, means that you reveal your true self to your partner and support your partner through thick and thin. Laurie Moore, Ph.D., says all love comes from an open heart. "When you're together, it's open and safe at the same time," she says. Moore believes, however, that this doesn't mean the person you love is necessarily your life partner.

Flight Delay

It took me eight years after my husband died to try a relation-ship, and now I am thinking maybe I should never have tried. Over a year ago I met Jay. I always felt we had the perfect rela-tionship. We like the same things, have the same type personality, and talked things through when there was a misunderstanding. A few days ago Jay came over, and after dinner he said he doesn't want to see me anymore. The next day he left a phone message saying he knows we have a relationship most people spend a lifetime searching for. He said he loves me and still wants me in his life, but to think of this as a break from each other and not a breakup. I spent the last week crying and upset. Do I sit around and wait for him to call, and if he does, start the relationship over? Does this mean every time there is a difficult situa-tion in his life he will push me out of it? Is there a chance there is more to this than he is saying? Caitlin Caitlin, a relationship people spend a lifetime searching for is not a relationship one walks away from without giving a reason. Jay broke up with you in a way which makes

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 54 መቶኛ ዕትም

100th Edition 55 DINQ magazine May 2011

(770) 939 1202, (770) 374 4809

የመጨረሻ ስንብት ወደሚያደርግበት ተጠጉ፡፡ ልጁ የጎዞ መስፈርቱን Aጠናቆ ተመለሰ በEጁ Aንድ ሻንጣ ይዟል፡፡ ግር ብለው ተጠጉት ‹‹ይሄ ሁሉ Eቃ ትርፍ ነው ከተፈቀደው ኪሎ ስላለፈ ይመለስ ተብሏል›› Aላቸው Aንድ Eህቱና Eናቱ የተመለሰውን Eቃ በፍጥነት ከፍተው ተመለከቱት ጦስኝ ጌሾነ ጥሬ ሥጋ፣ በርበሬ፣ ትልቅ ጋቢ፣ ድርቆሽ Eና ለሎችም Eኔ የታየኝን ፃፍኩ Eንጂ ብዙ ነገር Eንደተመለሠ Eርግጠኛ ነበርኩ፡፡ Eናት Aለቀሱ ‹‹ልጄ ለምን Aትለምናቸውም ነበር›› Aሉት፡፡ ሁሉንም በAግባቡ Eያቀፈ ሲስማቸው ሸኚዎች ሆዳቸው ባባ በመጨረሻ

Eናቱ ጋር ደረሠ ይዘው Aለቅህም ስለAሉት በመከራ ተባብለው ተላቀቁ ቻው ብሏቸው ወደ ውስጥ ዘለቀ፡፡ Eናትየው Eንደ መበርገግ ብለው ‹‹ኸረ ጥሩልኝ Eቃ ረስቷል የEኔ ነገር ሁሌ Eንደተጉተትኩ ነው›› ብለው በጩኸት Aካባቢውን Aናጉት ብዙ ርቆ የነበረውን ተጓዥ በAንድ የኤርፖርት የደህንነት ሠራተኛ ትብብር ተጠራና መጣ Eናት ከብብታቸው ውስጥ የሆነ ነገር Aውጡና ወደ ኪሡ ከተቱ ‹‹Eማ ምንድን ነው›› Aላቸው ወደ ኪሱ Eየተመለከተ ‹‹ልጄ የሰኔ ጎሎጎታ፣ የዘወትር ፀሎት፣ ድርሣነ ሚካኤል ክታብ ነው ስትተኛ ከራስጌህ ሩቅ ስትጓዝ ከኪስህ Aትለየው ብለው Aባበሱት፡፡ ይሄ Aንዱ የሽኝት ትEይንት ነው፡፡ ሌላ ደግሞ ላውራችሁ፡፡ በጋሪ Eየተገፉ የነበሩ ሁለት ሕፃናትን የያዙ ተጓዦች ቤተሰቦቻቸውን ለመሰናበት ተመለሱ ከሁለቱ ሕፃናት ሌላ Aንድ ወደ 8 Aመት የምትጠጋ ሕፃን Aብራቸው Aለች ለሽኝት

የመጣውን ሁሉ Aቅፈው Eየሣሙ Eየተሠናበቱ ሳለ ይህቺ ልጅ ቀጥታ ወደ Aያቷ ቀረበችና Eየተኮላተፈች ‹‹Eሠይ ተገላገልኩህ ወደ ሀገሬ ልሄድልሽ ነው Aሁን ደግሞ ማን ላይ Eንደምትጮሂ Eናያለን›› ብላ ተመልሣ ወደ ወላጆቿ ሄደች የሀገራችን ወላጆች ልጆች Eንዳይቀብጡ የሚወስዱት Eርምጃ ሁሌ Eንደሚያስጠምዳቸው Eዚህ ጋር ማረጋገጫ Aገኘሁ፡፡ በተለይ ፍቅረኞሞች ሲለያዩ የሚሆኑትን ማየት በራሱ ሣይከፈል ያሚታይ ምርጥ ትርIት ነው፡፡ በቀልደኛ ተጓዥ ሽኚዎችን ለማሣቅ የማያደርጉት ጥረት ደስ ይላል፡፡ Aንደዚህ መሸኘት ተመራጭ ነው፡፡ የመጨረሻውን የከንፈር መሳሳም ለመተግበር ቤተሰባቸውን የፈሩ ፍቅረኛሞች ከበው የሚያዩዋቸወን ሸኚዎች Aይን ፈርተው ዙሪያ ገባውን Eያማተሩ የባጥ የቆጡን

ሲያወሩ ሲታይ ከነሱ Eኩል ሊያሳፍራቸወ የሚዳዳቸውም Aይጠፋም Eርማቸውን ሰው ፊት ቢሳሳሙ ተጓዥ Aቀርቅሮ ሺኚ በሀፍረት ከሌላ ቤተሰብ ጋር ተቀላቅሎ ፈንጠር ብሎ ሲቆምም ሁሌ የሚታይ ነገር ነው፡፡ Aንድንድ ዘመናዊ ቤተሰቦች Eንዲህ Aይነት ነገር Aይደንቃቸውም ወገብ ለወገብ ተጠማጥመው ከንፈር ከከንፈር ሳይላቀቅ ሰክንዶች የሚቆጠሩበትም ወቅት Aለ፡፡ ይሄኔ የሚያፍረው Eነርሱ ሳይሆኑ ተመልካች ነው፡፡ ወላጆች Eያዩዋቸው ‹‹Aይናቸው ይጥፋ ምን Aይነ ደረቆች ናቸው).›› ሲሉም ይደመጣል፡፡ በሀገራችን ባሕል ሁሉም ቦታ ቦታ Aለው ብለው ስለሚያስቡ ነው፡፡ በEነዚህ Eናትና Aባቶቻችን ብዙም ባንፈርድ መልካም ነው፡፡ ምክራቸው Eምብዛም Aይጠላም፡፡ ተጓዥን

ቦሌ ... ከገጽ 32 የዞረ

ወደ ገጽ 58 ዞሯል

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 56 መቶኛ ዕትም

ክሬዲት ካርድ ይጠቀማሉ? እንግዲያውስ ለነጋሲ ይደውሉ!

100th Edition 57 DINQ magazine May 2011

የሚከራይ ኮንዶ * 2 መኝታ ቤት፣ 1 1/2 መታጠቢያ ቤት—ኬብልና ውሃ፣

ባስ Aለው 650 / በወር (ክላርክስተን Aካባቢ) (404) 246 8940 __________________

የሚከራይ ክፍል* 1መኝታ ቤት፣ የራሱ መታጠቢያ ቤት፣ ኬብል፣ ላውንድሪ፣ Iንተርኔት.. Iንዲያን ትሬል Aካባቢ $300/በወር ስልክ 404 819 0521 _________________

የሚከራይ ክፍል* 1 መኝታ ቤት፣ 1 መታጠቢያ ቤት - 599/በወር

ኖርዝ ሌክ ሞል Aካባቢ (404) 314 9742 _________________

የሚከራይ ክፍል* - 2 መኝታ ቤት - 2 ሙሉ መታጠቢያ —699/በወር

ክላርክስተን Aካባቢ (404) 246 8940 _________________

የሚከራይ ቤት* 2 መኝታ ቤት፣ 2 1/2 መታጠቢያ፣ ለባስ የተመቸ፣ ሰፈር

ስቶን ማውንቴን Aካባቢ፣ $625 /በወር .. 404 783 3880 ይደውሉ ____________________

የሚከራይ ቤት * 1 መኝታ ቤት፣ 1 መታጠቢያ ቤት፣ የራሱ ማብሰያ ቤት

ያለው፣ ቦታው ኤጅውድ Aካባቢ ክፍያ በወር $399.00 ስልክ (404) 246 8940

_______________

የሚከራይ ክፍል* - 1 መኝታ ቤት፣ 1 መታጠቢያ ቤት፣ ንጹህ ቤት ፣ ባስ

Aለው፣ $450 በወር፣ ሰፈሩ Aልፋሬታ በ770 757 4745 ይደውሉ _________________

የሚከራይ ታውን ሃውስ* 2 መኝታ፣ 21/2 መታጠቢያ፣ ባስ መስመር Aለው፣ $699/በወር (ውሃና ጋርቤጅ ጨምሮ)፣ ዶራቬል Aካባቢ (678) 447 7103 _________________

የሚከራይ ቤት* - 2 መኝታቤት—2 1/2 መታጠቢያ ቤት—ስቶሬጅ፣ Iንዲያን ትሬል Aካባቢ $850/በወር(ውሃን ጨምሮ) 770 310 0049 _________________

የሚከራይ ኮንዶ* 2 መኝታ ቤት—2 መታጠቢያ ፣ - ትርፍ ክፍል፣ ንጹህ

ሰፈሩ ጉኔት ነው፣ $799 ለሁሉም ወይም $450 / room (770) 374 3170 _________________

የሚከራይ ቤት* 2 መኝታ ቤት - - ለትራንስፖርት የሚመች -ባንክ -ግሮሰሪ -

Aጠገቡ የሆነ $299/room—ሰፈሩ ስቶን ማውንቴን ነው (404) 297 6866

የሚከራይ

ገንዘብ የምትልኩት ለማን ነው ?

