48
ኩር ለህብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! 22ኛ ዓመት ቁጥር 49 ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም ዕትም ዋጋ 2 ብር ገጽ 11 ገጽ 48 - የዓባይ ትሩፋት - ኃይሌ በውጭ የመገናኛ ብዙሃን “አንደበት” ገጽ 21 ገጽ 3 ገጽ 15 - መብራት የወጣቶች ፈተና ሆኗል - የስኬቱ ምስጢር - ወይባ - የውበት መላ ገጽ 17 ስርጭቱን በናይል ሳት ገጽ - 5 በውስጥ ገፆች ) Frequency- 12341 ) Symbol rate - 27500 ) FEC- 3/4 ) Polarization horizontal መከታተል ይችላሉ:: አባትሁን ዘገየ ወደ ገጽ 20 ዞሯል “በመሞት ላይ ያለ ክዋኔ” የአብክመ የ ነ-ምግባርና የፀረ ሙስና ኮሚሽን ወደ ገጽ 20 ዞሯል ሱራፌል ስንታየሁ አብዮት ዓለም የአምደ ወርቅ- ተከዜ መንገድ ግንባታ ተጓቷል ተባለ ወደ ገጽ 20 ዞሯል - ስንብት የፍትህ ቀማኞች ከህግ አያመልጡም! ማረሚያ በጥቅምት 28/2009 ዓ.ም ዕትም “የህዳሴው ግድብ፡- የመፈፀምና የመወሰን አቅምን እያጐለበት ነው” በሚል ርዕሥ በቀረበው ዜና ውስጥ የዋናው ግድብ ከፍታ 1456 ሜትር የሚለው በሥህተት ስለሆነ 145 ሜትር ተብሎ እንዲነበብ እንጠይቃለን! በአማራ ክልል የሚገኙ ሰባት ሺህ የዞን አመራሮችና የስራ ኃላፊዎች የተሃድሶ ግምገማ እያደረጉ መሆናቸው ተገለፀ:: ከጥቅምት 29 ጀምሮ ባሉት አምስት ቀናት እየተካሄደ ያለው የተሃድሶ ግምገማ ሰባት ሺህ የዞን አመራሮች በተሃድሶ ግምገማ ላይ መሆናቸው ተገለጸ በደሴ፣ በጎንደርና በባህር ዳር ከተሞች በተዘጋጁ 15 መድረኮች እንደሚመራ የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙኒዩኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ንጉሱ ጥላሁን ገልጸዋል:: ዋና ዳይሬክተሩ እንደገለጹት የመድረኩ አላማ በክልሉ የተከሰቱ ችግሮችን በመገምገም መፍትሄ ማስቀመጥ ነዉ:: ግምገማዉ ባለፉት አስራ አምስት ዓመታት የተመዘገቡ ስኬቶችን በማየት የበለጠ ለማጠናከርና ከተስተዋሉ ድክመቶች ለመውጣት እነደሚረዳ ዳይሬክተሩ ተናግረዋል:: እየተካሄደ የሚገኘው የዞን ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች የተሃድሶ ግምገማ በርካታ ጉዳዮችን አንስቶ እንደሚገመግም የገለጹት ዳይሬክተሩ በተለይ አመራሩ በልማታዊና ዴሞክራሲያዊ መስመር፣ በህዝብ አገልጋይነት ስሜት፣ ኃላፊነትን በመወጣት፣ ህዝብ ለሚያነሳቸው የልማት፣ የዲሞክራሲና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ምላሽ በመስጠት ላይ ትኩረት ሰጥቶ ይገመግማል ብለዋል::በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ኃላፊነታቸውን በሚገባ ባልተወጡ አመራሮች ላይም ተገቢው እርምጃ እንደሚወሰድ ተናግረዋል:: ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መገንባት ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ በአካባቢያቸው የንግድ ሥራ እየተስፋፋ መምጣቱን የእንጅባራ፣ ቻግኒ እና ግልገል በለሰ ከተሞች ነዋሪዎች ተናገሩ:: በቻግኒ ከተማ በሊስትሮ ሥራ የሚተዳደረው ደሴ አድነው አንደገለጸዉ የህዳሴው ግድብ ግንባታ ከተጀመረ በኋላ የሰው እና የተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ በመጨመሩ እርሱም ጫማ በማስዋብ በቀን እስከ 100 ብር ድረስ ማግኘት ችሏል:: ገ/መስቀል ሙላት እና ጓደኞቹ ደግሞ በግልገል በለስ ከተማ የመኪና ጥበቃ ማህበር አቋቁመው ወደ ሥራ ገብተዋል:: “የህዳሴ ፖርኪንግ ማህበር” አባል ገብረ መስቀል ሙላት እንደገለፀው አባላቱ በቀን ከ30 እስከ 40 መኪና ድረስ እየጠበቁ ያሳድራሉ:: ለአንድ መኪናም በአማካኝ 25 ብር ያስከፍላሉ:: ይህም የመህበሩን አባላት ከቤተሰብ ጥገኝነት አላቆ ራሳቸውን ማስቻሉን ገብረ መስቀል ተናግሯል:: የህዳሴው ግድብ ንግድን እያስፋፋ ነው የአምደ ወርቅ - ተከዜ መንገድ ግንባታ መጓተቱን የአምደ ወርቅ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ፤ የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ በበኩሉ ግንባታውን እስከ 2009 በጀት ዓመት መጨረሻ ለማጠናቀቅ ጥረት እያደረገ መሆኑን ገልጿል፡፡ ቀደም ብሎ የክልሉ ማዕከላዊ ኮሚቴ ግምገማ አካሂዶ ራሱን መፈተሹን የገለፁት አቶ ንጉሱ የክልሉ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ያካሄዱትን በጥልቅ የመታደስ ግምገማ ለዞን አመራሮች ቀርቦ አስተያየት እንዲሰጥበት መደረጉን ገልፀዋል:: የዞን አመራሮች ግምገማ እንደተጠናቀቀም በግምገማው የታየው ችግርና የተገኙ ስኬቶች ለወረዳ አመራሮች፣ የወረዳው ለቀበሌ አመራሮች እንደሚቀርብ አስታውቀዋል:: ከሀገሪቱ ከፍተኛ አመራሮች ጀምሮ የተካሄደውና በክልሉ መካከለኛና ከፍተኛ በኋላም በዞን አመራሮች ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ይኸው የተሃድሶ ግምገማ በተዋረድ በወረዳና በቀበሌ እንደሚዘጋጅ ተናግረዋል:: በቻግኒ ከተማ በሆቴል ዘርፍ ተሠማርተው የሚገኙት አቶ ኃ/ኢየሱስ አበበ በበኩላቸው እንደገለፁት የህዳሴው ግድብ ግንባታ ከተጀመረ ወዲህ በቀን ከስድስት ባላነሱ ተሸከርካሪዎች የሚመጡ እንግዶችን በሆቴላቸው ማስተናገድ አስችሏቸዋል:: አቶ ኃ/ኢየሱስ እንዳስረዱት የህዳሴው ግድብ ግንባታ የሰውና የተሽከርካሪዎችን እንቅስቃሴ የመኪኖች እንቅስቃሴ የበዙላት እንጅባራ ሊቀ መዘምራን ጌታቸው ብርሃኑ ግንባታው የተጓተተው የአምደወርቅ ተከዜ መንገድ

05 03 2009.pdf

Embed Size (px)

Citation preview

Page 1: 05 03 2009.pdf

በኩርለ ህ ብ ረ ተ ሰ ብ ለ ው ጥ እ ን ተ ጋ ለን !

22ኛ ዓመት ቁጥር 49 ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም ዕትም ዋጋ 2 ብር

ገጽ 11

ገጽ 48

- የዓባይ ትሩፋት

- ኃይሌ በውጭ የመገናኛ ብዙሃን “አንደበት”

ገጽ 21

ገጽ 3

ገጽ 15

- መብራት የወጣቶች ፈተና ሆኗል

- የስኬቱ ምስጢር

- ወይባ - የውበት መላ

ገጽ 17

ስርጭቱን በናይል ሳት

ገጽ - 5

በውስጥ ገፆች

) Frequency- 12341 ) Symbol rate - 27500 ) FEC- 3/4

) Polarization – horizontal

መከታተል ይችላሉ::

አባትሁን ዘገየ

ወደ ገጽ 20 ዞሯል

“በመሞት ላይ ያለ ክዋኔ”

የአብክመ የሥነ-ምግባርና

የፀረ ሙስና ኮሚሽን

ወደ ገጽ 20 ዞሯል

ሱራፌል ስንታየሁ

አብዮት ዓለም

የአምደ ወርቅ- ተከዜ መንገድ ግንባታ ተጓቷል ተባለ

ወደ ገጽ 20 ዞሯል

- ስንብት

የፍትህ ቀማኞች ከህግ

አያመልጡም!

ማረሚያበጥቅምት 28/2009 ዓ.ም ዕትም

“የህዳሴው ግድብ፡- የመፈፀምና የመወሰን አቅምን እያጐለበት ነው” በሚል ርዕሥ በቀረበው ዜና ውስጥ የዋናው ግድብ ከፍታ 1456 ሜትር የሚለው በሥህተት ስለሆነ 145 ሜትር ተብሎ እንዲነበብ እንጠይቃለን!

በአማራ ክልል የሚገኙ ሰባት ሺህ የዞን አመራሮችና የስራ ኃላፊዎች የተሃድሶ ግምገማ እያደረጉ መሆናቸው ተገለፀ::

ከጥቅምት 29 ጀምሮ ባሉት አምስት ቀናት እየተካሄደ ያለው የተሃድሶ ግምገማ

ሰባት ሺህ የዞን አመራሮች በተሃድሶ ግምገማ ላይ መሆናቸው ተገለጸ

በደሴ፣ በጎንደርና በባህር ዳር ከተሞች በተዘጋጁ 15 መድረኮች እንደሚመራ የአማራ ክልል የመንግስት ኮሙኒዩኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ንጉሱ ጥላሁን ገልጸዋል::

ዋና ዳይሬክተሩ እንደገለጹት የመድረኩ አላማ በክልሉ የተከሰቱ ችግሮችን በመገምገም መፍትሄ ማስቀመጥ ነዉ:: ግምገማዉ ባለፉት

አስራ አምስት ዓመታት የተመዘገቡ ስኬቶችን በማየት የበለጠ ለማጠናከርና ከተስተዋሉ ድክመቶች ለመውጣት እነደሚረዳ ዳይሬክተሩ ተናግረዋል::

እየተካሄደ የሚገኘው የዞን ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች የተሃድሶ ግምገማ በርካታ ጉዳዮችን አንስቶ እንደሚገመግም የገለጹት ዳይሬክተሩ በተለይ አመራሩ በልማታዊና ዴሞክራሲያዊ መስመር፣

በህዝብ አገልጋይነት ስሜት፣ ኃላፊነትን በመወጣት፣ ህዝብ ለሚያነሳቸው የልማት፣ የዲሞክራሲና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ምላሽ በመስጠት ላይ ትኩረት ሰጥቶ ይገመግማል ብለዋል::በእነዚህ ጉዳዮች ላይ ኃላፊነታቸውን በሚገባ ባልተወጡ አመራሮች ላይም ተገቢው እርምጃ እንደሚወሰድ ተናግረዋል::

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መገንባት ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ በአካባቢያቸው የንግድ ሥራ እየተስፋፋ መምጣቱን የእንጅባራ፣ ቻግኒ እና ግልገል በለሰ ከተሞች ነዋሪዎች ተናገሩ::

በቻግኒ ከተማ በሊስትሮ ሥራ የሚተዳደረው ደሴ አድነው አንደገለጸዉ የህዳሴው ግድብ ግንባታ ከተጀመረ በኋላ የሰው እና የተሽከርካሪዎች እንቅስቃሴ በመጨመሩ እርሱም ጫማ በማስዋብ በቀን እስከ 100 ብር ድረስ ማግኘት ችሏል::

ገ/መስቀል ሙላት እና ጓደኞቹ ደግሞ በግልገል በለስ ከተማ የመኪና ጥበቃ ማህበር አቋቁመው ወደ ሥራ ገብተዋል:: “የህዳሴ ፖርኪንግ ማህበር” አባል ገብረ መስቀል ሙላት እንደገለፀው አባላቱ በቀን ከ30 እስከ 40 መኪና ድረስ እየጠበቁ ያሳድራሉ:: ለአንድ መኪናም በአማካኝ 25 ብር ያስከፍላሉ:: ይህም የመህበሩን አባላት ከቤተሰብ ጥገኝነት አላቆ ራሳቸውን ማስቻሉን ገብረ መስቀል ተናግሯል::

የህዳሴው ግድብ ንግድን እያስፋፋ ነው

የአምደ ወርቅ - ተከዜ መንገድ ግንባታ መጓተቱን የአምደ ወርቅ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ፤ የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ በበኩሉ ግንባታውን እስከ 2009 በጀት ዓመት መጨረሻ ለማጠናቀቅ ጥረት እያደረገ መሆኑን ገልጿል፡፡

ቀደም ብሎ የክልሉ ማዕከላዊ ኮሚቴ ግምገማ አካሂዶ ራሱን መፈተሹን የገለፁት አቶ ንጉሱ የክልሉ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ያካሄዱትን በጥልቅ የመታደስ ግምገማ ለዞን አመራሮች ቀርቦ አስተያየት እንዲሰጥበት መደረጉን ገልፀዋል:: የዞን አመራሮች ግምገማ እንደተጠናቀቀም በግምገማው የታየው ችግርና የተገኙ ስኬቶች ለወረዳ አመራሮች፣ የወረዳው ለቀበሌ አመራሮች እንደሚቀርብ አስታውቀዋል::

ከሀገሪቱ ከፍተኛ አመራሮች ጀምሮ የተካሄደውና በክልሉ መካከለኛና ከፍተኛ በኋላም በዞን አመራሮች ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ይኸው የተሃድሶ ግምገማ በተዋረድ በወረዳና በቀበሌ እንደሚዘጋጅ ተናግረዋል::

በቻግኒ ከተማ በሆቴል ዘርፍ ተሠማርተው የሚገኙት አቶ ኃ/ኢየሱስ አበበ በበኩላቸው እንደገለፁት የህዳሴው

ግድብ ግንባታ ከተጀመረ ወዲህ በቀን ከስድስት ባላነሱ ተሸከርካሪዎች የሚመጡ እንግዶችን በሆቴላቸው

ማስተናገድ አስችሏቸዋል:: አቶ ኃ/ኢየሱስ እንዳስረዱት የህዳሴው ግድብ ግንባታ የሰውና የተሽከርካሪዎችን እንቅስቃሴ

የመኪኖች እንቅስቃሴ የበዙላት እንጅባራ

ሊቀ መዘምራን ጌታቸው ብርሃኑ

ግንባታው የተጓተተው የአምደወርቅ ተከዜ መንገድ

Page 2: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 2

ርዕሰ አንቀፅ

ይድረስ ለበኩር

በኩርዋና አዘጋጅ፡-

ጥላሁን ቸሬ ስልክ፡- 0918 70 60 08 E mail– [email protected]

ምክትል ዋና አዘጋጆች ፡- ዜናና ትምህርታዊ ዓምዶች፡- ይህዓለም መለሰ

Email- [email protected] መዝናኛ ዓምዶች ፡- አብዮት ዓለም Email- [email protected]

በኩር በአማራ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በየሳምንቱ የሚታተም የሰኞ ጋዜጣ

አዘጋጆች፡-

ጌታቸው ፈንቴ አባትሁን ዘገየ Emial [email protected] ጌትነት ድልነሳ [email protected] ሙሉ አብይ [email protected]

ህትመት ክትትልና ስርጭት፡- ደምሴ ሃሰን

አድራሻ ፡- አዲስ አበባ ዋጋው አድማሱ አድራሻ ፡- አማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ዋናው መ/ቤት - ባህር ዳር

ፖ ሳ.ቁ 955 ስ.ቁ /+251/ 058 226 50 18 E-mail [email protected] Web www.amma.gov.et

በጽሁፍ መልዕክት(sms) ab. በማስቀደም 8200

የማስታወቂያ አገልግሎት ፡ ስልክ ቁጥር 05 82 26 49 88 05 82 26 57 32 ፋክስ ቁጥር 05 82 20 47 52

[email protected] [email protected]አታሚ፡- ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት

አዲስ አበባ

ታህሳስ 7 1987 ተመሰረተ

ሀገራችንን እያደገች ነዉ ካሰኟት ዘርፎች አንዱ የመንገድ መሰረተ ልማት ነው፡፡ መንገድ ደግሞ የምጣኔሀብት የጀርባ አጥንት ነዉ፡፡ መንገድ በተስፋፋ ቁጥር የህብረተሰቡ እንቅስቃሴ

ይፋጠናል፡፡ ከህብረተሰቡ እንቅስቃሴ ጋር የገንዘብ ዝውውሩም ይጨምራል፡፡ ይህ ደግሞ የእያንዳንዱን ግለሰብ ህይወት ይቀይራል፡፡

መንገድ ከግንባታዉ ጀምሮ ለየአካባቢው ኗሪ የሚፈጥረዉ የሥራ ዕድል ሰፊ በመሆኑም ፍትሀዊ የሀብት ክፍፍልን በማመጣጠን በኩል ሚናው የጎላ ነው፡፡ ይህንንም በመረዳት ይመስላል መንግስት ሀገርን ከሀገር ከሚያገናኘው የባቡርና የየብስ መንገድ ግንባታ ጀምሮ ቀበሌን ከቀበሌ እስከሚያገናኘው መሰረተልማት ድረስ በመገንባት ላይ ነው፡፡ በዚህም ብዙ ለውጦች ተመዝግበዋል፡፡ በመንገድ ግንባታ ምክንያት ብዙዎች ወደ ስራ ፈጣሪነት ተሸጋግረዋል፡፡ በአጠቃላይ በርካታ አካባቢዎች መንገድ በፈጠረላቸዉ የተፋጠነ እንቅስቃሴ ምክንያት ምጣኔሀብታዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ ለውጦች አምጥተዋል፡፡

በዚህም ምክንያት ያላገኙት “የይገንባልን”፤ መንገድ ግንባታ የተጀመረላቸው ደግሞ “በፍጥነት ይጠናቀቅልን?” መንገድ ያገኙት ደግሞ “የይሻሻልልን?”፤ የሚሉ ጥያቄዎችን በየጊዜዉ ሲያቀርቡ ይደመጣል፡፡ ይህም ፈጣን ምላሽ ባለማግኝቱ ወደ መልካም አስተዳደር ችግርነት ተለውጦ መንግስትን እያስተቸ ይገኛል፡፡ ያም ሆኖ መንግስት ለህዝቡ ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት በክልላችን አዳዲስ መንገዶችን ለመገንባትና ደረጃቸዉን ለማሳደግ በጀት መድቦ በመንቀሳቀስ ላይ ነው፡፡ ለአንዳንዶችም የመሰረት ድንጋይ በመቀመጡ ህዝቡ ደስታውን ገልጧል፡፡

ጥያቄዉ ግን ማስጀመሩ ላይ ሳይሆን ማስፈጸሙ ላይ ነው፡፡ እስካሁን ባለው ልምድ በክልላችን በተቀመጠለት ጊዜ መሰረት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት የጀመረ መሰረተ ልማት የለም ፡፡ በተቀመጠለት የጊዜ ገደብ ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ከመጀመር ይልቅ በመጠናቀቂያዉ ግማሽ ሳይደርስ መታየት የተለመደ ሆኗል፡፡ ይህ ደግሞ የሚያመለክተዉ በመንግስት በኩል ያለውን የማስፈፀም አቅም ደካማነት ነው፡፡

ስለሆነም ወደ አዲስ ግንባታዎች ከመግባታችን በፊት ከማስፈፀም አቅም ጋር የተያያዙ ችግሮችን ማስተካከል ይገባል፡፡ አስካሁን በስፋት የሚታየው የፕሮጀክቶችን ግንባታ በወቅቱ አለማጠናቀቅ ህዝብ በንግስት ላይ ያለዉን አመኔታ ሸርሽሮታል ... መንግስት “ለዛሬ ዓመት” ብሎ የሚጀምራቸውን ፕሮጀክቶች ህዝብ “ምን አልባት ለልጅ ልጆቻችን” እያለ ሲሳለቅ መስማት እየተለመደ መጥቷል፡፡ ይህ ደግሞ የሚስተካከለዉ ካለፈዉ ተምሮ የዛሬን ማስተካከል ሲቻል ብቻ ነዉ፡፡

አሁን ህዝብ “የአፈጻጸም ችግር!” የሚለዉ ምክንያት ለዓመታት በመደጋገሙ ሰልችቶታል ፤ ስለዚህም መንግስት ይህን ችግሩን ለማስተካከል በቁርጠኝነት መሥራት ይጠበቅበታል፡፡

የህዝብን ምጣኔሀብታዊና ማህበራዊ ጥያቄዎች መፍታት የሚቻለው አዳዲስ ፕሮጀክቶችን ከመፈፀምም በላይ የተጀመሩትን በወቅቱ በማጠናቀቅም ሊሆን ይገባል፡፡ ይህን ስንል በደፈናው አይደለም ...ከባህርዳር - በሞጣ - ደጀን፣ ከሰንቦ - ሀገረ ማርያም - ከሰም፣ ከጎርፎ - ግንደበል፣ ከደባርቅ - መካነብርሃን - ቧሂት - ከቧሂት - ድል ይብዛ፣ ከአዘዞ - ጎርጎራ፣ ከዓምደወርቅ - ተከዜ፣ ... ያሉትን መንገዶች ማንሳት ብቻ በቂ ነው፡፡

“እነዚህ መንገዶች የአፈፃፀም ችግር ምክንያት ሆኖ ለዓመታት ባይዘገዩ ምን ያህል መንግስትንና ህዝብን ሊያቀራርቡ ይችሉ ነበር? ህዝብ ለልማት ያለዉን ተነሳሽነትስ ምንያህል ከፍ ያደርጉት ነበር? የእያንዳንዱን ዜጋ ሥራ ፈጣሪነት በማበረታታትስ የአካባቢዉን ምጣኔሀብታዊ እንቅስቃሴ ምን ያህል ያነቃቁ ነበር?” ብሎ መጠየቅ ተገቢ ነው፡፡

መንገዶች በመዘግየታቸው ማህበረሰቡ ከቦታ በታ ተንቀሳቅሶ ሀብት ማፍራት አልቻለም፡፡ ይህ ደግሞ መንግስትን ተወቃሽ ያደርጋል፤ ይህም ምክንያት ሆኖ ህዝቡ ለሌላ ልማት ሲጠየቅ መቀዛቀዝን ስለሚያስከትል ችግሩን ፈጥኖ ማስትካከል ቢቻል የተሻለ ይሆናል፡፡

ስለዚህ መንግስት አዳዲስ ፕሮጀክቶችን መጀመሩ እንዳለ ሆኖ ለተጀመሩት የተለየ ትኩረት ሊሰጥ ይገባል እንላለን፡፡ አቅማቸውን ሳያገናዝቡ ወደ ግንባታ በመግባት አንድን ፕሮጀክት ለዓመታት ይዘው የሚንገዳገዱ ተቋራጮችም ከህዝብ አይበልጡምና በህግ ሊጠየቁ ይገባል፡፡ ለዚህ ደግሞ ከምንም በላይ የህዝብ ጥቅም የሚል አመራርና ባለሙያ ያስፈልጋል፡፡ በአጠቃላይ የአፈጻጸም ችግር በምክንያትነት መቅረቡ፤ በህዝብ ሀብት መንገድ መገንባት እየተማሩ ሀብት የሚያፈሩ ... በቃችሁ ሊባሉ ይገባል!

ከፍተኛ ሪፖርተሮች፡- ታምራት ሲሳይፀጋዬ የሽዋስ [email protected]አዲሱ አያሌውአብርሃም አዳሙአብርሃም በዕውቀትሙሉጌታ ሙጨ [email protected]ደረጀ አምባውሱራፌል ስንታየሁ

ሪፖርተር፡-ጌትሽ ኃይሌ[email protected]

ፎቶ ሪፖርተር፡- ሰለሞን ሀዲስተባባሪ የካርቱን ባለሙያ፡- ብርሃኑ ክንዱ

የኮምፒዩተር ፅህፈት እና ግራፊክ ዲዛይነር፡- የኔሰው ማሩእመቤት አህመድአለምፀሐይ ሙሉደጊቱ አብዬ

ለ ህ ብ ረ ተ ሰ ብ ለ ው ጥ እ ን ተ ጋ ለን !

በኩሮች እንዴት ናችሁ? ጋዜጣችሁን በተከታታይ አነባለሁ፡፡ በጽሁፋችሁ ላይ ቢስተካከሉ ያልኋቸውን አስተያየቶችም ከስድስት ወር በፊት ሰጥቼ ነበር፣ ነገር ግን አሁንም አልተስተካከለም፡፡

ችግሩ ፊደላትን እንደ አውዱ በአግባቡ አለመጠቀም ነው፡፡ ይህም ሚዲያዎች በጽሁፋቸው ትክክለኛውን ሆሄ ካልተጠቀሙ አስቸጋሪ ነው፡፡

መምህር ነኝ፡፡ እኛ የምናስተምረውና እናንተ የምትጽፉበት ከተለያዬ ትውልዱን ግራ ማጋባት ስለሆነ ትክክለኛውን ሆሄ ተጠቀሙ፡፡

መምህር ዮሐንስ ተረፈከደጀን

ምን እርምጃ እነማን ላይ ተወሰደ?

ለህዝቡ ቅሬታ ዋነኛው ተጠያቂ የብአዴን ከፍተኛ አመራር ነው በሚለው ጽሁፍ በከፍተኛ አመራሩ ላይ ከባድ ማስጠንቀቂያና እርምጃ ተወሰደ የሚለው ዝርዝር ነገር ቢወጣ ጥሩ ነው፡፡ ጥቅል ከሆነ ለአንባቢ ስሜት አይሰጥም፤ ከባድ ማስጠንቀቂያ፣ ከሥራ መታገድም ትርጉም የለውም፡፡

ደጀን ወረዳዮሐንስ ተረፈ

ይህ ገጽ በበኩር ጋዜጣ ላይ ለህትመት በዋሉ መጣጥፍ፣ ዜናዎችና አጠቃላይ

ስለ ጋዜጣው የአንባብያን አስተያየቶችና ጥያቄዎች የሚስተናገዱበት ነው

ስለዚህ፡- ) በ(sms) ab. በማስቀደም 8200 ) በኢሚል [email protected] ) በስልክ ቁ. 0582 26 50 18

ሀሳባችሁን ግለፁልን መልሰን ወደ እናንተው እናደርሳለን

የሆሄያት አጠቃቀማችሁን አርሙ

የጀመርነውን በወቅቱ እንጨርስ!

Page 3: 05 03 2009.pdf

ገጽ 3በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም. ኢኮኖሚና ልማት

ወደ ገጽ 28 ዞሯል

አጫጭር ዜናዎች

በምዕራብ ጐጃም ዞን በደቡብ አቸፈር ወረዳ በበግ ማድለብ ስራ የተሰማሩ አርሶ አደሮች ውጤታማ መሆናቸውን የወረዳው ግብርና ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡

በጽ/ቤቱ የእንስሳት ሀብት ልማት የእንስሳት ተዋጽኦ ባለሙያ አቶ በቀለ ገበየሁ እንደተናገሩት በወረዳው አርሶ አደሮችን በማደራጀት በበግ ማድለብ ስራ እንዲሰማሩ ማድረግ ተችሏል፡፡ በዚህም ባለሙያዎቹ ተመድበው የኢንዱስትሪ ተረፈ ምርትን እና የሰብል ቅሪቶችን በመጠቀም ውጤቱ መመዝገቡን ገልፀዋል፡፡

ከአድላቢዎቹ መካከል አቶ አዳነ መኮንን በሰጡት አስተያየት ከመምህርነት ሙያቸው ጐን ለጐን በበግ ማድለብ ስራ እንደተሰማሩና ውጤታማ እንደሆኑ ተናግረዋል፡፡

አቶ አዲሱ ደሴ በበኩላቸው የሰብልና የኢንዱስትሪ ተረፈ ምርትን በመጠቀም እንዲሁም የባለሙያ ምክረ ሀሣብ በመቀበል የተሰማሩበት የበግ ማድለብ ሙያ ውጤታማ መሆኑን ለወረዳው የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ገልፀዋል፡፡

የበግ ማድለብ ስራ ውጤታማ መሆኑ

ተገለፀ

በምስራቅ ጐጃም ዞን ሰብላቸውን በወቅቱ በመሰብሰብ የምርት ብክነትን ለማስወገድ ማጨጃና መወቂያ /ኮምባይነር/ ወደ ወረዳቸው እንዲገቡላቸው አርሶ አደሮች ጠየቁ::

በወረዳው ጥያቄያቸውን ካቀረቡ አርሶ አደሮች መካከል አርሶ አደር ታደለ ጌትነትና አርሶ አደር ሞኘ ይሁኔ እንደተናገሩት በምርት ዘመኑ የተለያዩ አዳዲስና ዘመናዊ አሰራሮችን ተከትለው እንዲሁም ከፍተኛ ወጪ አውጥተው ያመረቱት ወቅቱን ባልጠበቀ ዝናብ እንዳይበላሽና ምርታቸውም ያላግባብ እንዳይባክን የማጨጃና የመውቂያ /ኮምባይነሮች/ እንዲገቡላቸው ጠይቀዋል::

በአሁኑ ወቅትም ለአጨዳ የደረሱ ሰብሎችን በወቅቱ ለመሰብሰብ ሰፊ የቅድመ ዝግጅት ስራ እያከናወኑ መሆኑን አርሶ አደሮቹ ተናግረዋል:: በተለይም ከዘመናዊ የምርት መሰብሰቢያ ኮምባይነሮች ባሻገር የቤተሰብ ጉልበትንም በላቀ ሁኔታ ለመጠቀም መዘጋጀታቸውን በአስተያየታቸው ገልፀዋል::

የወረዳው ግብርና ጽ/ቤት ምክትል ሀላፊ አቶ እንዳዘዘ ጎዴ በበኩላቸው በምርት ዘመኑ ለአጨዳ የደረሱ ሰብሎች ወቅቱን ባለጠበቀ ዝናብ እንዳይበላሹና በዛው ልክም የምርት ብክነት እንዳይደርስ ሰፊ ጥረት እየተደረገ መሆኑን ገልፀዋል:: በዚህም እንደባለፉት ዓመታት ሁሉ የማጨጃና መውቂያ /ኮምባይነሮች/ ወደ ወረዳው ገብተው አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ ባለሀብቶችን የማወያየትና ቀጠሮ የማስያዝ ስራ ተሰርቷል:: በመሆኑም ከመጪው ህዳር 10/2009 ዓ.ም ጀምሮ ከ20 በላይ ኮምባይነሮች ወደ ወረዳው ገብተው ለአርሶ አደሩ የማጨድና የመውቃት አገልግሎት የሚሰጡ መሆኑን የወረዳው የመንግሥት ኮሙዩኒኬሸን ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታውቀዋል::

አርሶ አደሮች ማጨጃና መውቂያ መሳሪያ እንዲቀረብላቸው

ጠየቁ

ሱራፌል ስንታየሁ

ወጣት በሪሁን ወርቁ በባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ህዳር 11 ክፍለ ከተማ ነዋሪ ነው:: የ12 ዓመት ታደጊ

እያለ ጀምሮ አትክልትና ፍራፍሬ ማልማትን ይወድ ነበር:: በዚህም በመኖሪያ ግቢያቸው የማንጎ ችግኝ በመትከል ይንከባከባል:: ዕድገቱ ደግሞ ከአባይ ወንዝ ዳርቻ በመሆኑ የውሀ ችግር አላጋጠመውም:: በጀሪካን ወደ ወንዙ ወረድ ብሎ በመቅዳት ችግኞችን ያጠጣል::

ሁልጊዜ ከትምህርት ቤት ሲመለስ በእረፍት ጊዜው በግቢው ያለውን ባዶ ቦታ መቆፈር፤ መደልደል፣ የፍራፍሬ ችግኞችን መትከል እና መኮትኮት የበሪሁን የየዕለት ሥራው ሆነ:: ቤተሠቦቹን “የእስክርቢቶና ደብተር መግዣ ስጡኝ?” ብሎ መጠየቅ ያስጨንቀው የነበረው በሪሁን እያደር በትርፍ ጊዜው ሰርቶ ራሡ ማሟላት እንዳለበትም ወሰነ::

በአቅራቢያው ደግሞ የተለያዩ የአትክልትና የፍራፍሬ፤ የመኖሪያ ቤትና የመስሪያ ቤት እንዲሁም የከተማ ማስዋቢያ የሚሆኑ የአበባና የሌሎች ተክሎች ችግኞችን እያፈሉ የሚሸጡ ሠዎችን ያያል:: ከእነሡ በዱቤ ትንሽ ትንሽ እየተረከበ በቤቱ ደጃፍ እያስቀመጠ መሸጥ ጀመረ:: በሪሁን ከአንድ ማንጎ ችግኝ አንድ እና ሁለት ብር በማትረፍ የደብተርና የእስክርቤቶ ወጪውን ለመቻል በቃ::

በየጊዜው የፍራፍሬ ችግኞችን የሚፈልጉ ሠዎች

የዓባይ

እየበዙ ሲሄዱ እሡም ከማንጎ በተጨማሪ ቡና፣ ጌሾ፣ አቦካዶ፣ ዘይቱና እና ሌሎችን ችግኞች በብዛት እየተረከበ መሸጡን ቀጠለበት:: ከእያንዳንዱ ችግኝ እስከ ሁለት ብር ማትረፏም ቻሉ:: የአትክልትና ፍራፍሬ ችግኝ ሥራ አዋጭ መሆኑንም በመገንዘብ ወጣቱ ለወደፊት በሠፊው መስራት እንዳለበት ደግሞ አረጋገጠ::

በሪሁን ይህንን ህልሙን ለማሳካት ብዙም ጊዜ አልወሠደበትም:: ሩብ ሄክታር የሚሆነውን

የቤተሠቡን ጓሮ መንጥሮ መሬቱን ለልማት አመቻቸው:: ከዚያ በኋላ የተለያየ አይነት የፍራፍሬና የአትክልት ዘር በመግዛት ችግኝ ማፍላት ጀመረ::

ወጣቱ ችግኞችን ጠዋትና ማታ በጀሪካን ከአባይ ወንዝ ውሃ እየቀዳ በማጠጣት ማልማቱን ተያያዘው:: ለሁለት ዓመት ያህል ከሠው እየተረከበ ይሸጥ የነበረውን የችግኝ ስራ ታሪክ አድርጎ ራሡ አፍልቶ ለመሸጥ ቆርጦ ተነሳ:: 2007 ዓ.ም የግሉን ችግኝ የማፍላት ሥራ የጀመረበት ጊዜ ነው:: ከችግኝ ማፍላቱ ጎን ለጎን ጎመን፣ ቆስጣና ሰላጣ በማልማት አብሮ መንከባከቡን ቀጠለ:: ወጣቱ በዚህ ጊዜ ካለማው የአትክልት ውጤቶችም ከአንድ ሺህ ብር በላይ ሊያገኝ ቻለ::

በሪሁን ‘በትንሽ ቦታ ላይ ይህን ያህል ካገኘሁ ሠፋ አድርጌ ባመርት ደግሞ ከዚህ በላይ ገቢ ላገኝ እችላለሁ’ በማለት ሠፋ አድርጎ መቆፈርና መደልደል ያዘ:: አፈሩን በደንብ ደልድሎ ባዘጋጀው መደብ ላይ ከጎመን፣ ቆስጣና ሠላጣ በተጨማሪ ካሮት፣ ቀይስር፣ ሽንኩርት እና ጥቅል ጎመን ተክሎ ማልማቱን ቀጠለበት::

ከአባይ ወንዝ ውሀ በጀሪካን እያመላለሠ በማጠጣት ከአትክልት ልማቱ ሶስት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ አስራ አምስት ሺህ ብር ለማግኘት ቻለ:: በሪሁን ከዚህ በኋላ የአትክልት ልማት ሥራው አዋጭ መሆኑን በመገንዘቡ ስራውን አጠናክሮ ቀጠለ:: ወጣቱ በልማቱ ውጤት ኢኮኖሚው እንዲያድግ እና በተለይም በቤታቸው ውስጥ አትክልት መመገብ እንዲዘወተር አደረገ::

በአጭር ጊዜ እያለማ ከሸጠው አትክልት ልማቱ ጎን ለጎን የሚንከባከባቸው የፍራፍሬ ችግኞቹ ለሽያጭ ደረሱ:: በመጀመሪያ ስራው አንድ ሺህ እግር ማንጎ፣ አምስት መቶ እግር አቦካዶና 600 እግር ዘይቱን አልምቶ ለገበያ አቀረበ::

በሪሁን ከልማቱ ጐን ለጎን ትምህርቱንም ይከታተላል:: በዚህ ሁኔታ ገና ሥራውን በጀመረበት በመጀመሪያው ዓመት ከአትክልትና ከችግኝ አቅርቦት በአጠቃላይ ስልሳ ሺህ ብር ወደ ኪሱ ለማስገባት በቅቷል::

በሪሁን የአትክልትና ፍራፍሬ ችግኝ ልማቱ እየሰፋ በመሄዱ ትንሽም ቢሆን አድካሚ የሆነበት ውሀ ከአባይ ወንዝ ማመላለሡ ነበር:: ታዲያ ይህን ችግር ለመቅረፍ የውሀ መምጠጫ ጄኔሬተር ሊኖረው እንደሚገባ አመነ::

ትሩፋት

ወጣቱ በአሁኑ ወቅት አራት ሺህ የሚጠጋ ችግኝ እያለማ ነው

ወጣቱ ከልማት በአንድ ዓመት ከ84 ሺህ ብር በላይ ገቢ አግኝቷልወጣት በሪሁን ወርቁ

Page 4: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 4 ዜና ትንታኔ

ወደ ገጽ 24 ዞሯል

አብዮት ዓለም

ከባህር ዳር ተነሥተው እንጅባራ ከተማ ላይ ታጥፈው ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሚወሥደውን አስፋልት መንገድ ተከትለው ሲጓዙ ቻግኒ ከተማ ላይ ደሴ አድነውን በቀኝ በኩል ጫማ እየጠረገ ያገኙታል::

ሥለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሲጠየቅም “የግድቡ ግንባታ ከተጀመረ በኋላ የሰውና የመኪናው እንቅስቃሴ በዝቷል፤ ከድሮው ለውጥ አለው” የሚል መልሥ ይሠጣል::

ጫማ መጥረግና ህዳሴው ግድቡን ምን አገናኛቸው? ማለታችን አይቀርም:: በጣም ይገናኛሉ:: ለደሴ የህዳሴው ግድብ ግንባታ ጫማ የሚያሥጠርጉትን አብዝቶለታል:: ወደ ግድቡ የሚጓዙ ሠራተኞችና ጐብኝዎች ቻግኒ ላይ አረፍ ብለው ቁርስ ሲቀማምሱ፣ ሻይ ቡና ሲሉ፣ ምግብ ተመግበው ሲያበቁ ጫማቸዉንም ያስጠርጋሉና ለደሴ ገብያ ተፈጥሮለታል:: “የሰው እንቅስቃሴ ሲበዛ ጫማ የሚያሥጠርገውም ይበዛል:: ሥራውን ከጀመርሁት ሦሥት ዓመት ሆኖኛል፤ እዚሁ ያርፋሉ፤ ምግብ ተመግበው፣ ቡና ጠጥተዉ ጫማቸውን ያሥጠርጋሉ” በማለትም በህዳሴው ግድብ መሥመር ላይ መገኘቱ ገቢውን እንዳሣደገለት ተናግሯል::

በቀን ጫማ በመጥረግ እሥከ 100 ብር ድረስ ያገኛል:: “የዓባይ ግድብ አሁን እንደዚህ የጠቀመን ግድቡ ሲያልቅ ደግሞ የተሻለ ነገር ያመጣልናል ብለን እናስባለን” ሲልም ተሥፋውን ይገልፃል::

ገብረ መሥቀል ሙላትም ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መገንባት በመጀመሩ የሥራ ዕድል ማግኘት የቻለ ወጣት ነው:: የሥራ ዕድሉን ያገኘውም ግንባታው በሚካሄድበት ጉባ ተራሮች ውሥጥ ሳይሆን በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል

የህዳሴው ግድብ ንግድን እያስፋፋ ነው!

በእንጅባራ ከተማ የመኪኖች እንቅስቃሴ ጨምሯል

ግልገል በለስ ከተማ ነው፤ የመኪና ጥበቃ ሥራ በማከናወን::ገብረመስቀልና ጓደኞቹ “ህዳሴ ፖርኪንግ ህብረት ሥራ ማህበር” የሚል የመኪኖች ጥበቃ ማህበር መሥርተው በቤተሠብ ላይ ጥገኛ ከመሆን እየተላቀቁ ይገኛሉ::

“ትምህርታችንን ጨርሰን ቁጭ ያልን ወጣቶች ነበርን፤ በ2004 ዓ.ም ላይ 12 ሆነን ተደራጅተን በአሁኑ ወቅት ትልቅ ለውጥ እያመጣን ነው:: በፊት በቤተሠብ ላይ ነበር ጥገኛ ሆነን የምንኖረው፤ በአሁኑ ወቅት ግን ሁሉም ራሱን ችሎ ቤተሠቡንም እየረዳ ይገኛል” በማለት ወደ ግድቡ በሚያደርሰው መንገድ ላይ በመገኘታቸው ተጠቃሚ መሆናቸውን አሥረድቷል::

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መገንባት ከተጀመረ በኋላ አንድ የሥራ ዕድል አድርገው መኪና መጠበቅ የጀመሩት ገብረ መሥቀልና ጓደኞቹ የራሣቸውን ገቢ አሣድገው ቤተሠባቸውን መደገፍ ከመጀመራቸውም ባሻገር የትምህርት ደረጃቸውንም እንዲያሻሽሉ መንገድ ከፍቶላቸዋል:: “የትምህርት ደረጃችንን እያሻሻልን ነው:: ዲኘሎማም፣ ዲግሪም የመማር ዕድል ፈጥሮልናል” ሲል ያገኙትን ጥቅም አሥረድቷል::

በቀን ከ30 እሥከ 40 መኪና እጠየበቁ ያሣድራሉ:: ለአንድ ከባድ መኪና 30 ብር ለአይሱዙና ኤፍኤስአር መኪኖች ደግሞ 20 ብር ያስከፍላሉ:: እነገብረመስቀል የሚያሥከፍሉትን አማካኝ 25 ብር በ35 መኪናዎች ብናባዛው በቀን 875 ብር ገቢ ያገኛሉ:: በ30 ቀናት ስናባዛው ደግሞ የ26 ሺህ 250 ብር ባለቤት ይሆናሉ:: አባላቱም 12 ናቸው:: ሥለዚህ በወር አንድ አባል ሁለት ሺህ 87 ብር ከ50 ሳንቲም ድርሻ ይኖረዋል::

በዚህ መሠረት የህዳሴው ግድብ ለገብረ መስቀልና ጓደኞቹ የተሻለ የሥራ ዕድል መፍጠሩን እንገነዘባለን::

በገብረ መስቀል ዕይታ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከተጀመረ ወዲህ በግልገል በለስ ለከተማ እና ለአካባቢው ነዋሪ ትልቅ ገቢ እየፈጠረ ይገኛል::

ለቻግኒ ከተማ ወይዘሮ ያይንአበባ እንግዳም ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በሚወሥደው ከተማ ላይ መገኘታቸው የሥራ ዘርፍ ለውጥ ለማድረግ አነሣሥቷቸዋል:: ቡና በማፍላት መሸጥ ከጀመሩ አምስት ዓመት ሆኗቸዋል:: የእንጅባራ - ቻግኒ - ጃዊ አስፋልት መንገድ መጀመሩም ተጨማሪ የሰው እንቅስቃሴ ቢፈጥርላቸውም የቻግኒ ከተማ አስፋልት መጓተት ግን ገበያቸውን ቀዝቀዝ እንዳደረገባቸው አስረድተዋል:: ሆኖም ግን በህዳሴው ግድብ ምክንያት ገቢያቸውን ማሣደግ ችለዋል፤ ቡና አፍልተው በመሸጥ::

“መንገዱ ሲስተካከል ገበያው ይሻሻላል ብየ አሥባለሁ:: ግድቡ እንደተጀመረ በደንብ እሠራ ነበር:: አሁን ግን በየቤቱ የጀበና ቡና የሚሸጡት ሥለብዙ ከዚያ ለመውጣት ጥረት እያደረግሁ ነው፤ ቡና ዱቄት አሽጌ በመሸጥ” በማለት ወደ ተያያዥ የሥራ ለውጥ መሸጋገራቸውን ገልፀዋል:: ሥራውንም ጀምረውታል:: የዓይንአበባ ቡና በሚል ስያሜ የተፈጨ ቡና በማሸግ መሸጥ ጀምረዋል::

ከእንጅባራ - ቻግኒ - ጃዊ ያለው አሥፋልት መንገድ ሥራው ሲጠናቀቅም ሊያገኙት የሚችለውን ገቢ በተሥፋ ይጠብቃሉ:: “እንግዲህ ከዚያ በኋላ መሥመሩም ጥሩ ሲሆን መኪኖቹም ሲሠሩ፣ የሚንቀሳቀሰው ሰውም ሲበዛ ለጀበና ቡና ሻጮች ተፈጭቶ የታሸገ ቡና በማቅረብ ተጠቃሚ እሆናለሁ የሚል ተሥፋ አለኝ” ብለዋል::

የመንገዱ አለመጠናቀቅ እንቅፋት ቢሆንም ለጉብኝትና ለሥራ ጉዳይ ወደ ግድቡ የሚሄዱ ሰዎች በበዙ ቁጥር የንግድ እንቅሥቃሴውን ማፋጠኑን ተናግረዋል::

“በዚህ አምሥት ዓመት ውስጥ በሆቴል ላይ ትልቅ ለውጥ አለ:: ትላንት እናሥተናግዳቸው ከነበሩ እንግዶች በአሁኑ ወቅት በቀን ከአምሥት እና ስድስት መኪኖች በላይ እንግዶችን እንቀበላለን” በማለት ሀሣባቸውን መሥጠት የጀመሩት ደግሞ በቻግኒ ከተማ የሆቴል ባለቤት የሆኑት አቶ ኃይለእየሱስ አበበ ናቸው::

አካባቢው የህዳሴው ግድብ የሚገነባበት መንገድ መዳረሻ መሆኑና ሌሎች ሰፋፊ የልማት ሥራዎች የሚከናውንበት በመሆኑ በሆቴልና በሌሎች የንግድ ሥራዎች ላይ ለመሣተፍ ከአዲስ አበባ ከመጡ ስድስት ዓመት ሆኗቸዋል::

ግድቡ በግንባታ ሂደቱ ላይ የፈጠረው የሥራና የገቢ አማራጭም ሲጠናቀቅ የበለጠ እንደሚሆን ተሥፋ ያደርጋሉ::

“የህዳሴው ግድብ አለቀ ማለት የእኛ ሥራ ነገ ይጨምራል ማለት ነው” ሲሉም ያጠናክራሉ::

የህዳሴው ግድብ ለሆቴል ሥራቸው ብቻ ሳይሆን ከአነስተኛ እሥከ ትልልቅ ንግዶች ድረሥ ገቢ እየፈጠረ እንደሚገኝ ተናግረዋል:: አቶ ኃይለእየሱስ ይህንን ለውጥ ሲገልፁም፣ “የዓባይ ግድብ ግንባታ መጀመሩና ቻግኒ ከተማ መተላለፊያ መሆኗ እንግዶች ለቁርስ፣ ለምሳ በሚያርፉበት ጊዜ እኔ ባለሆቴል በመሆኔ የተወሠነ እጠቀማለሁ:: የሊስትሮ አገልግሎት የሚሰጡ፣ የሞባይል ካርድ የሚሸጡ ሱቆች… ለሌሎችም የሥራ ዕድል ፈጥሯል” ብለዋል::

ቻግኒና አካባቢው በማርና ቅቤው የሚታወቅ በመሆኑም አካባቢውን የበለጠ ለማሥታወቅ ዕድል እንደሚሠጥ ያምናሉ፤ “የእኛ አካባቢ በቅቤና ማር ይታወቃል፤ ቅቤና ማር የማይገዛ የዓባይ ግድብ ጐብኝ የለም” ሲሉም አቶ ኃይለእየሱስ የህዳሴው ግድብ ለቻግኒ ከተማ ይዞላት የመጣውን ጥቅም አስገንዝበዋል::

በግልገል በለስ ከተማ የሆቴል ባለቤት የሆኑትን አቶ ገዳሙ ባግሻም ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ መገንባት ከመጀመሩ በፊት ግልገል በለስና አካባቢው ብዙም የንግድ እንቅስቃሴ እንዳልነበራቸው

ከቡና ሻጮች እሥከ ትልልቅ ንግድ ሥራዎች የተሥፋፉባት ግልገል በለስ

Page 5: 05 03 2009.pdf

ገጽ 5በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም. እንግዳችን

ወደ ገጽ 26 ዞሯል

አብርሃም በዕውቀት

ሊቀ መዘምራን ጌታቸው ብርሃኑ ይባላሉ:: ትውልዳቸውና ዕድገታቸው በሰሜን ጎንደር መስተዳድር ዞን አለፋ ጣቁሳ ወረዳ ደንገል በር አካባቢ ነው:: ከአንደኛ እስከ ሁለተኛ ደረጃ ያለውን ትምህርታቸውን በደንገል በርና ደልጊ ከተማዎች በሚገኙ የአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ተከታትለዋል:: በመቀጠልም በጎንደር መምህራን ማሰልጠኛ ተቋም ገብተው በአማርኛ ቋንቋ መምህርነት በዲፕሎማ ተመርቀዋል:: ከዚያ በኋላ ለ12 ዓመታት በጎንደርና አዲስ አበባ ተዘዋውረው በመምህርነት አገልግለዋል:: ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቋንቋዎች ጥናት ተቋም ገብተውም በኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ስነጽሑፍ የመጀመሪያ ዲግሪ አግኝተዋል::

ከመንፈሳዊው ትምህርት አንጻር በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ወስደዋል:: ከልጅነት እስከ ዕውቀትም ከቤተ ክርስቲያን አጸድ አይለዩም:: በደብረ ታቦር ከብፁዕ አቡነ ኤልሳ፣ የሰሜንና ደቡብ ጎንደር አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የስብከተ ወንጌል ትምህርትን ቀስመዋል:: ባገኙት ስልጠና መሠረትም ላለፉት 20 ዓመታት በተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የስብከተ ወንጌል አገልግሎት እየሰጡ ይገኛሉ:: ከዚህ ጎን ለጎን የተማሩትን የበገና አደራደር ጥበብ በአሁኑ ወቅት ባሕርዳር ከተማ ውስጥ በማስተማር ተሠማርተዋል:: ሊቀ መዘምራን ጌታቸው በበገና ድርደራ ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች ባለፈው መስከረም ወር 2009 ዓ.ም በባሕር ዳር ከተማ አስመርቀዋል:: እኒህን ሰው እንግዳችን አድርገን በበገና ዙሪያ እንጨዋወታለን፤ መልካም ንባብ!

ሊቀ መዘምራን ጌታቸው ብርሃኑ

“በገና ምንድን ነው?” በሚል ጥያቄ ቆይታችንን እንጀምር

በገና የአማርኛ ስያሜው ነው:: በግዕዝ “መዝሙር” ይለዋል:: ቅዱስ ዳዊት በመዝሙሩ ላይ “ወበመዝሙር ዘአስርቱ አውታሪሁ እዜምር ለከ” ይለዋል፤ በአማርኛ ስንመልሰው “አስር አውታሮች ባሉት በገና እዘምርልሃለሁ” እንደማለት ነው::

ይህ ባለአስር አውታር የዜማ መሳሪያ ጥንታዊ ታሪክ ያለው ነው:: ታሪኩ ከኦሪት ዘፍጥረት ጀምሮ የመጣ ነው፤ በመጽሐፍ ቅዱስ ባለ ማስረጃ መሠረት ዩባል የሚባልና ከአዳም አንስቶ አምስተኛ ትውልድ ላይ የነበረ ሰው በገናን እና መለከትን ለሚይዙት አባት እንደነበረ በኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ 4 ቁጥር 21 ላይ ይጠቅሰዋል:: ከዚህ መረዳት የሚቻለው በዘመነ ኦሪትም በርካታ በገና ደርዳሪዎች እንደነበሩ ነው:: በእርግጥ በገና በዚያን ዘመን ይደረደር እንደነበረ ቢታወቅም የሚደረደርበት ዜማ ስልት ግን ብዙ ጥናት የሚጠይቅ ነው:: ከዚህ በመነሳት የበገና ዕድሜ እጅግ ረዥም እንደሆነ መረዳት ይቻላል::

በገና እንዴት ይሠራል?

በገና ሙሉ በሙሉ የሚሠራው ከዕፅዋትና እንስሳት ተዋፅዖ ነው፤ ዘመናዊና የፋብሪካ ምርት የሆኑ ቁሶችን አይጠቀምም:: ከእንስሳት ስንል ለድምፅ ሳጥኑ ገበታ መለጎሚያነት የሚውለው የበሬ ቆዳ ነው፤ አውታሮቹ ደግሞ የሚሠሩት ከበግ አንጀት ነው:: በግራና ቀኝ ያሉት ምሰሶዎቹ፣ ቀንበሩና መወጠሪያ ብርኩማው እንዲሁም የድምፅ ሳጥኑ ደግሞ ከእንጨት (ብዙ ጊዜ ከዋንዛ) ይዘጋጃሉ::

በተለይ አውታሮቹን ማዘጋጀት በጣም አድካሚ ነው፤ በእኔ ልምድ አንድ የበገና አውታር ለማዘጋጀት

እስከ አራት ሰዓት ይፈጃል:: ይህን ያህል የሚፈጀው እንግዲህ አንድ በግ ታርዶ አንጀቱ መታለብና መገመድ ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ ነው:: ጥሩ የበግ አንጀት ሲገኝ አንዱ አንድ አውታር ሊሆን ይችላል፤ አነስተኛ ከሆነ ደግሞ የሁለት በጎችን አንጀት ለአንድ አውታር መጠቀም ይቻላል::

መጀመሪያ አንጀቱ ተደጋግሞ በደንብ ይላጋል፤ ከዚያ በጣም ቀጭን ሲሆን ከ12፣ ከ14 ወይም ከ16 ይታጠፍና በአንድ ላይ ይሸረባል (ይፈተላል)፤ መሸረብ ሲባል ከሁለት ከፍሎ መግመድ ዓይነት አሠራር አይደለም፤ እንዳለ መፍተል ነው:: በመቀጠል ከአንድ ሜትር ከ50 ሴንቲ ሜትር እስከ ሁለት ሜትር ያህል ርቀት ከጫፍና ጫፍ ቢስማር በመትከል መወጠርና ማድረቅ ይገባል:: የሚደርቀው ግን ከጥላ ቦታ መሆን አለበት፤ ፀሐይ መትቶት ከደረቀ አውታሩ ይጠቁራል:: እንግዲህ ይህ ሁኔታ ነው እስከ አራት ሰዓት የሚፈጀው:: በዚህ መልኩ የተዘጋጀው አውታር ለአራት ሰዓታት ተወጥሮ በገና ሆኖ መደርደር ይጀምራል ማለት ነው:: በዚህ መልኩ አንድ በገና ለማዘጋጀት ከ15 እስከ 20 በጎች የግድ ያስፈልጋሉ::

ለአንድ በገና ይኼን ያክል አንጀት የሚያስፈልግ ከሆነ የበግ አንጀት እንዴት እያገኛችሁ ነው የምትሠሩት?

ሁለት አሰልጥኜ የሥራ ዕድል የፈጠርኩላቸውና ከሆቴሎች ጋር ያስተዋወቅኋቸው ልጆች አሉኝ፤ እነርሱ እኔ ባስተዋወቅኋቸው ሆቴሎችና እነሱም በሚያውቋቸው ሌሎች ሆቴሎች እየሄዱ የበግ አንጀት በአምስት ብር ገዝተው ይሰበስባሉ:: ልጆቹ የአንዱን በግ አንጀት በአምስት ብር ገዝተው ካዘጋጁት በኋላ እኔ አንዷን አውታር እስከ 40 ብር እገዛቸዋለሁ:: ልጆቹን እኔ ስላስተማርኳቸው በቅናሽ እየገዙ በማዘጋጀት ያመጡልኛል:: ከአዲስ አበባ ሳስመጣ በጅምላ እንኳ አንዷን የምገዛው እስከ 70 ብር ነው :: ተማሪዎቼም ድንገት አንድ አውታር ሲበጠስባቸው አንዷን እስከ መቶ ብር ነው የሚገዙት::

በእርግጥ ከፍተኛ ፍላጎት ሲኖረን ከቄራዎች ጋር ግንኙነት በመፍጠር ብዙ የበግ አንጀት ማግኜት ይቻላል፤ ነገር ግን ሥራው በጣም አድካሚ ነው:: አንድ ሰው በቀን ከሁለትና ሦስት በላይ አውታሮችን ማዘጋጀት አይችልም፤ ውሎ አድሮ ደግሞ አይሠራም:: ሰፊ የበገና ፍላጎትም የለም፤ እኔም ለማስተማሪያ እስከ 60 የሚደርሱ በገናዎች አሉኝ:: በሰፊው የበግ

አንጀት ካስፈለገ የእንጨት ቁሳቁሶችንም በዚያው ልክ በሰፊው ማቅረብም ይጠይቃል::

አሁን ላይ ያላችሁ የበገና አቅርቦት ከፍላጎቱ ጋር ምን ያህል ተመጣጣኝ ነው?

በእርግጥ ተመጣጣኝ ነው ለማለት አያስደፍር ይሆናል፤ ለምሳሌ ፍኖተ ሰላም፣ ደብረ ታቦር፣ ወረታና ጎንደር አካባቢ የበገና አገልግሎቱን እየፈለጉ ነው:: በተለይ ተማሪዎችን ሳስመርቅ በአማራ ብዙኃን መገናኛ ድርጅት ስለተዘገበልኝ ያንን ዓይተው ጥያቄ እያቀረቡልኝ ነው:: እኔም ከሚመለከተው የመንግሥት አካል የንግድና የሙያ ፈቃድ አግኝቻለሁ፤ ከቴክኒክና ሙያ ቢሮም ስርዓተ ትምህርት ተቀርፆለት ፈቃድ ተሰጥቶኛል:: አሁን ላይ “ቅዱስ ያሬድ መንፈሳዊ የበገና ማሰልጠኛ ተቋም” በሚል ስያሜ በሀገር አቀፍ ደረጃ በጋዜጣ ጭምር አሳውጄ እየተንቀሳቀስኩ ነው:: ስለዚህ ለማስፋትና ለመሥራት እየተንቀሳቀስኩ ነው:: ከዚህ በኋላ አጠቃላይ የበገና ፍላጎቱን እና አቅርቦቱን ለማጣጣም እየሠራሁ ነው::

ለበገና አውታር የሚሆነው የበግ አንጀት ብቻ ለምን ሆነ? የፍየልስ?

የፍየል አንጀት በፍፁም አይሆንም! የማይሆነው ግን አንጀቱ ስለማይሆን ሳይሆን ትውፊቱ ስለማይፈቅድ ነው:: በቅዱስ ዳዊት መዝሙር ላይ “አቤቱ እኛ በጎችህ እናመሰግንሃለን” ይላል:: በግ የሚለው በትርጓሜው ምዕመናንን ነው:: በጎች የጻድቃን ምሳሌዎችም ናቸው:: በዚህም የበገና አውታር የሚዘጋጀው ከበግ አንጀት እንደሆነ በትርጓሜ ያስቀምጠዋል:: በአንጻሩ ፍየሎች የኃጥትአን ምሳሌ ናቸው፤ ስለዚህ በነበረው የአበው ትውፊት መሠረት ታሪካዊ ቅርስነቱን ጠብቆ በበግ አንጀት መሠራት ስላለበት ነው::

አውታሩን ከፍየል አንጀት ብንሠራው ጥሩ ድምፅ ሊያወጣ ይችል ይሆናል:: እንዲያውም ከበግ ይልቅ የፍየል አንጀት ቀጭንና ስብ የሌለው ስለሆነ የተሻለ ጥንካሬም ድምፅም እንደሚኖረው ይታመናል:: በበገና ዙሪያ ከፍተኛ ጥናትና ምርምር ያደረጉት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ወዳጆች ማኅበር ፕሬዝዳንት ዶክተር ብርሃኑ ግዛው ጋር ተነጋግረንበት ነበር::

“የበገና ግን ከጠቋሚ ጣት ወደ መሐል ጣት፣ ከመሐል ጣት

ወደ አውራ ጣት፣ ከአውራ ጣት ወደ ትንሽ ጣት፣ ከትንሽ ጣት ወደ ቀለበት ጣት፣ ከቀለበት

ጣት ወደ ጠቋሚ ጣት መመለስ ነው”

“በመሞት ላይ ያለ ክዋኔ”

Page 6: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 6 መዝናኛ

ቅምሻታምራት ሲሳይ

ቅጠሉ በሰላጣ መልክ፣ በዳቦ ሳንዱዊች ተደርጐ፤ ተፈጭቶ ፍሬው በሾርባ ውስጥ ወይም አመስ አመስ ተደርጐ ፍሬው ተቆልቶ ሲመገቡት የሚከተሉትን ጠቀሜታዎች ያስገኛል፡፡• ጤናማ የደም ዝውውር እንዲኖር

ይረዳል• የእናቶች ጡት በደንብ ወተት

እንዲያመነጭ ያደርጋል፡፡• የሰውነት መጉረብረብና መመረዝን

ይከላከላል፡፡• ለሰውነት የአጥንት ዕድገት ይጠቅማል፡፡• የመርሳት ችግርን ይከላከላል፡፡• የሚጥል በሽታ ድግግሞሽን ይቀንሳል፡፡• ጤናማና የተስተካከለ ወሊድ

እንዲከናወን ያግዛል፡፡• ቀዩ የደም ሴል በሚፈለገው መጠን

እንዲመረት አስተዋጽኦው የጐላ ነው፡፡• በቀይ የደም ሴል ዕጥረት የሚከሰትን

የደም ማነስ በሽታ ይታደጋል፡፡• የሰውነት መደንዘዝን ያስቀራል፡፡

ምንጭ፡-www. Health benefits times.ocm

የፌጦ ትሩፋቶች

ለውጤታማ የፋብሪካ ሰራተኞች ዓመት በዓላትን ተንተርሶ የማትጊያ ሽልማት

መስጠት የተለመደ ነው፤ የለጋሱ ህንዳዊ ባለሀብት ሽልማት ግን ከዚህ በእጅጉ የተለየ ሆኖ የሰሚዎችን ቀልብ ገዝቷል፡፡

ሳቪጂ ደህልካ የተባሉት የሀሪ ክሪሽና ላኪ ድርጅት ባለቤት ለውጤታማ 1 ሺህ 700 ሰራተኞቻቸው የድርጅታቸውን 25ኛ የምስረታ በዓል ምክንያት በማድረግ 1 ሺህ 260 መኪኖችንና 400 አፓርታማ ቤቶችን ሸልማዋቸዋል፡፡

ባለሀብቱ ከዚህ ልገሳቸው ባሻገር

መተዳደሪያው የሆነውን የፋሽን ልብሶች ንድፍ አውጪነት ሙያ

ለማከናወን ቅልጥ ባለው የኒዮርክ ከተማ ከላይ ታች የሚያደርገው ሩጫ ደስታ ያሳጣው ሰው ዛፍ ላይ መኖሪያ ቤቱን ሰርቶ ህይወቱን እየመራ ነው::

የወንዶች ልብስ ንድፍ አውጪ የሆነው ይሄው ሰው ወከባ የተሞላበትን የከተማ ኑሮ በመጥላት ወደ ገጠር ወጣ ብሎ ዛፍ ላይ መኖሪያ ቤቱን ቀልሶ በአዲስ መልክ ህይወቱን እያጣጣመ ነው:: መኝታ ቤቱንና ሳሎኑን በሁለት ዛፎች ላይ ሰርቶ ከአንዱ ወደሌላኛው በሚያገናኝ ተንቀሳቃሽ መሸጋገሪያ በመረማመድ በልጅነቱ ይመኘው የነበረውን ህይወት በማጣጣም ላይ ነው::

የመረጃ ምንጭ - www.oddity central.com

1. ቲርስ ኢን ሄቨን - ኤሪክ ክላፕተን

ኤሪክ ክላፕተን የቲርስ ኢን ሄቨን ግጥምን የፃፈው በራሱ ልጅ ዕውነተኛ ገጠመኝ ላይ ተመስርቶ ነው:: በዘፈኑ ልጅን እንደማጣት አስደንጋጭና አሳዛኝ ነገር እንደሌለ ገልጿል:: በአምሳልህ የፈጠርከውን ልጅ እንደማጣት አሳዛኝ ነገር የለም ሲል ነው በተሰበረ ልቡ ያቀነቀነው::

2. ቱኸረት - ጆኒካሽየዚህ ዘፈን ግጥም ከጥልቅ የፀፀት ስሜት የመነጨና ዘልቆ ውስጥን የሚነካ ነው:: ልብ በሚሰብር ድምፁ የሚንቆረቆር መሳጭ ዘፈን ነው::በዘፈኑ ደስተኛ ሆኖ ለመታየት አደንዛዥ ዕፆችን ሲወስድ ቀደም ያለ ታሪኩን በምልሰት ቢያሳይም ያን ያለፈ ነገር ወይም አሳዛኝ ድርጊት ለማጥፋት አለመቻሉ ፍንትው ብሎ የሚታይበት ነው::ያለፈው ሁሉ እንደገና የሚመለስ ቢሆን ዳግመኛ ያለፈ ስህተቱን እንደማይደግም በፀፀት ያቀነቅናል::

3. ማይ ኢሞርታል- ኤቫ አኒ ሲንስ

ይህ ዘፈን አሳዛኝ ከሚባሉት አንዱ ነው፤ ምክንያቱም ግጥሙ ዘልቆ ስሜትን የሚቆነጥጥ ነውና::በሰማሁት ቁጥር አለቅሳለሁ፣ ሙሉውንም አስታውሰዋለሁ ብሏል- አንድ አድማጭ::ዘፋኟ ከአድማጮችዋ ጋር ጥብቅ ቁርኝት እንዲኖራት አድርጋ ነው የዘፈነችው::

4. ዌክሚ አፕሁዌን ሰፕቴምበር ኢንድስ - ግሪን ዴኤይ

በመጀመሪያ ሳደምጠው ምን እንደሚል አላወኩም ነበር:: ኋላ ግን ምን ለማለትና ምን ለመግለጽ እንደተፃፈ ስረዳ በጣም አሳዝኖኛል:: ግጥሞቹ በጣም ለአድማጭ የቀረቡ ናቸው:: ዜማው በተደመጠ ቁጥር አሳዛኝነቱ ዘልቆ የሚሰማና የሚያንገበግብ ነው::ስሜትን ነክቶ ዕንባ እንዲያፈሱ የማስገደድ አቅም አለው:: የግጥሙ ፀሀፊ በ10 ዓመት ዕድሜው ስለሞተ አባቱ ሀዘኑን ለመግለጽ የፃፈውን ግጥም የያዘ ነው::

5. ስታን - ኤሚኔምኤሚኔም በስሜት የአድማጩን ልብ የሚሰርቅበት፤ በውስጡ አንድ ሰው ነብሰ ጡር ባለቤቱንና ራሱንም ሲያጠፋ የሚታይበት ነው:: አሳዛኝ፣ ንዴትና ቁጣንም ያጣመረ ነው:: ስሜትን አጥብቆ የሚይዝ ነው::

የመረጃ ምንጭ - www.the toptens.com

በምዕራቡ ዓለም የሴት ሙሽራ ሚዜ የክብር ሚዜ ወይም የንግስት ደንገጡር በመባል ትታወቃለች፣ በቻይና ግን

የሴት ሙሽራ ሚዜዎች ዝቅ ተደርገው የሚታዩ ክብርም የማይሰጣቸው ናቸው::

በመሆኑም የሙሽሪት ሚዜዎች በሰርጉ ዕለት በግዳጅ አልኮል እንዲጠጡ፣ ክብረ ነክ ድርጊቶችን እንዲፈጽሙ ይደረጋሉ:: አልፎ ተርፎም ተራና የከፋ ብልግና የታከለበት ድርጊት ይፈፀምባቸዋል:: ድርጊቱ የሴት ሙሽራ ሚዜ ለሰርግ ስነ ስርዓት ለምኖ