ናቪጌተሩ ዛሬም የሚጠቁማችሁ ነገር Aለው። Eናንተ ማንበብን ባህል Aድርጉ Eንጂ፣ የሚጠቆም Aይጠፋም። Eዚህ Aገር ቤት ያሉ ወንድሞቻችሁ Eና Eህቶቻችሁ Eየተበላሹ Eንደሆነ ብነግራችሁ ቅር Eንደማይላችሁ ተስፋ በማድረግ ነው። ቤተስብ ምንም Eንዳይጎድልበት ብላችሁ ገንዘብ በመላክ ወንድምና Eህቶቻችሁን ትምህርት ቤት የምትልኩ ካላችሁ .. መቆጣጠርም ይኖርባችኋል። Eንደድሮው ከቤት ወደ ትምህርት ቤት የሚሄድ ያለ Eንዳይመስላችሁ፤ ነገር ተቀይሯል፣ በተለይ ወደ ሃገር ቤት ቆይታችሁ የምትመጡ ወገኖቼ ይህንን ነገር Aስቡበት። Eስኪ ይህንን ጉድ ስሙት፣ ሰውየው ሁለት Eህቶቹን Eና Aንድ ወንድሙን ኮሌጅ Eንዲማሩ ትዛዝ ሰጥጦ በየወሩ የትምህርት ቤት Eና የኪስ ገንዘብ ይልካል። Aንድ Aንድ ጊዜ ደግሞ ከሰው Eንዳያንሱ በማሰብ የልብስና የጫማማ ጣል ያደርጋል። ሁሉም በ 3 ዓመት ትምህርታቸውን ይጨርሳሉ ተብሎ ስለታሰበ Aጠቃላይ ወጪው ተጠንቶ የተደረገ ድጋፍ ነው። ወንዱ ልክ ሶስት ዓመት ሲሞላው ለዲግሪ መቀጠሉን Aሳወቀና ጎሽ ተባለ። ሴቶቹ ግን መመረቂያቸው በመቃረቡ ለምረቃ የሚያስፈልገው ነገር ሁሉ ተሟላላቸው። ከምረቃው በኋላ ይህን ሁሉ ገንዘብ Eያወጣ ላስተማራቸው ወንድማቸው ጋዋን ለብሰው ፎቶ ተነስተው ላኩለት፣ ወንድምም Eርካታውን በስጦታ ገለጸላቸው። ከብዙ ቀናት በኋላ በውጪ ሃገር ነጻ የትምህርት Eድል ሊሞክርላቸው ተፈልጎ ዲፕሎማቸውን Eንዲልኩ የታዘዙት Eህትማማቾች ዲፕሎማውን ከየት ያምጡት። በየጭፈራ ቤቱ ሲዝናኑበት የከረሙት የት/ቤት ክፍያ ተብሎ የሚላክላቸውን ነው። መቼም መውጫ ቀዳዳ ማግኘት የግድ ነውና የትምህርት ማስረጃቸውን Aስመስሎ የሚሰራላቸውን ሰው Aፈላልገው Aገኙ። የተሰራላቸውን “ማስረጃ” ሊወስዱ ሲመጡ፣ በሌላ የተጭበረበረ ሰነድ በፖሊስ ሲፈለግ የነበረው ሰው Eና Eነሱ ከነማስረጃው Eዚያው ተይዘው .. ያው .. ዝም ነው .. ! Aስቡት። Eናንተ Eየለፋችሁ ገንዘብ Aገር ቤት ትልካላችሁ። ገንዘባችሁ ግን ለምትልኩለት ተግባር ካልዋለ Aያሳዝንም? ባጎረስኩ ተነከስኩ ነው ነገሩ … ግን ግን .. Eዚሁ ለራሴ ሥራ ልፍጠርና Eንዲህ ዓይነት ጥርጣሬ ያላችሁ ካላችሁ .. በዚህ መጽሄት Aዘጋጅ በኩል ልገኝ Eችላለሁ .. ትክክለኛውን መረጃም ተከታትዬና Aጣርቼ ገንዘባችሁ ምን Eየተደረገበት Eንደሆነ ልነግራችሁ Eችላለሁ ..

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 58 መቶኛ ዕትም

የመጨራሻ ስንብት የሚጠብቁ ተመላሽ ገንዘብ ናፋቂዎችም Aጋጥመውኛል፡፡ ለምናልባት ተብሎ ከተያዘ ገንዘብ ላይ ቀረው Eንደሚሰጣቸው ስለማይጠራጠሩ ቅኔያዊ ጥያቄ ያቀርባሉ፡፡ ‹‹የያዝከው ገንዘብ በቃህ›› ይለታል ይሄኔ ተጓዡ Aልገባውምና ‹‹Eንዴ Aዎ በሚገባ በቅቶኛል Eንኩ Eንዲያውም ይሄ ተርፎኛል መሣፈሪያ ይሆናችኋል›› ብሎ ይመልሣል፡፡ ከሀገር ለመውጣት የመጀመሪያቸው የሆነ ተጓዦችም ምን Aልባት ሦስት ጊዜ ተመላልሠው ሊሰናበቱ ይችላሉ፡፡ ጉዞውን በርከት Eስኪያደርጉት ይሄ ፀባያቸው መንፀባረቁ Aይቀሬ ነው፡፡ ስለ ሸኒና ተሸኚ Eናውራ ካልን ፈገግ የሚያስደርጉ በርካታ ወሬዎችን ማውራት Eንችላለን ግን ተቀባዮችን መዳሠሥ ደግሞ Aስፈላጊ ነውና ወደ Eነርሱ ደግሞ Eንሂድ ብነግራችሁ ታምኑኝ ይሆን? ካላመናችሁ በጋሪ Eቃ ማጓጓዝ ሥራ መንገደኞችን የሚረዱ ሰዎችን ጠይቁ፡፡ ሌላው የሚቀበሉት ሰው ሙሉ ለሙሉ ተቀይሮ መጥቶ Eኔ Eገሌ ነኝ ሲላቸው

ለማመን የሚቸገሩ ቤተሰቦችም ያጋጥማሉ፡፡ ከዚህ ጋር የተያያዘም ቀልድ ቢጤ ሰምቼያለሁ፡፡ ቀልድ ስላችሁ ጆክ ባታደርጉብኝ ደስ ይለኛል፡፡…. ልጁ ከሀገር ቤት የሄደው መሄዱ Eንኳን ሳይታቅ ነው Eምብዛም ለሰዎች ደንታ የሌለው

የግሩፕ ፀብ ውስጥ የማይጠፋ ከተሰቀለ ልብስ ጀምሮ የቆመ መኪናም የማይምር ነው፡፡ የሄ ልጅ በምን መነሻነት ከሀገር Eንደወጣ ሳይታወቅ ለ10 Aመታት Aውሮፓ ኖረዋል፡፡ Aልፎ Aልፎ ወደ ቤተሰቦቹ ይደውላል፡፡ ከዚህ ውጭ ፎቶም ልኮ Aያውቅም፡፡ ታላቋ ብሪታንያ መኖር ጀምሬያሁ ያ በጫትና በካቲካላ የደቀቀው ሰውነት Aሁን ከEኔ ከተለያየ ሠነባበቶዋል፡፡ ብሎ ይነግራቸዋል፡፡ ምን ቢለዋወጥ መልኩ Aንደማይጠፋቸው ያረጋግጡት ቤተሰቦቹ ልጠይቃችሁ Eየመጣሁ ነው ብሎ ቢደውልላቸው ሊቀበሉት ቦሌ ተገኙ፡፡ ከብዙ ጥበቃ በኋላ የEንግሊዝ Aውሮፕላን ማረፉ ተሰማና ተጓዦች መግባት ጀመሩ፡፡ በመሀሉ ፀጉሩን ጉንጉን የተሰራ በደረቷ ላይ ክልስ ሕፃን የታቀፈች ፈረንጅ ያስከተለ መንገደኛ ታየ ማንም Eሱ ነው ብሎ የጠረጠረ ሰው የለም፡፡ በጣም ቀልቷል ሹል ፊት ክብ ሆኗል፡፡ የሸሚዝ ኮሌታ ሁለቴ ይዞረው የነበረው Aንገቱ ወገብ Eንጂ

Aንገት Aይመስልም በሀምሣ ሣንቲም የቪዲዮ ፊልም Eየተመለከተ ከሚመኛቸው ነጭ ወይዛዝርቶች ውስጥ Aንድ መርጦ Aግብቶና ወልዶ Eነርሱንም ይዞ መጥቷል፡፡ ከተቀባዮች መሀል ዘመዶቹን ፈለገና ተጣራ በማያዩት ነገር ተደነጋግረው Eጃቸውን በAፋቸው ጭነው ዘለው ሳይጠመጠሙበት Eንደ ኤግዚብሽን Aዩት፤ ሣቅ Aለና ‹‹ኑና ሠላም በሉኝ Eንጂ›› Aላቸው፡፡ የAንገገር ለዛውም ተቀይሯል፡፡ ያ ሲታሠር ብቻ የሚላጨው ፀጉሩ Aሁን Aፄ ቴዎድሮስ በሚያዘወትሩት Aይነት ሹሩባ ተሠርቶ ትከሻው ላይ ተንጠልጥሏል፡፡ Eንደምንም ሳይወዱ በግድ Aምነው

ተጠመጠሙበት፡፡ የመንገደኛው Eናት የልጅ ልጃቸውን ተቀብለው ጭምቅ Aድርገው ሳሙት ይሄ Aንዱ ነው፡፡ ሌሎች ከመንገደኞች ጋር የተያያዙ ብዙ የማወራችሁ Aለኝ ፡፡ መንገደኛውን Eቅፍ Aድርገው Eየሣሙ በAይናቸው ጋሪ ላይ የተደረደሩትን ሻንጣዎች የሚቆጥሩ ተቀባዮችን፣ የመጣውን መንገደኛ ሁሉ ተንጠራርተው በማየት በጣታቸው ቆመው የሚያመሹትንም Aንረሳቸው፡፡ ትዝታ መች ያልቃል . Eኛው Eንጨርሰው Eንጂ!

__________

የሠፈር ትዝታ ቦሌ .. ከገጽ 55 የዞረ

100th Edition 59 DINQ magazine May 2011

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 60 መቶኛ ዕትም

ይናገራል። ላለፉት 20 ዓመታት ኮዲ ከመጀመሪያ ሚስቱ ከሜሪ ጋር ተጋብቶ ኖሯል፣ ከዚያ በኋላ በሶስተኛው ዓመት ሜሪ ከEህቷ ከጄነል ጋር Aስተዋወቀችው፣ ጄኔልንም Aገባት Eሷም ለ17 ዓመት ሚስቱ ናት፣ ከAንድ ዓመት በኋላ ደግሞ ሌላዋ Eህታቸው ክሪስቲን ሶስተኛ ሚስት ሆና ቤተስቡን ተቀላቀለች፣ Eሷም ሚስቱ ሆና Aሁን 16 ዓመት ሞላት፣ በዚያም Aላበቃም፣ ከ 16 ዓመት በኋላ Aራተኛዋ Eህታቸው ሮቢን የኮዲ ሚስት ሆነች .. Eሷ Aሁን ሚስት ከሆነች Aንድ ዓመትም Aልሞላትም። ኮዲ Aራት Eህትማማቾችን በሚስትነት ማግባቱን ከAካል ይልቅ የመንፈሳዊ ግንኙነት ነው ይለዋል። የመጀመሪያ ሚስቱ ሜሪ በበኩሏ Eሷም ያደገችው በሞርሞን ቤተሰብ በመሆኑ ከኮዲ ጋር ተዋውቀው ከተጋቡ በኋላ ሌሎች ሴቶች በሚስትነት ወደቤታቸው Eንደሚመጡ ይገምቱ Eንደነበር ትናገራለች። ታዋቂዋ የቲቪ ፕሮግራም Aዘጋጅ Oፕራ ዊንፍሪ Aራቱንም ሚስቶች ከባላቸው ጋር Aቅርባ ስታናግራቸው ሁሉም Eየተሳሳቁና Eየተቀላለዱ ነበር የሚያወሩት። ከሜሪ ቀጥሎ ሚስት የሆነችው ጄኔል ያደገችው በሌላ Aጥባቂ ሞርሞን ባልሆኑ ቤተሰቦች ሥር በመሆኑ ከAንድ በላይ ሚስት ማግባትን የሚደግፉ Aልነበሩም። ነገር

ግን ከሜሪና ከኮዲ ጋር ከተዋወቀችና ኑሯቸውን ካየች በኋላ Eሷም ከAንድ በላይ ሚስት በሚባለው ነገር ማመኗን ለOፕራ ነግራታለች። ከኮዲ ጋር ስትገናኝ 22 ዓመቷ Eንደነበር የምትናገረው ጂኔል “ኮዲ ደስ የሚል ሰው ነው፣ Eዚህ ቤት ሁለተኛ ሚስት ሆኜ ብገባም Aይከፋኝም” ብላ ማሰቧን ታስታውሳለች። ሶስተኛዋ ሚስት ክሪስቲን ያደገችው ከAንድ በላይ ሚስት በሚፈቅደው የሞርሞን ተከታይ ቤተሰቦች ውስጥ በማደጓ ከብዙ ሚስቶች ውስጥ Aንዷ ብትሆን Eንደማይከፋት፣ Eንዲያውም Eንደምትደሰት ታስብ Eንደነበር ታስታውሳለች። ለ16 ዓመታት ያህል ኮዲ፣ ሜሪ፣ ጄኔል፣ ክሪስቲን Eና 13 ልጆቻቸው በAንድ ትልቅ ቤት ውስጥ ሲኖሩ ቆይተዋል። በዚህ ዓመት ደ ግሞ ሮቢን ን ጨምረዋል .. ሮቢን የኮዲ 4ኛ ሚስት ሆና ማለት ነው። ኮዲ Aራቱን Eህትማማች ሴቶች ያገባው የምሩን በፍቅር Eየተያዘ Eንደሆነ ነው የሚናገረው። በሴፕቴምበር 2010 የተጀመረው Eህትማማቾቹ ሚስቶች የተሰኘው የቴሌቪዥን ዝግጅታቸው መቅረብ Eስከጀመረበት ቀን ድረስ ከኮዲ ጋር የሚሰሩ ሰራተኞች፣

ኮዲ ብራውን ደስተኛና ባለAራት ሚስቶች ነው። Aራት ሚስት Eያለው ምን ሃሳብ Aለበት? ካላችሁ ያ Eንደሰዉ Aመለካከት ይወሰናል .. ። Aዎ.. ኮዲ ብራውን Aራት ሚስቶች Aሉት .. በሚገርም ሁኔታም Aራቱም ሚስቶቹ Eህትማማቾች ናቸው ….. ዛሬ የነሱን ታሪክ ልንነግራችሁ ነው። Aራቱ የኮዲ ሚስቶች በጠቅላላ 16 ልጆች Aሏቸው፣ የሚኖሩት Eዚሁ Aሜሪካ በዩታ ግዛት፣ በAንድ ትልቅ Aፓርትመንት ውስጥ ነው። ኮዲና ሚስቶቹ “ቲ ኤል ሲ” በተሰኘው የAሜሪካ ቴሌቪዥን ጣቢያ ላ ይ “Eህትማማቾቹ ሚስቶች” የሚል ፕሮግራም ያቀርባሉ .. ያም ለኑሯቸው ጥሩ ገንዘብ ማግኛ ሆኖላቸዋል። ኮዲ ሲናገር “ጋብቻ ደስ ይለኛል” ይላል .. ሰርጉ ይሁን ትዳሩ ግልጽ ባያደርገውም። ኮዲ ያደገው የሞርሞን Eምነት ተከታዮች ከሆኑት ወላጆቹ ጋር ነው። በሞርሞን Eምነት ደግሞ ከAንድ በላይ ሚስት ማግባት የተፈቀደ ነው። 21 ዓመት ሲሞላው Eሱ ራሱ Aምኖበት የሞርሞን ተከታይ ሆነ። “በEምነቱ መሰረት ለAንድ ትዳር ጥሩ ሰው ከሆንክ ለሁለት ትዳር ጥሩ የማትሆንበት ምክንያት የለም .. Eናም Eንደኔ ለAራትም ትዳርም ቢሆን …” ሲል

ጓደኞቹና የቅርብ ሰዎቹ ሁሉ Aራት ሚስት Eንዳለው Aያውቁም ነበር። Aሁን ግን የብዙዎች Aይን፣ የህግ Aስከባሪ ፖሊሶች ጭምር Eነሱ ላይ Aርፏል። የ መ ጀ መ ሪ ያ ዝግጅታቸው ከቀረበበት ጊዜ ጀምሮ፣ ሳውዝ ሌክ ዩታ በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው የፖሊስ ክትትል

ተጀምሯል። በAሜሪካ ህግ ከAንድ በላይ ሚስት ፣ ለዚያውም Eህትማማቾች ማግባት ያስቀጣል፣ በመሆኑም ኮዲ ተከሶ ከተፈረደበት Eስከ 20 ዓመት ሊታሰር፣ ሚስቶቹም Eስከ 5 ዓመት ሊታሰሩ ይችላሉ። በዩታ ህግ Aንድ ሰው Eያወቀ ከAንድ በላይ ካገባ Eንደ ጥፋተኛ ይቆጠራል። ኮዲ ስለ ህጉ ሲነገረው “በጣም ያስፈራል፣ ያልጠበኩት ነገር ነው” ነበር ያለው። E ሱ E ን ደሚ ለ ው ከመጀመሪያዋ ሚስቱ ከሜሪ ጋር የጋብቻ ሰርተፍኬት Aለው። ከሌሎቹ ጋር ግን ገና የለውም፣ ምክንያቱም ላይቀበሉት Eንደሚችሉ በመገመቱ ነው። ነገር ግን “Eኛ ሰርተፍኬት የማግኘት ፍቅር የለንም፣ ዝም ቢሉንና Eኛም ዝም ብለን ያለ ጋብቻ ሰርተፍኬት ብንኖር ደስ ይ ለ ና ል ” ነ ው ያ ለው ። ቁጥር 2 ሚስት ጃኔል በበኩሏ “Eኔም Eህቶቼም ኮዲን ያገባነው ወደን Eና ፈልገን Eንጂ ተገደን Aይደለም፣ የምንፈልገውን የማድረግ ነጻነት ሊኖረን ይገባል..” ባይ ናት። ምንም Eንኳን የትዳራቸውን ነገር Aደባባይ ማውጣት ሊያስከትል የሚችለውን Aደጋ ቢገንዘቡም የካሜራ ሰዎች መኝታ ቤታቸው ድረስ መጥተው Eንዲቀርጹ የፈቀዱት ኮዲና ሚስቶቹ፣ “የኛ ዓይነት ባለብዙ ሚስት ትዳሮች ሁልጊዜ ተሸፋፍነው ሊኖሩ Aይችሉም፣ ከሌላው ምንም የማንለይ Eና Eንደማንኛውም ባለAንድ ሚስት ትዳር የኛውም ጤናማና ፍቅር ያለበት መሆኑን ለማሳየት ስለምንፈልግ ነው” ብለዋል። 16 ቱም የነኮዲ ልጆች ፣ Eንደማንኛውም ልጆች መሆናቸውን Eነ ኮዲ ለOፕራ ተናግረዋል። “ህዝብ ትምህርት ቤት ይማራሉ፣ መጫወቻ ይገዝላቸዋል፣ ሞል ይሄዳሉ፣ መዝናኛ ይሄዳሉ .. የጎደለባቸው ነገር የለም” ይላል Aባት ኮዲ። ታሪካቸውን Aደባባይ ካወጡ በኋላ ኮዲ በሚሰራበት ቦታ የተለየ ችግር ባይደርስበትም ፣ Aንደኛ ሚስቱ ሜሪ ግን ከሥራ ተባራለች። Aለቃዋ “ለሌላው ጥሩ ምሳሌ ልትሆኚ Aትችይም” ብሎ Eንዳስወጣት ነው የገለጸችው።

እንዲህ ነው ነገሩ

ወደ ገጽ 65 ዞሯል

ሜሪ ጄኔል ኮዲ ክርሲቲን ሮቢን

100th Edition 61 DINQ magazine May 2011

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 62 መቶኛ ዕትም

429 7140

100th Edition 63 DINQ magazine May 2011

____________ I'm 11 years old student of Elizabeth Lane Elementary School in Charlotte, NC. I want to encourage children by staying at school and to start working on what they want to be. “The diction-ary is one of the key ingredients of your knowledge”, Summra. I wrote a fiction book called, “Espionage Teens” when I was 10 years old and published in February 2011. “Like the fish’s bubbles in the water, ideas are popped up in the chil-dren’s mind”, Summra. I'm dedicating this book to those children who do have a talent and don't get a chance like me and to put and share their ideas in their own way. To all readers, especially my friends (children of the world) who read this book: we have the talent and skill to express in our own way and share ideas and take charge of our future by avoiding drugs, alcohol and adult films and controlling the time we spend in video games. I wrote a book because I wanted children to know that no matter what you want to be, achieve your goal and don’t let people’s idea’s let you down but follow your dreams. LET’S KEEP IN TOUCH AND SHARE OUR IDEAS. Summra Akale, April 16, 2011 [email protected]

To order my book please call 704 222 4766 or

contact DINQ magazine

Jokes for

kids ! Doctor collection 01

Doctor Doctor I swallowed a bone. Are you choking? No, I really did! ______ Doctor, Doctor I think I need glasses You certainly do, Sir, this is a fish and chip shop! _______ Doctor, Doctor my son has swallowed my pen, what should I do? Use a pencil ‘till I get there _______ Doctor, Doctor I think I'm a bell? Take these and if it doesn't help give me a ring! ______ Doctor, Doctor I think I'm suffering from Deja Vu! Didn't I see you yesterday? ______ Doctor, Doctor I've got wind! Can you give me something? Yes - here's a kite! _______ Doctor, how do I stop my nose from running?! Stick your foot out and trip it up! ________

Doctor, Doctor I tend to flush a lot. Don't worry it's just a chain reaction! _________ Doctor, doctor I keep thinking I'm a bee Buzz off can't you see I'm busy? _______ Doctor these pills you gave me for BO... What's wrong with them? They keep slipping out from under my arms! ________ Doctor, Doctor everyone keeps throwing me in the garbage. Don't talk rubbish! _______ Doctor, Doctor I feel like a sheep. That's baaaaaaaaaaaaaaad! _______ Doctor, Doctor I feel like a bee. Well buzz off I'm busy! ______________________ School collection 01 A history joke How did the Vikings send secret messages? By norse code! A math joke Teacher: What's 2 and 2? Pupil: 4 Teacher: That's good. Pupil: Good?, that's per-fect! A history joke Why did the knight run about shouting for a tin opneder? He had a bee in his suit of

armour! A history joke Teacher: Who can tell me where Hadrians Wall is? Pupil: I expect it's around Hadrian's garden miss! A history joke Why were the early days of history called the dark ages? Because there were so many knights! School collection 02 Teacher: Why does the statue of liberty stand in New York harbour? Pupil: Because it can't sit down! A history joke What was Camelot? A place where people parked their camels! A history joke Who gave the Liberty Bell to Philadelphia? Must have been a duck family A duck family? Didn't you say there was a quack in it! An ideal homework excuse Teacher: Where is your homework? Pupil: I lost it fighting this kid who said you weren't the best teacher in the school A math joke Teacher: If 1+1=2 and 2+2=4, what is 4+4? Pupil: That's not fair! - You answer the easy ones and leave us with

the hard one!

FACTS ABOUT YOUTUBE - Did you know that the domain YouTube.com was registered

on Valentine's Day (February 14, 2005) - YouTube loves young Americans! Here’s proof: 70 percent of the YouTube’s registered users are from USA and half of

YouTube users are under 20 years old.

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 64 መቶኛ ዕትም

የሚከተሉትን አገልግሎቶች አቅምዎ በሚፈቅደው መጠን አገልግሎት እንሰጣለን::

• የኮምፒዩተር (Computer) አጠቃቀም ትምህርት

• ኢንተርኔት (Internet) አጠቃቀም

• ኢሜል (Email) አጠቃቀም

• የሂሣብ አያያዝ ትምህርት

• የኖተሪና የፋክስና አገልግሎት

• ፍቶ ኮፒ አገልግሎት

• እረዘሜ እናዘጋጃለን

• የኢሚግሬሽን ፎርምስ • የኪራይ ቤት ካለዎ ሳይጨነቁ እናስተዳድረዋለን ሌሎችንም አገልግሎት እንሰጣለን ይጠይቁን !!!