አምስቱ አሳዛኝ ዘፈኖች

ከአስተያየት ሰጪዎች አንደበት

መኪኖችንና መኖሪያ ቤቶችን የሸለሙት

ለጋሱ ባለሀብትሰራተኞቻቸውን እና ቤተሠቦቻቸውን በዓመት ሁለት ጊዜ ለ15 ቀናት ሙሉ ወጪያቸውን ችለው እንዲዝናኑ ያደርጓቸዋል፡፡

ለጋሹ በዚህ አድራጐታቸው ሠራተኞቻቸው ሲደሰቱ ከማየት የበለጠ የሚያስደስታቸው ነገር እንደሌለም ተናግረዋል፡፡

የ53 ዓመቱ ህንዳዊው ለጋስ የአልማዝ ነጋዴ 700 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጡ ምርቶችን ለ70 አገራት ልከዋል፡፡ በዚህም ዳጐስ ያለ ትርፍ አግኝተዋል፡፡

የመረጃ ምንጭ - www.oddity central.com

ህልምን ለማሳካት ከዛፍ ላይ

ቤት መስራትበሚዜነት ኑሮን መግፋትመገኘት በዕጅጉ የከበደ እንዲሆን አስገድዷል::

ይህንን ችግር ለማቃለል የሰለጠኑ፣ በአካል ጥንካሬ፣ በመንፈሳዊ ዝግጅትና ብቃት ያላቸው ሚዜ የሚሆኑ ልምድ ያላቸው ቆነጃጅትን የሚያቀርቡ የንግድ ድርጅቶች ሊቋቋሙ ችለዋል::

በሚደርስባቸው ጉልበት የታከለበት አፀያፊ ድርጊት እስከ ህይወት መጥፋት የሚደረስበትን የሴት ሚዜ የመሆን ስራን ጥንቅቅ አድርገው በሚገባ የሚያከናውኑ የሰለጠኑ የሴት ሚዜዎችን

በገንዘብ የሚያከራዩ ድርጅቶች ተፈጥረዋል::

በቻይና በአሁኑ ጊዜ 50 የሚሆኑ የሴት ሚዜ የሚያከራዩ ድርጅቶችም ተቋቁመዋል::

ብርዎን ይጭነቀው እንጂ ለሰርግዎ የሴት ሚዜ ሁሉንም ጥቃት ተቋቁመው አሳምረው ስርዓቱን የሚያስፈጽሙ ሙያተኞችን የሚያከራዩ ድርጅቶች ተበራክተዋል::

ይኸው ለአንድ የሴት ሚዜ ለአንድ የሰርግ ሥነ ሥርዓት እስከ ሁለት ሺህ አምስት መቶ ብር የሚያስከፍል የስራ መስክ ሆኗል:: ልብ በሉ ሌላ ቋሚ ስራ ያላቸው ቆነጃጅትም ይህን ስራ ለመስራት ወደ ድርጅቱ ጐራ ይላሉ- ሰርግ ብዙ ጊዜ የሳምንቱን የመጨረሻ ቀናት ተንተርሶ የሚከናወን ነውና::

የመረጃ ምንጭ - www.oddity central.com

Page 7: 05 03 2009.pdf

ገጽ 7በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም. ትዝብት

ጋሜዋ

የአንደኛው የዓለም ጦርነት እ.ኤ.አ በ1918 ከተጠናቀቀ በኋላ ዘውዳዊው የጃፓን

ወታደራዊ ኢምፔሪያሊስት መንግሥት ለህዝቡ አማላይ ዕቅድ እያቀረበ አገሪቱ በከፍተኛ ሁኔታ በማደግ ላይ መሆኗን ይሰብክ ነበር:: በበጀት ዓመቱ አጋማሽም የቀረበው ዕቅድ ከ75 በመቶ በላይ ግብ መምታቱን ያውጃል:: በመሆኑም የአገሪቱ ምጣኔ ሀብት ከእስያ አገራት ፋና ወጊ መሆኑንም በኩራት ይገልፃል:: በሌላ በኩል ደግሞ መንግሥት “አድገናል” ቢልም በጃፓን የህዝቡ የኑሮ ደረጃ አልተሻሻለም፤ ህይወቱ አልተለወጠም:: ዘመናዊ ትምህርት ቤት አይታወቅም:: እናም የመንግሥት ከንቱ የባዶ ገረወይና ልፈፋ በህዝቡ ዘንድ ግርታን ፈጠረ::

ይህ በዚህ እንዳለ እ.ኤ.አ በ1933 አዶልፍ ሂትለር በጀርመን ስልጣን ላይ ወጣ:: ተባብረን እንስራ በሚል መርህም ፊቱን ወደ ጃፓን አዞረ:: “ጃፓን፣ ጣሊያንና ጀርመን ከተባበሩም ዓለምን ገዝተው ማስገበርና ሀብታቸውን በመዝረፍ መፈርጠም ይቻላል” ሲል ሂትለር ዲስኩር አሰማ::

እናም የጃፓን ህዝብ በአንድ በኩል በችግር እየተጠበሰ በሌላ በኩል መንግሥት አገሪቱ በእድገት ጎዳና እየገሰገሰች ስለመሆኗ ዕድገት አማላካች ቁጥሮች ይናገራሉ ሲል ተመፃደቀ::

እ.ኤ.አ በ1930ዎቹ በጀርመን ጦር የተማመነው የጃፓን መንግሥትም የቻይናን ማንቹሪያን ክፍለ ሀገር በእብሪት ተጀቡኖ ወረረ:: በ1939ም ሁለተኛው የዓለም ጦርነት በጀርመን ቆስቋሸነት ፈነዳ:: ጃፓንም ከሂትለር ጋር አበረች:: በጦርነቱም የጃፓን ህዝብ ክፉኛ በወላፈኑ ተለበለበ:: (ሂሮሽማና ናጋሳኪ ላይ የፈነዳውን የአቶሚክ ቦንብ ልብ ይሏል)

ወትሮውም ከወረቀትና ከዕቅድ ጋጋታ የዘለለ ውጤት ያልነበረው የጃፓን ምጣኔ ሀብት ከዜሮ በታች ወረደ:: በአገሪቱ የሚላስና የሚቀመስ ጠፋ:: በንፁህ የመጠጥ ውሀ እጦት የህዝቡ ጉሮሮ ተንቃቃ::

ታዲያ ያ አማላይ ዕቅድ ለህዝቡ እየቀረበ የሚያስጎመጀው፣ ሳይታደግ በለፀገልን የሚለው፣ በሌለና ባልተፈፀመ ተግባር ጉም የሚዘግነው የጃፓን ወታደራዊ የኢምፔሪያሊስት መንግስት በህዝብ አመፅ ተመንግሎ ወደቀ::

በምትኩ ሥልጣን የተቆናጠጠው የጃፓን መንግሥት እ.ኤ.አ በ1946 ሂስ አደረገ፤ “የቀደመው አመራር የሌለ ነገር እያቀረበ ህዝብ አሳስቷል::

“ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ”

የአገሬው ህዝብ ሊተገብረው የማይችለውን ዕቅድ እያነበነበ አገሪቱን አቆርቁዟታል:: ባደጉት አገሮች እንዳንረዳም ‘አድገናል’ እያለ ምጣኔ ሀብቱን አንኮታኩቶታል:: ስለዚህ መሰል ጥፋት ላንፈፅም ቃል እንገባለን” በማለት ቃሉን አትሟል::

በመቀጠልም አዲሱ የጃፓን አመራር “ከ1945 ማግስት ጃፓን ጠላት የላትም:: ቂም- በቀል የለም:: ከስህተታችን ተምረን ለማደግ እንተጋለን:: ወጣቱ ትውልድ ወደ አሜሪካና አውሮፓ ሂድና ዘመናዊ ትምህርት ቅሰም:: በተለይ የሳይንስና ቴክኖሎጂ እውቀት ገብይና ሀገርህን ከተዘፈቀችበት አረንቋ አውጣት:: ጃፓን የተከበረች፣ የታፈረች፣ ሠላማዊ አገር የምትሆነው እውነትን የሚናገር ትውልድ ስትቀርጽ ብቻ ነው… ሂዱና ኑ…” በማለት ታወጀ::

ወጣቱ ትውልድም የመንሥታቸውን ሀሣብ ደግፈው ቴክኖሎጂን ተምረው አገራቸውን ከአገሮች በላይ ለማድረግ ወደ አሜሪካና አውሮፖ እንደጨው ተበተኑ:: አምስት ዓመት ባልበለጠ ጊዜም ትምህርታቸውን እያጠናቀቁ ተመለሱ::

የተማሩት ጃፓናውያን ከዩካሀማ በረሀማ ደሴት ንፁህ የመጠጥ ውሀ አፈለቁ:: በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ከወዳደቁ ብረታ ብረቶች ልዩ ልዩ

ዘመናዊ የቤት ወስጥ መገልገያዎችን ፈበረኩ:: ቀስ በቀስም ከመሬት ውስጥ ብረት አንጥረው አወጡ:: ሩዝን በዘመናዊ ግብርና አመረቱ:: ከውቅያኖስ አሣ በዘመናዊ መረብና መርከብ አሰገሩ:: ለውጭ አገር ገበያም በማቅረብ ምጣኔ ሀብታቸውን ደጐሙ::

ታዲያ የጃፓን ምጣኔ ሀብት በቀላሉ አንሰራራ:: ምክንያቱ ደግሞ መንግሥት የሚያቅደው የሚጨበጥ፣ የሚዳሰስ፣ ሊለካና ሊሰፈር የሚችል… የፈፃሚውን አቅም ያገናዘበ መሆኑ ነው:: እቅዱ ሳይሳካም በግልጽ ምክንያቱን ለህዝቡ ይፋ ይደረጋል::

በጃፓን አንድ ነገር በቃል ከመናገር፣ በፎቶ፣ በቻርት፣ በግራፍ፣ በቪዲዮ ከማሳየት በተግባር ማሳየት ይቀናቸዋል:: እናም ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማግስት በጃፓን እብለት ፈጽሞ የለም:: ዕቅዳቸው ያልተንዛዛ፣ የየአካባቢውን ነባራዊ ሀቅ ያገናዘበ… ነው:: ሥለሆነም የጃፓን ምጣኔ ሀብት ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ማግስት ጀምሮ ቀስ በቀስ እያንሰራራ፤ ዛሬ ላይ ከማይናወጥበት ደረጃ ላይ ደርሷል-ጃፓን ትናንት ዛሬና ወደፊት በሚል ዕርስ የታተመው መጽሐፍ እንዳተተው::

የጃፓንን መንግሥት የእቅድ አፈፃፀም (አሠራር) ከአገራችን ብሎም ከክልላችን ጋር ስናነፃፅረው ብዙ ቁም ነገር እንገበያለን ብየ አምናለሁ::

ጉዳዩን ወደ አማራ ክልል ስናመጣው አንዳንድ መስሪያ ቤቶች ሥራን በወረቀት ላይ ቀምረው ፈፃሚው ሳያምንበትና የአካባቢውን ነባራዊ ሀቅ ሳይገናዘብ ይሰጣሉ:: ምቹ የስራ ቦታ በሌለበት፣ ግብዓት ባልተሟላበት፣ መግባባት ባልተደረሰበት፣ በወረቀት ላይ የተቀመረው እቅድ በዚህን ያህል በመቶ ይሳካል ሲሉም ያቀርባሉ::

“ነገር በምሳሌ፣ ጠጅ በብርሌ” ያምራል ይሏል አበው፤ እኔም ትዝብቴን በአስረጅ ላስደግፈው:: የአማራ ክልል መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ በ2007 ዓ.ም የሚከተለውን አቅዶ ነበር:: “በ2007 ዓ.ም በአማራ ክልል አምስት ሺህ ቀላልና ከባድ የትራፊክ አደጋ ደርሷል:: በዚህ አደጋ በርካቶች እንደወጡ ቀርተዋል:: አካል ጐድሏል:: የመንግሥት፣ የህዝብና የግለሰብ ንብረት ወድᎂል:: ታዲያ በ2008 ዓ.ም የትራፊክ አደጋን በክልሉ በግማሽ ለመቀነስ አቅዷል:: ስለዚህ ሁሉም ፈፃሚ አካላት በቁርጠኝነት መሰረት ይጠበቅበታል” ይላል::

ልብ በሉ! በእቅዱ የቁጥር ጋጋት የታጨቀበት እንጅ ፈፃሚው እንዴት ችግሩን መቀነስ እንደሚችል ትምህርት አልተሰጠውም፤ ግንዛቤም አልተፈጠረም:: መግባባት ላይም አልተደረሰም:: በሀይል የተጫነ ዕቅድ ነው ማለቱ ይቀላል::

ይሁንና “ፍየል ወዲህ ቅዝምዝም ወዲያ” እንዲሉ አደጋውን በግማሽ መቀነስ ሳይቻል ቀርቶ ከእጥፍ በላይ አደጋ ተመዘገበ::

በአገር አቀፍ ደረጃም በየዓመቱ ከሦስት ሺህ በላይ ሰዎች በትራፊክ አደጋ ይቀሰፋሉ:: በየቀኑ 11 ሰዎች ይሞታሉ እንደማለት ነው::

ታዲያላችሁ! እቅዱን በተግባር መለወጥ ያልቻለው መስሪያ ቤት በሪፖርት የሚወዳደረው አልተገኘም:: በየጊዜውም “የተጋነነ” ሪፖርት

በማቅረብ ቀዳሚ ነው:: ቅፃቅፅ በመሙላትና በስብሰባና በሪፖርት ጋጋታ መሪ ነው:: ስለሆነም በክልል ደረጃ የለውጥ ሥራዎችን ተቀብሎ በማሳቀድ ቀዳሚ ነው ተብሎ ተወደሰ::

ሌላም መሥሪያ ቤት አለላችሁ፤ የንግድ፣ ኢንዱስትሪ ና ገበያ ልማት ቢሮ:: የክልሉ ነዋሪ በእለት የፍጆታ ሸቀጣሸቀጥ እጦት ሲባዝንና ሲያላዝን “ይህን ያህል ስኳር ለመግዛት ዕቅድ ይዘናል፤ የምግብ ዘይቱ እየተጓጓዘ ነው:: በህገ-ወጥ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ለማስወሰድ ታቅዷል” ይላል::

ህገ ወጥ ነጋዴው በዝቶ፣ በአቋራጭ ለመበልፀግ የሚሯሯጠው በጠራራ ፀሐይ በውዴታ ዜጋው ሲቀማ፣ ህዝብ ሲጮህ የዝሆን ጆሮ… ይላል::

በባህር ዳር ገበያ 100 ኪሎ ግራም ጤፍ ከአንድ ሺህ 500 ወደ 2 ሺህ 200 ብር አሸቅቧል:: ምስር 2 ሺህ 888 ብር ደርሷል:: ቲማቲም በኪሎ ግራም 20 ብር ገብቷል:: አንድ ሌትር የምግብ ዘይት 50 ብር ደርሷል:: ህዝብ “ኡኡ!” ቢል ሰሚ የለማ! የሚመለከተው አካልም ገበያውን ለማረጋጋት አቅጃለሁ ከማለት ውጪ ጠብ ሚል ነገር የለም::

እናም ይኸው መስሪያ ቤት በለውጥ ሥራዎች አፈፃፀም ቀዳሚ ተብሎ ተሞግሷል::

ሌላ አንድ አስረጅ ልጨምር፤ በ2008 የትምህርት ዘመን በአማራ ክልል የ10ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከወሰዱት ተማሪዎች መካከል ወደ መሰናዶ ያለፉት 32 በመቶ ብቻ መሆናቸው የአደባባይ ሚስጥር ነው:: በሂሳብ ስሌት መሰረት 68 በመቶ ያህሉ ወድቀው ቀርተዋል::

አንዳንድ የመንግሥት ትምህርት ቤቶችም ቤተ- መጻሕፍት የላቸውም:: ቤተ- ሙከራማ አይታሰብም:: የፕላዝማ ትምህርት አይታወቅም:: በአንድ ክፍል 80 ተማሪ ይማራል:: መጻሕፍት አንድ ለአንድ አልደረሰም:: ተማሪዎች ለክፍሉ የሚመጥን ዕውቀት አልገበዩም::

ይሁንና የትምህርት ቢሮ በለውጥ ስራዎች “አርአያ” ተብሏል:: ለምን? ከተባለም የለውጥ ሥራዎች ተመዝነው ውጤት የሚሰጣቸው በወረቀት ላይ ሪፖርት ነውና ባይ ነኝ::

አንድ ጓደኛየ ምን አለኝ መሰላችሁ?! “የአንድ ለአምስት የውይይት ቡድን አለን:: ይሁንና አንድም ቀን ተወያይተን አናውቅም:: ከአምስቱ አንዱ መዝገቡን አውጥቶ በመሰለው ርዕሰ ጉዳይ ዙሪያ ስማችን እየፃፈ ሀሣብ ያሰፍራል:: በተመቸን ጊዜም መዝገቡን አውጥተን ቃለ- ጉባዔው ላይ እንፈርማለን:: በሳምንት ሁለት ቀናት ለመወያየታችንም ሳናዛንፍ ሪፖርት እናደርጋለን:: እናም ‘አርአያ’ ተብለን ተሸልመናል”

በመነሻየ ላይ እንደገለጽኩት ለጃፓን ውድቀት መሠረቱ የተጋነነ /የሌለ/ ሪፖርት፣ የማይተገበር ዕቅድ፣ የሀሰት መረጃና ማስረጃ ነበር:: ነገር ግን አገሪቱ ቢረፍድባትም ሳይመሽ ስህተቷን በማረሟ ዛሬ ከበለፀጉት አገራት መሰለፍ ችላለች:: እናም በሪፖርት ጋጋታ ብቻ የለማ አገር የለምና ስህተታችን እንርም:: ሊተገበር የሚችል ዕቅድ እናስቀምጥ- በዕቅዱ ዙሪያ ፈፃሚው ዕውቅና ይኑረው ባይ ነኝ:: ቅፃ ቅጽ በመሙላትና በተንዛዛ ስብሰባና በጨረባ ተዝካር በመሰየም አገር አያድግም እላለሁ:: ቸር ያሰማን!

Page 8: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 8 ዜና ትንታኔ

ወደ ገጽ 32 ዞሯል

አባትሁን ዘገየ

መነሻ ሀሳብ

አቶ ሙሉ ዘነበ በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ደሀና ወረዳ በምትገኘው የአምደ ወርቅ ከተማ ይኖራሉ:: እሳቸው እንዳሉት ህዝቡ መክሮ ዘክሮ የአምደ ወርቅ- ተከዜ መንገድን ለመሥራት የወሰነው ከአምስት ዓመት በፊት ነው:: ያኔ ህዝቡ "ከድህነትና ኋላ ቀርነት መላቀቅና ከተረጅነት መውጣት የምንችለው ይሄን መንገድ ተባብረን መክፈት ስንችል ነው" የሚል አቋም ነበረው:: መንገዱን ለመሥራት የወሰነውም ከዚህ ፋይዳው በመነሳት ነው::

ውሳኔውን ተግባራዊ ለማድረግም አስተባብሮ የሚመራው ኮሚቴ አቋቁሟል:: እሳቸውም በህዝቡ ከተመረጡት የኮሚቴ አባላት አንዱ ናቸው:: ህዝቡ ኮሚቴው ከተዋቀረ በኋላ የተሰጠውን ተልዕኮ ለማስፈጸም ይረዳው ዘንድ የመንግሥት ሠራተኞች የወር ደመወዛቸውን፣ ነጋዴዎች እንደ አቅማቸው ገንዘብ እንዲያዋጡ አድርጓል::

ገንዘቡ ከተሰበሰበ በኋላ ከአዲስ አበባ ዶዘር ተከራይቶ በማስመጣት በሰዓት አንድ ሺህ ሃምሳ ብር እየተከፈለ የመንገድ ጠረጋ ሥራው እንዲጀመር ማድረጋቸውን አቶ ሙሉ ያወሳሉ::

በህዝቡ ተነሳሽነት ሥራው ተጀምሮ ባለበት ወቅት የአማራ ክልል አደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ፕሮግራም ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አመራሮች በሥራ አጋጣሚ ወደ አካባቢው ይመጣሉ:: አመራሮችም ህዝቡ መንገድ ለመሥራት እያደረገ ያለውን ጥረት በማድነቅ ለመንገድ ሥራው ያግዝ ዘንድ አምስት መቶ ሺህ ብር መፍቀዳቸውን ይገልጻሉ:: "አምስት መቶ ሺህ ብሩን ህዝቡ ካዋጣው አራት መቶ ሺህ ብር ጋር አድርገን አሥራ አምስት ኪሎ ሜትር መንገድ ጠረግን" ሲሉም አቶ ሙሉ ያስረዳሉ::

በህዝቡ ጥረት የተገኘውን ውጤት የተመለከተው የአማራ ክልል መንግሥት መንገዱን አስጠንቶ ለመሥራት ቃል መግባቱን ያወሱት አቶ ሙሉ መንግሥት በገባው ቃል መሠረት ከሶስት ዓመት በፊት ጥናቱን አጠናቆ መንገዱን በባለቤትነት መገንባት መቀጠሉን ይናገራሉ::

መንገድና ደሀናአቶ ሙሉ ዘነበ የአምደ ወርቅ- ተከዜ መንገድ

ለደሀና ወረዳ ህዝብ ያለው ጠቀሜታ እንዲህ በቀላሉ የሚታይ እንዳልሆነ ይናገራሉ፤ "ትናንት ይሄን መንገድ ለመሥራት ወስነን ወደ ተግባር ስንገባም ሆነ ዛሬ የክልሉ መንግሥት ግንባታውን እንዲያጠናቅቅልን ስንጠይቅ ዝም ብለን አይደለም:: የመንገዱ መሠራት ጊዜን፣ ገንዘብንና ጉልበትን ይቆጥብልናል:: ምክንያቱም በወልድያ ዞሮ ባህር ዳርና ጐንደር ለመድረስ ከስድስት እስከ ሰባት መቶ ኪሎ ሜትር መጓዝ ይጠይቀናል:: ባንጻሩ በተከዜ ባህር ዳርም ሆነ ጐንደር ለመሄድ ርቀቱ በሁለት መቶ ኪሎ ሜትር ያህል ዝቅ ስለሚል በጣም አቋራጭ ነው:: መንግሥትም መንገዱን ለመሥራት የወሰነው ከዚህ በመነሳት ነው" ይላሉ አቶ ሙሉ::

አቶ ሙሉ አክለውም የመንገዱ መገንባት ታላቅ ምጣኔ ሐብታዊ ትስስርን በመፍጠርም ዕድገትን ለማፋጠን እንደሚረዳ አስረድተዋል:: አካባቢው በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት ከሚያጋጥመው የምግብ ሰብል እጥረትና ከተረጅነት ለማውጣት ያግዛል የሚል እምነት እንዳላቸው ሲያብራሩ፤ "መንገዱ

የግንባታ መዘግየትና የጥራት መጓደል ታይቶበታል የተባለው የአምደ ወርቅ ተከዜ መንገድ ከፊል ገፅታ

ቢሠራ አካባቢው ያለውን ፀጋ ወደ ሌሎች አካባቢዎች በመላክ ገቢውን ከማሳደግ ባሻገር እንደ ጤፍ፣ በቆሎ… ያለውን ምርት በመግዛት ህብረተሰቡ ፍላጐቱ እንዲሟላ ማድረግም ይቻላል:: በዚህ ምጣኔ ሀብታዊ ትስስርም ህዝቡ ከተረጅነት መላቀቅ ይችላል:: ይሄ መንገድ ካልተሠራ ግን ከዚህ ችግር ሊወጣ አይችልም" ብለዋል::

አቶ ሙሉ ግንባታው መጓተቱንና የተሠራውም ቢሆን የጥራት መጓደል እንደሚታይበት በምሬት ተናግረዋል:: እኛም የመንገዱ ግንባታ ያለበትን ሁኔታ ለማየት አስራ አምስት ኪሎ ሜትር ያህል በመኪና ብንጓዝም መንገዱ በጎርፍ የተቦረቦረ በመሆኑ ከዚያ በኋላ መቀጠል አልቻልንም::

በመሆኑም መኪናችንን አቁመን በእግራችን ጉዟችንን ቀጠልን:: መንገዱን እያስጎበኙን ያሉት አቶ ሙሉ "በመኪና የመጣንበት መንገድ ህዝቡ የሠራው ነው፤ ይሄ ደግሞ በመንግሥት የተሠራውና ተጠናቋል የተባለው መንገድ ነው:: በመንገዱ ዳርና ዳር ያለው ተራራ በፈንጅ እየፈረሰ ወደ ላይ ሰፋ ተደርጐ ካልተሠራ ይሄ የጠጠር ክምር ተንሸራቶ አደጋ ሊያደርስ ይችላል” የሚል ስጋት እንዳላቸው አብራሩልን::

የአምደ ወርቅ ከተማ ነዋሪው ቄስ አዳነ ምህረቴ ደግሞ የአምደ ወርቅ - ተከዜ መንገድ ግንባታ ከሶስት ዓመት በላይ አስቆጥሮ ለውጥ ያላሳየው የሚከታተለውና የሚቆጣጠረው አካል ባለመኖሩ እንደሆነ ይናገራሉ:: እንደ እሳቸው አባባል መንግሥት በጀት ቢመድብም የመንገዱን ሥራ እንዲያስተባብር የተመደበው ድርጅት ሥራውን ባግባቡ እያከናወነ አይደለም::

ለምሳሌ በ2008 እስከ ሐምሌ መሥራት እንዳለበት ከክልል በመጡ አመራሮች ቢነገረውም ግንቦት ላይ ሠራተኛ መበተኑንና ሰኔ ላይ ግንባታውን አቋርጦ መሄዱን ያወሳሉ፤ "የተሠራውም ቢሆን እንዳያችሁት ጥራት የለውም:: በቁጥቁጥ ስለሚሠራ በጋ የተገነባው ክረምት በጐርፍ እየተናደ ከጥቅም ውጪ ይሆናል" ይላሉ::

ኃላፊዎችስ ምን ይላሉ?

በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር የደሀና

ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ገበየሁ ወርቁ መንገዱ ሶስተኛ ዓመቱን ጨርሶ አራተኛ ዓመቱን የያዘ ቢሆንም አፈፃፀሙ ከ50 በመቶ በታች እንደሆነ ያስረዳሉ:: የመንገዱ ግንባታ ሰኔ 15 ቀን 2008 ዓ.ም “በጀት የለም” በሚል ምክንያት መቆሙንም አቶ ገበየሁ ጠቁመዋል:: "ግንባታው በዚህ ሁኔታ ከቀጠለም ሌላ ሶስት ዓመት ሊፈጅ ይችላል" ሲሉ ስጋታቸውን ይገልጻሉ::

“የጥራት መጓደል አለበት” የሚለውን የእነ ቄስ አዳነን ሀሳብም ዋና አስተዳዳሪው ይጋራሉ፤ "ጥራቱንም ዓይታችሁታል፤ ከፍተኛ ችግር አለበት:: ክረምት አገልግሎት አይሰጥም:: በጋ ላይ ትንንሽ መኪኖችን ብቻ ያሳልፋል" በማለት ሀሳቡን ያጠናክራሉ:: በመንገዱ መጓተትና ጥራት መጓደልም ህብረተሰቡ ከፍተኛ ቅሬታ እንዳለው አቶ ገበየሁ ያስገነዝባሉ::

“የተከዜ ድልድይ ግንባታ እስካሁን አልተካሄደም:: በመሆኑም ግንባታውን ማከናወኑ እንደ መንገዱ ብዙ ጊዜ ሊወስድ ይችላል" የሚሉት አቶ ገበየሁ አርባ ስድስ ኪሎ ሜትር ከሚረዝመው የአምደ ወርቅ- ተከዜ መንገድ ውስጥ ሀያ ስድስት ኪሎ ሜትር ቢሠራም ከፕሮጀክት አፈፃፀም አንጻር ሲታይ አርባ ስድስት ኪሎ ሜትር መንገድ የሄን ያህል ጊዜ መፍጀት እንዳልነበረበት አስገንዝበዋል::

የአማራ ክልል የመንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ “የመንገዱ ግንባታ ዘግይቷል” በሚል የተሰነዘረውን አስተያየት "ፍትሀዊ የሀብት ክፍፍልንና ተጠቃሚነትን ለመጠበቅ ሲባል ለተለያዩ ፕሮጀክቶች የገንዘብ ክፍፍል በሚደረግበት ጊዜ የሚመደብለት ሀብት ፕሮጀክቱን ለማጠናቀቅ በቂ ባለመሆኑ መንገዱ እንደተባለው ዘግይቷል" ሲሉ ምክንያቱን አብራርተዋል::

የመንገዱ ግንባታ ያለበት ደረጃ"መንገዱን መንግሥት ተረክቦ መገንባት ከጀመረ

ሶስት ዓመት ቢሆነውም እስካሁን የተሠራውን ስታይ ስድስት ወር የተደከመበት አይመስልም::" የሚሉት

“መንገዱ ቢሠራ ህዝቡ ከተረጅነት መላቀቅ ይችላል”አቶ ሙሉ ዘነበ

የአምደ ወርቅ- ተከዜ መንገድ ግንባታ ተጓቷል ተባለ

Page 9: 05 03 2009.pdf

ገጽ 9በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም. ማህበራዊ

ወደ ገጽ 30 ዞሯል

አጫጭር ዜናዎች

ይህዓለም መለሰ

ከሜጫ ወረዳ ዋና ከተማ ፣መርዓዊ በስተምዕራብ አቅጣጫ 15 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ትገናለች::ለእርሻ የሚመች ደልዳላ መልክዓ ምድር አላት- የአማሪት ቀበሌ::ቀበሌዋ የቆጋ መስኖ ልማት መዳረሻ በመሆኗ ነዋሪዎቿ ክረምት በዝናብ በጋ በመስኖ ያመርታሉ::

ይሁንና የቀበሌዋ ነዋሪዎች ለልማት የገጠማቸውን ምቹ ሁኔታ በትምርቱ ዘርፍ አጥተውት ቆይተዋል:: ልጆቻቸውን በአካባቢያቸው በተሰራላቸው የአንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ልከው ቢያስተምሩም ወደ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ገብተው ትምህርታቸውን የሚቀጥሉት በጣም አነስተኛ ናቸው:: ምክንያቱ ደግሞ በአቅራቢያቸው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አለመኖሩ ነው:: በዚህም "መርዓዊ ከተማ ዘመድ የለኝም ፣ዶርም ተከራይቼና ቀለብ ልኬ ማስተማር አልችልም፣በልጆቼ ላይ ጉዳት ይደርስብኛል…"ብሎ የሚሰጋ ወላጅ ልጆቹን ወደ

አማሪት- ችግር ፈቺው ትምህርት ቤት

መርዓዊ ልኮ ከማስተማር ይልቅ ከትምህርት ቤት አስቀርቶ ትዳር እንዲመሰርቱ ያደርጋቸዋል::ልጆቹ ተምረው "ዶክተር፣ ኢንጅነር፣ የህግ ባለሙያ ፣መምህር …" የመሆን ህልማቸው ይጨናገፍና ሳይወዱ በግድ ትዳር መስርተው ወደ ግብርና ይገባሉ::የዚህ እጣ ፈንታ የገጠማቸው ደግሞ ብዙዎች ናቸው::

የዘጠነኛ ክፍሏ ተማሪ ስንዱ ዘለቀ እንደገለጸችው ከያዝነው የትምህርት ዘመን በፊት የነበሩት ተማሪዎች የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ይማሩ የነበረው ከአማሪት- መርዓዊ የሶስት ስዓት መንገድ በእግራቸው ተመላልሰው ነው::እነዚህ ተማሪዎች በእግራቸው እየተመላለሱ በሚማሩበት ጊዜ ስንቃቸውን ይቀማሉ፤ሴቶችም ጾታዊ ጥቃት ይደርስባቸዋል::በዚህም የተነሳ በርካታ ባለህልም ወጣቶች ትምህርታቸውን አቋርጠው ቀርተዋል::

ስንዱም ቢሆን በእነዚህ ችግሮች ምክንያት ትምህርቷን አቋርጣ ለሦስት ዓመት ያህል ከቤተሰቦቿ ጋር ቁጭ ማለቷን ገልጻለች::“ከእኔ በፊት የነበሩት ተማሪዎች በእግራቸው ሲመላለሱ ብዙ ችግር ሲደርስባቸው ሳይ "እኔ እንደነሱ ጥቃት ቢደርስብኝስ' ብየ ፈራሁ፤ጥቃት ከሚደርስብኝ ደግሞ ትምህርቴን አቋርጨ ብቆይ ይሻላል"ብላ ትምህርቷን ማቋረጧን አልሸሸገችም::ከዚህ በተጨማሪ ደግሞ ቤት መከራየት፣ ስንቅ ማመላለስ የሚጠይቃትን ከአቅሟ በላይ የሆነ ወጭ መክፈል እንደማትችል ስትረዳ ትምህርቷን ለማቋረጥ መገደዷን ተናግራለች::

በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ በያዝነው የትምህርት ዘመን የተለያዩ አደረጃጀቶችን በመጠቀም የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ እየሰራ መሆኑን የወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት ገለጸ፡፡

በምንጃር ሸንኮራ ወረዳ የትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊና የወረዳው ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ካሳሁን እምቢአለ እንደገለጹት የ2009 የትምህርት ዘመን የትምህርት ተሳትፎንና ተደራሽነትን እንዲሁም የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ በ1ለ5 እና በልማት ቡድን ተደራጀተው እየሰሩ ነው፡፡የወረዳው መምህራን በየጊዜው በመልቀቃቸው ምክንያት በአንዳንድ ትምህርት ቤቶች የመምህራን እጥረት ማጋጠሙን የገለጹት አቶ ካሳሁን ችግሩን ለመፍታት በዘርፉ የተመረቁና የማስተማር ሥነ ዘዴ ያልወሰዱ መምህራንን በመቅጠርና የማስተማር ስነ ዘዴ ስልጠና በመስጠት መመደባቸውን ጠቁመዋል፡፡

የአረርቲ ፊታውራሪ ታደሰ ጌታ ብቻ ቁጥር አንድ ትምህርት ቤት የስምንተኛ ክፍል ተማሪ ፍቃዱ ወልዴ እንደተናገረው በልማት ቡድንና በ1ለ5 ተደራጀተው በሚያደርጉት ውይይት የሚያገኘውን ትምህርት የበለጠ ማጠናከር መቻሉን ተናግሯል፡፡

ዓለም ገና አንደኛ ደረጃ ርዕሰ መምህርት ወይዘሮ ያይን አበባ ወርቁ በበኩላቸው አደረጃጀቶችን በመጠቀም በተሰራው ስራ ከአንድ ሺህ በላይ ቅድመ መደበኛና መደበኛ ተማሪዎችን ተቀብለው እያስተናገዱ መሆናቸውን ጠቅሰዋል፡፡ ዘገባውን ያደረሰን የወረዳው የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ነው፡፡