We provide the following services at affordable fee:

• Bookkeeping service • Payroll and Sales Taxes • Income Tax Return • Basics Computer Training

• Internet & Email • Microsoft Office:- Word, Excel, Outlook & PowerPoint • QuickBooks Training – Any Edi-tion • Internet • Fax • Notary • Copies • Business Incorporation Services

100th Edition 65 DINQ magazine May 2011

ይህ ሁሉ ሲሆን የAራቱ Eህትማማች የኮዲ ሚስቶች Aንድ ቤት ከየወለዷቸው ልጆች ጋር Eየኖሩ በመሃከላቸው ፍቅር መኖሩ Oፕራ Aስደንቆኛል ብላለች። የAንድ ባል ሚስቶች በዚህ ላይ Eህትማማቾች ሆነው በAንድ ቤት መኖር Eንዴት ነው? ጃኔል ስትናገር ጠንካራ የሆነ ሰብEና Aለን፣ ነገሮችን በመቻቻል Eናሳልፋለን። ቅድሚያ የምንሰጠው ለልጆቻችን Eና ለኮዲ ደስታ ነው .. ትላለች። ሜሪ፣ ጄኔል፣ ክርስቲን Eና ሮቢን በጋራ ያላቸው Aንድ ባል ብቻ ሳይሆን Aንድ ትልቅ Aፓርትመንትም ነው። በAንድ ጣሪያ ስር ባለው በዚሁ ተያያዥ Aፓርትመንት ሁሉም የየራሳቸው መኝታ ቤት ከነልጆቻቸው Aላቸው። ኮዲ ሲናገር “Eያንዳንዱን ቀን ማታ

ከማን ጋር ሄጄ Eንደማድር ፕሮግራም Aወጣለሁ፣ በተቻለኝ መጠን ለሁሉም Eኩል ጊዜ Eሰጣለሁ” ይላል .. ። ሜሪም ስለዚሁ ጉዳይ Eንዲህ ትላለች “ክርስቲን፣ ጄኔል Eና Eኔ የየራሳችን መኝታ ቤቶች Aለን፣ Eናም ኮዲ የፈለገው ጋር የመምጣት መብት Aለው፣ ሌላው ጋር ሄደ ብለን Aንበሳጭም” Aዲሷ ሚስት ሮቢን Aዲስ በመሆኗ Eና ትርፍ መኝታ ቤት ስለሌለ ለጊዜው Aጠገቡ ሌላ ቤት ተከራይተው Eዚያ ናት ያለችው። ሁሉም ሚስቶች ኮዲ Eንደሚወዳቸው ያውቃሉ። Eነሱን Eንዲወድ ደግሞ ርስ በርሳቸው መዋደድና ሰላም መፍጠር Aለባቸው .. Eናም Eያደረገን ያለነው ያንን ነው ሲሉ ተደምጠዋል። የኮዲ Aራተኛ ሚስት ሮቢን የ30 ዓመት ወጣት ስትሆን በቅርቡ ቤተስቡን ስትቀላቀል ሌሎቹ ትንሽ የተሰማቸው ነገር Eንደነበር Aልሸሸጉም፣ ምክንያቱም ሮቢን ከበፊት ባሏ ሶስት ልጅ ያላት ከመሆኑም ሌላ ለ 8 ዓመት በትዳር የቆየችው ከAንድ ባል ጋር ነው።

Eናም ከዚያ ፍቺ በኋላ Aራተኛ ሚስት ሆና ነው ኮዲ ቤት የገባችው። መቼም ተፈጥሮ ነውና Aንዳንዴ መቅናታቸው Eንደማይቀር ሳይደብቁ ተናግረዋል። የመጀመሪያ ሚስቱ ሜሪ ፣ ለAራተኛዋ ሚስት ሮቢን፣ ኮዲ Aሳየ ብላ የገመተችውን ልዩ ትኩረት ሳትደብቅ ነግራዋለች። ለOፕራ ስትነግራት Eንዲህ ነበር ያለችው። “የጋብቻችንን 20ኛ ዓመት Eያከበርን Eያለ፣ Aሁን Eኔ ሌላ ወንድ ብወድና ካንተም ጋር ከሱም ጋር መሆን ብፈልግ ምን ይሰማሃል? ስል ጠየኩት .. Eሱም ፣ Aንቺን ከሌላ ወንድ ጋር ማየት የሚያሳምመኝ ይመስለኛል፣ Eግዜርም ተፈጥሮም Aንድን ሴት ከAንድ በላይ ወ ንድ ጋ ር E ንድ ት ሆ ን Aይፈቅዱም .. Aለኝ” ነበር ያለችው። Aራተኛዋ ሚስት ሮቢን የመጣችው ሌሎቹ በርካታ ዓመታት ከኮዲ ጋር ከቆዩና ከተላመዱ በኋላ

በመሆኑ ሁሉም የሷን Aራተኛ ሚስትነት Eንደምንም ነበር የተቀበሉት። Eሷም ይህን Aምናለች። Aሁን ግን በቤተሰቡ ውስጥ ስድስት ወር ከቆየች በኋላ ሁሉም፣ Eሷንም ልጆቿንም ለምደዋቸዋል። Eነዚህ ቤተሰቦች Aስገራሚ ህግም Aላቸው። Aራቱም ሚስቶች በAንድ ቃል Eንዲህ Aሉ። “የኮዲ ሚስቶች Eኛ ብቻ ነን፣ ከኛ ውጪ ከሌላ ሴት ጋር ብናየው ወይም ብናገኘው ትልቅ በደል በትዳራችን ላይ Eንዳደረሰ ይቆጠራል” ነው ያሉት። 16 ቱም ልጆቻቸው ገና ልጆች ናቸው። ስለቤተሰባቸው የሚያዩትን Eንጂ ጠልቀው ተ መ ራም ረ ው የ ሚ ስ ማሙ ና የማይስማሙበት ነገር የለም። የነሱ ሃሳብ፣ ስለ ትምህርታቸው፣ ስለ ቤት ስራቸው Eንጂ ሌላ Aይደለም። Aራት ሚስትና Aንድ ባል ከ16 ልጆች ጋር በAንድ ቤት …. ኮዲ ሌላ ሚስት Eንደገና ይጨምር ይሆን? ሁሉም Aንድ መልስ Aላቸው “Aሁን ያለን ቤተሰብ ይበቃናል!” የሚል። ይህ ታሪክ የAንድ የAሜሪካ ቤተሰብ ታሪክ ነው። Eርስዎስ ምን ይላሉ?

__________//________

እህትማማቾቹ ... ከገጽ 60 የዞረ

ልጅዎን Aስተምራለሁ በህዝብ ትምህርት ቤት Aስተማሪ ነኝ፣ ክሜይ 20 ጀምሮ ቤቴ ውስጥ Aማርኛ፣ Eንግሊዘኛ፣ ሂሳብ

Eና Aርት ማስተማር ስለምጀምር

ካሁኑ ልጅዎን ያስመዝግቡ (404) 856 0109

ልጅ የሚጠብቁልን Eንፈልጋልን

ከሰኞ Eስከ ቅዳሜ ከኛ ጋር Eየኖሩ ልጅ የሚጠብቁልን Eንፈልጋለን።

Aድራሻችን፦ ደንውዲ

404—438 6676 404 838 3151

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 66 መቶኛ ዕትም

100th Edition 67 DINQ magazine May 2011

የወ/ሮ ታደለች ወብሴ በየነ Aጭር የሕይወት ታሪክ

ወ/ሮ ታደለች ወብሴ ተወልደው ያደጉት በAዲስ Aበባ ከተማ ፣ Aዲስ ከተማ Aካባቢ ሰባተኛ ተብሎ በሚጠራው ሰፈር ነው። የ6 ልጆች Eናት የሆኑት ወ/ሮ ታደለች ከAንድ ልጃቸው በቀር የቀሩት በሞት ተለይተዋቸው ኖረዋል። በህይወት ዘመናቸውም በሞተ በተለዩት ልጆቻቸው ምክንያት በሃዘን ተጎድተው ኖረዋል። Aንዱ ልጃቸው በIትዮጵያና ሶማሌ ውጊያ ወቅት በጀግንነት ሲዋጋ የተሰዋ በመሆኑ የጀግና Eናት ተብለውም ተሞግሰዋል። ወ/ሮ ታደለች በጣም Aዛኝ Eናት

ነበሩ፣ በህይወት በነበሩበት ወቅትም በተወለደ በሶስት ቀኑ የተጣለ ህጻን ልጅ Aግኝተው በማዘን Aሳድገው ለወግ ለማEረግ Aብቅተዋል። ምንም Eንኳን ሞት ለማንም የማይቀር ቢሆንም የEናታችን ሞት ግን Eጅግ መራር ነበር። በህይወት የቀረችው Aንዷ ልጅሽም “Eማዬ Eናቴ ብቻ ሳትሆኚ ሁሉም ነገሬ ነበርሽ፣ Eኔም ተራዬ ደርሶ EግዚAብሔር በፈቀደ ጊዜ በሰማይ ቤት Eንገናኛለን—Eስካይሽ ናፍቄያለሁ... ኽግርዲ የታገድ በኬር ንግናኝ” ትልሻለች። ልጅሽ ወርቅ Aፈራው Aበራ Eና ለገሰ ረጋሳ Eንዲሁም የልጅ ልጆችሽ ሁሉ በጣም Eንወድሻለን።

ምስጋና በዚህ የሃዘን ወቅት ከቅርብም ከሩቅም ሆናችሁ ላጽናናችሁን በመሉ ልUል EግዚAብሔር ውለታችሁን ይክፈላችሁ። (ቤተሰብ)

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 68 መቶኛ ዕትም

በAንድ ጨለማ ቤት ውስጥ ነው፡፡ ቤቱ ያለው ከAንድ ሕንፃ ሥር ነው፡፡ በጣም ሰፊ Eና ጨለማ ቤት ውስጥ፡፡ መጀመርያ በጨለማው ውስጥ Aጮልቃ ማየት የቻለችው ስኳር ናት፡፡ ከEርሷ Aጠገብ ዘይት ኩርምት ብላ ተቀምጣለች፡፡ «Aንቺም Eዚህ መጣሽ!» Aለቻት ስኳር «ባክሽ ሕዝቡን ከኑሮ Eሥር ቤት Eናወጣለን ብለው Eኛን የጨለማ Eሥር ቤት ከተቱንኮ» Aለች ዘይት Eየተንገጫገጨች፡፡ «በቃ Eዚህ ሀገር መተዛዘን ጠፋ ማለት ነው? ሐበሻ Eንደ ኬንያ Eና ናይጄርያ ካልሆነ የሚያዝንለት ሊጠፋ ነው Eንዴ?» Aለች ስኳር Eየተንሸራተተች፡፡ «Eንዴት Eባክሽ?» ዘይት ናት ፍንጥር ፍንጥር Eያለች የምትጠይቀው፡፡ «ወርቅ ቤት ያለ ዘበኛ ያድራል፤ ሱቅ በደካማ ሽማግሌ ይጠበቃል፤ ሐበሻ ቢርበው ይለምንሻል Eንጂ ገሎሽ Aይሄድም፡፡ Eንዲህ ኑሮ Eየተወደደ ሰው የሚበላው ካጣኮ Eህሉን ብቻ ሳይሆን ባለ Eህሉንም መብላት ይጀምራልኮ፡፡ ለምን ጨዋነቱን ይፈታተኑታል) የቱኒዝያን ውቃቤ ለምን ይጠሩብናል Eቴ» ስኳር ከማዘኗ የተነሣ ጩርር Eያለች በጆንያው ቀዳዳ በኩል ፈሰሰች፡፡ «ታድያ ምን ያሳዝንሻል)» «Eንዴት Aላዝን Eዚህ ተቀምጬ ኤክስፓየሪ ዴቴ ሊያልፍ Eኮ ነው፡፡» «ታድያ Aንቺ ምን Aስቸገረሽ፤ Eዚህ ሀገርኮ ብዙ ኤክስፓየሪ ዴቱ ያለፈበት ነገር Aለ፤ Aንቺ ብቻሽን

Aይደለሽ» «Aንቺ ትሆኚ Eንደሆን Eንጂ ሌላስ ያለፈበት የለም» «ኧረ Eባክሽ፤ ስንት መመርያ፣ ደንብ፣ Aሠራር፣ Aስተሳሰብ፣ ሥርዓት፣ መፈክር፣ ስያሜ

ኤክስፓየርድ ካደረገ በኋላ በየቢሮው Eየተሠራበት Aይደል Eንዴ፡፡ በንጉሡ ዘመን የነበረው፣ በደርግ ዘመን የነበረው ስንት Aሠራር ምንም የመጠቀሚያው ጊዜ ቢያልፍበት ይሄው ሁሉም ይጠቀምበታል፡፡» «ግንኮ Eውነትሽን ነው፤ Eኔ የምለው በካፒታሊዝም ሥርዓት መፈክር Aለ Eንዴ? ይኼው

መንገዱ በሙሉ መፈክር ብቻ Eኮ ነው፡፡ Eኔን ያልገባኝ ድሮ ስንፈክር ግራ Eጃችንን Eናነሣ ነበር፤ ዘንድሮ የትኛውን ነው ማንሣት ያለብን?» «Aንዲት ሴትዮ ምን Eንዳደረጉ ታውቂያለሽ?» «ምን Aደረጉ ባክሽ?» «ግራ Eጃቸውን Eንዳያነሡ የIሠፓ ርዝራዥ Eባላለሁ ብለው ፈሩ፤ ቀኝ Eጃቸውን Eንዳያነሡ፤ የትም ስብሰባ ላይ ቀኛችሁን Aንሡ

የሚባል Aልሰሙም፤ Eና ቢጨንቃቸው ሁለቱንም Aነሡ ይባላል፡፡» «ይኼማ ሚክስድ Iኮኖሚ Aደረጉት ማለት ነው» «Aንቺ ግን ነጭ Aልነበርሽ Eንዴ?