በሰሜን ሸዋ ዞን በጣርማበር ወረዳ ከሶስት ነጥብ ዘጠኝ ሚሊዮን ብር በላይ ወጭ የተገነባው የአርማኒያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ስራ መጀመሩ እንዳስደሰታቸው ተማሪዎችና ወላጆች ገለፁ፡፡

በአርማኒያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የዘጠነኛ ክፈል ተማሪ የሆነው ባብሸት በየነ እንደተናገረው በአቅራቢያው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመከፈቱ ከተለያዩ እንግልቶችና ወጪዎች ገላግሎታል፡፡ ከእሱ በፊት የነበሩት ተማሪዎች በአካባቢያቸው የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተምረው ሲጨርሱ ወደ ተለያዩ ወረዳዎች ለመሄድ ይገደዳሉ፤ በዚህም የተለያዩ ችግሮች ሲደርስባቸው ማስተዋሉን ጠቁሟል፡፡ እሱ ግን ትምህርት ቤቱ በአቅራቢያው ስለተከፈተለት ከችግርና እንግልት በመውጣቱ መደሰቱን ገልጿል፡፡

በአርማኒያ ቀበሌ በግብርና ስራ የሚተዳደሩት አቶ ከፈለኝ አየለ በበኩላቸው ት/ቤቱ በአቅራቢያቸው ተከፍቶ ልጃቸውን ማስተማር በመቻላቸው ውጭ ከማውጣትና ልጃቸውን በቅርብ ድጋፍና ክትትል ለማድረግ እንዳገዛቸው ተናግረዋል፡፡

የትምህርት ቤቱ ርዕሰ መምህር አቶ ጌትሽ አለሙ በበኩላቸው ትምህርት ቤቱ አዲስ እንደመሆኑ መጠን የተለያዩ ችግሮች ቢኖርበትም መምህራን፣ የአካባቢው ማህበረሰብና የወረዳው አስተዳደር በጋራ በመስራት ችግሮቹን ተራ በታራ ለመፍታት ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል ሲል የጠርማ በር ወረዳ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ዘግቧል፡፡

የአርማኒያ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ስራ ጀመረ

የትምህርት ሥራዎች በአደረጃጀት እየተሰሩ

መሆኑ ተገለጸ

በሰባት ሚሊዮን ብር የተገነባው የአማሪት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከፊል ገጽታ

~...ሁሉም ነገር ደጃፋችን ላይ በመሆኑ ትምህርታችንን ባግባቡ ለመከታተል ያስችለናል~ ስንዱ ዘለቀ

Page 10: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 10

ሳምንቱ በታሪክታሪክ

(ታምራት ሲሳይ)

ወደ ገጽ 24 ዞሯል

የሜዲትራኒያን ባህርን ከቀይ ባህር የሚያገናኘው የስዊዝ መተላለፊያ በናፖሊዮን 3ኛው ሚስት ተመርቆ የተከፈተው ህዳር 7 ቀን 1962 ዓ.ም ነበር፡፡

በ1854 በካይሮ የፈረንሳይ ቆንስላ ከግብፅ መንግስት ጋር ባደረገው ስምምነት 100 ማይል ርዝመት ያለው ቦይ ሊሰራ ችሏል፡

በ1859 ግንቦት ወር ግንባታው ተጀምሮ በዚህ ዕለት ተመርቆ ሊከፈት ችሏል፡፡

መተላለፊያው ሲከፈት ስምንት ሜትር ጥልቀት እንዲሁም ከሀያ ሁለት እስከ ዘጠና ሁለት ሜትር ስፋት ነበረው፡፡

በ1875 ታላቋ እንግሊዝ የመተላለፊያውን ከፍተኛ ድርሻ ይዛ ነበር፡፡ እንዲሁም በ1936ቱ ስምምነት መተላለፊያውን የመጠበቅ መብት ተሰጥቷታል፡፡

ከአስር ዓመት በኋላ በስድስቱ ቀን ጦርነት እስራኤል የሲናን ሰርጥ መቆጣጠሯን ተከትሎ ግብፅ መተላለፊያውን ዘግታዋለች፡፡

በፓኪስታን በተደረገ ግልፅ ምርጫ የቀድሞው የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ልጅ ቤናዚር ቡቶ አሸናፊ ሆነዋል፡፡

ቤናዚር ቡቶ በአገሪቱ ታሪክ የመጀመሪያዋ ሴት የሙስሊም አገር መሪም ሆነዋል፡፡

ቤናዚር ቡቶ በተቀናቃኞቻቸው በተደጋጋሚ የመታገት አደጋ ያጋጠማቸው ሲሆን ያንን ሁሉ ተቋቁመው ወደ እንግሊዝ ተሰደው በመቆየት ኋላም ተመልሰው በአባታቸው ፓርቲ ውስጥ ለመሳተፍ በቅተው ነበር፡፡

በ1988 የአገራቸው ኘሬዘዳንት ከአሜሪካው አምባሳደር ጋር በአውሮኘላን አደጋ ለሞት በመዳረጋቸው በተደረገ ምርጫ አብላጫ ድምፅ አግኝተው ለጠቅላይ ሚኒስትርነት በቅተዋል፡፡

ከመካ ሃይማኖታዊ ተጓዦችን ጭኖ ሲበር የነበረ የመንገደኞች ማጓጓዣ አውሮኘላን ተከስክሶ 183 ሰዎች ያለቁት ህዳር 10 ቀን 1971 ዓ.ም ነበር፡፡

አውሮኘላኑ የተነሳው ከጅዳ አውሮኘላን ማረፊያ ነበር፡፡ ከዚያም በኢንዶኔዥያ አየር ማረፊያ አርፎ ነዳጅ ሞልቶ በመነሳት 30 ደቂቃ ከበረረ በኋላ በጐማ ተክል ማሳ ውስጥ ተከስክሷል፡፡

የአደጋ ጊዜ መመዝገቢያ መሣሪያው አውሮኘላኑ ቁልቁል ሲወርድ ችግር እንደገጠመው እና ቁልቁል በጐማ ተክል ማሳ ውስጥ መከስከሱን አረጋግጧል፡፡

በኮሎምቢያ የእሳተ ገሞራ ፍንዳታና የሰዎች እልቂት

ቤናዚር ቡቶ የፓኪስታን መሪ መሆናቸው

የስዊዝ ቦይ መከፈት

የአይስላንድ አውሮኘላን በስሪላንካ መከስከስ

ገረሱ ዱኪደጃዝማች

የመጨረሻ ክፍል

ባለፈው ክፍል አንድ ዝግጅታችን ደጃዝማች ገረሱ ከወሊሶ በአፄ ሀይለ ስላሴ አማካኝነት ወደ አዲስ አበባ ቤተ መንግስት እንዴት እንደሄዱ አይተናል፡፡ እኒህ ሰው በኋላም ጣሊያን አገራችንን በወረረችበት ወቅት ከቃፊርነት እስከ ጦር መሪነት በመድረስ የተለያዩ ተግባራትን ማከናወናቸውንም ጠቁመናል፡፡ አርበኛው በተለይ በ19/28 በተምቤን ከጣሊያን ጋር በተደረገው ውጊያ ከፍተኛ ውጤት ማምጣታቸውን ጠቅሰናል፡፡ ከድል በኋላም በተለያዩ የጦር ማዕረጐች በማገልገል ጀግንነታቸውን ማሳየታቸውንም ተመልክተናል፡፡

ቀጣዩን ክፍል ደግሞ እንደሚከተለው አቅርበናል፡-

ወደ ጦርነት ውል፣ ስንመለከት በ1928 ዓ.ም በኢጣልያና በኢትዮጵያ መካከል ጦርነት ተምቤን ላይ ሲጀመር ቃፊር በመሆን የመጀመሪያውን ተኩስ በፋሽስት ወታደሮች ላይ ከከፈቱት የጦር አዛዦች ግንባር ቀደሙ ገረሱ ነበሩ:: የተምቤን ጦርነት ሊጀምር በኢትዮጵያ ሰራዊት በኩል ቅንጅት የሌለው እንቅስቃሴና ኃላ ቀር መሳሪያ የታጠቀ ነበር:: ይባስ ብሎ የኢጣልያ አየር ኃይል በመርዝ ጋዝና ቦምብ እንደማያበራ ዝናብ በሰራዊት ላይ ስላወረደ የተምቤኑ ጦርነት በሚያሳዝን ሁኔታ ተፈፀመ:: ህይወቱ የተረፈው ወታደር በየመሪው ሆኖ ወደ ተለያዩ አቅጣጫ ሸሸ:: ከዚህ በኋላ በንጉስ አፄ ኃይለ ስላሴ ትዕዛዝ የማይጨው ጦርነት ተጀመረ:: ከበፊቱ ጦርነት የከፋ ውጤትን አስከተለ:: በዚህ ወቅት ገረሱ ህይወታቸው ተርፎ ያገኟቸውን ወታደሮቻቸውን ይዘው ወደ ደሴ ተመለሱ:: ደሴ እንደደረሱ በአልጋ ወራሽ አስፋው ወሰን ላይ አደጋ ተጋርጦ ደረሱ:: አልጋ ወራሹን ለመግደል በደሴ ነዋሪዎች መሀል ሴራ መጠንሰሱ ተሰማ:: ገረሱ በፍጥነት አልጋ ወራሹን ማንም ሳያውቅ ከደሴ በሌሊት በማውጣት አዲስ አበባ ይዘዋቸው ገቡ:: ንጉሱም ብዙም ሳይቆዩ አዲስ አበባ ገባ:: ገረሱ ለስድስት ወር በሰሜን ኢትዮጵያ ከፋሽስት ጋር ከጣልያን ወግኖ ከነበረው የኮረም ህዝብ ጋር ሲያደርጉት የነበረው የሞት ሽረት ግብግብ በዚህ ተፈጸመ::

ከዚህ በኋላ ወደ ትውልድ ቦታቸው ወሊሶ አካባቢ ወደሚገኘው ማሩ ወደ ተባለ ቦታ ከአባታቸው ጋር በመሆን የአርበኛነቱን ተጋድሎ ለመጀመር ጉዞ ጀመሩ:: ከሚያዝያ 1928 ዓ.ም እስከ ሚያዝያ 1929 ዓ.ም /ለአንድ ዓመት ህያል/ ማሩ አካባቢ እጅግ ፈታኝ ሁኔታዎችን አሳለፉ:: ህዝቡ የዘር ስሜት ከፋፍሎታል፣ የባንዳው ኃይልም እየቆዬ እየተጠናከረ መጣ:: የጐጃሙ ራስ ኃይሉም የኢጣልያንና የባንዳውን ኃይል መሪ በመሆን ከፍተኛ ጥቃት ፈጸሙ:: ከዘመዶቻቸውም አንዳንዶቹ ለመዋጋት ያሰቡትን እንዲተው ሌትም ቀንም ይወተውቷቸው ጀመር:: እነዚህ ሁኔታዎች በገረሱ ላይ ከባድ ችግሮችን አስከተሉ:: ጊዜ ባለፈ ቁጥር ሁኔታዎች እየጠሩ መጡ:: ሀገር ወዳድ አርበኞች በአንድ ወገን ጠላትም ባንዳውን ይዞ በሌላ ወገን በመሆን በእዬአውደ ግንባሩ መተጋተግ ያዙ:: አርበኞች ቁጥራቸው ትንሽ ቢሆንም፣ ዘመናዊ መሣሪያ ባይኖራቸውም ግዙፉን የጠላት ኃይል ሳይፈሩ በየአጋጣሚው ሁሉ ጠላትን ያንቀጠቅጡት ጀመር:: ገረሱ በዚህ ጊዜ ለዘመዶቻቸው ደስ እንዲላቸው ከራስ ኃይሉ ጋር አብረው የነበሩ ሲሆን ከባንዳ ወገን ጋር ሆነው አብረው አርበኞችን እንደማይዋጉ ወስነው በሰኔ 1929 ዓ.ም በደአቋሮ ከሚባል ኮረብታ ላይ አምስት ወታደሮችን ብቻ ይዘው የአርበኝነቱን ጐራ ተቀላቀሉ::

ገረሱ አርበኝነቱን በጀመሩበት ዕለት የባንዳ ጦር ከበባ አድርጐ ጥቃት ሊፈጽምባቸው ሲል በመንገድ ላይ የደፈጣ ጥቃት በመፈጸም የመጀመሪያው ድላቸውን በጠላት ላይ አሳዩ:: ከዚህ በኋላ የአርበኝነት ስሜት የተቀሰቀሰበት ሁሉ የገረሱን ወታደሮች መቀላቀል ጀመረ::

ጠላትም የገረሱን ቤተሰቦች ለቃቅሞ በመያዝ ጅማ ውስጥ አሰራቸው:: ከባድ የተባሉ ጦርነቶችም ከመስከረም 1930 ዓ.ም ጀምሮ ከጠላት ጋር መዋጋቱን ተያያዙት:: በ1930 ዓ.ም ከተዋጓቸው ጦርነቶች ከባዶቹ መስከረም 17 ቀን ጠላት በሶማሌዎች፣ በአርቦችና በኢትዮጵያ ባንዳዎች ጋር የተዋጉት፣ ጥቅምት 16 ቀን ከደጃዝማች በቀለ ወያ

በኮሎምቢያ እሳተ ገሞራ ፈንድቶ በአቅራቢያው በሚገኘው ከተማ ከ20 ሺህ በላይ ኗሪዎችን ለሞት የዳረገው ህዳር 4/1978 ዓመተ ምህረት ነበር፡፡

በአገሪቱ ሰሜን ማዕከላዊ ግዛት ለረዥም ጊዜ ሳይፈነዳ ጭቃና መሰል ፍሳሽ ሲያወጣ በመቆየቱ የአካባቢው ኗሪዎች በመልቀቅ ፋንታ እዚያው ኑሯቸውን ቀጥለዋል፡፡

በ1977 ዓ.ም አካባቢው የተወሰነ የመሬት ውስጥ እንቅስቃሴ ተስተውሎበታል፡፡ በዚህም አጥኚዎች ከተለያዩ የዓለም አካባቢዎች በቦታው ተገኝተው ሁኔታውን ተከታትለውታል፡፡

በመጨረሻም ህዳር 3 እና 4 ዋነኛው ፍንዳታ ተከስቶ 20 ሺህ የሚሆኑ ኗሪዎች ህይወታቸው አልፏል፡፡

ጋር በቅንጅት በጠላት ላይ የከፈቱት ጦርነት እና ህዳር 5 ቀን ከራስ ኃይሉ ጦር ጋር የተፋለሙት ነው:: በእነዚህ ጦርነቶች ጠላት መድፍ፣ ታንክ መትረየስና ዘመናዊ ጠብመንጃ የታጠቁ በአየር ኃይል የሚታገዝ ግዙፍ ሰራዊት ነበረው:: ሁሉንም ግን የተለያየ ስልት በመጠቀም ጠላትን ድል አደረጉት:: በእነዚህ ጦርነቶች መሃል የኢጣልያን ወታደሮችን ማርከው ስለነበር፣ የታሰሩ ቤተሰቦቻቸውን በምርኮ ወታደሮች በመቀየር አስፈትተዋቸዋል:: የደጃዝማች ገረሱ አባት ጀግናው ቀኛዝማች ዱኪ ደበሱ ሀዘናቸውን አርፈው ሳይጨርሱ የባንዳው ጦር የእርሳቸውን ተከታዮች እያጠቃ መሆኑን ሰሙ:: በቅርብ ያላቸውን ኃይል ይዘው የባንዳዎችን መኖሪያ ሰፈሮች አቃጥለው

ሲመለሱ ፋሽስት ወታደሮች ገረሱን ለመበቀል ዘግናኝ የሆነ ድርጊት ፈጠሩ:: ይህ ዘግናኝ ድርጊት የገረሱን ተጋድሎና በምዕራብ ሽዋ የተካሄደውን የአርበኝነት እንቅስቃሴ እጅግ ያፋፋመ ሁኔታን ፈጠረ::

የደጃዝማች ገረሱን ታሪክ እጅግ ማራኪ በመሆን መንገድ የጻፉት ታቦር ዋጊ በዛን ወቅት የተከሰተውን ሁኔታ ሲጽፉ፡-

“ጣልያኖች የገረሱን ድርጊት ሰምተው ብድራቸውን ለመመለስ ቡሳ ድረስ ሊዋጓቸው ሒደው አጡአቸው:: በመጨረሻም ህዝቡን ሰብስበው የገረሱን ደጋፊዎች በመምረጥ ከ18 በላይ የሚሆኑ ሰዎችን በጉድጓድ ላይ አስተኝተው እንደከብት አረዱአቸው:: በዚህ አረመኔያዊ አገዳደል ህዝቡ በጣም ተናዶ ቤት ንበረቱን ጥሎ ከገረሱ ጋር

ግንባር ፈጥሮ የኢጣሊያንን ጦር ለመውጋት ተነሳ::” በማለት ገልፀውታል::

ከዚህ በኋላ ከጠላት ጋር ሲተባበሩ የነበሩ ባንዳዎች ሳይቀር ወደ ገረሱ ገቡ፣ ጠቅላላ ሰራዊቱም 52000 ደረሰ:: ጣልያኖችም በጦርነት ድል እንደማያደርስ፣ ካሳወቁ አዘናግተው ለመያዝ እንዲያመቻቸው የእርቅ መልዕክት በሰላዩ ሙሴ ቀስተኛ በኩል ላኩ:: ሙሴ ቀስተኛ ጠንካራ አርበኞች ባሉበት ሁሉ የሚያስታርቅ መስሎ እየቀረበ የሚሰልልና በዚህም ምክንያት የራስ አበበን ሰራዊት በአየር ያስደበደበና ታላላቅ አርበኞችንም ይዞ ያስገደለ እንደሆነ ገረሱ ያውቅ ነበርና እርቅን የሚቀበሉ አስመስለው ሙሴ ቀስተኛ በእጃቸው

እንደገባ በጥይት ገደሉት:: ገረሱ በዚህ ድርጊታቸው እንደሌሎች አርበኞቹ ለሰላዮች እንዝህላል ያልነበሩና በማንኛውም ጊዜ ራሳቸውን ነቅተው በመጠበቅ ጠላት እንዳመጣጡ ዋጋውን ከፍለው የሚሰዱት መሆኑን አስመስከረዋል::

የሙሴ ቀስተኛ መገደል ደግሞ እጅግ መራራ የሆነን ነገር ይዞ መጣ:: በጄኔራል ማርቲን የሚመራ ከባድ ጦር ጅባትን አጥለቀለቀው:: አየር ኃይሉንም ቦምብ በህዝቡ ላይ አረገፈው:: አርባ ሺህ የሚደርስ ተዋጊ ኃይል ይዞ ገረሱ ጠላትን በልበ ሙሉነት ሰቅዞ ያዘው:: ጠላት በዚህ ዘመቻ ድል እንደማያገኝ ሲረዳ ሌላ ዘዴ ቀይሶ ብቅ አለ:: ገንዘብና መሬት

Page 11: 05 03 2009.pdf

ገጽ 11በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም. ጥበብ

ወደ ገጽ 34 ዞሯል

ከመፃሕፍት ገፆች

ስንብትማክሰኞ ጧቱ የቢታኒያ ቀጠሮዬ

እንደ ኤሊ ተጎተተብኝ:: ሁለት ቀናትን በመከራ ገድያለሁ:: ገና አንድ ሙሉ ቀን ይቀራል:: ምሳዬን ከሸዋዬና ከደጀኔ ጋር በላሁ:: ኢሳያስ ሌሊት ጉለሌ አድሮ ነው የመጣው:: የፖለቲካ ቢሮውን የስብሰባ ቃለ ጉባኤ ሲይዝ አንግቶ መመለሱ ነው:: አልጋው ላይ በደረቱ ለሽ ብሏል:: እንደዚህ ተኝቶ ሳየው ሁሌም ያሳዝነኛል:: እጥፍጥፍ ብሎ አጥንት የሌለው ነው የሚመስለው:: የተወልኝን መልእክት ሸዋዬ ነገረችኝ::

“ዛሬ ምሽት አንድ ሰዓት ላይ ጓድ ተስፋዬ ደበሳይና ጓድ ዘርዑ ከሕሽን ይፈልጉሀል:: የምትገናኙበት መኖሪያ ቤት ከምትኩ ፋርማሲ አጠገብ ያለው ቪላ ነው:: ጉዳዩ የጅማ ጭፍጨፋ ሪፓርትህ እንደሚሆን እገምታለሁ::

አስቤበት ስጠብቀው የቆየ ግንኙነት ነው:: በሪፖርቱ ያካተትኳቸው አንዳንድ ፅንሰ ሐሳቦችን መደምደሚያዎች ምቾት አልሰጧቸውም:: ኢሳያስ በደንብ እንድዘጋጅ ነግሮኛል:: ሪፖርቱን አንዴ ገረፍ ማድረግ ይኖርብኛል:: ጋራዥ ትንሽ ሠርቼ ወደ ምድር ቤት እመለሳለሁ:: ሸዋዬንና ደጀኔን ቻው ብያቸው ወጣሁና በቀጭኗ መንገድ ወደ ጋራዥ ተመልሼ ሄድኩ:: በምስጢራዊው በር በኩል ቢሮ ገብቼ ቁጭ አልኩ:: ሥራ ስጀምር ግን ሰዓቱ ክንፍ አውጥቶ ጥርግ አለ:: ወደ ምድር ቤት መመለስ አልቻልኩም:: በጋራዡ ዋና በር በኩል ወጣሁ:: ልቤ ትክክለኛውን ፍላጎቴን አልደበቀልኝም:: ወደ ወይዘሮ ማስተዋል የሄድኩት ቢታኒያን ለማየት ነው:: እንደተመለስኩ ቁጭ አላልኩም::

የሱፍ አበባ

ሀብታሙ አለባቸው

ቃል ይሙትቃል… ወሬ ከሆነ፤ ይሙት

ሥራ - ግብር ካልሆነ ይሙት::

ግብር… ሥራ ነው እውነተኛው

ለትውልድ ትውልድን የሚቀርፅለት፤

ምንነቱን የሚነድፍ አሻራውን

የሚያትምለት::

እና ቃል ከሥራ ጋር እንጂ

ብቻውን ፀሐይ ሙቆ፤

ባደባባይ ወጥቶ፤ አይድመቅ፤

ግብር ካልሆነ … ይውደቅ::

በተራራው - በየሜዳው

በሸንተረር- ገደሉ

በፋብሪካው- ትምህርት ቤት

በእርሻ መንደር- በመሥሪያ ቤት…

ቃል ከግብር እጅና - ጓንት

መርፌና - ክር ካልሆነ፣

ምናለፋህ ቃል ሞተ::

ምነው አክሱምን አታይ?

ላሊበላን የማትቃኝ?

ሲናገር ከቃል በልጦ

ሲመሰክር ተግባር ልቆ::

አያጐሽሜ

ፈቃደ አዘዘ

ደራሲ - አንቶን ቸኮቭተርጓሚ- አባትሁን ዘገየ

የቭግራፍ ኢቫኖቪች ቪርየቭ ከቤቱ ማዕዘን ከሚገኝ መታጠቢያ አጠገብ ቆሞ እጁን ይታጠባል::

እንደ ሁልጊዜው ፊቱ የመከፋትና የመጨነቅ ስሜት ይነበብበታል:: ሪዙ አድጐ ተገማምዷል::

“ምን የተረገመ ቀን ነው! ይሄ ዝናብ ሳይሆን በላያችን ላይ የተጫነ መርገምት ነው!” አለ እጁን ቀስ ብሎ እያሸ ዝናብ አርግዞ ሲገማሸር ከቆየው ጥቀርሻ የመሰለ ዳመና የሚወርደውን ዝናብ በመስኮት አሻግሮ እያየ::

“ሲዘንብ አደረ፤ ሲዘንብ አረፈደ፤ አሁን ደግሞ መዝነብ ጀመረ!...” በዝናቡ አለማባራት በእጅጉ ተማርሮ አጉረመረመ::

ባለቤቱ ፌዶሲያ ሴሚዮኖቫ፣ ተማሪ ልጁ ፒኦትር፣ ታላቋ ልጁ ቫርሻራ እንዲሁም ሶስት ህፃናት ልጆቹ ራት ለመብላት የምግብ ጠረጴዛውን ከበው እንደተቀመጡ መጠበቅ ከጀመሩ ከሰላሳ ደቂቃ በላይ ሆኗቸዋል:: ልጆቹ ኮልካ፣ ሻንካና አርሂፕካ ፊታቸው ቁሽሽ እንዳለ፣ ፀጉራቸው እንደተንጨባረረ መጠበቁ ሰልችቷቸው መቀመጫቸው ላይ እንዳሉ ይቁነጠነጣሉ:: ባንፃሩም ትልልቆቹ ልጆች አባታቸው እጁን ለመታጠብ ረዥም ጊዜ በማጥፋቱ ተስፋ ቆርጠው ቁጭ ብለዋል:: ልጆቹና ባለቤቱ እህል አቅርበው የእሱን ታጥቦ መመለስ እየጠበቁ መሆኑን ተረድቶ ፈጠን ብሎ ታጥቦ በመመለስ ፋንታ ያን ያህል ጊዜ አሳልፎ እያዘገመ ወደ ምግቡ ሄደ::

ይህን ያህል ጊዜም አባክኖ ወደ ምግቡ ከሄደ በኋላ “እልሀቸውን አስጨርሳቸው” የተባለ ይመስል እጁን በማደራረቅ፣ ፀሎት በማድረስ፣ ውጪ ውጪውን በማየት ደጅ ማስጠናቱን ቀጠለ:: ባለቤቱም ሆነች ልጆቹ ‘ከዚህ በላይ መጠበቅ የለብንም‘ በሚል ተያዩና የቀረበውን የጐመን ሾርባ መመገብ ጀመሩ::

ከውጭ የቀን ሠራተኛው ሲስቅ ይሰማል::ትልልቅ የዝናብ ጠብታ መስኮቱ ላይ ይወድቅ

ጀመር:: ፒኦትር መነፅሩን እንዳደረገ ምግቡን እየበላ እናቱን አሻግሮ ያያል:: በተደጋጋሚ ማንኪያውን ጠረጴዛው ላይ እያስቀመጠ ሊናገር “እህ! እህ!” ይልና አባቱን ተኮሳትሮ ሲያይ መብላቱን ይቀጥላል:: በመጨረሻ ሾርባው አልቆ ገንፎ ሲቀርብ ደጋግም “እህ!... እህ!...” አለና መናገር ጀመረ፤

“በማታው ባቡር መሄድ እፈልጋለሁ:: ትምህርት ከተጀመረ አሥራ አምስት ቀናት ሆኗል:: እስካሁንም መቆየት አልነበረብኝም” አለ ድምፁን ጠንከር አድርጎ::

“መልካም ነው፤ ሂድ:: እዚህ ምን ትሠራለህ:: ዕቃህን አዘጋጅና ሂድ:: መልካም ዕድል እንመኝልሀለን” አባቱ ቪርየቭ በሀሳቡ ሳያቅማማ ተስማማ::

ለደቂቃ ሁሉም ፀጥ አሉ::“ለጉዞው ገንዘብ የግድ ያስፈልገዋል” እናቱ

ፌዶሲያ ሴሚኖቫ በቀሰስተኛ ድምፅ ተናገረች::ተማሪው ሊናገረው ያሰበውን እናቱ በመናገሯ

“አበጀሽ!” በሚል ስሜት ተነፈሰና ወደ እሷ ተመለከተ::

ቪርየቭ ከኮት ኪሱ የገንዘብ ቦርሳ አውጥቶ ጠረጴዛው ላይ እያስቀመጠ፣ “ምን ያህል ነው የምትፈልግ?” ሲል ጠየቀ::

“ከዚህ ሞስኮ የባቡር ቲኬት ዋጋ ሰባ ስድስት ብር ነው::”

“እህ!... ገንዘብ !... ገንዘብ!...” ሁልጊዜም ገንዘብ ሲያይ እንደሚያደርገው አጉረመረመና ተነፈሰ:: ከዚያም “ይሄው ሰባ ሰባት ብር!” አለው::

“አመሰግናለሁ!” ገንዘቡን ተቀበለ:: ትንሽ ቆየና ተማሪው፣

“ትምህርቴን ጨርሸ ሥራ ለማግኘት ትንሽ ጊዜ ሳያስፈልገኝ አይቀርም:: እስከዚያ ድረስ ለማደሪያና ለእራት ወጪ አንደ መቶ ብር ያህል ያስፈልገኛል:: መጠየቅ የነበረብኝ ይሄን ያህል ብር ነበር” አለ::

ቪርየቭ ትንሽ አሰበና ተነፈሰ:: ከዚያም “ሰባ አምስት ብር ይበቃሀል፤ ይሄውልህ፤ ውሰድ” አለው ገንዘቡን እየሰጠው::

ተማሪው በድጋሚ አመስግኖ እየተቀበለ፣ “ለልብስ፣ ለትምህርት ክፍያ፣ ለመጽሐፍ… ጨመር አድርጌ ብጠይቀው ይሻል ነበር” ሲል አሰበ:: ነገርግን የአባቱን የውስጥ ስሜት ያነበበ ይመስል ‘ከዚህ በላይ ባለስቸግረው ይሻላል’ በሚል ዝምታን መረጠ::

የልብ አውቃ የሆነችውና ሁልጊዜም የተሰማትን

ከመናገር ወደ ኋላ የማትለው እናቱ የልጇን ሐሳብ የተረዳች ይመስል፣ “ተጨማሪ አርባ ብር ልትሰጠው ይገባል:: ምክንየቱም ቡትስ ጫማ መግዛት አለበት:: እንዴት ‘በተቀዳደደ ጫማ ሞስኮ ይሂድ‘ ብለህ ታስባለህ?!...” ወቀሳ አዘል ጥያቄ አቀረበች::

“የእኔ አሮጌ ጫማዎች ምንም አልሆኑም፤ እነሱን መውሰድ ይችላል::”

“ሱሪ ያስፈልገዋል፤ ልጄ በጣም ተራቁቷል” ሌላ ምክንያት አቀረበች::

የቪርየቭ አጭር ወፍራም አንገት ድንገት እንደ ቀይ ስር ቀላ:: ቀስ በቀስ ጆሮዎቹም ፍም መሰሉ:: መላ ፊቱም በንዴት ጉበት መሰለ:: ከመቀመጫው ተነሳና የሸሚዙን ቁልፍ አንገቱን ያነቀው ይመስል ፈታ:: ራሱን መቆጣጠር አቅቶት ተጨነቀ:: ቤቱ ውስጥ አስፈሪ ዝምታ ተከተለ:: ልጆቹ ያባታቸውን ሁኔታ ሲያስተውሉ በፍርሃት ትንፋሻቸውን ዋጡ:: ወይዘሮ ፌዶሲያ ሴሚኖቭ የባሏን ስሜት ያልተረዳች መስላ ንግግሯን ቀጠለች፤

“ፒኦትር አሁን አድጓል፤ ትንሽ ልጅ አይደለም:: የተቦጫጨቀ ልብስ ለብሶ ትምህርት ቤት መሄድ ያሳፍራዋል፤ ያሸማቅቀዋል…”

ቪርየቭ ከመቀመጫው ድንገት ተስፈንጥሮ ተነሳና ያበጠ የኪስ ቦርሳውን ጠረጴዛው መሀል አስቀመጠ:: ብስጭት፣ ቅሬታ፣ ንፉግነት… ድብልቅልቅ ስሜት ይነበብበት ጀመር::

“ሁሉንም ይሄውላችሁ ውሰዱት! ዝረፉኝ! ቀሙኝ! ባዶ አስቀሩኝ!” እያለ ከጣሪያ በላይ ጮኸ:: ራሱን መቆጣጠር ተሳነው:: ከወንበሩ ዘሎ ተነሳና ራሱን በእጆቹ ይዞ ክፍሉ ውስጥ ይንጐራደድ ጀመር::

“ማተቤ እስክትቀራችሁ ድረስ የለበስሁትን ሳይቀር ይሄውላችሁ ገፋችሁ ውሰዱት!” ጆሮ በሚበጥስ ድምፅ ጮኸ:: “ደሜን ሳይቀር ጭመቁት!

ዝረፉኝ! አንገቴን እነቁኝ!...” እያለ ተወራጨ፤ አባዎራው የቭግራፍ ኢቫኖቪች ቪርየቭ::

ተማሪው ፒኦትር ቀልቡ በድንጋጤ ተገፎ አቀረቀረ:: ምግቡን አቋርጦ ተወው:: ላለፉት ሀያ አምስት ዓመታት ባሏ ላይ እንዲህ ዓይነት ጠንካራ ተቃውሞ አቅርባ የማታውቀው ባለቤቱ ሴሚኖቫ ባሏ ራሱን መቆጣጠር ተስኖት ስታይ “አበጀሁ!” በሚል ስሜት በንግግሯ ለመግፋት ወሰነች:: ከከሲታና ጐስቋላ ፊቷ አስፈሪ ተስፋ የመቁረጥ ስሜት ይነበብ ጀመር::

ትንንሾቹ ልጆች እንዲሁም በአስራዎቹ የዕድሜ ክልል የምትገኘው ከሲታዋ ቫርቫራ ማንኪያዎቻቸውን ጠረጴዛው ላይ እየወረወሩ ፈዘው፣ ደንዝዘው ተቀመጡ::

ቪርየቭ አስፊሪነቱ እየጨመረ፣ በጣም ዘግናኝ ቃላትን እየወረወረ ከኪስ ቦርሳው ብር አውጥቶ ባየር ላይ እያራገበ፣ “ውሰደው! እምብርትህ እስኪገለበጥ በልተሀል!... ጠጥተሀል! የቀረህ ይሄ ነው!.. እንካ ውሰደው! እኔ ምንም ነገር አልፈልግም! አዲስ ጫማ፣ የደንብ ልብስ… ግዛበት!... አሰፋበት!...” አለ::

ፒኦትር በድንጋጤ ቀልቡ እንደተገፈፈ ከመቀመጫው ተነሳ:: “አባባ!...” መናገር አቅቶት መልሶ ፀጥ አለ:: ትንፋሽ አሰባሰበና አባቱን በፍርሃት እያስተዋለ፣ “እባክህ እንደዚህ አትናገር! ይብቃህ!...”

“አፍህን ዝጋ!” አለና ንግግሩን አቋረጠው::“እንደዛሬው ስትጮህብኝ ዝም ስል ኖሬያለሁ!

ነገር ግን… ነገር ግን… ዛሬ ከዚያ ዓይነቱ ልፍስፍስነት ወጥቻለሁ! ‘ዝም በል’ ስትለኝ ዝም የምል፣ ‘ተናገር’ ስትለኝ የምናገር ሰው አይደለሁም! የምለው ይገባሀል? ከዚህ በኋላ እንደፈለግህ አታሸማቅቀኝም!” ልጁ

Page 12: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 12 ማስታወቂያ

ባህር ዳርአመልካች ብርክታይት በሪሁን ተጠሪ በሪሁን ሽፈራው መካከል ስላለው የመጥፋት ውሣኔ ይሰጠኝ አቤቱታ ከተጠሪ ጋር የአባትና ልጅ ግንኙነት እያለን ከታህሳስ 2006 ዓ.ም ጀምሮ የሄደበት አድራሻ ያልታወቀ በመሆኑ የመጥፋት ውሳኔ ይሰጠኝ ብለዋል:: ስለዚህ ተጠሪው ካለ ወይም ያየው አካል ካለ እና መብትና ጥቅም አለኝ የሚል ካለ ለህዳር 21/2009 ዓ/ም ከጠዋቱ 2፡30 እንዲቀርብ ፍ/ቤቱ አዝዟል::

የባህር ዳር ከተ/አስ/የከተ/ነ/ጉዳ/መ/ደ/ፍ/ቤት--------------------------------------------------

ወ/ሮ ማማይቱ ይብሬ ይማም በባ/ዳር ከተማ ግንባት 20 ክ/ከተማ ላላቸው ቤት በደቡብ መንገድ፣ በሰሜን አቶ ምስጋናው ጐሹ፣በምዕራብ አቶ ሙሐመድ ይብሬ ይሃ ፣በምስራቅ ወ/ሮ ታንጉት ሽፈራው የሚያዋስነው የመኖሪያ ቤት የግንባታ ኘላን ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የባ/ዳር ከተ/ል/ኮ/መምሪያ--------------------------------------------------

ከሣሽ እነ ካሴ መለሰ በተከሣሽ ኤ.ኤም. ቢ ኮንስትራክሽን መካከል ስላለው የስራ ክርክር ተከሣሽ ድርጅት መከሰሣቸውን አውቀው ለህዳር 16/2009 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡00 ቀርበው እንዲከራከሩ ፍ/ቤት አዝዟል::

የባ/ዳር ከተማ ወረዳ ፍ/ቤት--------------------------------------------------

ከሣሽ አቶ እስሌማን ሐሰን ተከሣሽ አቶ ሽፈራው ስሜነህ መካከል ስላለው የገንዘብ ክርክር ጉዳይ ተከሳሽ ለ19/03/2009 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል::

የባ/ዳርና አካ/ከ/ፍ/ቤት--------------------------------------------------

ወ/ሮ ምንታምር ምንውየለት በባ/ዳር ከተማ ጣና ክ/ከተማ ላላቸው ቤት በካርታ ቁጥር 26485/2002 የተመዘገበ ካርታ፣ በካርኒ ቁጥር 252570 እና በካርኒ ቁጥር 225705 የተመዘገበ የስም ማዛወሪያ ካርኒ እና በውል ቁጥር 32/398 የተመዘገበ ቋሚ ንብረት ማዛወሪያ ቅጽ ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የባ/ዳር ከተማ ልማትና ኮን/መምሪያ--------------------------------------------------

አቶ ገናናው ጥላሁን መኩሪያው በግብር መለያ ቁጥር 0039741516 በጫማ ንግድ ተሰማርተው የሚገኙት ከ00001 እስከ 00067 ድረስ ያለው የተሰራበት እና ከ00068-00300 ያልተሰራበት ደረሰኝ ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 10 ቀን ድረስ ተቃውሞውን እንዲያቀርብ ጽ/ቤቱ ያሳስባል::

የባ/ዳር ከተማ አስ/ገቢዎች ጽ/ቤት--------------------------------------------------

አቶ ሙሐመድ ሰይድ ሁሴን በባህር ዳር ከተማ ግንቦት 20 ክ/ከተማ ውስጥ በሰሜን ማስተዋል ከተማው፣ በደቡብ መንገድ፣ በምስራቅ ሙስጦፋ ሙሐመድ፣ በምዕራብ መሬም ሙሐመድ የሚያዋስነው ኘላን፣ የኘላን ስምምነት፣ ዝርዝር ግምትና የግምባታ ፈቃድ ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የግንቦት 20/ክ/ከተ/ጽ/ቤት--------------------------------------------------

አመልካች ኤን.ኬ.ኤች/ኮ/ኃ/የተ/የግ/ማህበር በተጠሪ አቶ ሰጠኝ ታከለ መካከል ስላለው የገንዘብ ክስ ክርክር ጉዳይ አመልካቾች የሰበር አቤቱታ አቅርበው ያስቀርባል ተብሎ በመታየት ላይ ስለሚገኝ ተጠሪ ይህን አውቀው ለየካቲት 03 ቀን 2009 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ቢሮ ቁጥር 20 ከጠዋቱ 2፡30 እንዲቀርቡ፤የማይቀርቡ ከሆነ ጉዳዩ በሌሉበት ታይቶ የሚወሰን መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል::

የአብክመ ጠ/ፍ/ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት--------------------------------------------------

አቶ ጌታቸው ዋለልኝ በባ/ዳር ከተማ በህዳር 11 ክ/ከተማ ላላቸው ቤት የስም ማዛወሪያ ካርኒ ቁጥር 37555 ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው

ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የባ/ዳር ከተማ ል/ኮን/መምሪያ--------------------------------------------------

ወ/ሮ ንግስት አጓደ በባ/ዳር ከተማ ሰፈነ ሰላም ክ/ከተማ ላላቸው ቤት በካርታ ቁጥር 15881/98 የተመዘገበ ካርታ ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የባ/ዳር ከተ/ል/ኮ/መምሪያ--------------------------------------------------

ወ/ሮ ትበይን መኮንን በባ/ዳር ከተማ ፋሲሎ ክ/ከተማ ላላቸው ቤት የቦታ ካርታ ቁጥር 19624/99 ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የባ/ዳር ከተ/ል/ኮን/መምሪያ--------------------------------------------------

ሶስቱ ስላሶች መረደጃ እድር በባ/ዳር ከተማ ቀበሌ 10 ክ/ከተማ የቦታ ካርታ ቁጥር 9493/92 ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የባ/ዳር ከተማ ልማትና ኮን/መምሪያ--------------------------------------------------

በግብር ከፋይ መለያ ቁጥር 0002643721 የቅ/ጽ/ቤታችን ግብር ከፋይ የሆነው እሸት አካዳሚ ኃ/የተ/የግ/ማህበር የገቢ መሰብሰቢያ ደረሰኝ ከ62901 እስከ 63000 ሁለት ጥራዝ ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 10 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ የቀረበውን አቤቱታ የምንቀበል መሆናችንን እናሳውቃለን::

የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉ/ባ/የባ/ዳር ቅ/ጽ/ቤት--------------------------------------------------

ምዕራብ ጐጃምአቶ የሻምበል የኋላ በዱርቤቴ ከተማ 02 ቀበሌ በምስራቅ መንገድ፣በምዕራብ እናኑ በረከት፣በሰሜን ጦቢያው፣በደቡብ የሻምበል የኋላ የሚያዋስነው የመኖሪያ ቤት የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር 1398/08 እና የምሪት ካርኒ ቁጥር 052084 ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 15 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የዱርቤቴ ከተማ መሪ ማ/ቤት--------------------------------------------------

በፍርድ ተቀዋሚ አመልካቾች 1ኛ አቶ ታድሎ ሙሐመድ፣ 2ኛ ወ/ሪት ፋጡማ ሙሐመድ፣ 3ኛ ወ/ሪት ከድጃ ሙሐመድ፣ 4ኛ ሞሳ ሙሐመድ እና በፍርድ ተቃዋሚ ተጠሪዎች 1ኛ ወ/ሮ ጠጅቱ አየለና 2ኛ ወ/ሮ ብርቱካን አየለ መካከል ስላለው የገንዘብ ክርክር ጉዳይ 2ኛ የፍርድ ተቃዋሚ ተጠሪ ወ/ሮ ብርቱካን አየለ የተዘጋው መዝገብ የተንቀሳቀሰ መሆኑን አውቀው ለሕዳር 12 ቀን 2009 ዓ.ም 8፡00 ላይ 7ኛ የፍታብሔር ችሎት እንዲቀርቡ:: ካልቀረቡ ግን ጉዳዩ በሌሉበት የሚታይ መሆኑን ፍርድ ቤቱ አዝዟል::

የይልማና ዴንሳ ወረዳ ፍርድ ቤት--------------------------------------------------

ወ/ሮ እናት አበብል በአዴት ከተማ ቀበሌ 02 በምስራቅ ላቀ አሰጌ ፣በምዕራብ መንገድ፣በሰሜን ሣህሉ ደጉየ ፣በደቡብ መኳንንት አያሌው የሚያዋስነው የመኖሪያ የምሪት ካርኒ ቁጥር 204816 ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 15 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የአዴት ከተማ አገ/ጽ/ቤት--------------------------------------------------

አቶ ሰጊድ ሐሰን በዱርቤቴ ከተማ 02 ቀበሌ ላላቸው የድርጅት ቤት ምሪት የተፈፀመበት በሰሜን ኑርልኝ ዘላለም ፣ በደቡብ ምስጋናው ከበደ፣በምዕራብ አለምኔ ይመር፣በምስራቅ መንገድ የሚያዋስነው የሣይት ኘላን ቁጥር 07 ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የዱርቤቴ ከተማ መሪ ማ/ቤት--------------------------------------------------

ወ/ሮ ትዕግስት አበጀ እጅጉ በፍ/ሰላም ከተማ ቀበሌ 01 በአዋሣኝ በሰሜን ክፍት ቦታ፣በደቡብ እና በምዕራብ መንገድ፣በምስራቅ ጥሩሰው እንግዳ በካርታ ቁጥር 80121/96 ተመዝግቦ የሚገኘው የቤታቸው ካርታ እና ኘላን ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የፍ/ሰላም ከተማ አገ/ጽ/ቤት--------------------------------------------------

ወ/ሮ ሙሉ ሸቴ በደምበጫ ከተማ ቀበሌ 01 በሰሜን መንገድ፣በደቡብ ተፈራ አማነህ ፣በምዕብ እታየሁ ጋሹ ፣በምስራቅ ጥሩ ይስማው የሚያዋስነው የምሪት ካርኒ ቁጥር 853284 ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የደምበጫ ከተማ አገ/ጽ/ቤት--------------------------------------------------

አቶ ጌጤ ወርቄ በወተት አባይ ከተማ በሰሜን ሹመት አሰፋ ፣በደቡብ እና በምዕራብ መንገድ ፣ በምስራቅ ቀለም ወርቅ ሽፈራው የሚያዋስነው የመኖሪያ ቤታቸው ካርታ ቁጥር ወ/ዓ/589/08 ዓ/ም እና የአገልግሎት ክፍያ የከፈሉበት ካርኒ ቁጥር 36462 ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የወተት አባይ ከተ/ንዑስ ማ/ቤት--------------------------------------------------

በከሣሽ ላቀች አይተነው በተከሣሽ አዘነ ፈንቴ መካከል ስላለው የጋብቻ ክስ ክርክር ጉዳይ አስመልክቶ ተከሳሽ መከሰስዎን አውቀው ለ16/03/09 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ችሎት እንዲቀርቡ:: የማይቀርቡ ከሆነ በሌሉበት ውሣኔ የሚሰጥ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል::

የደ/አቸፈር ወ/ፍ/ቤት--------------------------------------------------

ምስራቅ ጐጃምአቶ አትንኩት ይነሱ በደጀን ከተማ 01 ቀበሌ በካርታ ቁጥር መልማ 2099/1564/08 ዓ/ም በቀን 29/11/2008 ዓ/ም የተሰጣቸው መኖሪያ ቤት 249.75 ካሬ ሜትር ስፋት በአዋሣኝ በሰሜን ሻሽቱ መኮነን፣ በደቡብ በለጠ ገበየሁ፣ በምስራቅ እና በምዕራብ መንገድ የሆነ ከርታ ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 10 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የደጀን ከተማ አገ/ጽ/ቤት--------------------------------------------------

እነ ወ/ሮ ትሁኔ ቢያድግልኝ በደብረ ማርቆስ ከተማ ቀበሌ 02 የቤት ቁጥር 232 የካርታ ቁጥር K/7135 የመኖሪያ ቤት ቋሚ ካርታ ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የደ/ማርቆስ ከተ/አስ/ከተ/አገ/ጽ/ቤት--------------------------------------------------

አመልካች አቶ ማናየን ባይሌ ወ/ሮ በላይነሽ አባቴነህ ከሚኖሩበት ባ/ሊ/ወረዳ ልምጭም ቀበሌ እንደወጣች ስለቀረች የመጥፋት ውሣኔ ይሰጥልኝ ብለዋል:: ተጠሪዋ ካሉ ወይም ያሉበትን የሚያውቅ ካለ ለህዳር 13 ቀን 2009 ዓ/ም እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል::

የባሶ ሊበን ወረዳ ፍ/ቤት--------------------------------------------------

አቶ እርመዴ ሐብታሙ በብቸና ከተማ ቀበሌ 04 በአዋሣኝ በሰሜን ገበያ ፣ በደቡብ ክፍት ቦታ፣ በምስራቅ የንጉስነሽ መኮንን፣በምዕራብ ተስፌ ሰይድ የሚያዋስነው የድርጅት ቦታ ካርታ ቁጥር ብቸ0-179/98 በሐብታሙ የኑስ ስም የተሰራው የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የብቸና ከተማ አስ/አገ/ጽ/ቤት--------------------------------------------------

አቶ አለባቸው አያሌው ሞገስ በደጀን ከተማ 02 ቀበሌ በካርታ ቁጥር 721/5311/2003 ዓ/ም በቀን 22/4/2003 ዓ/ም የተሰጣቸው መኖሪያ ቤት ካሬ ሜትር ስፋት 250 ካሬ ሜትር በሰሜን እነዝናሽ

አንዷለም ፣በደቡብ ሰገድ አመራ፣በምስራቅ መንገድ፣በምዕራብ ክፍት ቦታ የሚያዋስነው የመኖሪያ ቤት ካርታ ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 10 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የደጀን ከተማ አገ/ጽ/ቤት--------------------------------------------------

አቶ ይልማ ሃብታሙ በደ/ወርቅ ከተማ 01 ቀበሌ በሰሜን ዘላለም ጌታነህ፣በደቡብ መንገድ፣ በምስራቅ ባዩሽ ታምሩ፣በምዕራብ ውብሸት ስንታየሁ የሚያዋስነው 250 ካሬ ሜትር ቦታና ካርታ ቁጥር 770-የ-383/98 የሆነ የመኖሪያ ቤት ካርታ ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የደ/ወርቅ ከተ/መ/ማ/ቤት--------------------------------------------------

አዊአቶ አለኸኝ ወርቅነህ በዳንግላ ከተማ ቀበሌ 01 ላላቸው ቤት የምሪት ካርኒ ቁጥር 0294572 ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የዳንግላ ከተማ አስ/አገ/ጽ/ቤት--------------------------------------------------

ለአቶ ገብሬ አለማየሁ እና ለአቶ አለሙ አጋሉ ባሉበት በከሣሽ በኩሊሁለ/የገ/ህ/ሥ/ማህበር በተከሣሾች በእናንተ መካከል ስላለው የገንዘብ ክስ ክርክር ጉዳይ ከሣሽ በፍርድ ቤት ክስ መስርቶ መዝገቡ ቀጠሮ ይዞ በመጠባበቅ ላይ ያለ ስለሆነ ለህዳር 16 ቀን 2009 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ ከጠዋቱ 3፡00 እንዲቀርቡ፤ ባይቀርቡ ግን ጉዳዩ በሌሉበት ታይቶ ውሣኔ የሚሰጥ መሆኑን ፍ/ቤቱ አዝዟል::

የአዊ ብሔ/አስ/ከፍ/ፍ/ቤት--------------------------------------------------

በከሣሽ ወጣት ዘገየ ቢተው በተከሣሽ አቶ ግዛት ጌታሁን መካከል ባለው ያለአግባብ የተያዘ የውርስ መሬት ይለቀቅልኝ ክስ ክርክር ጉዳይ ተከሣሽ የመልስ መልሱን ይዞ ለህዳር 12 ቀን 2009 ዓ/ም በ3፡00 ለሆነው ቀጠሮ እንዲቀርብ ፍ/ቤቱ አዝዟል::

የፋግታ ለኮማ ወ/ፍ/ቤት--------------------------------------------------

ወ/ሮ ገነት ይርዳው ሽቱ በእንጅባራ ከተማ ቀበሌ 02 የሚገኘው የመኖሪያ ቤታቸው የፀደቀ ብሉ ኘሪንት ኘላን ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የእንጅባራ ከ/አገ/ጽ/ቤት--------------------------------------------------

ደቡብ ጐንደርአቶ ፈንታ አዲስ ሰውአገኝ በወረታ ከተማ በቀበሌ 01 ላላቸው ቤት በምስራቅ መኮነን ንጋቱ ፣በምዕራብ አሰፋ በላይ፣በሰሜን መንገድ፣በደቡብ የእግር መንገድ የሚያዋስነው ቤታቸው በካርታ ቁጥር 75/58/98 የተመዘገበው የቤታቸው ኘላን ከእጃቸው ያለው ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የወረታ ከ/አገ/ጽ/ቤት--------------------------------------------------

ሰሜን ጐንደርአመልካች ወ/ሮ አስቴር አቡሃይ አድራሻ ጐንደር ከተማ ቀበሌ 10 ተጠሪ አቶ መብራቱ ነጋ ስለጠፉ የመጥፋት ውሣኔ እንዲሰጠኝ ሲሉ ጠይቀዋል:: ተጠሪው ወይም የቀረበውን የመጥፋት ውሣኔ አቤቱታ የሚቃወም ካለ ለህዳር 8/2009 ዓ/ም ከቀኑ 5፡00 እንዲቀርብ ፍ/ቤቱ አዝዟል::

የጐንደር ከተ/አስ/ከ/ጉ/የመ/ደ/ፍ/ቤት--------------------------------------------------

አመልካች እነ ወ/ሮ ወርቄ ብዙዓለም ተጠሪ ወ/ሮ ፍሬሰላም አድምጠው መካከል ስላለው ገንዘብ ክስ ተጠሪዋ ለህዳር 09/2009 ዓ/ም እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል::

የጎንደር ከተ/ወ/ፍ/ቤት --------------------------------------------------

ወደ ገጽ 14 ዞሯል

Page 13: 05 03 2009.pdf

ገጽ 13በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም. ፍትህ/መልካም አስተዳደርአባትሁን ዘገየ

ፊት ለ አጫጭር ዜናዎች

አስገድዶ

የደፈረው

ወጣት እስራት

ተወሰነበት

በሰሜን ጐንደር ዞን ታች አርማጭሆ የስርቆት ወንጀል እስራት እንደተወሰነበት የወረዳው ፍርድ ቤት አስታወቀ::

ነዋሪነቱ በወገራ ወረዳ የሆነው የ19 ዓመት ወጣት ገብሬ ያዩ የማይገባውን ብልፅግና ለማግኘት በማሰብ መስከረም 11/2009 ዓ.ም በግምት ከቀኑ 3፡00 ሰዓት በታች አርማጭሆ ወረዳ በዶጋው ቀበሌ ልዩ ቦታው ማይንበሉ ጐጥ የስርቆት ወንጀል ክስ ተመስርቶበታል::

ወጣቱ ንብረትነታቸው የአቶ ጀጃው አወቀ የሆኑትን እና 14 ሺህ ብር ግምት ያላቸውን ሁለት በሬዎች ከተዘጉበት በረት በመውሰድ ወንጀል መጠርጠሩን የአርማጭሆ ወረዳ ፍርድ ቤት ገልጿል::

የፍትህ አካላት ወንጀል ፈጻሚውን ለመያዝ ባደረጉት ክትትልም መስከረም 12/2009 ዓ.ም ያይራ ቀበሌ ልዩ ቦታው ድፍድፍ እየተባለ በሚጠራው ጐጥ በአካባቢው ነዋሪዎች ሊያዝ ችሏል::

ተከሳሹ በፈፀመው የስርቆት ወንጀል የታች አርማጭሆ ወረዳ ፍርድ ቤት ጥቅምት 1//2009 ዓ.ም በዋለው የወንጀል ችሎት ሁለት ዓመት ከሶስት ወር ቀላል እስራት መወሰኑን የተቋሙ የህዝብ ግንኙነት የስራ ሂደት ባለሙያ አቶ ጌታሁን አበጀ ገልፀዋል::

ወደ ገጽ 38 ዞሯል

“የውኃ ችግሩ አልተቃለለም”አቶ እንድሪስ አብዱ

የስርቆት ወንጀል የፈፀመው ሁለት

ዓመት ከሶሰት ወር

እስራት ተወሰነበት

ፊት

“የመብራት ነገር ሆድ ይፍጀው፤በጨለማ እየኖርን ነው”አቶ ሶራ አዳሙ

በመገንባት ላይ ያለው ባቲ ሆስፒታል

በዚህ ዕትማችን በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር በባቲ ተካሂዶ በነበረው የከተሞች መድረክ ከውኃ፣ መብራት፣ መንገድ፣ ግንባታ፣ቦታ አሰጣጥና ካሳ አከፋፈል እንዲሁም ሥራ ፈጠራ ጋር በተያያዘ ነዋሪዎች “አጋጥመውናል” በሚል አቅርበዋቸው ከነበሩ ችግሮች የተፈቱትንና ያልተፈቱትን ለይተን ልናስነብባችሁ ቃል ገብተን መለያየታችን ይታወሳል:: በቀጠሯችን መሰረትም እነሆ! ተከታዩን ዘገባ አዘጋጅተናል::

መልካም ንባብ!

ውኃ

"መድረኩ ከመካሄዱ በፊት ከፍተኛ የውኃ ችግር ነበረብን:: ቢያንስ ወርና ከዚያ በላይ እናጣ ነበር:: ከመድረኩ በኋላ ግን የተወሰነ መሻሻል አለ:: በየሶስት ቀኑ እናገኛለን" በማለት የውኃ ችግሩ ስለመቃለሉ የገለጹልን የባቲ ከተማ ነዋሪው አቶ ኡመር ቡሽራ ናቸው:: አቶ ኡመር ችግሩ ይበልጥ ይሻሻል ዘንድም ጠንክሮ መሥራት እንደሚያሻ ጠይቀዋል::

ባንጻሩም አቶ እንድሪስ አብዱ የተባሉ ነዋሪ "የውኃ ችግሩ አልተቃለለም፤ የአቅርቦት ችግር አለ:: በአስር ቀን አንዴ ነው የሚመጣው" ብለዋል:: አቶ እንድሪስ ለዚህም እንደ አብነት የሚያነሱት የውኃ መስመሩ የተዘረጋ ቢሆንም ውኃ የሌለው መሆኑን ነው::

"በጥያቄያችን መሠረት የመሳቢያ ሞተሩ ተገዝቶ መጥቷል:: ሞተሩን ሥራ ላይ ማዋል ያስፈልጋል:: መስመሮቹም መስተካከል ይኖርባቸዋል" ያሉን ደግሞ ወ/ሮ ሀዋ ሰይድ የተባሉ ነዋሪ ናቸው:: ወይዘሮዋ እንዳሉት እነዚህ ሥራዎች ከተሠሩ ችግሩ ይፈታል::

መብራት

አቶ ሁሴን ከበደ የመብራት ችግሩ እንዳልተፈታ የገለጹልን የባቲ ከተማ ነዋሪ ናቸው:: ነዋሪው ስለችግሩ ያጫወቱን "መብራት ከጠፋብን ሁለት ቀን ሆኖታል:: ስልኮቻችንን 'ቻርጅ' የምናደርግበት በማጣታችን ተዘግተዋል:: ግንኙነታችንም በመብራት ችግር ተቋርጧል" በማለት ነበር:: ችግሩ አፋጣኝ መፍትሄ ሊፈለግለት እንደ ሚገባም ጠይቀዋል::

አቶ ኡመር ቡሽራ እንዳሉት ደግሞ "መብራት ከኩራዝ ይሻል እንደሆነ እንጂ 'አለ' ለማለት አይቻልም::

"የመብራት ነገር ሆድ ይፍጀው:: በጨለማ እየኖርን ነው" ሲሉ የችግሩን አሳሳቢነት የገለጹት ሌላው የከተማዋ ነዋሪ ደግሞ አቶ ሶራ አዳሙ ናቸው:: ችግሩ አሳሳቢና ህዝብ እንዲያማርር እያደረገ በመሆኑ የሚመለከተው አካል መላ ሊፈልግ እንደሚገባም ጠይቀዋል::

መንገድ

የውስጥ ለውስጥ መንገድ ተደራሽነት አለመኖር በባቲው የከተሞች መድረክ መፍትሄ እንዲፈለግለት ተጠይቆ ነበር:: አቶ እንድሪስ አብዱ እንደገለጹትም ከመድረኩ በኋላ ችግሩ ተፈቷል:: ወጣቶች በማህበር ተደራጅተው የድንጋይ ንጣፍ መንገድ እየሠሩ ነው:: ከመንገዱ ግንባታ ጐን ለጐንም የተፋሰስ ግንባታ እያከናወኑ ነው::

አቶ እንድሪስ ችግሩ እንደተፈታ ይግለጹ እንጂ፤ አቶ ኡስማን ሙሐመድ የተባሉ ነዋሪ የውስጥ ለውስጥ መንገዶች እየተሠሩ ቢሆንም የጥራት ችግር እንዳለባቸው ጠቁመዋል:: ነዋሪው "በማህበር የተደራጁ ወጣቶች ተፋሰስ የሌለው የድንጋይ ንጣፍ መንገድ ይሠራሉ:: በዚህ የተነሳም መንገዱ ይፈራርሳል" በማለትም ችግሩን አመላክተዋል::

ወይዘሮ ሀዋ ሰይድ የተባሉ ነዋሪ ደግሞ "ተፋሰስ በ2009 በጀት ዓመት ይሠራል ተብሎ ነበር:: ነገር ግን ወደ ሥራ አልተገባም:: በዚህ የተነሳ ቤቶች በጎርፍ ተጎድተዋል" ሲሉ የአቶ ኡስማንን ሀሳብ አጠናክረዋል::

"ከተማዋን አቋርጦ የሚያልፈው መንገድ የጥራት ደረጃው የወረደ ነበር:: አደባባይም አልነበ

ባቲ

ረውም:: አሁን አደባባዩ ተፈቅዷል:: መንገዱም ክትትል እየተደረገበት በደንብ እየተሠራ ነው" በሚል ለመንገዱ በጥራት መሠራት የተሰጠውን ትኩረት የጠቆሙት ደግሞ አቶ ሶራ አዳሙ ናቸው::

ሸህ ሷልህ አብደላ ደግሞ ህዝቡ "ከቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ እስከ ባቲ ከተማ መጨረሻ መንታ መንገድ ይሠራልን?" በሚል ባቀረበው ጥያቄ መሠረት እንደተሠራ በመጥቀስ የአቶ ሶራ አዳሙን

ሀሳብ አጠናክረዋል:: ይሁን እንጂ፣ የማህበር ቤቶች መንገድ እንዳልተከፈተላቸው ጠቁመዋል::

ግንባታ

የባቲ ሆስፒታል እንዲሁም የቴክኒክና ሙያ ኢንተርፕራይዝ ግንባታ መዘግየት በመድረኩ የተነሳው ሌላው ችግር ነበር:: ይሁን እንጂ፣ ባሁኑ ወቅቱ የሁለቱም ግንባታ እየተካሄደ እንደሆነ አቶ እንድሪስ ተናግረዋል:: ነዋሪው እንዳሉት የሆስፒታሉ ግንባታ በተሻለ ፍጥነት እየተካሄደ ነው:: ይህም ሆኖ ግን በተፈለገው ፍጥነት እየተከናወነ አይደለም:: ስለሆነም ለሥራው ይበልጥ ትኩረት መስጠትና አጠናቆ ወደ አገልግሎት ማስገባት እንደሚገባ አሳስበዋል:: "የቴክኒክና ሙያ ኢንተርፕራይዝ ግንባታም ለሌላ ተቋራጭ ተሰጥቶ እየተጠናቀቀ ነው" ሲሉ አቶ እንድሪስ ለግንባታው የተሰጠውን ትኩረት አመላክተዋል::

ወይዘሮ ሀዋ ሰይድም "በአሁኑ ወቅት ያለው" የሆስፒታሉ ግንባታ እንቅስቃሴ ጥሩና ተቋራጭ ባጭር ጊዜ ቢሆንም በተያዘለት ጊዜ መጠናቀቅ ባለመቻሉ ያለችው ጤና ጣቢያ ካቅም በላይ እያገለገለች ነው" በማለት ለግንባታው የበለጠ ትኩረት እንዲሰጠው አሳስበዋል::፡

ቦታ አሰጣጥና ካሳ አከፋፈል

"የመልካም አስተዳደር ችግር ዘጠና በመቶ አልተፈታም:: ድፍን እንዳለ ነው:: ለማህበራት ቦታ አልተሰጠም" ሲሉ የማህበራት ቦታ አሰጣጥ ችግር ከመድረኩ በኋላም አለመፈታቱን ያስታወቁት ደግሞ አቶ ሁሴን ከበደ የተባሉ ነዋሪ ናቸው::

አቶ ሶራ አዳሙም በከተማዋ የተደራጁ ሰማኒያ አምስት የመኖሪያ ቤት ግንባታ ማህበራት ቢኖሩም ለአንድም ማህበር የመሥሪያ ቦታ ሳይሰጥ 2009 ዓ.ም መግባቱን ጠቁመዋል::

እያንዳንዳቸው የማህበሩ አባላት የቆጠቡት አሥራ ሶስት ሺህ ብርም ያለ ጥቅም ባንክ መቀመጡን ተናግረዋል::

ከቦታ አሰጣጥ ጋር ተያይዞ ተነስቶ የነበረው ሌላው ችግር ቦታቸው ለኢንቨስትመንት የተወሰደባቸው ነዋሪዎች ምትክ ቦታና ካሳ አለማግኘታቸው ነው:: አቶ ሰይድ ሙሳ ደግሞ ከቅሬታ አቅራቢዎቹ አንዱ ናቸው፤ "መሬቴ በማህበር ለተደራጀ የቤት ሥራ ማህበራት ተሰጥቶ አባላት ሰርተውበታል:: በማህበር ለተደራጀ የቤት ሥራ ማህበራት ተሰጥቶ አባላት ሰርተውበታል ካሳ አልተከፈለኝም::

በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ሰቆጣ ከተማ የ10 ዓመቷን ታዳጊ አስገድዶ የደፈረው ወጣት የስድስት ዓመት እስራት ተወሰነበት::

ተከሳሽ ምትኩ ካሳሁን በሰቆጣ ወረዳ ቀበሌ 15 ልዩ ስፍራው ሆዳሚና ከተባለ በረሃ ውስጥ ጳጉሜ 1 ቀን 2008 ዓ.ም በግምት ከቀኑ 11፡00 ከብት በመጠበቅ ላይ የነበረችውን የ10 ዓመቷን ታዳጊ አስገድዶ በመድፈር ወንጀል ክስ ተመስርቶበት መቆየቱን የወረዳው የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ዘግቧል::

ወጣቱ ታዳጊዋን ተደብቆ በመጠበቅ ሰው አለመኖሩን ሲያረጋግጥ እጅና እግርዋን በገመድ በማሰርና አፍዋን በማፈን አስገድዶ መድፈሩና ክብረ ንጽህናዋን መውሰዱ በሰውና በሰነድ ማስረጃ ጥፋተኛ መሆኑ ተረጋግጧል::

የተከሳሹ የእድሜ ሁኔታ 18 ዓመት ያልሞላው አጥፊ በመሆኑ ቅጣቱን ቀለል በማድረግ የወረዳው ፍርድ ቤት በቀን 16/02/2009 ዓ.ም በዋለው ችሎት የስድስት ዓመት ጽኑ እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል::

Page 14: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 14 ማስታወቂያ

አመልካች አቶ ጌታሁን መንግስቱ አክስቴ ብዙየ መኮነን አሊ ከ2004 ዓ/ም ጀምሮ የሄደችበትን ሣታሣውቀኝ የጠፋች ስለሆነ የመጥፋት ውሣኔ ይሰጠኝ ብለዋል:: ተቃዋሚ ካለ ለህዳር 7/2009 ዓ/ም ማክሰኝት ተዘዋዋሪ ችሎት እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል::

የጐንደር ዙሪያ ወረዳ ፍ/ቤት--------------------------------------------------

አመልካች የአማራ ህንፃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ተጠሪ 1ኛ ጥረት የኤሌ/መስ/ዝር/ህ/ስ/ማህበር 2ኛ አቶ ጌትነት ዋለ መካከል ስላለው ገንዘብ ክስ ተጠሪዎች ለህዳር 14 ቀን 2009 ዓ/ም እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል::

የጎንደር ከተ/ወ/ፍ/ቤት--------------------------------------------------

አመልካች የአማራ ህንፃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ተጠሪ 1ኛ ጓደኛማቾች ሣኒተር ህ/ስ/ማህበር 2ኛ አቶ ሣሙኤል አበበ 3ኛ አቶ መለሰ አብርሃም መካከል ስላለው ገንዘብ ክስ ተጠሪዎች ለህዳር 14 ቀን 2009 ዓ/ም እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል::

የጎንደር ከተ/ወ/ፍ/ቤት--------------------------------------------------

አመልካች የአማራ ህንፃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ተጠሪ 1ኛ ፍቅር ሣኒተር ህ/ስ/ማህበር 2ኛ አቶ አወቀ ቢያዝን 3ኛ አቶ ቴዎድሮስ መብራቱ 4ኛ አቶ ሞትባይኖር ሙጨ መካከል ስላለው ገንዘብ ክስ ተጠሪዎች ለህዳር 14 ቀን 2009 ዓ/ም እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል::

የጎንደር ከተ/ወ/ፍ/ቤት--------------------------------------------------

አመልካች የአማራ ህንፃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ተጠሪ 1ኛ ፈቃዱና አበባው የኤሌ/ፍሣሽ መስ/ዝር/ህ/ስ/ማህበር 2ኛ አቶ ፈቃድ ዋሲሁን 3ኛ አቶ አበባው ጨቅሌ መካከል ስላለው የገንዘብ ክስ ተጠሪዎች ለህዳር 14 ቀን 2009 ዓ/ም እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል::