ምን ሆነሽ ነው ግን የጠቆርሽው?» Aለቻት ዘይት ስኳርን፡፡ «Eስኪ በናትሽ Aሁን Eኔና ቢራ Eኩል መሠረታዊ ሸቀጦች Eንባላለን፡፡» Aለች ስኳር «በEርሱ Aልነበረም ግን መናደድ የነበረብሽ?» «ታድያ በምንድን ነው?» «ለሀብታሙ የቢራ ዋጋ ሲወጣለት ለድኻው ደግሞ የጠላ Eና የጠጅ ዋጋ

መውጣት ነበረበት፡፡ የዋጋ Aወጣጡ ድኻውን Eና ገበሬውን ማEከል ያደረገ Aይደለም፡፡» «ባክሽ ዘንድሮ ቀን የወጣላቸው ድመቶች Eና Aይጦች ናቸው» Aለች ስኳር «Eንዴት ባክሽ» ዘይት ተገርማ ነበር የጠየቀቻት «ሥጋ ቤቱ ሁሉ በ52 ብር ሽጥ ሲባል ጊዜ ያገጠጠውን ከብት Eየገዛ ሥጋው ሁሉ ልፋጭ ሆነ Aሉ፡፡ ከሚሸጠው የሚጣለው ሲበዛ ደጉ

ወደ ገጽ 72 ዞሯል

በዳንኤል ክብረት

መንግሥታችን ይኼው ለድመቱ ቀን Aወጣለት ብለው ድመቶች ደስ Aላቸው Aሉ፡፡ «ድሮምኮ ድመቶች በየመንግሥታቱ ተጎድተው Aያውቁም፡፡ መለሳለሱን Eና ጭራ መቁላቱን ይችሉበታል፡፡

በድሮም ዘመን ከEንስሳት ሁሉ ተለይተው ድመቶች «የድመት መሬት» የሚባል ነበራቸው፡፡ የAይጦቹ ነው የገረመኝ» ዘይት

ተንቦጫቦጨች፡፡ «ለድመቶች መንግሥት ቀን ሲያወጣላቸው ለAይጦች ደግሞ ነጋዴው ቀን Aወጣላቸው፡፡ ቀን ሲያልፍ Eሸጠዋለሁ Eያለ ስኳሩን፣ ዘይቱን፣ ነጭ ሽንኩርቱን፣ ሳሙናውን በየሥርቻው ሲደብቅ Aይጥ ሆዬ ይዝናና ጀመራ፡፡ ምንጊዜም ቢሆንኮ Eንዲህ ባለው ግርግር ተጠቃሚዎቹ Aይጦች ናቸው፡፡ ንግዱ በይፋ በAደባባይ ከሆነ ለAይጥ Aስቸጋሪ ነው፡፡ Eንዲህ ወደየሥርቻው ሲገባ ግን የAይጥ ሠርግ Eና ምላሽ ነው፡፡» «በዛኮ በዛ፤ ነጋዴውም Aበዛው መንግሥትም Aበዛው፤» Aለች ዘይት Eየተመናቀረች «ደግሞ ምን ልታመጭ ነው» ስኳር ካለችበት ተሸራሸች፡፡ «ነጋዴውምኮ Aራቱን የሂሳብ መደቦች ወደ ሁለት Aወረዳቸው፡፡ መቀነስን Eና ማካፈልን ትቶ መደመር Eና ማባዛት ብቻ ሆነ፡፡ Eሥራኤል Eና ፍልስጤም ሲጣሉ ዋጋ ይጨምራል፤ Iራን Eና Iራቅ ሲጣሉ ዋጋ ይጨምራል፤ ሰሜን Eና ደቡብ ኮርያ ሲጣሉ ዋጋ

መደመርና መቀነስ ቀርቶ ማባዛት ብቻ ....

«ስኳሬ»፣ «ዘይቴ»

100th Edition 69 DINQ magazine May 2011

ጠቃሚ ስልኮች Important numbers

(Atlanta area)

Eth. Community Asso. ATL 404 748 9219 Ethiopian Embassy 202 364 1200 US embassy in Ethiopia 124 24 24 Spiritual Places: Sealite Mihret Church 770 469 5466 Saint Michael Church 404 456 6499 Saint Gabriel Church 404 221 1717 Bisrate Gabriel Church 404 508 1330 Debre tsion Mariam church 770 899 0269 Debre Tsion kidist mariam 404 576 0113 Abune GebreMenfes Kidus 770 979 1380 Ethiopian Catholic Church 404 751 7375 Evangelical Church 770 496 1665 Life Gospel Ministry 404 444 3814 Rehoboth Church 404 499 2355 Hijira Islamic community 404 297 1942

Media: Mahdere Andenet Radio 404 603 8770 Voice of Ethiopia Radio 404 787 2010 Admas Radio 678 525 5178 Siket Radio 404 748 9219 Dinq magazine 404 394 9321

Air Lines: Ethiopian Air lines 1800 445 2733 Lufthansa 800 645 3880 Hartsfield Airport 404 530 6830 Delta Air Lines: 800 221 1212 Air Tran: 800 AIR TRAN

Hotels: Hilton 800 445 8667 Marriot 800 228 9290 Hyatt 800 233 1234 Holiday Inn 800 465 4329 Westin 800 937 8461

Transport (Local) MARTA (bus & train) 404 848 4711 Cobb Country transit: 770 427 4444

Area Attractions: World Coca – Cola : 404 676 5151 Underground Atlanta: 404 523 2311 Fox Theatre: 404 881 2100 Atlanta Zoo: 404 624 5600 Six Flags over Georgia: 770 739 3400 Stone Mountain Park: 770 498 5690 Georgia Dome: 404 233 8687 Georgia Aquarium 404 581 4000

DEKALB county business directory I R S 1800 829 3676 Trade name 404 371 2250 Zoning and Permit 404 371 4915 Business license dept. 404 371 2461 Health dept. 404 508 7900 GA sales tax 404 417 4490 GA info line 404 656 2000 Emergency: 911 Weather Service 770 486 8834 Food Stamp WIC Medicaid ……………….... 404 370 50000

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 70 መቶኛ ዕትም

100th Edition 71 DINQ magazine May 2011

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 72 መቶኛ ዕትም

አንድ ጥያቄ አለኝ (ይህ ዓምድ መታሰቢያነቱ ለጳውሎስ ኞኞ ይሁን)

(አዘጋጅ— ዞብል ዘ ጨርቆስ) __________________________________________ ? በቅርቡ የተዋወኳት ልጅ ካልጾምክ ፣ ካልሰገድክ Eያለች መከራ Eያሳየችኝ ነው። ምን ይሻለኛል? (ቢኒ - ከAትላንታ) = ክፉ ነገር Aልተመኘችልህ ፣ ወይም ተኛና ላይህ ላይ ልቁም Aላለችህ .. የምድሩን Eኔ Aለሁልህ፣ የስማይህን ግን ራስህ Aስተካክል Eያለችህ Eኮ ነው። ? Eድሜዬ Eየጨመረ Eየጨመረ ሲሄድ ለፍቅር የሚጠይቁኝ ወንዶችም Eንደ Eግር ኳስ ከበዙበት ቀንሰው Eንደ ጎልፍ Eያነሱ ሄዱ .. Aሁን ከነጭራሹ Eነሱም ጠፍተው ሞራሌ Eንዳይነካ ምን ላድርግ? (ሳባ ነኝ ከዳላስ) = Aንቺም በመጠየቅሽ (Aንቺን ስለጠየቁሽ) ብቻ Eየተዝናናሽና Eየቆጠርሽ ከምትቀመጪ Aንዱን ቀብ Aታደርጊም? ? Aንዲት ምርጥ ልጅ ተዋወቅኩና Eራት ወጣን፣ Eና ምንድነው በጣም የምትወጂው ነገር ብላት “ጄሪ ስፕሪንገር ሾው” Aትለኝ መሰላችሁ፣ ክው ነው ያልኩት .. ምን ላድርግ? (የገረመው ከቢፈርድ ሃይ ዌይ Aትላንታ) = Aይዞህ .. Aንዳንዴ ለድብድብ ተዘጋጅ Eንጂ .. ሌላ ምን ትሆናለህ? ? ብዙ ጊዜ ሴቶች ፍቅረኛ ሳይኖራቸው Aለኝ ሲሉ ነው የሚታወቀው፣ በቅርቡ የተዋወኳት ልጅ ግን Eያላት የለኝም Aለችኝ፣ Eንዴት ነው ነገሩ? (Aብርሽ ዘ ግሬት - ከAትላንታ) = ይህ ከባድ ነው፣ ዞሮ ዞሮ ፈልጋሃለች ማለት ነው፣ ይበልጥ ርግጠኛ ለመሆን ከፈለክ ግን “Aላት” ያልከውን ሰው .. ምንሽ ነው? ብለህ በግልጹ Aዋራት። ያንተም የ”Aላት” ጥርጣሬ ሃሰት ሊሆን ይችላል። ? Aገር ቤት ዶሮ መቶ ብር ገባ ሲባል ስምቼ ክው Aልኩኝ፤ ባይበላ ቢቀርስ? (ትርሃስ - ከዴንቨር) = ዛሬ የምግብ ምርጫ Aለ ብለሽ ነው፣ ጎመንም ዶሮም ናቸው Eኮ የተወደዱት፣ መፍትሄው ጭራሽ Aለመብላት ነበር፣ Eሱ ደግሞ Aይቻልም። ? Aንዳንድ ሴቶች ከሌላ ስቴት ነው የመጣሁት ለሚላቸው ወንድ ሰፍ ይላሉ የሚባለው Eውነት ነው? (ብርሃኑ ከAትላንታ) = ለምን Aንተው ሞክረህ Aትነግረንም? Aንድ ሶስቱን ከሌላ ከተማ ነኝ በላቸውና የሚሉህን ስማ! ? ባለቤቴ ድንቅ መጽሔትን ከያዘ ቀና ብሎም Aያናግረኝም፣ በዚህ የተነሳ ልጠላችሁ ነው። = ባለቤትዎ Aንድ መጽሔት Aንብበው Eስኪጨርሱ መታገስ ካልቻሉ ይቺ ፍቅር Aይላለች ማለት ነው፣ ነገር ግን ወሩን ሙሉ Eሳቸውም በድንቅ Aሳበው Eርስዎን መዝጋት ካበዙ ነገር Aለ፣ በኛ ግን Aያሳብቡ።