የጎንደር ከተ/ወ/ፍ/ቤት--------------------------------------------------

ሰሜን ወሎወ/ሮ የዝና አማረ በፍላቂት ገረገራ ከተማ ቀበሌ 01 የሚገኘው ቤታቸው የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር መ/ል/ማ/4033 በቀን 27/11/2007 ዓ/ም የሰጣቸው ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የፍላቂት ገረገራ መሪ ማ/ቤት--------------------------------------------------

አቶ አሊ ደስየ ሸንኮር በቆቦ ከተማ 01 ቀበሌ የሚገኘው የመኖሪያ ቦታ ይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር 265/78 ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የቆቦ ከተማ አገ/ጽ/ቤት--------------------------------------------------

አቶ ረዳ መረጮ በቆቦ ከተማ 02 ቀበሌ የመኖሪያ ቦታ ካርታ ቁጥር መ2-2/9415/08 ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የቆቦ ከተማ አገ/ጽ/ቤት--------------------------------------------------

እነ ተፈራ መላኩ በቆቦ ከተማ 03 ቀበሌ ላላቸው የመኖሪያ ቦታ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ቁጥር መ2-2/5589/07 ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 15 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የቆቦ ከተማ አገ/ጽ/ቤት--------------------------------------------------

ወ/ሮ ከድጃ ሐሰን ኢብራሂም በወልድያ ከተማ በቀበሌ 07 ለሚገኘው ቤታቸው በእጃቸው ያለው ኘላን እና ካርታ በቁጥር ወአ/ቦአ/1141/03 በቀን 12/07/03 ዓ/ም የተሰጣቸው ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል

የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 15 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የወልድያ ከተማ አገ/ጽ/ቤት--------------------------------------------------

ወ/ሮ እርጎ ደሣለ ከበደ በሃራ ከተማ 01 ቀበሌ የሚገኘውና በካርታ ቁጥር ሀ/ከ/ማ/01/1147/1999 ዓ/ም በቀን 29/02/1999 ዓ/ም ተመዝግቦ የሚገኘው የቦታቸው የይዞታ ማረጋገጫ ካርታና ኘላን ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የሀራ ከተማ መሪ ማ/ቤት--------------------------------------------------

አቶ አጥላው ለገሠ ወ/ሩፋኤል በወልድያ ከተማ በ05 ቀበሌ ለሚገኘው ቤታቸው በእጃቸው ያለው ኘላን እና ካርታ በቁጥር ወ/15549/አ-1327/88 በቀን 16/11/88 ዓ/ም የተሰጣቸው ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 15 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የወልድያ ከተማ አገ/ጽ/ቤት--------------------------------------------------

ደቡብ ወሎአቶ ከድር አህመድ መሐመድ በካርታ ቁጥር 989 ሊዝ ኮ/ቴ/አገ/2001 ዓ/ም የተሰራ ካርታ ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የቀበሌ 01 ጽ/ቤት--------------------------------------------------

አመልካች አስር አለቃ አስመላሽ አለሙ በተጠሪ ገነት መሸሻ መካከል ስላለው የመጥፋት ውሣኔ ይሰጥልኝ አቤቱታ ጉዳይ ተጠሪ ለህዳር 26 ቀን 2009 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል::

የደሴ ከተማ ነክ የመ/ደ/ፍ/ቤት--------------------------------------------------

አመልካች ፋጡማ አሊ በተጠሪ ያሬድ መኮነን መካከል ስላለው የመጥፋት ውሣኔ ይሰጥልኝ አቤቱታ ጉዳይ ተጠሪ ለህዳር 21 ቀን 2009 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል::

የደሴ ከተማ ነ/የመ/ደ/ፍ/ቤት--------------------------------------------------

አቶ በላይ ተገኘ አለ በደሴ ከተማ በቧንቧ ውሃ ክ/ከተማ በቁጥር 10395 የተመዘገበ ካርታ ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 10 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የቧንቧ ውሃ ክ/ከተማ አስ/ጽ/ቤት--------------------------------------------------

አቶ ሁሴን ዳምጠው መሐመድ በኮምቦልቻ ከተማ ቀበሌ 01 ክልል ውስጥ በካርታ ቁጥር 4568 ሊዝ ኮ/ቴ/አገ/2003 ዓ/ም የተሰራ ካርታ ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 20 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የቀበሌ 01 ጽ/ቤት--------------------------------------------------

አቶ ዘያድ አሊ ሐሰን በደሴ ከተማ በቀድሞው ቀበሌ 17/07 ዳውዶ ክፍለ ከተማ ክልል የቤት ቁጥር 843/1 በካርታ ቁጥር 2736/81 የተመዘገበ ካርታ ስለጠፋባቸው በማንኛውም ምክንያት ይዠዋለሁ ወይም ይገባኛል የሚል ካለ ጋዜጣው ከወጣበት ጀምሮ እስከ 10 ቀን ድረስ ተቃውሞውን ካላቀረበ በምትኩ ሌላ ይሰጣቸዋል::

የደሴ ከተማ አስ/ከተ/ል/ኮን/መምሪያ--------------------------------------------------

አመልካች ሮማን ፈንቴ ለማ በተጠሪ ሙሐመድ ሰይድ መካከል ስላለው የመጥፋት ውሣኔ ይሰጥልኝ አቤቱታ ጉዳይ ተጠሪ ለህዳር 26 ቀን 2009 ዓ/ም ለሆነው ቀጠሮ እንዲቀርቡ ፍ/ቤቱ አዝዟል::

የደሴ ከተማ ነ/የመ/ደ/ፍ/ቤት------------------------------------------------

ከገጽ 12 የዞረ

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያበአብክመ ቴ/ሙያ ቢሮ የአዲስ ዘመን ቴ/ሙያ ማሰ/ኮሌጅ ለማሰልጠኛና ለቢሮ አገልግሎት የሚውል የስቴሽነሪ /የጽህፈት መሣሪያ/እቃዎች፣ የደንብ ልብስ፣የጽዳት ፣የህንፃ መሣሪያ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች በተዘረዘረው መስፈርት መሰረት መወዳደር የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

1. ተጫራቾች በየስራ ዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣ ከመንግስት የሚጠበቅባቸውን የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸውና የሚሞሉት ዋጋ ከብር 50 ሺህ በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው፡፡

2. የጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ብር ካስገቡት ጠቅላላ ብር ላይ 2 በመቶ በሲፒኦ ማስያዝ ወይም በጥሬ ገንዘብ ለኮሌጁ ገ/ያዥ በመክፈል ደረሰኝ ከዋጋ ማቅረቢያው ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡

3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን አ/ዘ/ቴ/ሙ/ማስ/ኮ/ግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 11 ድረስ በማቅረብ በእያንዳንዱ ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡

4. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ኮፒና ኦርጅናል በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡5. የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ ማስያዝ አለባቸው፡፡6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከ05/03/09 ዓ/ም እስከ 19/03/09 ዓ/ም እስከ ቀኑ 8፡30 ድረስ ቢሮ

ቁጥር 11 በመቅረብ መግዛትና የጨረታ ሣጥኑ ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡7. የጨረታ ሣጥኑ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት

ህዳር 19/09 ዓ/ም ከቀኑ 8፡30 ታሽጎ በዚሁ እለት ከቀኑ 9፡00 ይከፈታል፡፡ ይሁን እንጅ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታው ይከፈትና በጨረታ ሂደቱ ለተላለፈው ውሣኔ ተገዥ ይሆናሉ፡፡

8. የጨረታ አሸናፊ የሆነው ተወዳዳሪ እቃውን በራሱ ትራንስፖርት ግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ድረስ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡

9. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

10. ተጫራቹ ያሸነፈው ጠቅላላ የእቃ ዋጋ ከ10000.00/አስር ሺህ ብር/በላይ ከሆነ 2 በመቶ ቅድመ ግብር ይቀነስበታል፡፡

11. አሸናፊው የሚለየው በነጠላ ዋጋ ነው፡፡12. ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ በስልክ ቁጥር 058 444 08 44/162 በመደወል ወይም በፋክስ 058

444 03 69 በመላክ ወይም ቢሮ ቁጥር 9 በአካል በመቅረብ ማግኘት ይቻላል፡፡ማሣሰቢያ፡- ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ ከተዘጋጀው ስፔስፊኬሽን ውጭ የራሣቸውን ስፔስፊኬሽን ማስቀመጥ አይችሉም፡፡

የአዲስ ዘመን ቴክ/ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጅ

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያበአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ ከዚህ በታች በዝርዝር የተመለከቱትን ማለትም፡- በሎት 1 የጽህፈት መሣሪያ በሎት 2 የጽዳት እቃዎች በሎት 3 የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች በሎት 4 የቢሮ መገልገያ እቃዎች /ፈርኒቸር/ በሎት 5 የደንብ ልብስ በሎት 6 ብስክሌት በሎት 7 የትርጉም ስራ በሎት 8 የመኪና ስፔር ፓርት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡

1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን ናምበር/ያላቸው፣3. የግዥው መጠን ከብር 50 ሺህ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ተመዝጋቢ

የሆኑ፣4. በዘርፉ አግባብነት ያለው የስራ /የንግድ/ ፈቃድ ያለው መሆን አለበት፡፡5. ተጫራቾች በጨረታ ለመሣተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1-4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን

ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡6. የሚገዙ እቃዎችን ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ/ ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡

፡7. የጨረታ ሰነዱን በግዥ ፋ/ን/አስ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 003 የማይመለስ 50.00 ብር ብቻ

በመያዝ መግዛት ይቻላል፡፡8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና/ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት የእቃውን ጠቅላላ ዋጋ

1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም ጥሬ ገንዘብ በደረሰኝ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

9. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በማድረግ በአብክመ መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ በግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት የግዥ ኦፊሰሮች በሚገኙበት 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 213 ይህ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ተከታታይ ቀን ከቀኑ 8፡00 ድረስ በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ገቢ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡፡ ጨረታው በዚሁ እለት ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ የመክፈቻው እለት በዓል /ዝግ/ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ከጠዋቱ በ3፡00 ይከፈታል፡፡

10. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

11. በጨረታው ለመሣተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 213 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በፋክስ ቁጥር 058 222 18 85 በመላክ ወይም በስልክ ቁጥር 058

220 63 50 በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡

የአብክመ መንገድና ትራንስፖርት ቢሮ

Page 15: 05 03 2009.pdf

ገጽ 15በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም. ኪንና ባህልኪንና ባህል

አማርኛ በአማርኛ

መላጃን - ብዙ ህዝብ የሚይዝ በጣም ትልቅ ድንኳን

ስናፊል - ረጅም ሱሪ፣ ተነፋነፍ፣ ቦላሌ

ቄዳር - ዘላን፣ ከብት ጠባቂቡሽራ - የተዋበች፣ ደመ ግቡ

ሴት፣ መልከ መልካም ወንድ

እንግርግብ - በመጠኑ የተቀቀለ ባቄላ፣ አተር

ድንስር - ቅጥ የለሽ፣ ሰነፍ

ጌትሽ ኃይሌ

ወይባ - ድንገት እግር ጥሎዎት በከሚሴዎች መንደር

የምሽቱን አየር ለመቅዘፍ ከወጡ ሞቅ ደመቅ ባለችው ከተማ ቤቶች ጭስ የሰማይ ላይ ጉዞውን ሲያደርግ መመልከትዎ አይቀርም:: ከፋብሪካ የሚለቀቅ በካይ ጋዝ ወይም ሌላ ተፅዕኖ ያለው ነገርም አይደለም፤ የከሚሴዎች ሴቶች የውበት ምስጢር እንጂ:: የምስጢሩን ቁልፍም በዕለተ ሐሙስ በተለየ መልኩ በሰዎች የሚጥለቀለቀው ገበያቸው ፍንጭ ይሰጣል::

ከዚህ በተጨማሪም በዚሁ እለት በየአቅጣጫው የሚጓዙ ሴቶች አንዳች ነገር እጃቸው ላይ እንጠልጥለው ይታያሉ:: ገሚሱም በርከት አድርገው ተሸክመው ሲሄዱ ማየቱ የተለመደ ነው:: ምክንያቱ ደግሞ የሴቶቹ የውበት ምስጢር እዚሁ እንጨት ላይ ነውና::

የእንጨቱ ስም ወይባ ይባላል:: ከእንጨቱ የሚወጣውን ጭስ ደግሞ "የውበት መላ" ሲሉ ነው የሚጠሩት:: በአብኛዎቹ ምሽቶች በብዙ ቤቶች ዘንድ የሚታየው ጭስም የወይባ እንጨት የወለደው ባህላዊ የውበት መጠበቂያ ፍቱን መላቸው ነው::

ወ/ሮ አታለል አህመድ በከሚሴ ከተማ ተወልዳ ያደገችና በመንግሥት ሥራም ኑሮዋን ትመራለች:: ከጫጉላ ቤት ሕይወቷ ጀምሮም የወይባ እንጨትን በመጠቀም ውበቷን እንደምትጠብቅ ነው የምትናገረው:: በአካባቢው ባህልና ወግ መሠረት ሴት ልጅ ከጋብቻ በኋላ የወይባ እንጨትን በመጠቀም ውበቷንና ጤንነቷን መጠበቅ አለባት:: ይህን ካላደረገች ግን እንደ ሰነፍ ሴት ትቆጠራለች::

በአብዛኛው ምሽት ላይ በዚሁ ባህላዊ የውበት መጠበቂያ ዘዴ ራሷን እንደምትንከባከብ የምትገልፀው አታለል ከሚሴና አካባቢዋ የወይባ እንጨት እያለ "ስቲም" የሚሉት ዘመን አመጣሽ መዋቢያ ፍፁም ቦታ የለውም::

በወሎና በኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር የሚዘወተረው ዕድሜ ጠገብ ባህላዊ የመዋቢያ ዘዴ ሴቶች ብቻ የሚጠቀሙት ነው:: ይሁን እንጂ ጋብቻ ያልፈፀመች (ለአቅመ ሄዋን ያልደረሰች) ሴት እንድትጠቀም ባህላዊ ህጉ አይፈቅድላትም::

ወይባ ከተባለው እንጨት በሚወጣው ጭስ መሰረት አገልግሎት ላይ የሚውለው ባህላዊ የውበት መጠበቂያ በቅድሚያ በመጠን ከእንጀራ ምጣድ

ትንሽ ሰፋ ያለ ጉድጓድ ይዘጋጅለታል:: ስሙም 'ቦለቅያ' ይባላል:: ለወይባው እንጨት ማስገቢያ የሚሆን ቀዳዳ እንዲኖረው ተደርጐ ይዘጋጃል:: የወይባው እንጨትም ሳይደርቅ ጭስ ስለሚፈጥር እስኪደርቅ መቆየት የለበትም:: ከደረቀም ስለሚነድ ሰውነትን ለአደጋ ያጋልጣል::

ጉድጓዱ በተገቢው ሁኔታ ከተዘጋጀ በኋላ ቋሚ የውበት መጠበቂያ ማዕከል ሆኖ ያገለግላል:: የወይባው እንጨት እስካለ ድረስ በማንኛውም ጊዜ ይጠቀሙበታል::

ወ/ሮ አታለል ዕድሜዋ አርባ ውስጥ ቢገባም "ሁሌም የወጣትነት ስሜት ይሰማኛል" ትላለች፣ በርካት ሰዎችም "የሃያ ዓመት ወጣት" የሚል ቀልድ ያዘለ ቃል እንደሚሰነዝሩባት በፈገግታ ገጠመኟን አካፈለችን::

አንዲት ሴት ይሄንን ባህላዊ የውበት መጠበቂያ ዘዴ ከመጠቀሟ በፊት ሰውነቷን በሚገባ መታጠብ ይኖርባታል:: ከዚያም ቅቤ በመቀባት ከአንገቷ በታች ያለው ሙሉ አካሏ ለዚህ አገልግሎት በተዘጋጀ ቆርበት (ጀንዴ) ይሸፈናል:: ይህም የወይባው ጭስ ወደ ውጭ እንዳይወጣ ያደርገዋል:: ቅቤውም ወደ ሰውነቷ ውስጥ በቀላሉ ይዋሃዳል:: በመሆኑም በላብ መልክ የሰውነቷ ቆሻሻ እንዲወገድና ቀለሙ ያማረ የፀዳ የሰውነት ቆዳን ያጐናፅፋታል::

ወ/ሮ አታለል እንዳለችው የወይባው ጭስ የመታጠኑ የጊዜ ቆይታ ገደብ ባይኖረውም ከ30 ደቂቃ ማነስ እንደሌለበት በረዥም ጊዜ የተጠቃሚነት ልምዷ ምክሯን ትለግሳለች::

በጫጉላ ቤት ጊዜዋ ይህንን ባህላዊ የውበት መጠበቂያ ዘዴ ባህሉ አስገድዷት ለመጀመሪያ ጊዜ መጠቀሟን ወ/ሮ አታለል ታስታውሳለች:: አሁን ላይ ግን በአብዛኛው ምሽት ላይ ትጠቀማለች:: ከውበት ባሻገር ለወገብ ጥንካሬም በእጅጉ እንደሚጠቅም ከረዥም ጊዜ ተጠቃሚነቷ ያረጋገጠችው መሆኑንም አጫውታናለች::

በአካባቢው በተለይ በገጠር ሴት ልጅ በምታገባበት ወቅት ለዚህ አገልግሎት የሚውል

ቁርበት (ጀንዴ) ከቤተሰቦቿ ይሰጣታል፤ ካገባች በኋላ ይህንን ቁርበት የውበት መጠበቂያ መጠቀም ባህላዊ ግዴታዋ በመሆኑ::

የወይባ ጭስ የተጠቀሙ ሴቶች የተለየ መዓዛም ይኖራቸዋል:: ይህም አንድ የውበታቸው መገለጫ ነው::

እንደ አታለል ገለፃ ጭሱ ወደ ሰውነት በሚገባበት ወቅት በሙቀት አማካኝነት ብዙ ፈሳሽ ከሰውነታችን ይወገዳል:: ከፍተኛ የረሃብ ስሜትም ይፈጥራል:: በመሆኑም ፈሳሽ የበዛባቸውን ምግቦች በተለይ ገንፎ በቅቤ ወይም በማር፣ ሾርባ፣ ጨጨብሳና የመሳሰሉትን ምግቦች መመገብ ይገባል::

የወይባ እንጨት ከውበትና ጤና መጠበቂያነቱ በተጨማሪ የገቢ ምንጭም እየሆነ ነው:: ወይዘሮ አረጋሽ ወሰን የወይባ እንጨትን ለተጠቃሚዎች በመሸጥ ኑሮዋን መደጐም ከጀመረች ስምንት ዓመታትን አስቆጥራለች:: የተጠቃሚዎች ቁጥርም

እየጨመረ መጥቷል:: የወይባው እንጨት የምትሸጥበት ዋጋም እንዲሁ:: የገበያ ትስስሯም አዲስ አበባና ባህር ዳር ደረስ ዘልቋል:: እነዚሁ ደምበኞቿም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመሩ እንደሆነና ገቢዋም በዚያው ልክ እየተሻሻለ መምጣቱን የወይባ እንጨት ሽያጭ በደራበት የጭውውታችን ወቅት ገልፃልናለች:: በተለይ በዕለተ ሐሙስ የከሚሴ ገበያ የወይባ እንጨት ግብይት በእጅጉ የሚደራበት እንደሆነ ለመታዘብ ችለናል::

ስሙን ለመግለጽ ፈቃደኛ ያልሆነና የወይባ እንጨትን በችርቻሮ ለሚሸጡ ሲያቀርብ ያገኘነው ሌላ አስተያየት ሰጭ በበኩሉ ከሁለት ዓመታት በላይ የወይባ እንጨትን እንደሚያስረክብ ይናገራል:: በአሁኑ ወቅትም የተሻለ ገቢ እንደሚያገኝ እጫውቶናል:: ይህም ቤተሰቡን ለመምራት ጥሩ ድጋፍ እያደረገለት እንደሆነ ነው የተናገረው::

የውበት መላ

ከወይባ እንጨት የሚወጣውን ጭስ የሚታጠኑበት ጉድጓድ - ቦለቅያ

በዕለተ ሐሙስ ግብይቱ የሚደራውና ለውበት መጠበቂያ የሚያገለግለው የወይባ እንጨት

Page 16: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 16 ማስታወቂያ

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያየደቡብ ጎን/ዞን ገ/ኢ/ል/ መምሪያ በስሩ ለሚገኙ የዞን ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ ሎት 1 የጽህፈት መሣሪያዎች እና ሌሎች አላቂ እቃዎች ሎት 2 የጽዳት እቃዎች ሎት 3 የቢሮ መገልገያ /የኤሌክትሮኒክስ

እቃዎች/ ሎት 4 የቢሮ መገልገያ/ፈርኒቸሮች/ ሎት 5 የስፖርት ትጥቅ እቃዎች እና ሎት 6 የደንብ ልብስ /6.1. ብትን ጨርቅ 6.2 የተዘጋጁ ልብሶች እና 6.3. የተዘጋጁ ጫማዎች/ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት

ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡

1. ተጫራቾች በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የሚያቀርቡ፣

2. ተጫራቾች የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ቲን ናምበር/ያላቸውና ማስረጃቸውን ማቅረብ የሚችሉ፣

3. የግዥው መጠን ብር 50 ሺህ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ከፋይነት ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው፡፡

4. ተጫራቾች በጨረታው ለመሣተፍ ከተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡ የሚቀርበው ፎቶ ኮፒ የሚነበብ

መሆን አለበት፡፡

5. የሚገዙ የእቃዎችን ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ/ስፔስፊኬሽን/ ከመጫረቻ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡

6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል ቢሮ ቁጥር 12 ከረዳት ገንዘብ ያዥ መግዛት /ማግኘት/ ይችላሉ፡፡

7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት በእያንዳንዱ ሎት ጥቅል ዋጋ ድምር 1.5 በመቶ በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተሰመረተ የባንክ

ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡ በጥሬ ገንዘብ ከሆነ በመሂ/1 በመቁረጥ ደረሰኙን አብረው አሽገው ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

8. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሣቡን በአንድ ወጥ በሆነ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በገ/ኢ/ል/መምሪያ የግዥ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 14 በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን

ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰዓት እስከ 15ኛው ቀን ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

9. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በደ/ጎ/ገ/ኢ/ል መምሪያ በግዥ ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 14 በ16ኛው ቀን በ3፡00 ታሽጎ 3፡30 ይከፈታል፡፡ የጨረታ መክፈቻ ቀኑ ቅዳሜ፣

እሁድ እና የህዝብ የበዓል ቀን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን በተመሣሣይ ሰዓት ይከፈታል፡፡ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ቢኖሩም ባይኖሩም ጨረታውን ለመክፈት አያግድም፡፡

10. ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን እቃዎች ከግዥ ፈፃሚ መስሪያ ቤት ድረስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡

11. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በሚገዙበት ወቅት በሎት 5 እና 6 ላይ መምሪያው ባቀረባቸው ሣምኘሎች መሰረት ማቅረብ አለባቸው፡፡

12. መ/ቤቱ አሸናፊውን እንደ አስፈላጊነቱ በነጠላ ወይም በጠቅላላ ድምር የመለየት መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

13. አሸናፊው ድርጅት በአሸነፈበት የዋጋ ድምር 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለበት፣

14. አሸናፊው አሸናፊነቱ እንደተገለፀለት ከ5 ተከታታይ የስራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ መጥቶ ውል መውሰድ አለበት፡፡

15. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

16. ስለጨረታው ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 14 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058 441 07 53 በመደወል ማብራሪያ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የደቡብ ጎንደር ዞን ገ/ኢ/ል/መምሪያ

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያበምዕ/ጐጃም ዞን ገ/ኢ/ል/መምሪያ የቡሬ ዙሪያ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ዋ/ጽ/ቤት የግ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ለሴክተር መ/ቤቶች በ2009 በጀት ዓመት በተመደበ መደበኛ በጀት ሎት 1 የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ሎት 2 የኤሌክትሮኒክስ ጥገና የእጅ ዋጋ ሎት 3 የመኪና ጐማ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ካላቸው አቅራቢዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ እንዲሁም የቡሬ ዙ/ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ዘጠኝ ክፍል ቢሮ እና ለትምህርት ጽ/ቤት ቁጭ መሰናዶ ት/ቤት አራት የመማሪያ ክፍሎችን የያዘ አንድ ብሎክ እና የጤና ጥበቃ ጽ/ቤት አለፋ ጤና ጣቢያ ላይ 5 ክፍሎችን የያዘ አንድ ብሎክ ላብላቶሪ መመርመሪያ ክፍል በደረጃ 9 እና በላይ ለሆኑ ህንፃ ተቋራጮችን በመጋበዝ የጉልበት እና የቁሣቁስ አካቶ ማስገንባት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ፡-

1. በመስኩ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ የግብር መለያ ቁጥር ያላቸው እና የሚሞሉት ዋጋ ከብር 50 ሺህ እና በላይ ከሆነ የቫት የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያላቸውና ፈቃደኛ የሆኑ ተጫራቾች ከላይ የተጠቀሱትን ኮፒና ኦርጅናል መረጃ ሰነዳቸውን በማቅረብ ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል እንዲወዳደሩ ይፈልጋል፡፡

2. የህንፃ ስራ ተቋራጮች በስራና ከተማ ልማት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

3. እያንዳንዱ ዋጋ የሚሞላው በነፃ ገበያ ላይ የተመሰረተ መሆን ይኖርበታል፡፡

4. ተጫራቾች ለሞሉት የዋጋ መጠን 1 በመቶ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ከባንክ ደረሰኝ ማረጋገጫ ሲፒኦ ለቡ/ዙ/ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በማለት ማቅረብ አለባቸው፡፡

5. ተጫራቾች ኮፒና ኦርጅናል ሰነዶችን ለይቶ በተለያየ ፖስታ በጥንቃቄ በማሸግ እነዚህን 2 ፖስታዎች ከጨረታ ዋስትና ጋር ጨምሮ በተለያዩ 3 ፖስታዎች ሆነው 3ቱም ለያይቶ በአንድ ጥቅል ፖስታ በአንድ ላይ አድርጎ በጥንቃቄ አሽገው የግዥ ፈፃሚ መ/ቤቱን ፣የተጫራቹን ስምና አድራሻ በመፃፍ በማህተምና ፊርማ አስደግፈው ተጫራቾች ከ05/03/09 እስከ ህዳር 20/03/09 ዓ/ም 4፡00 ድረስ ግዥ ፈፃሚ መ/ቤቱ ለዚሁ ስራ ባዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ቡሬ ዙሪያ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ዘወትር በስራ ሰዓት ሰነዱን ማስገባት አለባቸው፡፡

6. የግንባታ ጨረታው የሚከፈተው ከ22 ተከታታይ የሥራ ቀናት በኋላ በ26/03/09 ዓ/ም በ4፡00 ታሽጎ በእለቱ በ4፡30 ይከፈታል፡፡ ከግንባታ ውጭ የሆኑ ጨረታዎች እስከ ህዳር 20/2009 ዓ/ም ድረስ ዘወትር በስራ ሰዓት 4፡00 ድረስ ሰነዱን መመለስ አለባቸው፡፡ ከግንባታው ውጭ የሆኑ ጨረታዎች ከ15 ተከታታይ ቀን በኋላ በ16ኛው ቀን ህዳር 20 ቀን 2009 ዓ/ም በ4፡30 በመገኘት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ባይገኙም ጨረታውን ለመክፈት አያስተጓጉሉም፡፡ የመክፈቻ ቀኑ የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሣሣይ ሰዓት ይከፈታል፡፡

7. አሸናፊው ከተለየበት ቀን ጀምሮ ከ5 የሥራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ በማስያዝ /በመክፈል/ያሸነፉበትን የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች እና የመኪና ጐማ በዋጋ ማቅረቢያ ሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰው ዝርዝር መግለጫ መሠረት ጥራታቸውንና ደረጃቸውን በጠበቀ መልኩ በየሴ/መ/ቤቱ ንብረት ክፍሎች ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡ እንዲሁም የኤሌክትሮኒክስ ጥገና የእጅ ዋጋ ሴ/መ/ቤቶች በሚፈልጉበት ጊዜ ጥገናውን ማከናወን የሚችል መሆን አለበት፡፡ ጥራታቸውንና ደረጃቸውን ባልጠበቀ መልኩ ይዞ ቢቀርብ የማንቀበል መሆኑ ታውቆ ለሚደርስበት ኪሣራም ግዥ ፈፃሚ መ/ቤቱ ተጠያቂ አይሆንም፡፡

8. አሸናፊ የሚለየው በጠቅላላ ድምር /በሎት/ ዋጋ ነው፡፡

9. በዋጋ ማቅረቢያ ሰንጠረዡ ላይ ከተዘረዘረው እቃ ውስጥ ከፊሉን ብቻ መሙላት እና አስተካክሎ መሙላት እንዲሁም ለማየት አዳጋች የሆነ ስርዝ ድልዝ ከውድድር ውጭ የምናደርግ መሆኑን ተወዳዳሪዎች ማወቅ አለባቸው፡፡

10. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

11. ለበለጠ መረጃ ለማግኘት ከፈለጉ ቡሬ ዙ/ወ/ገ/ኢ/ል/ዋ/ጽ/ቤት የግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት የስልክ ቁጥር 058 774 02 37 በመደወል ወይም በፋክስ ቁጥር 058 774 08 57 መላክ ይቻላል፡፡

የቡሬ ዙሪያ ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

Page 17: 05 03 2009.pdf

ገጽ 17በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም. ለወጣቶችከዚህም ከዚያም

አብርሃም በዕውቀት

(አብርሃም በዕውቀት)

በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ባንጃ ወረዳ በጭራ ሥራና ንግድ የተሰማሩ ወጣቶች ተገቢው ድጋፍ እንደማይደረግላቸው ገለፁ::

ጭራ የብሔረሰብ አስተዳደሩ ባሕላዊ መገለጫ ከመሆኑም ባሻገር ለበርካታ የገጠር ወጣቶች የሥራ ዕድል የፈጠረና ሕይወታቸውን የሚመሩበት ቢሆንም በመንግሥት በኩል ግን ምንም ዓይነት ሙያዊ እገዛና የገበያ ትስስር እንዳልተፈጠረላቸው ወጣቶቹ ተናግረዋል::

ከወጣቶቹ መካከል የቸውሳ ከሳ ቀበሌ ነዋሪው ሽቱ አያሌው እንደተናገረው ጭራውን በልማድ ካገኘው ዕውቀት ውጭ የበለጠ አሳምሮ ለመሥራት ምንም ዓይነት እገዛ አልተደረገለትም:: ከዚህ ባለፈ የመሥሪያና የመሸጫ ቦታ ችግር እንዳለበት ተናግሯል::

አንድ ጭራ እስከ 200 ብር በመሸጥ ተጠቃሚ መሆኑን የገለፀው ሽቱ ከሚመለከታቸው አካላት ተገቢው ድጋፍ እንደማይደረግላቸውም ተናግሯል:: እኛ በቦታው በተንቀሳቀስንበት ወቅትም በርካታ ወጣቶች በአስፋልት መንገዶች ዳር ዛፍ ሥር ተቀምጠው በተናጠል ጭራ ሲሠሩና ሲሸጡ ተመልክተናል:: የተደራጀ የመሥሪያና መሸጫ ቦታ እንደሌላቸውም በርካቶቹ ነግረውናል::

የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ባሕልና ቱሪዝም መምሪያ የቅርስ ጥበቃና ቱሪዝም ልማት የሥራ ሂደት አስተባባሪ አቶ ፈንታሁን መብራትን ስለ ጉዳዩ አነጋግረናቸው ነበር:: በመምሪያው የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በፈረስና ጭራ ታዋቂ

ጭራ ተገቢው ትኩረት

አልተሰጠውም ተባለ

ወደ ገጽ 28 ዞሯል

ዕለተ ሐሙስ መስከረም 19 ቀን 2009 ዓ.ም በፈንድቃ ከተማ ስንገኝ የምንይበልና ጓደኞቹ የጣውላና ብረታ ብረት ድርጅቶች በመብራት አለመኖር ተዘጋግተው ነበር

መብራት

የወጣቶች

ፈተና ሆኗልምንይበል ተዋቸው በአዊ ብሔረሰብ

አስተዳደር ጃዊ ወረዳ ፈንድቃ ከተማ ነዋሪ ነው:: ትምህርቱን በግሉ ምክንያት ከ8ኛ ክፍል በላይ ያልቀጠለ ግን ከሌሎች ሰባት ጓደኞቹ ጋር ተደራጅቶ የራሱን የሥራ ዕድል የፈጠረ ወጣት ነው::

ምንይበልና ጓደኞቹ በቤትና ቢሮ ዕቃዎች ማምረት ዘርፍ ተደራጅተው ወደ ሥራ ከገቡ ግንቦት 2008 ዓ.ም አንድ ዓመት አልፏቸዋል:: ሥራውን የጀመሩት ወድደውትና ፈቅደውት ስለሆነ በእጅጉ ደስተኞች እንደሆኑም ምንይበል ነግሮናል::

ምንይበልና ጓደኞቹ ከሥራ ፈላጊነት ወደ ሥራ ፈጣሪነት ሲገቡ ቀጣይ ሕይወታቸው የሠመረ እንደሚሆንና በአጭር ጊዜ ያላቸውን የወጣትነት ጉልበት፣ ዕውቀትና ክህሎት ከመንግሥት ከተመቻቸላቸው የሥራ ፈጠራ መርሀ ግብር ጋር በማስተሳሰር እንደሚለወጡ እርግጠኞች ነበሩ:: የመንግሥት የሥራ ቦታ አቅርቦት፣ የብድር ሁኔታና መሰል ጉዳዮች ሁሉ ብዙም አላስቸገሯቸውም ነበር:: በፈለጉት ዘርፍ የመሥሪያ ቦታና ብድር ተመቻችቶላቸው ወደ ሥራ መግባታቸውን ምንይበል ነግሮናልና::

በስልጠና፣ በገበያ ትስስርና በመሥሪያ ቦታ በኩልም የከፋ ችግር እንደሌለባቸው ወጣቱ አስረድቶናል፤ በመሥሪያ ቦታቸው አካባቢ የመፀዳጃ ቤት ባለመኖሩ በክላስተሩ ያሉ የተደራጁ ወጣቶች ሁሉ ከመቸገራቸው በቀር::

ምንይበል እንደነገረን በጣውላና ብረታ ብረት ሥራ የተደራጁ ወጣቶች ሕልውና በፈንድቃ ከተማ አደጋ ላይ ነው፤ የገበያ ችግር ሳይኖር፣ የመሥሪያ ቦታና የመሥሪያ ካፒታል ሳያጡ ወጣቶቹ የተደራጁበት ሥራ ‘ቀይ መብራት’ በርቶበታል፤ በመብራት ችግር:: ወጣቱ ምንይበል እንደነገረን ከባለፈው ዓመት መጋቢት ወር ጀምሮ ሥራቸው አደጋ ተጋርጦበታል፤ ከሚሠሩበት ይልቅ የማይሠሩበት ቀን ይበልጣል፤ በመብራት እጦት::

እኛም በፈንድቃ ከተማ በሰነበትንበት ባለፈው የመስከረም ወር ሁለተኛ አጋማሽ ሳምንት በአምስት ቀናት ቆይታችን ከተማዋ በጀኔሬተር ድምፅ ስትናጥ እንጅ፤ በመደበኛው የኤሌክትሪክ ኃይል ስታገኝ ለመመልከት አልታደልንም:: በቆይታችን እንደታዘብነው በጣውላና ብረታ ብረት ሥራ ከተደራጁት እንደነምንይበል ዓይነት ወጣቶች ይልቅ አነስተኛ የነዳጅ ጀኔሬተር ገዝተው ተንቀሳቃሽ (ሞባይል) ስልክ ባትሪ የሚሞሉ (ቻርጅ የሚያደርጉ) አትራፊ ይመስላሉ፤ ምክንያቱም ለአንድ ተንቀሳቃሽ ስልክ ባትሪ መሙላት አምስት ብር ያስከፍላሉና:: በነገራችን ላይ ከነምንይበል ጎን አሁንም ተደራጅተው ወደ ሥራ ከገቡት ወጣቶች መካከልም በዕውቀቱ ሞላ አንዱ ነው::

በዕውቀቱ እንደሚለው በአግባቡ ተደራጅተው ወደ ሥራ የገቡ ወጣቶች ስኬት በመብራት ችግር ፈተና ውስጥ ወድቋል፤ “ከሰኔ ወር 2008 ዓ.ም ጀምሮ መብራት የለም፤ ለሠራተኞች በነፃ ደመወዝ እየከፈልን ነው:: ‘መብራት የለም’ ብለን ሠራተኛ ልንበትን ስንል ድንገት ብልጭ ይላል፤ ደግሞ አንድ ሁለት ቀን ታይቶ መልሶ ይጠፋል” ብሏል በዕውቀቱ::

ምንይበል እንደተናገረው በጣውላና ብረታ ብረት ሥራ የተሠማሩት አብዛኞቹ ወጣቶች በወረዳው ቴክኒክና ሙያ ኢንተርፕራይዞች ልማት ጽ/ቤት ተገቢው የስልጠና፣ የመሥሪያ ቦታና የብድር አቅርቦት ቢመቻችላቸውም የመብራት ሁኔታ ባለመስተካከሉ ግብር ለመክፈል ቀርቶ ራሳቸውን ለማስተዳደርም ፈተና ላይ ናቸው::

ሆኖ እያለ ለማስተዋወቅና በዘርፉ የተሠማሩ ወጣቶችን አደራጅቶ ተጠቃሚ ለማድረግ ጥረት አለመደረጉን ተናግረዋል:: ወደፊት የንግድ ኤግዚቢሽንና ባዘር ሲኖሩ ወጣቶቹን ለማሳተፍና በዚያው ለማስተዋዎቅ ጥረት እንደሚደረግም ቃል ገብተዋል::

የአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ቴክኒክ ሙያና ኢንተርፕራይዞች ልማት መምሪያ ኃላፊ አቶ ጥላሁን ወርቅነህ በበኩላቸው በብሔረሰብ አስተዳደሩ ያሉ የአካባቢ ፀጋዎችን በመጠቀም የሥራ ዕድል ለመፍጠር በርካታ ጥረቶች እየተደረጉ መሆናቸውን አስረድተዋል::

ከጭራ አኳያም በባንጃ ብቻ ሳይሆን በሌሎችም ወረዳዎች ያሉ ወጣቶችን በማደራጀት ተጠቃሚ ለማድረግ ከዚህ ቀደም ጥረት አለመደረጉን ገልፀዋል:: በቀጣይ ግን ጭራን ለባሕላዊ ዕድገቱ ብቻ ሳይሆን ለሥራ ዕድል ፈጠራም ተገቢውን አስተዋፅዖ እንዲያበረክ የተቀናጀ ሥራ ከባሕልና ቱሪዝም ጋር በመሆን ሊሠሩበት እንደሚችሉ መምሪያ ኃላፊው ቃል ገብተዋል::

በመብራት ችግር የሥራ ቦታዎች በሥራ ቀን ባድማ መስለዋል

ከመንገድ ዳር ተቀምጦ ጭራ እየሠራ የሚሸጠው -ሽቱ አያሌው

“ከሰኔ ወር 2008 ዓ.ም ጀምሮ መብራት የለም፤ ለሠራተኞች በነፃ ደመወዝ እየከፈልን ነው:: ‘መብራት የለም’ ብለን ሠራተኛ ልንበትን ስንል ድንገት ብልጭ ይላል፤...”ምንይበል ተዋቸው

Page 18: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 18 ከተማ ልማትከአብክመ ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ ጋር በመተባበር የቀረበ

ወደ ገጽ 28 ዞሯል

አብርሃም በዕውቀት

መኖሪያ ቤት ጥያቄ…ሰኔ 29 ቀን 2007 ዓ.ም እና ሐምሌ 06 ቀን 2007

ዓ.ም ለንባብ በበቁት የበኩር ጋዜጣ ዕትሞቻችን ላይ “የመኖሪያ ቤት አማራጮች” በሚል ርዕስ የአማራ ክልል ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ የነበሩትን አቶ ፈንታው አዋየሁን እንግዳ በማድረግ አስነብበናችሁ ነበር:: ያኔ የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊው በሰጡት መረጃ መሠረት በ2008 የበጀት ዓመት የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ ባሕር ዳርን ጨምሮ በተመረጡ የክልሉ ከተሞች ሊገነቡ እንደሚችሉ ነበር የገለፁልን:: ነገር ግን ቀኑን ቀን እየወለደው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ ሳይጀመርና መቼ እንደሚጀመርም ሳይታወቅ አሁን ላይ ደርሰናል::

ከመኖሪያ ቤት ሕብረት ሥራ ማኅበራት የቦታ አቅርቦት ጋር በተያያዘም በ2006ና 2007 የበጀት ዓመታት ከ64 ሺህ በላይ ለሆኑ ዜጎች በተለያዩ የክልሉ ከተሞች ቦታ ማግኜታቸውን ገልጸው ነበር። በ2008 የበጀት ዓመትም ይህ ተግባር ባሕር ዳርን ጨምሮ በሌሎችም ከተሞች እንደሚደገም ቅድመ ዝግጅት መኖሩን አቶ ፈንታው ገልፀው ነበር:: የከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊዋ ወ/ሮ ገነት ገ/እግዚአብሔርም በጥር 09 ቀን 2009 ዓ.ም የበኩር ጋዜጣ ዕትማችን እንግዳ ሆነው በተመሳሳይ የጋራ መኖሪያ ቤት ግንባታን በፌዴራል መንግሥት ደረጃ በባሕር ዳር፣ ኮምቦልቻና ቡሬ ከተሞች በ10/90፣ 20/80፣ 40/60 እና ራስ አገዝ ግንባታ ለማስጀመር ጥናት እየተሠራ እንደሆነና በየከተሞች ያለው የፍላጎት ውጤትም ለቢሮው እየተላከ መሆኑን ገልፀው ነበር:: ይሁንና ጥያቄው አሁን ምን ደረጃ ላይ እንዳለ አልተገለጸም::

ባለፈው ሳምንት ሰኞም በባሕር ዳር ከተማ በሁለት ወራት ብቻ 877 ሕገ ወጥ ቤቶች መገንባታቸውን በፊት ገፅ ዜናችንና በዚሁ አምድ

አስነብበን ነበር:: በዘገባው ላይ እንደተመላከተው በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር የዜጎች የመኖሪያ ቤት መሥሪያ ቦታ አቅርቦት ውስን መሆን፣ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ አለመኖርና ከገጠር ወደ ከተማ የሚደረገው ፍልሰት ካለው የከተማዋ የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ጋር አለመጣጣም ለሕገ ወጥ ግንባታ መስፋፋት በምክንያትነት ተጠቅሰዋል::

ከእነዚህ ታሪካዊ ዳራዎችና ነባራዊ ሐቆች በመነሳት የአማራ ክልል ከተማ ልማት ቤቶችና ኮንስትራክሽን ቢሮ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ አቶ አስናቀ ይርጉን አነጋግረናል:: ምክትል ቢሮ ኃላፊው እንደተናገሩት ታዲያ የባሕር ዳር ከተማ የከተሜነት ምጣኔ በእጅጉ እያደገ ይገኛል:: ይሁን እንጅ ከመሬት አጠቃቀም ጋር በተያያዘ ሕገ-ወጥነት በመስተዋሉ ለስድስት ዓመታት ያህል የቦታ አቅርቦት ተቋርጦ መቆዬቱ የመኖሪያ ቤት ፍላጎት በእጅጉ እንዲንር አንደኛው ምክንያት መሆኑን ነው አቶ አስናቀ ያስቀመጡት::

በልዩ ሁኔታ የአማራ ክልል መንግሥት ከ2006 ዓ.ም ጀምሮ በከተሞች ያለውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ ከሌሎች ክልሎች በተለየ የመኖሪያ ቤት

ሕብረት ሥራ ማኅበራትን ተጠቃሚ እያደረገ ነው:: በተለይ ከባሕር ዳር፣ ኮምቦልቻና ጎንደር ውጭ ባሉ ከተሞች የመኖሪያ ቤት ችግሮች ሥር ነቀል በሆነ መልኩ መፈታታቸውን አቶ አስናቀ አብራርተዋል:: በባሕር ዳር ከተማም በ2006 ዓ.ም ለ204 የመኖሪያ ቤት ሕብረት ሥራ ማኅበራት ቦታ መሰጠቱን አስታውሰው ወደ ተግባር ሲገባ ግን ከአቅም ጋር የተያያዙ ችግሮች በማጋጠማቸው በርካታ ዜጎች እስካሁን ድረስ ሠርተው አለመግባታቸውን ምክትል ቢሮ ኃላፊው ገልፀዋል::

ችግሩን ለመቅረፍም በ2008 ዓ.ም ታህሳስ ወር በቅድመ ቁጠባነት በዝግ ሒሳብ ያስያዙት ገንዘብ ለባለቦታዎቹ 80 ከመቶው እንዲለቀቅላቸው መደረጉንም አስረድተዋል:: ያም ሆኖ በርካታ ሰዎች እስካሁን ግንባታ አለመጀመራቸውን አቶ አስናቀ አስታውቀዋል:: ይሁን እንጅ በዚህ ሁኔታ መቀጠል አርሶ አደሮችንም በስፋት ሊያፈናቅል የሚችል በመሆኑ በጥንቃቄ መሄድ በማስፈለጉ አዲስ አማራጭ ለማቅረብ ቅድመ ዝግጅት መደረጉን ነው ያብራሩት::

ምክትል ቢሮ ኃላፊው እንዳሉት የባሕር

ዳር ከተማን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመቅረፍ በአቅራቢያው ያሉትንም የሳተላይት ከተሞች ችግር መፍታት ይገባል:: ለዚህም በዘንዘልማ፣ መሸንቲ፣ ዘጌና ጭስ ዓባይ በጭቃ ጭምር ቤቶች የሚገነቡበት አማራጭ እንዲኖርና ቦታ በምደባ እንዲቀርብ ከሚመለከተው የክልሉ አካል ፈቃድ ተገኝቷል ብለዋል::

ከዚህ በፊት በተደረገ የፍላጎት ጥናት በባሕር ዳር ከተማ ብቻ ከ43 ሺህ ያላነሱ የመኖሪያ ቤት ፈላጊ ሰዎች እንደነበሩ መረጋገጡንና ለፌዴራል መንግሥት ከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር ማሳዎቃቸውን የገለፁት አቶ አስናቀ በ2009 የበጀት ዓመት የጋራ መኖሪያ ቤት ግንባታ ለማካሄድ መታቀዱንም ገልፀዋል:: ይሁን እንጅ “ፕሮጀክቱን በገንዘብ የሚደግፈው ባንክና የፌዴራል ከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር በራሳቸው ቡድን አቋቁመው ማጥናትና ፍላጎቱ ትክክል መሆኑን ማረጋገጥ በመፈለጋቸው በድጋሚ ነሐሴ ወር ላይ መጥተው ጥናት አካሂደው ተመልሰዋል” ብለዋል አቶ አስናቀ::

ባንክና ከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስቴር በድጋሚ በነሐሴ ወር ላይ የሰበሰቡት መረጃ ጥናት ውጤት ምን እንደሆነ አለማወቃቸውንና እስካሁንም አለመምጣቱንም አቶ አስናቀ ተናግረዋል:: በቦታ አቅርቦት በኩል ግን የባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ችግር እንደሌለበትና ለጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ የሚውለውን ቦታ አስቀድሞ ማዘጋጀቱን ምክትል ቢሮ ኃላፊው ገልፀዋል::

ከጋራ መኖሪያ ቤቶችና በሳተላይት ከተሞች አካባቢ ከሚተገበረው በተጨማሪ ደግሞ የከተማ ቦታን በአዋጭነት ለመጠቀም ሲባል ለከተሞች በመኖሪያ ቤት ኅበረት ሥራ ማኅበራት መመሪያ ቁጥር 9/2005 ዓ.ም ላይ ለየከተሞች የተቀመጠው ደረጃ ቦታ የሚፈጅ በመሆኑ ማሻሻያ እንዲደረግበት ቢሮው አዲስ ረቂቁን ለክልል ምክር ቤት መላኩን ተናግረዋል:: ረቂቁ እንደፀደቀ ወደ ትግበራ እንደሚገባም አስረድተዋል::

በባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ይባብ ካምፓስ ፊት ለፊት በማሳ ውስጥ የተገነቡ ሕገ ወጥ ቤቶች በከፊል

Page 19: 05 03 2009.pdf

ገጽ 19በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ከዓለም አካባቢ

አጫጭር ዜናዎች

ላይቤሪያ ኢኮኖሚዋን ለማሻሻል አቅዳለች

ወደ ገጽ 32 ዞሯል

ወደ ገጽ 32 ዞሯል

የትራምፕ መመረጥ ለአፍሪካ ስጋት ፈጥሯል

አብርሃም አዳሙ

(አብርሃም አዳሙ)

በደቡብ ሱዳን የእርስ በርስ ግጭቱን ተከትሎ አሁንም ድረስ ከ16 ሺህ በላይ ህፃናት በተለያዩ ወታደራዊ ቡድኖች ውስጥ ለወታደራዊ አገልግሎት መሠማራታቸውን ዩኒሴፍ አስታወቀ::

በዩኒሴፍ የደቡብ ሱዳን ቃለ አቀባይ ቲሞቲ ኢርዊን ለዥንዋ እንደተናገሩት እ.አ.አ. በ2016 ዓ.ም ከ800 በላይ ህፃናት ለወታደራዊ አገልግሎት በቡድኖቹ ተመልምለዋል:: “እኛ እንደምንገምተው ከሆነ ከ16 ሺህ በላይ ህፃናት ለዚህ ስራ ተሰማርተዋል:: ቁጥሩም ከጊዜ ወደ ጊዜ እያሻቀበ መጥቷል” ሲሉ ገልፀዋል::

ከ2013 ወዲህ በቀጠለው የደቡብ ሱዳን የእርስ በእርስ ግጭት ምክንያት በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጐች ሃገራቸውን ጥለው ተሰደዋል:: ሁኔታው ያሳሰበው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሳልቫኪርና ማቻር ችግሮቻቸውን እንዲፈቱና በሃገሪቱ ያለው የሰብዓዊ ቀውስ እንዲያበቃ በተደጋጋሚ ማስጠንቀቃቸው የሚታወስ ነው::

ከ16 ሺህ በላይ ህፃናት ለወታደራዊ ስራ

ተሰማርተዋል

በድራማዊ ትዕይንት 45ኛው የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ለመሆን ሠፊ የአሸናፊነት

ድምጽ ያገኙት ቢሊየነሩ ዶናልድ ትራምፕ የወደፊት መሪነታቸው በአፍሪካ ላይ ተፅዕኖ ሊያሳድር እንደሚችል ተሰግቷል::

ትራምፕ ምንም እንኳ እስካሁን በአፍሪካ ላይ ይህ ነው የሚባል አቋም ባያንፀባርቁም በያዙት ፖሊሲ ግን ወደ ፊት በአፍሪካ ኢኮኖሚ ላይ የራሱን ተጽዕኖ ሊያሳርፍ እንደሚችል ነው የተነገረው::

በፈረንጆቹ 2014 በኢቦላ ክፉኛ የተጐዳችው ላይቤሪያ ከዚህ ተጽዕኖ አገግማ የአንድ ነጥብ ሶስት ቢሊዮን ዶላር የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ ማቀዷ ተነገረ::

እንደ ሃገሪቱ የገንዘብ ሚንስትር ገለፃ ከሆነ የኢኮኖሚ ዕድገቱ በወጪ ምርት ላይ ተስፋ ተጥሏል::

የገንዘብና የልማት ሚኒስትሩ በሞያ ካማራ እንደገለፁት በምዕራብ አፍሪካ የተደረገውን የውጭ ዕርዳታ በመጠቀም በሃይልና በግብርናው ዘርፍ የተሻለ ዕድገት ለማስመዝገብ ጥረት ይደረጋል:: በአሁኑ ወቅትም ሃገሪቱ ከፍጆታ ምርቶች ይልቅ በአምራች ዘርፍ ላይ ትኩረት ማድረጓን ካማራ ተናግረዋል::

ላይቤሪያ በኢቦላ ከደረሰባት የኢኮኖሚ ውድቀት ለማገገም ትግል ላይ ናት ሲል የዘገበው አፍሪካን ቢዝነስ መጽሄት በፈረንጆቹ 2014 በየሳምንቱ 400 ዜጐች በወረርሽኙ የሚጠቁባት ሃገር እንደነበረች አስታውሷል:: ላይቤሪያንን ጨምሮ በሴራሊዮንና በጊኒ ከ11 ሺህ 200 በላይ ዜጐች መሞታቸውንም ገልጿል::

በወረርሽኙ የላይቤሪያ ዋነኛው የኢኮኖሚ መሠረት የሆነው የብረት ኢንዱስትሪ በ60 በመቶ አሽቆልቁሏል:: የዓለም ባንክና የዓለም የገንዘብ ድርጅትም ላይቤሪያ ከኢኮኖሚ ድቀቷ እንድትወጣ ላለፉት ሶስት ዓመታት ከፍተኛ ድጋፍ ሲያደርጉ መቆየታቸውን መረጃው አመላክቷል::

በተለይም በነፃ የንግድ እንቅስቃሴ ላይ ያላቸው ተቃውሞ አፍሪካንም ሊነካ እንደሚችል ተሰግቷል::

ትራምፕ ከምርጫ ቅስቀሳ በፊት የሰላ ትችት የሰነዘሩበት የነፃ ገበያ ፖሊሲ እርሳቸው ፕሬዝዳንት ከሆኑ በኋላ ውድቅ እንደሚያደርጉትና ነፃ ገበያ የሚባል ነገር እንደማይኖር መናገራቸው የሚታወስ ነው::

ሞቃታማ ዓመታት5ቱበሞሮኮ ቡምያ መንደር የሚኖረው ሞሃመድ

ኢብራሂም በዚህ ዓመት የአፕል ምርቱ እንደበፊቱ አልሆነለትም:: "ባለፈው ዓመት ታህሳስ ወር ላይ የአካባቢው የአየር ሙቀት 25 ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ ነበር:: አሁን ግን በአንድና በሁሉ ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ ጭማሪ አሳይቷል" ይላል::

ሞሃመድ ኑሮውን የመሰረተው በአፕል ልማት ነው:: እርሱ የሚኖርበት የቡምያ ከፍተኛ ቦታ ደግሞ ለዚህ የተመቸ የአየር ፀባይ ያለው ነው:: አካባቢው በአፍሪካ ከሚጠቀሱት የጀብል አያቺ ከፍተኛ ቦታዎች አቅራቢያ የሚገኝ ሲሆን ከባህር ወለል በላይ አንድ ሺህ 600 ሜትር ከፍታ ያለው ነው:: "ይህ ተክል ከአንድ ሺህ 200 ሰዓታት በላይ በቅዝቃዜ መቆየትን ይፈልጋል:: በፀደይ ወቅት ደግሞ ራሱን ማደስ የሚጀምርበት ጊዜ ነው:: በዚህ ዓመት ግን የአበባ ጊዜው ዘግይቷል:: የማሳ ወቅቱም ለወራት ተራዝሞብናል:: 40 ቶን (አራት መቶ ኩንታል) ምርት ነበር የምጠብቀው:: ነገር ግን በአሁኑ ሁኔታ እኔ 20 ቶን ምርት ብቻ ነው ላገኝ የምችለው:: ምክንያቱም አፕል በከርሰ ምድር ውሃ ነው የሚለማው:: አሁን

እየተጠቀምን ያለነው ከአራት ሜትር በላይ ጉድጓድ በመቆፈር ሲሆን ጉድጓዱ ጥልቅ በመሆኑ በመስኖ ማጠጣት ከብዶናል" ሲል ሞሃመድ ችግሩን ገልጿል::

ልክ እንደ ብዙ የአፍሪካ ሀገሮች ሁሉ 40 በመቶ የሚሆኑት ሞሮኳዊያን ከግብርና ጋር የተመሠረተ ህይወት አላቸው:: የሚለው የጋርዲያን ዘገባ በዚህም ለአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖ ተጋልጠዋል:: ሞሮኮ ባለፈው ዓመት ለሁለት ወራት ያህል ዝናብ ርቋት ነው የቆየው:: የዝናብ ምጣኔዋም በ42 ነጥብ ሰባት በመቶ ቀንሷል:: በደረቃማው የሞሮኮ ክፍል የሚገኙ ማሳዎችም ከፍተኛ ጉዳትን አስተናግደዋል::

እንደ ሃገሪቱ የግብርና ሚኒስቴር ገለፃ ከሆነም ሞሮኮ ባለፈው ዓመት 70 በመቶ የሚሆነውን የግብርና ምርቷን በድርቁ ምክንያት አጥታለች:: አሁን ሞሃመድና ሌሎች የሞሮኮ አርሶ አደሮች በሃገራቸው አስተናጋጅነት በሚካሄደው የማራካሺ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ላይ አንድ ውጤት ይጠብቃሉ::

እናም ከቀናት በፊት ሞሮኮ አመታዊውን የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ማስተናገድ ስትጀምር ብዙ አዳዲስ ግኝቶች ብቅ ብቅ ማለት ጀመሩ:: ይህ ጉባኤ ዋና ዓላማው ባለፈው ዓመት በፓሪስ

የተደረሰውን ታሪካዊ ስምምነት ወደ ተግባር ማስገባት ነው:: ባለፈው ዓመት የተፈረመው የፓሪሱ ስምምነት በክፍለ ዘመኑ መጨረሻ የአለም ሙቀት ከሁለት ዲግሪ ሴልሺየስ እንዳይዘል ማድረግና ከተቻለም ወደ አንድ ነጥብ አምስት ማውረድ የሚል ነው:: ስምምነቱም የዓለም ሃያላን በጋራ ለመስራት የተስማሙበትና ለታዳጊ ሃገራት የገንዘብ ድጋፍ ሊያደርጉ ቃል የገቡበት ነበር::

ሞሃመድ ኢብራሂም በዓለም ሙቀት ምክንያት የአፕልል ምርቱ ላይ ተጽዕኖ ውስጥ ወድቋል

Page 20: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 20

በአማራ ክልል ብዙሃን መገናኛ ድርጅትና በክልሉ ሥነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ኮሚሽን ትብብር የሚዘጋጅ

ሰባት ሺህ ...ከገፅ 1 የዞረ

ክፍል አንድ

1.መግቢያ፡-በአለም ውስጥ ከሚገኙ የመንግሥት ቅርፆች

አሀዳዊና ፌደራላዊ አወቃቀሮች ጐልተው የወጡና በበርካታ ሀገሮች እየተተገበሩ የሚገኙ ናቸው:: ይሁንና መንግሥታቱ የሚከተሉት ርእዮተአለም የተለያየ በመሆኑ አስተዳደራዊ ዘይቤው ዘዉዳዊ፣ ሪፐብሊካዊ፣ አምባገነናዊ፣ ወዘተ ሥርአተ መንግሥት ሊሆን ይችላል::

ምዕራባውያን የሚያቀነቅኑት ሥርአተ መንግሥት ህዝባዊ አገዛዝ (ሊበራል) የሚባልና ህብረተሰቡ መሪዎቹን በቀጥታ የሚመርጥበት አግባብ ነው:: ይህም ብዙ የሚዘመርለትና በተለይ በምዕራባውያን ሚዲያዎች እንደ ህዝቦች ዋስትና ተደርጎ ይሞካሻል:: ምዕራባውያን መንግሥታትም አገሮች፣ የነፃ ገበያውን በመከተል የመድብለ ፓርቲ ሥርአት በመመሥረት፣ ፓርቲዎች በተወሠነ ጊዜ እየተወዳደሩ ሥልጣን የሚይዙበት ሁኔታ እንዲፈጠር የኢኮኖሚያዊ ድጋፍን ጨምሮ፣ የተለያዩ ስልቶችን በመጠቀም የነሱን የአስተዳደር ዘይቤ እንዲከተሉ ከፍተኛ ጥረት ያደርጋሉ::

ምንም እንኳ በመርህ ደረጃ ንድፈ ሀሳቡ ሥልጣን ለህዝቡ የሠጠና ህዝብ በዴሞክራሲያዊ መንገድ መሪዎቹን የመምረጡ ሂደት ተቀባይነት ያለው አሰራር ቢሆንም የምዕራባውያኑ መንግሥታት ግን ይህን የመንግሥት የአስተዳደር ዘይቤ በሌሎች ሀገሮች ላይ በመጫን የራሣቸውን ጥቅም ለማስጠበቅ እንደሚጠቀሙበት የሚገልጹ ጥናታዊ ዘገባዎች አሉ::

እንደ ዘገባዎቹ ከሆነ በተለይ በታዳጊ ሀገሮች በስመ መድብለ ፓርቲና ምርጫ፣ የራሣቸውን ጥቅም የሚጠብቅላቸው መሪ እንዲመረጥና ሥልጣን እንዲይዝ የተለያዩ ዘዴወችን ይጠቀማሉ:: ለአብነትም ወደ ሀገር ባስገቧቸው መንግሥታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች፣ በስለላ ድርጅቶቻቸው፣ ወዘተ በመጠቀም፣ በርካታ ገንዘብ መድበው ከመሥራታቸውም በተጨማሪ በሚዲያወቻቸውና በአገር ውስጥ ባቋቋምዋቸው/በሚረድዋቸው ሚዲያዎች አማካኝነት ሰፊ የፕሮፓጋንዳ ሽፋን በመስጠት ተንኮላቸው እንዲሰምር ጠንክረው ይሠራሉ::

ሌላው ችግር ደግሞ የሀገሪቱን የፀጥታ

በፍትህ ሥርአቱ ውስጥ የሚከሰት

ሙስናን መከላከል

ሃይሎችና ኢኮኖሚ በእጃቸው ውስጥ ያስገቡ አምባገነን መንግሥታት በምርጫ ወቅት የተለያዩ የማጭበርበርያ ዘዴዎችን በመጠቀም የራሣቸውን ፓርቲ እንዲያሸንፍ ከፍተኛ ጥረት ማድረጋቸው ነው::

አምባገነኖች ከሚፈጽሟቸው ህገወጥ ተግባራት መካከልም ፓርቲያቸው እንዲመረጥ በገንዘብ፣ በፕሮፓጋንዳ፣ወዘተ መራጮችን በማሳሰት፣ ዜጐችን በዘር/በጎሳ፣በሃይማኖት ወዘተ መለያየት እነዲሁም የምርጫ ኮሮጆዎችን መስረቅ፣ ወዘተ ይገኙባቸዋል:: በነዚህና በመሳሰሉት የማጭበርበርያ ተግባራት ተጠቅመው የማይሣካላቸው ከመሠላቸውም የሚቃወምዋቸውን አካላት በማስፈራራት፣ በማሰር ሲከፋም በመግደል ምርጫውን ወደራሣቸው ለማዞር ከፍተኛ ጥረት ያደርጋሉ::

በምዕራባውያን መንግሥታት ድብቅ ተንኮልና በራሳቸው አምሳገነን መንግሥታት መጥፎ

የህዳሴው ግድብ...ከገፅ 1 የዞረ

በክልሉ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች ባካሄዱት የተሃድሶ ግምገማ መድረክ ላይ አመራሩ የያዘውን ኃላፊነት በሚገባ በመወጣት በኩል ችግር መታየቱን አቶ ንጉሱ ገልጸዋል::”ህዝብ ሲጠቀም እጠቀማለሁ” ብሎ ተገቢውን አገልግሎት ለህዝብ ያለመስጠት፣ ህብርተሰቡን ቅር የሚያሰኙ ሥራዎችን መስራት፣ ለወጣቱ የስራ ዕድል አለመፍጠር … የሚሉት ችግሮች ተነስተው ተጠያቂዎችም መለየታቸውን አብራርተዋል::

ከክልል እስከ ቀበሌ ያሉት አመራሮች ድረስ የሚካሄደው የተሃድሶ ግምገማ ሲጠናቀቅ በየመድረኮቹ የታዩ፣ የተገለፁና የተስተዋሉ ችግሮችን ለህብረተሰቡ በማቅረብ ህብረተሰቡ እንዲተቻቸው እንደሚደረግ ዋና ዳሬክተሩ ተናግረዋል::

ለህብረተሰቡ ቀርቦ የተተቸው የግምገማ ውጤትም ለክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ቀርቦ የመጣው ለውጥ እንደሚገመገም አቶ ንጉሱ ተናግረዋል::

ስላፋጠነው ከትናንሽ የጀበና ቡና ሻጭ እና ሊስትሮ እስከ ትላልቅ ንግድ ሥራዎች ድረስ ተጠቃሚ እያደረገ ይገኛል::

በእንጅባራ ከተማ የሚኖሩት አቶ ጥላሁን አስሜ በበኩላቸው የህዳሴው ግድብ ግንባታ እንጅባራ ከተማን አነቃቅቷል:: ተሽከርካሪ የሚያሳጥበው፤ አልጋ ይዞ የሚያድረው፤ ምግብ የሚመገበው እና ሌሎች አገልግሎቶችን የሚፈልገው ሰው በዝቷል ብለዋል:: በዚህ ፈጣን የንግድ እንቅስቃሴ ምክንያትም እንጅባራ ከተማ ላይ ቤት የሚገዛውና የንግድ ሥራ የሚጀምረው ሰው እየጨመረ መምጣቱን መገንዘባቸውን ተናግረዋል::

(በዚህ ርዕሠ ጉዳይ ላይ ያዘጋጀነውን ትንታኔ በገፅ 4 ይመልከቱ)

የአምደ ወርቅ - ተከዜ መንገድ ግንባታ ከአምስት ዓመት በፊት በህብረተሰቡ ተሳትፎ ተጀምሮ መንግስት የህብረተሰቡን ጥረት ለመደገፍ በሚል ከዛሬ ሶስት ዓመት በፊት መንገዱን ተረክቦ ግንባታውን ሲካሄድ ቆይቷል፡፡ይሁንና ግንባታው መጓተቱንና የተሠራውም ቢሆን የጥራት መጓደል እንደሚታይበት የአምደ ወርቅ ነዋሪ አቶ ሙሉ ዘነበ ተናግረዋል፡፡

የዚሁ ከተማ ነዋሪ ቄስ አዳነ ምህረቴ በበኩላቸው የመንገድ ግንባታው ከሶስት ዓመታት በላይ ቢያስቆጥርም ለውጥ አለማሳየቱን ጠቁመዋል፡፡ለሥራው መጓተት ምክንያቱ ደግሞ የሚከታተለውና የሚቆጣጠረው አካል ባለመኖሩ እንደሆነ አስረድተዋል፡፡

የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ተመስገን ጥሩነህ

የአምደ ወርቅ-ከገፅ 1 የዞረ

ተግባራት ከሚሠቃዩ ታዳጊ ሀገሮች አብዛኞቹ ደግሞ በአፍሪካ ውስጥ የሚገኙ ናቸው:: ለዚህም በምርጫዎች ወቅት በሚፈጠሩ የተንኮልና ህገወጥ ተግባራት ዘርን፣ይማኖትን ወዘተ. የለዩ ግጭቶች ተከስተዋል:: በአምባገነን መንግሥታቱ የፀጥታ ሃይሎች አማካኝነትም በርካታ ዜጐች ታስረዋል፣ ተዋክበዋል፣ተገድለዋል -ታሥረዋል:: ይህም የተለመደ ክስተት ሆኗል::

የውጭ ሃይላትና የሀገራቱ አምባገነኖች በሚፈጥርዋቸው መሠናክል የበዛባቸው ምርጫዎች ብዙውን ጊዜ ወደ ሥልጣን የሚመጡ መሪዎችም በሥልጣን አይናቸው የታወሩ፣ በሙስና የተጨማለቁ አለያም ተሎ ስልጣን ጨብጠው ሥልጣናቸውን መጠቀምያ ለማድረግ የጓጉ እንደሆኑ የተለያዩ ጥናቶች ይጠቁማሉ::

የአንድ ሀገር የመልካም አስተዳደር ሁኔታ የሚሻሻለው፣ ኤኮኖሚያዊና ማህበራዊ ልማቱ

ጤናማ በሆነ መልኩ የሚያድገው በዴሞክራሲያዊ መንገድ ፣በቅንነት፣ ህጋዊ በሆነ መንገድ ህብረተሰቡን ባሣተፈ እውነተኛና ተአማኒ ምርጫ የሀገር መሪዎች መመረጥ ሲችሉ ነው:: ከዚህ በተጨማሪም የሚመሠረተው መንግሥታዊ ሥርአት የግልፅነት፣ የተጠያቂነትና የፍትሃዊነት መርሆዎችን መሠረት በማድረግ መሥራት መቻልን ይጠይቃል::