ይጨምራል፡፡ የብራዚል ቡና ወደቀ ዋጋ ይጨምራል፤ የሕንድ ሩዝ ቀነሰ ዋጋ ይጨምራል፡፡ የነጋዴው መዝሙርኮ «ጨምር ጨምር Aለኝ» ብቻ ሆኖ ነበር፡፡ «ዊንዶ ሾፒንግ ታውቂያለሽ?» «ይኼ በየሱቁ Eየዞሩ ማማረጥ Eና ዋጋ መጠየቅ ነው Aይደል)» «Eዚህ ሀገርኮ የግዥ Eቅድ ማውጣት Aልተቻለም ነበር፡፡ የምትፈልጊውን Eቃ መዝግበሽ ዋጋ Aጠያይቀሽ በሚቀጥለው ቀን መግዛት Aትችይምኮ» «Eንዴት?» «Aንቺ ብርሽን Aዘጋጅተሽ ስትመጭ Eነርሱ ዋጋ ጨምረው ይጠብቁሻል፡፡ Eንኳን በማግሥቱ Eዚያው ቼክ ዘርዝረሽ Eስክትመጭ ዋጋው ተለውጦ ታገኚዋለሽኮ» «Eንዴ ሕዝቡኮ ከመብላት ወደ ማሽተት፣ ከማሽተት ወደ ማየት Eየተሸጋገረ ነበር፡፡ በዚሁ ቢቀጥል ደግሞ ከማሽተት ወደ ማሰብ Eየሄደ ነበር፡፡ የሥጋ ዘመድ Eንጂ የሥጋ ደንበኛ ቀረ፤ Aማኑኤል የሚሄደው ለAEምሮ ሕክምና Eንጂ ጤፍ ለመግዛት መሆኑ ቀረ፡፡ ልብስ በሳሙና ማጠብ ቀርቶ ድሮ ሳሙና በነካው ማጠቢያ ማጠብ ተጀመረ፡፡» «ሕዝቡምኮ ቢሆን ይህ ሁሉ ሲመጣበት ዝም ነው ያለው» «Aንድ ተረት ልንገርሽማ» «ምን?» «በAንድ ሀገር Aንድ ጨካኝ ንጉሥ ነበረ፡፡» «Eሺ!!» «በሕዝቡ ላይ መከራ Aበዛበት፡፡ ኑሮ ተወደደ ብቻ ሳይሆን ኑሮ ራሱ ጠፋ፡፡ ያን ጊዜ በዚያ ሀገር በጸሎታቸው ሁሉን ማድረግ ወደሚችሉ ሴት ዘንድ ሕዝቡ ሄደ፡፡ ይህ ንጉሥ Eንዲጠፋ ጸልዩ Aላቸው፡፡ ጸለዩ፡፡ ንጉሡም ሞተ፡፡ ከEርሱ ቀጥሎ የመጣው ንጉሥ ደግሞ Eህሉን ከገበያ Aጠፋው፤ ሕዝቡ «Eህል በትዝታ» የሚል ዘፈን ብቻ መዝፈን ሆነ ሥራው፡፡ Aሁንም Eኒያ ሴትዮ ጋ ሄዶ ጸልዩልን Aለ፡፡ ጸለዩ፡፡ ንጉሡም ሞተ፡፡ ከEርሱ ቀጥሎ የመጣው ደግሞ Eጅግ የከፋ ሆነ፡፡ ሰው ለሰው ሊባላም ደረሰ፡፡ «ሕዝቡ ወደ ሴትዮዋ ሄደና ካሁን በኋላ ለዚህ ንጉሥ Eድሜ Eንዲሰጠው ይጸልዩ Aላቸው፡፡ ሴትዮዋ ይጸልዩ ጀመር፡፡ የንጉሡም Eድሜ ረዘመ፡፡ ንጉሡ Eድሜው ሲረዝም ጊዜ ምክንያቱን

ማወቅ ፈለገ፡፡ Eናም ሰላዮችን በሀገሩ ሁሉ ላከ፡፡ በመጨረሻ ሰላዮቹ የሴትዮዋ ጸሎት መሆኑን Aወቁ፡፡

«ተመለሱና ለንጉሡ ነገሩት፡፡ «ላንተ ረዥም Eድሜ Eንዲሰጥህ የምትጸልይ ሴት Aለች» Aሉት፡፡ ገረመው፡፡ ገርሞትም Aልቀረ Aስጠራት፡፡ «ለEኔ ረዥም Eድሜ Eንዳገኝ ትጸልያለሽ Aሉ» Aላት፡፡ «Aዎ Eጸልያለሁ፡፡» «ከሁሉም ዘመን በባሰ ኑሮ ተወድዶ Eያየሽ Eንዴት ልትጸልይልኝ ቻልሽ?» Aላት፡፡ «ካንተ በፊት በነበረው ንጉሥ ዘመን ኑሮው ከፋ፡፡ ጸለይንበት Eና ሞተ፡፡ ከEርሱ በኋላ የመጣውም የባሰ ሆነ፡፡ ጸለይንበትና ሞተ፡፡ Aንተ ከEርሱ በኋላ መጣህ፡፡ Aንተም ከEነርሱ ስሕተት Eና ጥፋት Aልተማርክም፤ Eንዲያውም የባስክ ሆንክ፡፡ Aንተ ሞተህ ሌላ ቢመጣ ካንተ የባሰ ክፉ ይሆናል ብለን ሠጋን፡፡ ስለዚህም ላንተ Eድሜ መለመን ጀመርን» Aለቺው፡፡ «ለካስ ሰው ሲጠላም Eድሜ ይለምናል» Aለ ንጉሡ፡፡ Eናም ጥፋቱን ሁሉ Aርሞ ችግሩን ሁሉ Aሻሻለው ይባላል፡፡ «ሕዝቡኮ መጮኽ የጀመረው የጤፍ ዋጋ Eንደ ነዳጅ ዋጋ መጨመር ሲጀምር ነው፡፡ ኒውዮርክ ላይ ነዳጅ፤ Aዲስ Aበባ ላይ ጤፍ Eኩል ይጨምራል፡፡ Aንቺ Aዲስ Aበባ Eንደ ኒውዮርክ ሆንሺ ሥልጣኔ ሳይሆን Aጨማመርሺ Eያለ ሕዝቡ ማንጎራጎር ከጀመረኮ ቆየ፡፡ ግን ምን ሆነ) ባንጎራጎረ ቁጥር ዋጋው ጨመረ፡፡ Aንጎራጎረ፤ ጨመረ፡፡ Aንጎራጎረ፤ ጨመረ፡፡ Aልቃሽ Eንኳን በAቅሟ ቅማንትህ ሲሞቱ ጤፍ Aንድ ብር ነበር Aያትህ ሲሞቱ ጤፍ Aሥር ብር ነበር Aባትህ ሲሞቱ ጤፍ መቶ ብር ነበር Aንተ ስትሞት ግን ጤፍ ሺ ብር ተሸጠ ጎበዝ Eንዳንተ ነው ችግር ያመለጠ ብላ Aልቅሳለች Aሉ፡፡» «ጤፍ ሚሊዮን ብር ሳይገባ በመሞትህ ደግ Aደረግክ ማለቷ Eኮ ነው፤ ሊቃውንት ናት ባክሽ» በመጨረሻ ሕዝቡ ተስፋ ቆረጠና ተመስገን Aለ፡፡ ይኼው ተመስገን ማለት ሲጀምር ዋጋው ቀነሰ፡፡» «መንግሥትም ቢሆንኮ ዘገየ፤ ሲጮኽ፣ ሲለቀስ ዝም Aለ፡፡ ልቅሶ ቤትኮ ገብተሽ ስለ ሟች ማውራት ቀርቶ ነበር፡፡ ወሬው ሁሉ ስለ ጤፍ፣ ስኳር Eና ዘይት ሆኖ፡፡ ስንት ምጣድ ሞቶ፣ ስንት ድስት ሞቶ፣ ስንት የሻሂ ጀበና ሞቶ በየቤቱ ከተቀበረ በኋላ፤

ስኳሬ (ከገጽ 68 የዞረ)

ወደ ገጽ 73 ዞሯል

100th Edition 73 DINQ magazine May 2011

አማርኛ እንናገራለን (678)650 7501

ነጭ ሽንኩርት፣ ነጭ Aዝሙድ፣ ነጭ ጤፍ ያላችሁ Eስኪ Eንያችሁ ከተባለ በኋላ ነውኮ ርምጃ የወሰደው፡፡» «ቆይ ግን Aሁን የኛ መጨረሻችን ምንድን ነው?» Aለች ስኳር «በጣም ውድ ትሆኚና የሰዉ ስም ትሆኛለሽ» ዘይት ከት ብላ ሳቀች፡፡ መልሳ ደግሞ ተቆጣጣሪዎች ሰምተው

ከተደበቀችበት Eንዳያወጧት ሠጋችና Aፏን ያዘች፡፡ «ስም?» «Aዎ Aበሻ Aንድ ነገር በጣም ውድ ሆኖ የማያገኘው ከመሰለው ለልጁ ስም ያደርገዋል፡፡» «የነገ ልጆቻችን ስም «ስኳሬ» «ዘይቴ» ሆነ በይኛ»

(ይህ ጽሑፍ በሮዝ መሔጽት ላይም Aዲስ Aበባ ወጥቷል)

__________________

ስኳሬ .. ከገጽ 72 የዞረ

መንፈሳዊ ጥሪ የIትዩጵያ ካቶሊካውያን ኰሚኒቲ

በAቡነ ልሳነ-ክርስቶስ ማቴዎስ መሪነት በምናደርገው የመስዋተ ቅዳሴና ልዩ ዝግጅት ላይ ተካፋይ Eንዲሆኑ ተጋብዘዋል፡፡ ቦታ፡- St. Thomas More Catholic Church

636 West Ponce de Leon Ave. Decatur, GA 30030

Eለት፡- May 29 Eሁድ ከጠዋቱ 10a.m. (ዝግጅታችንን በAትላንታ Aይሮፕላን ማረፊያ Aቀባበል

በማድረግ Eንጀምራለን) በበለጠ ለመረዳት በስልክ ቁጥር፡

(404) 751-7375 ወይም (404) 518-4270 ይደውሉ

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 74 መቶኛ ዕትም

(ከገጽ 49የቀጠለ) ዜና...

መሳተፋቸውን Aዘጋጆቹ ገልጸዋል። Eኛም Eንኳን ደስ Aላችሁ Eንላለን።

ያገር ቤት ወሬዎች

Aዲስ Aበባ ውስጥ ሽሮሜዳ Aካባቢ የሚሸጡ Aዳዲስ የምግብ ዓይነቶች Eንዳሉ፣ ተባባሪያችን በAይኔ Aየሁ፣ በጆሮዬም ሰማሁ ሲል ለኛም Eንዲህ ልኮልናል። ያልተለመዱ የምግብ Aይነቶች ሲል የጠቀሳቸው ሶስት ዓይነቶችን ነው፣ Aንዱ በሶ በባቄላ ሲሰኝ፣ ሌላው ቦርዴ በፓስታ፣ ሌላው ደግሞ ቢቦ የተባሉ ናቸው። በሶ በባቄላ የሚዘጋጀው ባቄላው ተለቅሞ በውሃ ይዘፈዘፋል፣ በደንብ ሲርስና Eንደበቆልት ሲሆን በሶ ለብቻ ይዘጋጅና ፣ የተዘፈዘፈው ባቄላ ከበሶው ጋር ይደባለቃል፣ በላዩ ላይ ሚጥሚጣ ይነሰነሳል። ከዚያ Eሱን ግጥም ማድረግ ነው። Eያዘጋጁ የሚሸጡት የሽሮሜዳ Aካባቢ ባለሙያ ወ/ሮ Eናኑ ይባላሉ ተብሏል። ዋጋው 1.50 ሲሆን፣ Eሱን የሚጠቀሙ ደምበኞች በጣም Eንወደዋለን፣ ያወፍራል፣ ሰውነት ያጠነክራል፣ በዚያም ላይ ጠጥቶ ላደረ ሰው (ለAንጎበር) ይጠቅማል ባይ ናቸው። … ሌላው የምግብ ዓይነት ቦርዴ በፓስታ ነው። ፓስታ ይቀቀላል፣ ከዚያም ቦርዴ ለብቻ ይዘጋጃል። ቦርዴው ልክ Eንደ ፓስታ ማባያ (ሶስ) ሆኖ ፓስታው ላይ ፈሰስ ይደረግና ይደባለቃል፣ ፣ ከዚያ ያው ይበላል ማለት ነው፣ Aዘጋጆቹ ዋጋው 4 ብር ነው ይላሉ። ተመጋቢዎቹ “ያጠግባል፣ Aንዴ ከተበላ ቁጭ ነው የሚለው .. ሲሚንቶ ማለት ነው፣ በዚያ ላይ መተኛት ለሚፈልግ የEንቅልፍ ኪኒን ማለት ነው ሲሉ Aሞካሽተውታል። ሌላው ሽሮሜዳ Aካባቢ ተወዳጅ Eየሆነ የመጣው የምግብ ዓይነት ቢቦ ይባላል፣ የቢቦ ባለሙያዎች የሚሰራው Eንዲህ ነው ይላሉ “መጀመሪያ ጎመን ይከተፋል፣ ይታጠብና ድስት ውስጥ ተደርጎ Eንዲበስል ይጣዳል፣ በሌላ በኩል ደርግሞ የበቆሎ ዱቄት በጎድጓዳ ሰሃን ይቦካል፣ Eንዲነፋፋም ይደረጋል፣ ጎመኑ ሲበስል፣ በሌላ ድስት ይገለበጣል፣ የተቦካው የበቆሎ ዱቄት ይጨመራል፣ በላዩ ላይ በውሃ ተበጥብጦ ለብ የተደረገ በርበሬ ይገባል .. ይደበላለቃል .. በሰሃንና በማንኪያ ይበላል .. ማለት ነው። Aዘጋጆቹ ቢቦ ለAዲስ Aበባ Aዲስ ይሁን Eንጂ በደቡብ Iትዮጵያ የተለመደ ነው ሲሉ ይናገራሉ። _________________________ በደም ካንሰር ክፉኛ ተጠቅቶ የነበረው Aንጋፋው ድምፃዊ ታምራት ሞላ፣ በተAምር ከሞት ተርፌያለሁ፣ ከ

Eንግዲህ ዘፈኑን ትቼ ለመዘመር Eፈልጋለሁ ሲል መናገሩን ሰምተናል። “በEግዜAብሔር ረ ዳ ት ነ ት ፣ በ ማ ር ያ ም ጠ በ ል ና በI ት ዮ ጵ ያ ሕዝብ ጸሎት ተፈውሻለሁ ” የ ሚ ለ ው Aንጋፋው Aርቲስት ታምራት ሞላ፣ ሲል “በAሁኑ ሰዓት መጠነኛ ከሆነ ጉንፋን ውጭ ሌላ በሽታ የለብኝም” ነው ያለው። Aያይዞም ይኸው ዛሬ ሰው ከማይድንበት በሽታ ድኛለሁ .. Eናም ከEንግዲህ ለ E ግዚ Aብ ሄር ለመ ዘመር ተዘጋጅቻለሁ .. የዘፈን ነገር በቃኝ “ ሲል ተናግሯል። ______________________ የዓለም ሎሬት ሜትር Aርቲስት Aፈወርቅ ተክሌ በትዳራቸው ችግር መፈጠሩ ተሰምቷል። ከAንድ ዓመት በፊት የጀመሩት ትዳራቸው ውስጥ ምን E ን ደ ተ ፈ ጠ ረ በ ት ክ ክ ል Aልታወቀም። ነገር ግን ከባለቤታቸው ከወ/ሮ ቀለሟ ዋጋዬ ጋር መኝታ ከለዩ ከረምረም ብለዋል ነው የተባለው ... Eርቅ Eንዲወርድ ምኞታችን ነው። ______________________ “Eንኳን ደስ Aላችሁ” የሚለው ቃል Aዲስ Aበባ ውስጥ ልክ Eንደ ሆቴል፣ ጋራዥ፣ ልብስ ቤት Eንደመክፈት ወይም Eንደሌላ የንግድ ዘርፍ ገንዘብ የማግኛ የሥራ ምንጭ ሆኗል ነገሩ Eንዲህ ነው። Aዲስ Aበባ ውስጥ ያሉ ጥቂት ወጣቶች .. Aንድ መላ Aበጁ። ሰዎች ደስ ሲላቸው፣ ኪሳቸው ያለውን ገንዘብም ይሁን ሌላ ነገር ላጥ Aድርጎ ማውጣት Eንደሚቀናቸው ልብ ብለዋል። Eናም ብዙ ሰዎች በጣም ደስ የሚላቸው ወይ ዲቪ ሲደርሳቸው፣ ወይ Aሜሪካ ኤምባሲ ገብተው ቪዛ ሲሰጣቸው በመሆኑ Aሜሪካ ኤምባሲ Aካባቢ ሄደው የሚወጣና የሚገባውን በማጥናት ቪዛ የተሰጣቸው በደስታ ስሜት ውስጥ Eያሉ ጠጋ ብለው “Eንኳን ደስ Aላችሁ .. የፍንጥር (የደስታ) በሉን” በማለት Aፍላ የደስታ ስሜት ውስጥ ያሉትን ገንዘብ መጠየቅ ነው። በዚያ ስሜት ውስጥ Eያሉ ያላቸውን የማይሰጡ ጥቂት ናቸው። ብዙዎቹ ላጥ Aድርገው ያላቸውን ይሰጣሉ ተብሏል። Eናም ኤምባሲ በር ላይ ቆሞ “Eንኳን ደስ Aላችሁ” Eያሉ ገንዘብ መቀበል “ሥራ” ሆኗል።

100th Edition 75 DINQ magazine May 2011

ይህ ዓምድ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ የሚቀርብ የምክር ዓምድ ነው።

ነፍስና Aንጎል Aንድ ናቸው፡፡ ከAንጎል የተለየ ሐሳባችንን የምናመነጭበት ሌላ የሰውነት ክፍል የጥAሠራሩ ዓይነት መሆኑ ታውቋል፡፡ ከዚህም በላይ በዚሁ በAንጎላችን ላይ የሚደርስብን ማናቸውም ጉዳት ሐሳባችንን Eንደሚያሰናክልብን በብዙዎች ሰዎችና Eንደዚሁም በEንስሳት ላይ የታየና የተረጋገጠ ነገር ሆኖ ተገኝቷል፡፡ ይህም የሚያመለክተው ማናቸው ሐሳባችንና Eውቀታችን ሁሉ የሚመነጨው ከAንጎል Eንጂ፤ ከሌላ Eንዳልሆነ ነው፡፡ ብበEውነቱ ማናቸውም የሰው ሐሳቡና የችሎታው ደረጃ በAንጎሉ ሁኔታ መጠን ወይም ክብደት ሊፈርድ ይቻላል፡፡ በEንስሳትም ላይ Eንዲሁ ነው፡፡ ለምሳሌ Aንጎላቸው ትንሽ የሆነ ዝቅተኞች Eንስሶች የሐሳብ ችሎታቸውም በዚያው ልክ

ዝቅተኛ ሆኖ ይገኛል፡፡ ነገር ግን ከትናንሾቹ Eንስሳት ወደ ትላልቆቹ Eንስሳት የተሻገርን Eንደ ሆነ ከበፊተኞቹ የበለጠ የAንጎል ክብደትና የተጠላለፉ የዚሁ የAንጎል የደም ሥሮች በብዙ ስለምናገኝ የሐሳባቸውም ደረጃ በዚያው መጠን ከፍ ያለ ሆኖ Eንመለከታለን፡፡ ከEንስሳትም ወደ ሰዎች የተሻገርን Eንደሆነ የAውሮፓውያንና የAፍሪካውያን የሐሳብ ችሎታ ልዩነት ከዚሁ የመጣ ነገር መሆኑን Eንድንገነዘብ ግዴታ ይሆንብናል፡፡ ይኸውም የAፍሪካውያንን ወይም የEስያውያንን Aንጎል ከAውሮፓውያን ጋራ ብናስተያየው፤ የነዚህኞቹ ከነዚያኞቹ በክብደትም ሆነ በሥሮቹ ብዛት ወይም ደግሞ ብዙ ፎስፈረስ በማቅረብ ብዙ ብልጫ Eንዳለው Eናገኛለን፡፡ በሁለቱም ወገኖች መካከል የሚታየው የሐሳብ ችሎታ ልዩነት ከዚሁ የተፈጠረ ጉዳይ ነው፡፡ ይህ ሁሉ በEውነቱ የሚያመለክተው Aንጎልና ነፍስ የተባሉት ሁለቱ ነገሮች ያው

መሆናቸውን ነው፡፡ የምናስበውና ማናቸውንም ነገር የምናደርገው በAንጎላችን በኩል መሆኑን ማመን Aለብን፡፡ (የማነ ገብረ ማርያም፤ የፍልስፍና ትምህርት፣ 1954) _______________________

ክርክር የፍቅር ግንኙነት Aንዱ Aካል ነው፡፡ ቁም ነገሩ ከመጣላትና ፍቅራችሁን ከመጉዳቱ ላይ ሳይሆን ችግራችሁን ተወያይታችሁ ከመፍታቱ ላይ ነው፡፡ ወንዶች ራሳቸውን በሚገልጹበት ጊዜ ቁጣ Eንደሚሰማቸው ሁሉ ሴቶችም ችግሮችን በዝምታ ማለፍ ይችላሉ፡፡ የዝምታው መንገድ ለሁለታችሁም Aይበጅም፡፡ ወንዶች ከፍቅረኛቸው ጋር ባላቸው የፍቅር ግንኙነት ላይ ስለተፈጠሩት ችግሮች ማውራት ባይፈልጉም ሴቷ ለድርድር ግማሽ መንገድ ከመጣች Eነሱም የመነጋገር ፍላጎት ያሳያሉ፡፡

በፍቅር ግንኙነታችሁ ላይ ክርክር መኖሩ ስለማይቀር ተከታዮቹን የወንዶች Aመል ማወቅሽ ችግራችሁን ለመፍታት ይጠቅምሻል፡፡ ወንዶች Eርስ በርሳቸው ሲከራከሩ ይጮሃሉ፡፡ ይህ ባህሪያቸው ከቴስቶስቴትሮን ሆርሞን መጠነ Eርከናቸው ጋር ሊያያዝ ይችላል፡፡ የታርዛንን ያህል መጮህ ከቻሉ ሐሳባዊ ግጭቱን የሚያሸንፉ ይመስላቸዋል፡፡ ወንዶች መሰማትን ይፈልጋሉ፡፡ የፍቅር Aጋርሽ የሚናገረውን ካልሰማሽው ወይም ንግግሩን በማቋረጥ የራስሽን Aመለካከት ብቻ (ካስቀደምሽ)በጥፊ Eንደመታሽው ይቆጥረዋል፡፡ የሐሳብ ግጭቶች የAመለካከት ልዩነቶች Eንደሆኑ Aስታውሺ! በሚናገረው ነገር ላትስማሚ ብትችይም የሚለውን በደንብ Aድምጪው፡፡ ቢያንስ Eሱ ከሚናገረው ነገር በመነሳት ችግሩን በተለየ Eይታ ልትመለከቺው ትችያለሽ፡፡ የማታዳምጪው ከሆነ የርሱን Aመለካከት ከቁብ Eንደማትቆጥሪው Eየነገርሽው ነው፡፡ Eናም የAEምሮ ብስለትና ብልህነት Eንደሌለው Aድርገሽ የምትቆጥሪው ይመስለዋል፡፡ ይህ ሁኔታሽ ወንዱን በጣም ስለሚያስቀይመው የነበራችሁን ግጭት በማናር የፍቅር ግንኙታችሁን ይጎዳል፡፡ (ናOሚ፤ የወንዶች ገመና፣2000)

ጠብታ ማር

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 76 መቶኛ ዕትም

100th Edition 77 DINQ magazine May 2011

በዚህ ዓምድ የተለያዩና ቆየት ያሉ ታሪኮችና ማስታወሻዎች ይዘገባሉ።

‹‹ኧረ የማይወደድበት ምን ነገር Aለ?››

ከጥቂት ዓመታት በፊት በገበታቸው ላይ ምሳ Eንድጋበዝ ከጠሩኝ ካንዲት Eመቤት ጋር ስለታሪክ ስናወራ ‹‹ከሚያውቁAቸው ታላላቅ ሰዎች መካከል በከፍተኛ ግምት የሚመለከቱት ወይም የሚያደንቁት የትኛውን ይሆን?›› ብዬ ብጠይቃቸው ጥቂት ስንኳ ሳያመነቱ ‹‹ናፖሌዎንን›› ነው ሲሉ መለሱልኝ፡፡ በበኩሌ በዚህ በመልሳቸው ብዙም ሳልደነቅ በተለይ ወደዚህ ሰው ያዘነበሉበትን ምክንያት ለማወቅ ያህል ብቻ ደግሜ ብጠይቃቸው ‹‹ኧረ ናፖሌዎን የማይወደድበት ምን ነገር Aለ?›› የሚል የሚያስደነብር መልስ ሰጥተውኛል፡፡ የሚበዙትም ሰዎች ዝንባሌ ይህን የመሰለውን በጥሩ Aማርኛ ‹‹የጭፈና Aድናቆት›› ብዬ ልሰይመው የምፈቅደውን ባህል የሚከተል መሆኑን መረዳት የጀመርኩት ከዚያን ጊዜ ወዲህ ነው፡፡ ናፖሌዎን በሕይወቱ ዘመን በጄኔራልነት፣ ባንደኛ ቆንሲልነትና በንጉሠ ነገሥትነት በጦር ሜዳም ሆነ ሰላማዊ Aስተዳደር ረገድ የፈጸማቸው ሥራዎች የብዙዎችን ደራስያን መንፈስ Eየቀሰቀሱ Eንደውኃ ሙላት የሚጐርፍ ቅኔና ጽሕፈት Eንዲፈልቅ Aድርገዋል፡፡ በፈረንሳይ Aገር ናፖሌዎን ከሞተ ወዲህ ስለሱ በተጻፈው ድርሰት በተሠራው ቴያትርና ሲኒማ የተገኘው ገቢ ገንዘብ ይህን በመሰለ መንገድ በሌላ ክፍል ከተገኘው ገንዘብ Eጅግ የሚበልጥ ነው፡፡ የናፖሌዎንን ታሪክ በጥንቃቄ የተከተለ Aንድ ደራሲ Eስከዛሬ ድረስ ስለዚህ ሰው ጉዳይ ተዘጋጅተው የወጡት መጻሕፍትና Eትሞች ከAሥር ሺሕ ቁጥር Eንደማያንሱ AረጋግጦAል፡፡ በፈረንሳይ Aገር ብቻ ‹‹ያንድ የንጉሠ ነገሥቱ የEልፍኝ Aሽከር ማስታወሻዎች›› በሚል ስም የታወቁትና ከዚያ ወዲህ በምርመራ ሐሰት መሆናቸው የተረጋገጡት Aሥር መጻሕፍት (ቮሊዩሞች) ታትመው ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ Eነዚህን ማስታወሻዎች በመመርኮዝ ወይም ደግሞ ሌላ ዓይነት ጥናት በማድረግ የንጉሠ ነገሥቱን ታሪክ የጻፉ

ታላላቅ ደራስያን ቁጥራቸው ከሃያ Aያንስም፡፡ Eነሱም (Aንዳንዶቹን ለመጥቀስ ያህል) ቲዬርስ፣ ሆትሪቭ፣ ሆሶንቪል፣ ቫንዳል፣ ሁሴይ፣ Aክታቭ Aብሪ ፍሬዴሪክ ማሶን (Aሁን በሕይወት የሚገኙት) ሉዊ ማድለንና ዣን ሳቫን የተባሉት ናቸው፡፡ ( A ሐ ዱ ሳ ቡ ሬ ፤ የ ዓ ለ ም መስተዋት፣1947)

ኢቫንጋዲና ጭፈራ Iቫንጋዲ ሐመሮች ለዘመናት ያቆዩት ባህላዊ ጭፈራቸው ነው፡፡ በቅርስ ጥናትና ባለሥልጣን በታተመ Aንድ የIንታንጀብል ባህላዊ ቅርሶች Iንቬንቶሪ Eንደጠቆመው፣ ‹‹Iባን ማለት ምሽት ማለት ሲሆን፣ ጋዲ ማለት ጭፈራ ወይም ዝላይ ማለት ነው፡፡›› ጭፈራውን የሚያደርጉት ወጣት ሴቶችና ወንዶች ሲሆኑ፣ ጭፈራው ሲጋመስ በEድሜ የገፉ ወንድና ሴቶች ለክብራቸው ተለምነው E ን ዲጨ ፍ ሩ ይ ደ ረ ጋ ል ፡ ፡ I ቫ ን ጋ ዲ በ Aም ስ ት ም ክ ን ያ ቶ ች ይጨ ፈ ራ ል ፡ ፡ የመጀመሪያው ምክንያት Eህል ሲሰበሰብ የደስታና የፌሽታ ጊዜ ስለሚሆን ሁሉም ተሰባስቦ ጭፈራው ይካሄዳል፡፡ በተቃራኒው ደግሞ ረሃብ ሲሆን ችግራቸውን፣ ድካማቸውንና ረሀባቸውን Eንዳያስቡ ሲሉ በጭፈራው ሰውነታቸው Aድክመው ለመተኛነት ይጠቀሙበታል፡፡ ሁለተኛው ምክንያት ደግሞ Aርብቶ Aደሩ ለመፎከሪያነት፣ ለማሞገሻነት የሚጠቀምበትን ቁመናውም ሆነ የቀንድ Aበቃቀሉ ልዩ የሆነውን ሰንጋ በሬ Eድሜው ሲገፋ፣ ጓደኞቹ Eንበላለን ሲሉ Iቫንጋዲ ይጨፈራል፡፡ ‹‹ይህ ኬንያ ጠረፍ ድረስ ወስጄ ግጦሽ Aስግጬዋለሁና ጀግና በሬዬ ነው፤›› በማለት ኩራቱን የሚገልጸው Aርብቶ Aደር ብዙ ጥይት ተተኩሶ በሬው ሲታረድበት Eሱ ሲያለቅስ፣ ጓደኞቹ ደግሞ በደስታ በመፍለቅለቅ ይበሉታል፡፡ ሦስተኛው ምክንያት ደግሞ ልጃገረዶች Eየጨፈሩ ወደ ሰው ቤት በመሄድ Eህል ይሰበስባሉ፡፡ ወንዶች ደግሞ ቅቤ ገዝተው ያመጣሉ፡፡ ከዛ ሴቶቹ ምግቡንና መጠጡን ካስተካከሉ በኋላ ማኅበረሰቡ ተሰብስቦ Iቫንጋዲ ይጨፍራል፡፡ Aራተኛው የIቫንጋዲ

ጭፈራ የሚካሄደው ደግሞ Aንድ ወንድ ሊያገባ ሲል ከስምንት Eስከ Aሥር የሚሆኑ ሰንጋ በሬዎች ጭራቸውና ቀንዳቸው ባላጩ ነገር ግን ለማጨት Eየተዘጋጁ ባሉ ወንዶች ተወጥሮ በበሬዎቹ ጀርባ ላይ Eየተረማመደ ይዘላል፡፡ ሙሽራው (Eኩሌ) ዓይነ ስውር ወይም Aካል ጉዳተኛ ከሆነ ከብቶች ተደርድረው በAንገታቸው ስር Eንዲሾልክ ይደረግና ዘሏል ይባልለታል፡፡ Eኩሌው ይህን በፈጸመ ማግሥት የIቫንጋዲ ጭፈራ ይደረጋል ፡ ፡ Aምስተኛው ዓይነት ደግሞ ነዋሪዎቹ በጎብኚዎች ጥያቄ Iቫንጋዲን የሚጨፍሩበት ነው፡፡ ከሚጨፍሩበት ባህላዊ Aውድ ውጪ በመጫወታቸው፤ ክፍያ ይጠይቁበታል፡፡ የIቫንጋዲ ጭፈራ ሲካሄድ በAካባቢው ስላለው ችግር፣ ስለጠፋ በሬ፣ ጥሩ የሳር ግጦሽና ውሃ የት Eንዳለ የሚጠቋቁምበትና Aስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን የሚለዋወጡበት Aጋጣሚ ነው፡፡ Iቫንጋዲ ሲጨፈር ቦርዴ (ባህላዊ Aልኮል መጠጥ) ይጠጣል፤ ከብት ይጣላል፤ ፍየል ይታረዳል፡፡ ሐመሮች የተጣለው ከብት ሆድ Eቃ ሲዘረገፍ የሚወጣው ፈርስ ውስጣዊም ሆነ ውጫዊ Aካል ላይ ያለባቸውን በሽታ ይፈውሳል ብለው ስለሚያምኑ፣ ከተሰበሰበው ሰው ውስጥ ታማሚ ነኝ ያለ የበሬውን ፈርስ ይጠጣል፤ ወይንም ደግሞ ገላውን ይቀባል፡፡ በወቅቱ የተጣለው በሬ ስጋ በEንጨት ውስጥ Eንዲሾልክ ተደርጎ በክብ ይደረደርና በመሃል ላይ ትልቅ ግንድ በEሳት ተለኩሶ በወላፈኑ ይ ጠ በ ሳ ል ፡ ፡ የተጠበሰውን ስጋ የሚበላ Eንዳለ ሁሉ ጥሬ ጨጓራን የሚበሉም Aይታጡም፡፡ በIቫንጋዲ ጊዜ

ዘመድ፣ ወዳጅ፣ ጎረቤትና ጓደኛ ተሰባስቦ ማውጋቱ፣ መብላቱ መጠጣቱና መጨፈሩ Eጅግ ያይላል፡፡ በIቫንጋዲ ጭፈራ ላይ በሰፊው የሚሳተፉት ወጣቶች ቢሆኑም ሽማግሌዎችና Aሮጊቶች ተለምነው ለተወሰኑ ደቂቃዎች ቢጨፍሩም መድረኩን ለወጣቶቹ መልሰው ያስረክባሉ፡፡ ሁሉም የቀረበለትን ቦርዴ ስለሚጠጣ የስካር መንፈስን በስሱ ያስተናግዳል፡፡ ጭፈራው ሲጀመር ወንዶቹና ሴቶቹ ፊት ለፊት ይደረደራሉ፡፡ ወንዶቹ Eየዘፈኑ ዘለል ዘለል Eያሉ በክብ ሲሽከረከሩ፣ ሴቶቹም ዘለል ዘለል Eያሉ ወደ ወንዶቹ በመሄድ የሚፈልጉትን ጎረምሳ በEግራቸው መታ Aድርገው ይዞራሉ፡፡ ወንዱም ስለተመረጠ ከሴቷ ኋላ ኋላ Eየዘለለ ይጨፍራል፡፡ Eርሷም ሰውነታቸው Eንዳይነካካ በሚመስል ሁኔታ E የ ሸሸች E ና E የተዟዟረች ትጨፍራለች፡፡ ጭፈራውን ልክ ሲያሳርጉት ወንዶቹ ወደ ቦታቸው ሲሄዱ ሴቶቹም በሩጫ ወደ ቦታቸው ይመለሳሉ፡፡ ሮጣ የሄደችውን ሴት ሲያስደንሳት የነበረው ወንድ ተከትሎ ከኋላዋ በመቆም ከወገቡ ወደፊት ለመጥ፣ ከጉልበቱ ደግሞ ሰበር ብሎ መቀመጫዋን ይነካታል፡፡ ከዚያም Eርሷም ትሽኮረመማለች፤ Eርሱም ወደ ቦታው ይመለሳል፡፡ Eንዲህ Eንዲያ Eያለ ጭፈራው ይቀጥላል፡፡ A ብ ረ ው የ ሚጨ ፍ ሩ ት ፍቅረኛሞች ወይም ደግሞ የሚከጃጀሉ ሊሆኑ ይችላሉ፡ ፡ በIቫንጋዲ ላይ ከተገናኙ ግን ከጭፈራው በኋላ ወሲብ መፈጸማቸው Aይቀሬ ነው፡፡ ወሲብን ከትዳር በፊት መፈጸም ለሐመሮች ነውር Aይደለም፡፡ ወንዱም ሆነ ሴቷ ለሌላ ሰው ለመዳር የታጩ Eንኳን ቢሆኑም ወሲብን ሲፈጽሙ Eጅ ከፍንጅ Aይያዙ Eንጂ የሚከለክላቸው

ምንም Aይነት ሕግ የለም፡፡

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 78 መቶኛ ዕትም

100th Edition 79 DINQ magazine May 2011

ድንቅ መጽሔት ግንቦት 2003 80 መቶኛ ዕትም