ዴሞክራሲያዊና ለህዝቡ ተጠያቂ የሆነ መንግሥት ባለሥልጣኖቹ በሙስና እንዳይዘፈቁና በህግ ብቻ ተግባራቸውን እንዲያከናውኑ፣ ሲያጠፉም በህግ የሚጠየቁበት አግባብ አስቀምጦ የሚተገብር መሆን አለበት:: የመንግሥታዊ ተቋማት ሃላፊዎችና ሠራተኞችም የተጠያቂነት መርህን አንግበው በግልፅነትና በቅንነት ዜጋቸውን ለማገለገል ዝግጁ መሆን ይጠበቅባቸዋል:: ህገወጥ ተግባር የፈፀመ ማንኛውም ዜጋም በህግ ሥርአት አግባብ ተጠያቂ መሆን ይገባዋል::

በአንድ ሀገር ውስጥ ፍትህ፣ ርትዕ፣ህጋዊነትና ተጠያቂነት ነግሷል፤ዴሞክራሲያዊ አሠራር ሰፍኗል የሚባለው ዜጐች የሚፈልጉት ማንኛውም መረጃ ማግኘት ሲችሉ፣ አጥፊ መሪዎችን/ሃላፊዎችን ሲያጋልጡ ሲበረታቱ፣ የሀገራቸው ማንኛውም ጥቅምም ሆነ ችግር ያለምንም ልዩነትና አድሎ ተካፋይ ሲሆኑ፣ ያጠፉ ተወካዮቻቸውን መጠየቅና ሲያስፈልግም ማውረድ ሲችሉ፣ ወዘተ ብቻ ነው::

በአንድ ሀገር ውስጥ በእውነተኛና በዴሞክራሲያዊ አግባብ ህዝቡ በራሱ ይሁንታ የመረጣቸው የመንግሥት ሃላፊዎች ሥልጣን ሊይዙ ይገባል:: በመንግሥታዊ አስተዳደር ሂደትም በየደረጃው ህዝቡ ሊሳተፍ ይገባል:: በአጠቃላይ ህዝቡ እምነቱን የጣለበት የኔነው የሚለው፣ በግልፅነት፣ ተጠያቂነትና ህጋዊነት የሚመራ ሥርዓት ሲመሠረት ብቻ በሀገሪቱ ውስጥ ሙስናና ብልሹ አሠራሮች በሀገሪቱ እንዳይሠፍኑ እንደ ዋስትና መውሠድ እንደሚቻልም ጥናቶች ይጠቁማሉ::

ይቀጥላል

በበኩላቸው ህዝቡ በመንገዱ ግንባታ መጓተትና ጥራት ላይ ለሚያነሳቸው ቅሬታዎች አፋጣኝ ምላሽ ሊሰጥ እንደሚገባ ተናግረዋል፡፡

በመንገዱ ላይ የሚታየው የጥራት ችግር በግንባታው ሂደት ስለሚስተካከል ሊያሳስብ እንደማይገባ የጠቆሙት ዋናሥራ አስኪያጁ “ግንባታውን በተቻለ መጠን እስከ 2009 በጀት ዓመት መጨረሻ ለማጠናቀቅ ጥረት እናደርጋለን” ብለዋል፡፡

(የዚህን ዘገባ ዝርዝር በገጽ 8ይመለከቱ)

Page 21: 05 03 2009.pdf

ገጽ 21በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም. የሔዋን ገጽየሔዋን ገጽአጫጭር ዜናዎች

ሙሉ ዓብይ

ወደ ገጽ 34 ዞሯል

“ማንኛውም ሰው ውጤታማ ለመሆን ከራስ ጥንካሬ በተጨማሪ የሌሎች ወገኖች እገዛ እጅግ አስፈላጊ ነው:: በተለይ ደግሞ በአፍላ የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ሴቶች ከወንዶች በተለየ ተፈጥሯዊና ማህበራዊ ጫናዎች ይበረቱባቸዋል” ያሉት በባህር ዳር ከተማ አስተዳደር በፋሲሎ ሁለተኛ ደረጃና ከፍተኛ መሰናዶ ትምህርት ቤት የተማሪዎች አማካሪ አቶ የሻምበል ወርቄ ናቸው::

አቶ የሻምበል እንደሚሉት በአፍላ የወጣትነት የዕድሜ ክልል ላይ የሚገኙ ሴቶች ትምህርታቸውን በአግባቡ ተከታትለው ትልቅ ደረጃ ለመድረስ ከራሳቸው ጥንካሬ ባልተናነሰ ቤተሰብ፣ መምህራን፣ ማህበረሰቡ፣… ሊያግዛቸው ይገባል:: ቤተሰብ የቤት ውስጥ የስራ ጫናን በመቀነስ እንዲያጠኑ ማገዝ፤ ትምህርት ቤት የማይሆን መንገድ ሲከተሉ ወይም ከድሮው የተለየ ጠባይ ሲታይባቸው ከማግለል ይልቅ አቅርቦ ችግራቸውን መጠየቅና አቅም የፈቀደውን መርዳት እንዳለበት አቶ የሻምበል ይመክራሉ::

ትምህርት ቤት ከዚህ ባለፈም በሴቶች ላይ ያላቻ ጋብቻና ያለ እድሜ ጋብቻ እንዳይፈጸምባቸው የአቻ ለአቻ ክበብ አባል እንዲሆኑ ማስቻል አለበት::ችግሩ ከክበቡ አባላት ተሳትፎ አቅም በላይ ሲሆን ደግሞ ለትምህርት ቤታቸው እንዲያመላክቱ ግንዛቤ መፍጠር ሌላው ኃላፊነቱ እንደሆነ አቶ የሻምበል ጠቁመዋል:: እነዚህ አካላት ለሴቶች ድጋፍ ካደረጉላቸው እና ሴት ተማሪዎች ራሳቸው አስቀድመው “እኔ ሴት በመሆኔ ተጽኖ ይገጥመኛል፤ አቅም የለኝም” ብለው ሳይዘናጉ አቅማቸውን ተጠቅመው ከችግሮቻቸው ከወጡ ካሰቡት ደረጃ መድረስ እንደሚችሉ አቶ የሻምበል አስገንዝበዋል::

በፋሲሎ ሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ ትምህርት ቤት ውስጥ ከሚማሩት ሴት ተማሪዎች መካከል የ11ኛ ክፍል ተማሪዋ ፅዮን ጌትነት አንዷ ናት::

ፅዮን ወደፊት በግንባታው ዘርፍ “ኢንጂነር” የመሆን ህልም አላት:: ህልሟን ለማሳካትም ከራሷ ጥረት ባልተናነሰ የቤተሰቦቿ፣ የመምህራንና የሌላው ማህበረሰብ እገዛ አልተለያትም:: በዚህም ምክንያት ከአንደኛ እስከ ዘጠነኛ ክፍል ድረስ በክፍል ውስጥ አንደኛነት ደረጃን ተነጥቃ አታውቅም:: ለዚህ ውጤትም ከትምህርት ጊዜዋ ውጭ በኘሮግራም በቤተ መፃህፍት እና በቤት ውሰጥ ማጥናቷ ነው::

ፅዮን ከዚህ በተጨማሪ በክፍል ውስጥ መምህሩ ሲያስተምር በጽሞና ትከታተላለች:: ያልገባት ካለም መምህሯን ፣ ቤተሰቦቿንና ሌላውን አካል ጠይቃ ትረዳለች:: ለትምህርቷ አስፈላጊ የሆኑ አጋዥ መጽሐፍትና ሌሎች ቁሳቁሶችንም ቤተሰቦቿ ያሟሉላታል::

በዚህም በ2008 የትምህርት ዘመን በወሰደችው የ10ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ሦስት ነጥብ አራት አምጥታለች:: ከአንደኛ ክፍል ጀምራ ላገኘችው የላቀ ውጤትም የወላጆቿና የመምህራን ሚና ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው ፅዮን ደጋግማ ትናገራለች::

ፅዮን ሁኔታዎች ተመቻችተውላት የትምህርት ጉዞዋ አልጋ በአልጋ በመሆኑ በየክፍሉ የላቀ ውጤት ማስመዝገብ ችላለች:: ይሁን እንጅ፤ እንደ እርሷ

የስኬቱ ምስጢር

የተሻለ የሴቶች አደረጃጀት በመፍጠርና በመምራት ውጤታማ የሆኑት ወይዘሮ እውቅናና ሽልማት እንደተበረከተላቸው በዋግ ኸምራ ብሔረሰብ አስተዳደር የሰቆጣ ወረዳ ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ጽ/ቤት አስታወቀ::

የጽ/ቤቱ ም/ኃላፊ ወ/ሪት መለሱ እሸቱ እንዳሉት በሰቆጣ ወረዳ 024/ፋያ ቀበሌ ነዋሪና የሴቶች የ1ለ3ዐ የልማት ቡድን መሪ ወይዘሮ ለምለም ታፈረ ከቀበሌው አልፎ በክልልና በፌዴራል ደረጃ ተሸላሚ ሊያደርጋቸው የቻለ አፈጻጸም አስመዝግበዋል::

ምክትል ኃላፊዋ አክለውም ግለሰቧ የሴቶች የተደራጀ የልማት ሰራዊት እንዲኖርና ውጤታማ ተግባራትን በመፈጸምና በማስፈጸም በክልሉ የላቀ አፈጻጸም ማስመዝገብ በመቻላቸው በሃገር አቀፍ ደረጃ በተካሄደው ውድድር የሦስተኛ ደረጃ በመያዝ የዋንጫ ተሸላሚ መሆናቸውን አስረድተዋል::

የወረዳው ሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ጽ/ቤት ባዘጋጀው የእውቀትና የምስጋና ኘሮግራም ላይ የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ የሚያምረው ጌጡ እንደተናገሩት ተሸላሚዋ በሚኖሩበት ቀበሌ የሴቶች የልማት ማሰልጠኛ ለማቋቋም አስተዳደር ም/ቤቱ የሚያስፈልገውን ድጋፍ እንደሚያደርግ ቃል ገብተዋል:: በተመሳሳይም የተለያዩ የወረዳው ሴክተር መስሪያ ቤቶች ለግለሰቧ የማበረታቻ የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል::

“ትምህርቴን ከስምንተኛ ክፍል በማቋረጤ እኔ ያመለጠኝን እድል በልጆቼ እንዲሁም በማህበረሰቡ ለማግኘት ስል የበኩሌን ኃላፊነት ለመወጣት ጥረት አደርጋለሁ!” ያሉት ተሸላሚዋ ወይዘሮ ገነት ታፈረ ለተደረገላቸው አቀባበልና እውቅና ምስጋናቸውን አቅርበዋል:: መረጃው የብሔረሰብ አስተዳደሩ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ነው::

በመምራት ብቃታቸው ሦስተኛ ደረጃ ያገኙ ሴቶች

ተሸለሙ

መኖር ላይችሉ አብረው፣ በሐሳብ ተግባብተው፣ በስሜት ተናበው፣ ሳይዳብር አእምሮዋ፣ ሳይጠንከር አካልዋ፣ የታዳጊዋን ህፃን፣ አጨልመን ተስፋዋን፣ተቋርጦ ከትምህርቷ፣ስንድራት ለአባቷ፣ታየኝ ስብራቷ፣የሞራል ውድቀቷ፡፡ከጊዜ በኋላ፣ታማ በፊስቱላ፣ሲበዛባት ስቃይ፣ስትውል አልጋ ላይ፣ ያኔ የተመኛት፣ ሊያገኝ የናፈቃት፣ ቢለወጥ ጠረኗ፣ ጠላና ሊቀርባት፣ በሩቁ ጠየቃት፣ከሰው ብትገለል፣ቢሸሻት ወዳጇ፣ባዶ ቢሆን ደጇ ከበደኝ ኃዘኗ፣ ታየኝ ስብራቷ፣ ገና ሳትጀምረው በውጥን መቅረቷ፡፡ምንጭ፡-ሴቶች ጉዳይ ቢሮ 20009 ዓ.ም

እትም

ታየኝ ስብራቷ

እድሉ ያልገጣማቸው ሴት ተማሪዎች አላማቸውን የማሳካት ፍላጐት ካላቸው “መፍትሄው ቀላል ነው” ትላለች::

“የመማር ፍላጐት ያላቸው ሴቶች ቤተሰቦቻቸው በግንዛቤ እጥረት ከትምህርት ቤት መልስ ቤተ መፃህፍት እና በቤት ውስጥ ከሚያጠኑ ይልቅ የቤት ስራ እንዲሰሩ ያስገድዷቸዋል:: በዚህ ጊዜ በማጥናታቸው የሚያገኙትን ጥቅም ለቤተሰባቸው ማስረዳት፤ ቤተሰብ ካላገዛቸው የሚፈልጉትን ውጤት ማግኘት እንደማይችሉ በጽሞና ማስረዳት አለባቸው” ትላለች ፅዮን::

ከአላማቸው ለመድረስ የራሳቸው ጥረት ካልታከለ ግን “… ‘ቤተ መፃህፍት ልንሄድ ነው’

ሲሉ አልባሌ ቦታ እንደሚሄዱ በመቁጠር ‘አጠናሽ አላጠናሽ ምን እንዳለወቅሽ ነው…’ የሚል ዛቻ በመሰንዘር ጥንካሬያቸውን ሊፈታተኑት ስለሚችሉ የራስ ጥንካሬ ወሳኝ ነው:: ይህን ሁሉ ጫና ካለፉ ከስኬት መድረስ ይችላሉ” ብላለች::

ፅዮን ሴት ተማሪዎችን ውጤታማ ያደርጋቸዋል ያለችው ሌላው ጉዳይ “ዓላማ ሊኖራቸው ይገባል:: ከዚህ ባለፈ በህይወት ጉዞ ችግር እንደሚገጥማቸው አስቀድመው ማሰብ አለባቸው:: ችግሩን ግን ማሸነፍ እንደሚችሉ እርግጠኛ መሆን ይጠበቅባቸዋል”ብላለች:: ከዚህ ባለፈም ከቤተሰብ ጀምሮ ሁሉም የሚሰጡትን ምክር መቀበል ጠቃሚ እንደሆነ ፅዮን መክራለች::

ሌላዋ ያነጋገርናት የ11ኛ ክፍል ተማሪዋ ቤተልሄም ሙላትን ነው:: ቤተልሄም እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ እንደ ፅዮን “ሁኔታዎች ለትምህርት ምቹ ባለመሆናቸው ነው” በሚል ጐበዝ ከሚባሉ ተማሪዎች ተርታ አልነበረችም:: ምክንያቷ ደግሞ በተቃራኒ ፈረቃ ቤተልሄም በገቢ ማስገኛ ስራ ላይ መሰማራቷ ነው:: በዚህም ቤተልሄም የ10ኛ ክፍል አገር አቀፍ ፈተና ውጤቷ ሁለት ነጥብ 75 ነው:: “ማጥናት የጀመርሁት በቅርብ ነው:: አሁን ግን ደረጃየም ወደ አምስተኛ ከፍ ብሏል” ትላለች::

የ11ኛ ክፍል ተማሪዋ ቤተልሄም መለሰ በበኩሏ በ10ኛ ክፍል አገር አቀፍ ውጤት ሦስት ነጥብ አምጥታለች:: ለዚህ ውጤቷም የራሷ ጥንካሬና የቤተሰቦቿ እገዛ ትልቅ ድርሻ እንደነበረው አጫውታናለች::

በትምህርቷ መካከለኛ ደረጃ ላይ የምትገኘው ቤተልሄም ሴት ተማሪዎች አላማቸውን ለማሳካት ከትምህርት ቤት ግቢም ሆነ ውጭ በትምህርታቸው

“... በህይወት ጉዞ ችግር እንደሚገጥማቸው አስቀድመው ማሰብ አለባቸው:: ችግሩን ግን ማሸነፍ እንደሚችሉ እርግጠኛ መሆን ይጠበቅባቸዋል” ተማሪ ፅዮን ጌትነት

ከተቻለ ከነሱ ላቅ

ያሉ ካልሆነም ከእነሱ

እኩል እውቀት ያላቸው

ተማሪዎችን ጓደኛ

ማድረግ ተመራጭ ነው

Page 22: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 22 ለህፃናት ለሕፃናት ከዚህም ከዚያምደረጀ አምባው

ሁሌም ለመማር ዝግጁ

ስዕሉን በመሣል ተለማመዱ

ዛፎቹሥነ -ቃል

1. ከመመራመር2. ለዳኛ አመልክት3. ሕመሙን የደበቀ4. ለብልህ አይነግሩ

ምሳሌያዊ አነጋገር መልስ

1. ይገኛል ቁም ነገር2. እንዲሆን መሠረት3. መድሃኒት የለውም4. ለአንበሳ አይመትሩ

የተጓደለውን ምሳሌያዊ አነጋገር

አሟሉ

ቻይናዎች የጣት አሻራን ለማንነት መለያ በማድረግ መገልገል የጀመሩት ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ700 ዓመተ ዓለም ጀምሮ ነው::

ሰር አይዛክ ኒውቶን የመሬት ስበት ህግን ያገኘው በ23 ዓመቱ ነው::

የወረቀት ገንዘብን በመጀመሪያ መጠቀም የጀመሩት ቻይናውያን ናቸው::

ምንጭ፡- Did you know.com

ከዕለታት አንድ ቀን በዓለም ዙሪያ ያሉ ዛፎች ተሰባስበው ስለ

ችግሮቻቸው ይወያዩ ነበር::ከመሃከላቸውም አንዱ “የእኛ

ትልቁ ችግር የደን መመንጠር ነው:: ይህም ድርጊት የሚፈፀምብን መጥረቢያ በተባለ መሣሪያ ነው:: ስለዚህ ጠላታችን የሆነውን መጥረቢያን ማጥፋት አለብን” አለ::

ብዙዎቹም በዚህ ሃሳብ ዙሪያ አስተያየት በመስጠት መጥረቢያ ነው

የሁልጊዜ የስቃያችን ምንጭ ይቆርጠንና ቢያሻው ለማገዶ አሊያም ለቤት ዕቃ መሥሪያ፤ እረ ምኑ ቅጡ! ስለዚህ አንድ መላ ፈልገን ይህንን ጠላታችንን ማጥፋት አለብን ብለው መከሩ::

አንድ ባህር ዛፍም እጁን አውጥቶ “ጠላታችን ግን መጥረቢያ አይመስለኝም” አለ::

በዚህን ጊዜ ሁሉም ዛፎች ወደርሱ ዞረው "ምን ማለትህ ነው? እሱ ካልሆነ ታዲያ ማን ሊሆን ይችላል?” ብለው ጮኹበት::

ባህር ዛፉም ንግግሩን እንዲህ ሲል ቀጠለ “አያችሁ እኔ ከልቤ ነው የምላችሁ ጠላታችን መጥረቢያ አይደለም እኛው ራሳችን ነን:: ሁላችንም መጣመም ትተን ቀጥ ብለን ብናድግ ኖሮ መጥረቢያ እጀታ አይኖረውም፤ እኛም ከመቆረጥ እንድን ነበር::"

ስለዚህ ከዚህ በኋላ ሁላችንም ሳንጣመም ቀጥ ብለን በማደግ መጥረቢያውን እጀታ መንሳት አለብን::”

በዚህም ጊዜ ሁሉም ዛፎች አጨበጨቡለት::

ልጆች እንደምን ሰነበታችሁ? ትምህርት እንዴት ነው? ጠንክራችሁ በማንበብ

የተሻለ ውጤት እንደምታስመዘግቡ ርግጠኛ ነኝ!

ዛሬ በባህር ዳር ከተማ በሚገኘው የአፄ ሠርፀ ድንግል 1ኛ ደረጃ ሙሉሳይክል ትምህርት ቤት የሚማር ሁለገብ ተማሪ አስተዋውቃችኋለሁ::

ቀለሙ ሙላት ይባላል:: 15 ዓመቱ ነው፤ 4ኛ ክፍል ነው:: ባለፈው ዓመት 95 አማካኝ ውጤት በማምጣት የሁለተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቋል:: በዚህ ዓመት ከ95 አማካኝ ውጤት በላይ በማስመዝገብ አንደኛ ለመውጣት አቅዷል::

ቀለሙ በሰሜን ጐንደር ዞን አለፋ ወረዳ ሻውራ ከተማ ነው የተወለደው:: ቤተሰቦቹ የአብነት ትምህርት እንዲማር በመፈለጋቸው የትምህርት ህይወቱን በዚያው ጀመረ::

ቀለሙ የተሻለ ትምህርት አለ በተባለበት ገዳም በመዘዋወር የግዕዝ ትምህርትን ተማረ:: ቀለሙ በተለያዩ ገዳማት እየተዘዋወረ በሚማርበት

ጊዜ አንድ ነገር አስተውሏል:: ይህም የቤተክርስቲያን ስዕሎችን አሳሳል::

ባህርዳር አካባቢ ለአብነት ትምህርት ከመጣ በኋላ የአብነት ትምህርት

በሚማርበት ገዳም ተጨማሪ የኪነ ጥበብ ትምህርት የመማር እድሉን አገኘ:: ከሚሰጡት ተጨማሪ ትምህርቶችም የአሳሳል ጥበብን በመምረጥ መማር ጀመረ::

የስዕል አሳሳል ዘይቤዎችን በአጭር ጊዜ መልመዱን፣ ያዩት የገዳሙ አስተዳዳሪዎች ዘመናዊ ትምህርት ቢማር ጥሩ ደረጃ ሊደርስ እንደሚችል በማወቅ ወደ መደበኛ ትምህርት ቤት እንዲገባ አደረጉት::

ቀለሙ በአሁኑ ወቅት መደበኛ እና የአብነት ትምህርቱን እንዲሁም የስዕል ልምምዱን ጐን

ለጐን እያስኬደ ይገኛል::በትርፍ ጊዜው መጽሐፍትን

በማዞር ሸጦ በሚያገኘው ትርፍ ራሱን ማስተዳደር ጀምሯል::

ባህርዳር ውስጥ ቀለሙን የሚያግዙት ቤተሰቦች አግኝቷል:: እነዚህ ቤተሰቦቹን በሥራ ከማገዝ እና ያለውን ጊዜ በአግባቡ በመመደብ እየተጠቀመ ይገኛል::

ከትምህርት ሠዓት በኋላ መፃህፍት በማዞር ይሸጣል:: ከምሽቱ 12 ሰዓት እስከ 12፡30 የቤት ሥራ ከሠራ በኋላ እስከ ምሽቱ ሁለት ሠዓት የአብነት ትምህርቱን በመማር ጊዜውን ከፋፍሎ ይጠቀማል::

በአብነት ትምህርቱን ዜማን ጨርሶ ቅኔ ለመጀመር በዝግጅት ላይ እንደሚገኝ:: ያጫወተን ቀለሙ የአብነት ትምህርቱ ለዘመናዊ ትምህርቱ እገዛ እንዳደረገለት ተናግሯል::

ጠዋት ቀደም ብሎ በመነሳት ለአንድ ሰዓት ያህል ማንበብ ይለማመዳል:: በትምህርቱ ጥሩ ውጤት እንዲያመጣ ያገዘው በክፍል ውስጥ በሚገባ በማዳመጡና ያልገባውን መምህራንን መጠየቁ እንደሆነ ተናግሯል::

በስዕል ትምህርቱም በመቀጠል በባህርዳር ከተማ በሰዓሊ ሙሉጌታ የስዕል ስቱዲዮ ንድፍና ቀለም ቅብ እያጠና ይገኛል::

ልጆች ካነበባችሁት ታሪክ ቁም ነገር አገኛችሁ? ጐበዞች! እንግዲህ እናንተም ጊዜችሁን በአግባቡ በመመደብ ዕውቀታችሁን ለማስፋት ሞክሩ::

Page 23: 05 03 2009.pdf

ገጽ 23በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም. ጤናችን

ከአብክመ ጤና ጥበቃ ቢሮ ጋር በመተባበር የቀረበ አጫጭር ዜናዎች

ጌትሽ ኃይሌ

የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድን ተጠቃሚ መሆናቸው ችግራቸውን እንዳቃለለው በመስራቅ ጐጃም ዞን የደጀን ወረዳ ነዋሪዎች ተናገሩ::

እንደ ነዋሪዎቹ ገለፃ ከዚህ ቀደም በገንዘብ እጥረት ምክንያት ህመም እየተሰማቸው የህክምና አገልግሎት ተጠቃሚ መሆን አልቻሉም ነበር::

በአሁኑ ወቅት ግን የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድን አባል በመሆን በከፈሉት አነስተኛ መዋጮ በቂ ህክምና እያገኙ ነው:: በመሆኑም በገንዘብ እጥረት ምክንያት ያጋጥማቸው የነበረው የህክምና ችግር መፈታቱን ነዋሪዎቹ ተናግረዋል::

የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ባንቴ ገዳሙ በ2008 በጀት ዓመት ከአንድ ነጥብ አራት ሚሊዮን ብር በላይ መሰብሰቡን ተናግረዋል::

የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድን በቅርብ መጀመሩን ያስታወሱት ዋና አስተዳዳሪው ጠቀሜታው የጐላ በመሆኑ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል::

በወረዳው ከ12 ሺህ ሰባት መቶ በላይ ነዋሪዎች የማህበረሠብ አቀፍ ጤና መድን አባል ሲሆኑ ሁለት ሺህ አራት መቶ የሚጠጉ አባላት ደግሞ ህክምና ማግኘታቸው ተጠቁሟል::

ዘገባው የወረዳው የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ነው::

የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድን

ነዋሪዎችን ተጠቃሚ አድርጓል

በምዕራብ በለሳ ወረዳ የተከሰተውን የአጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት በሽታ ለመቆጣጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የወረዳው ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት ገለፀ::

የጽ/ቤቱ ኃላፊ አቶ አለኸኝ ተዘራ እንደገለፁት በአሁኑ ወቅት ስምንት ግለሰቦች በበሽታው ተይዘው በአርባያ ከተማ ጤና ጣቢያ የህክምና እርዳታ እየተደረገላቸው ነው:: የበሽታውን ስርጭት ለመግታት በወረዳው ዋና አስተዳዳሪ የሚመራ ግብረ ኃይል ተቋቁሞ ችግሩ በተከሰተባቸው አራት ቀበሌዎች በትኩረት እየሰራ መሆኑን አቶ አለኸኝ ገልፀዋል::

በሽታው በፍጥነት ወደ ሌሎች ሰዎች በመዛመት በአጭር ጊዜ ለህልፈት እንደሚዳርግ ያብራሩት ኃላፊው ህብረተሰቡ የግልና የአካባቢውን ንፅህና በመጠበቅ ወረርሽኙን መግታት ይገባል ብለዋል::

በአርባያ ጤና ጣቢያ የተመላላሽና ድንገተኛ ኬዝ ቲም ባለሙያ አቶ መስፍን ብርሀኑ በበኩላቸው የተበከለ ምግብና ውሀ በሽታው በቀላሉ ከሰው ወደ ሰው የሚተላለፍበት መንገድ መሆኑን ተናግረዋል:: ከዚህ በተጨማሪም በበሽታው ከተጠቃ ሰው ጋር የሚደረግ ንክኪ በሽታውን በቀላሉ ስለሚያስተላልፍ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ ባለሙያው አስገንብተዋል::

የአፍ መድረቅ፣ የአይን መሰርጐድ፣ የሽንት መቀነስ፣ የቆዳ መሸብሸብ እና አጠቃላይ የድካም ስሜት በወረርሽኙ የተጠቃ ሰው የሚያሳያቸው ዋና ዋና ምልክቶች ናቸው ሲል የዘገበው የወረዳው የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ነው::

የአተት በሽታን

ለመቆጣጠር እየተሰራ ነው

ዓመታዊው

በበሽታው የተለከፈ ውሻ ለሐጭ ይበዛበታል

የባቲ ስጋትለሰው ልጆች ባለው የቀረበ ወዳጅነት ታማኝ አገልጋይ እንደሆነ በርካቶች ይስማሙበታል-ውሻ:: ይሁን እንጅ በታማኝነቱ ወደር የሌለው ውሻ ተገቢውን ጥበቃና እንክብካቤ ካላገኘ የሰዎችን ነፍስ በጥቂት ቀናት ውስጥ እስከ ወዲያኛው ላይመለስ ይነጥቃል::ምክንያቱ ደግሞ ቫይረስ የወለደው የእብድ ውሻ በሽታ መተላለፊያ መሆኑ ነውና:: ይህ የሚሆነው ግን ተገልጋዮቹ ሰዎች የታማኝ አገልጋያቸውን ጤንነት ሲዘነጉት ነው::

የእብድ ውሻ በሽታ ሀገራችንን ጨምሮ በበርካታ የዓለም ሀገራት እየተከሰተ ያለና በነዋሪዎች ዘንድ ስጋት ሆኖ የቀጠለ ችግር ነው:: ችግሩ ጐልቶ የሚወጣባቸው ወራት እንዳሉም ይነገራል::

የባቲ ከተማና አካባቢዋም ዓመታትን ጠብቆ በሚከሰት የእብድ ውሻ በሽታ ስጋት ውስጥ ከገባች ሰንበትበት ብላለች:: ችግሩም ባለፈው መስከረም ወር ተከስቶ ዋና አጀንዳ ሆኖ ቆይቷል:: ዘጠኝ ሰዎችም በችግሩ ተጋላጭ ሆነው ተከታታይ ክትባት እንደተሰጣቸው ከከተማ አስተዳደሩ ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያስረዳል::

ወ/ሪት ሀዋ የሱፍ ትባላለች:: በእብድ ውሻ ከተለከፉት ነዋሪዎች አንዷ ናት:: ወጣቷ እንዳለችው መስከረም 10 ቀን ከምሽቱ 12፡30 አካባቢ የሞባይል ካርድ ለመግዛት ሱቅ በነበረችበት ወቅት ነበር በእብድ ውሻ እጇ ላይ የተነከሰችው:: ሐዋ ችግሩ በተከሰተበት ወቅት የነበረውን ሁኔታም እንዲህ ታስታውሰዋለች:: “ወቅቱ ወደ መስጊድ የሚሄዱበት ነበር:: ከባለሱቁ ውጪ ማንም አልነበረም:: ሆኖም ራሴው ከችግሩ ለማምለጥ ባደረኩት መከላከል የከፋ ጉዳት ሳይደርስብኝ እጄ ላይ በትንሹ ነከሰኝ” ብላለች::

በግቢያቸው ውሻ እንደሌለ የገለፀችው ሐዋ በፍጥነት ወደ ጤና ጣቢያ ሄዳ በተደረገላት ክትትል ከስጋት ነፃ መሆኗን ተናግራለች:: ውሻ ያላቸው ሰዎች በየጊዜው በማስከተብ የውሻቸውን ጤንነት ይጠብቁ ዘንድ መልዕክቷን አስተላልፋለች::

ወደ መኖሪያ ቤቷ በምትሄድበት ጊዜ የማሽላ ማሳ ውስጥ በነበረ ተናካሽ ውሻ ለችግሩ የተጋለጠችው ሌላዋ የባቲ ከተማ ነዋሪ ደግሞ ወ/ሮ ከድጃ ሙሀመድ ትባላለች:: ከምሽቱ 12፡00 አካባቢ ችግሩ እንደተከሰተ የምታስታውሰው ከድጃ እግሯ ላይ ከባድ ንክሻ ደርሶበታል:: ችግሩ እንደተከሰተም ወዲያውኑ ወደ ህክምና ተቋም በመሄዷ ተገቢውን ክትባት አግኝታለች::በከተማ ባለቤት የሌላቸው ውሻዎች መበራከት ችግሩን አሳሳቢ እንዳደረገውም ተናግራለች:: በመሆኑም አሁን የተጀመረው ውሾችን

የማስወገድ ዘመቻ ተጠናክሮ ይቀጥል ዘንድ መልዕክቷን አስተላልፋለች::

በባቲ ከተማ የተከሰተውን የእብድ ውሻ ንክሻ ለመቆጣጠር ግብረ ኃይል ተቋቁሞ ውሻዎችን የማስወገድ ስራ ተሰርቷል፤ አሁን ላይም የማጥራት ስራ እየተከናወነ ነው::

አቶ ሙሀመድ እንድሪስ የከተማ አስተዳደሩ ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት ተወካይ ኃላፊና የግብረ ሐይሉ ሰብሳቢ ናቸው:: እንደ አቶ ሙሀመድ ገለፃ የእብድ ውሻ በሽታ ባለፈው ዓመትም ተከስቶ ነበር:: በዚህ ዓመትም በመስከረም ወር ችግሩ ተከስቷል:: በመሆኑም ወዲያውኑ ግብረ ኃይል ተቋቁሞ ውሾችን የማስወገድ ዘመቻ ተደርጓል:: ለሁለት ቀናት በተደረገው ዘመቻም ከ20 በላይ ውሻዎችን በጥንቃቄ እንዲገደሉና በተዘጋጀው ጉድጓድ እንዲቀበሩ ተደርጓል ብለዋል::

ወረርሽኙ ለሁለት ቀናት ተከስቶ እንደነበር ያስታወሱት አቶ ሙሀመድ በአጠቃላይ ዘጠኝ ሰዎች ለችግሩ መጋለጣቸውን ተናግረዋል:: በተደረገላቸው ተከታታይ የጤና ክትትልም ሁሉም በሙሉ ጤንነት ላይ ይገኛሉ ነው ያሉት::

ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታትም ሰፊ የግንዛቤ ፈጠራ ስራ መሰራቱን አቶ መሀመድ ገልፀዋል:: በተፈጠረው ግንዛቤም ውሻ ያላቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ውሻቸውን እንዲያስከትቡ ተደርጓል ብለዋል::

ባለቤት የሌላቸው ውሾች አሁንም አሳሳቢ በመሆናቸው ውሾቹን የመግደል ስራው እየተሰራ መሆኑን ጠቁመዋል::

የችግሩ ሰለባ የነበሩት በጤና ጣቢያው ሆነው ለተከታታይ 14 ቀናት ክትባቱ ተሠጥቷቸዋል:: ከዚህ በኋላ በ10ኛው ፣ በ20ኛው እና 30ኛው ቀን ተጨማሪ ክትባት እንዲወስዱ መደረጉን ነው አቶ ሙሀመድ ያብራሩት:: መስከረም ወር ውሻዎች የሚራቡበት ወቅት በመሆኑ ከተለያዩ አካባቢዎች በርካታ ውሻዎች ይሰባሰባሉ:: ይህም ለበሽታው በስፋት መከሰት ምክንያት መሆኑ ነው የሚነገረው የችግሩ ሰለባዎች በሙሉ ጤንነት ላይ ስለሚገኙም ወደቤታቸው መመለሳቸውን ከጤና ጥበቃ ጽ/ቤቱ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል::

የእብድ ውሻ በሽታ ክትባት ከሁለት ወር በላይ መቆየት እንደሌለበት ያስታወሱት ተወካይ ኃላፊው በእብድ ውሻ ተነክሰው ለሚመጡ ሰዎች ጊዜውን የጠበቀ ክትባት ለመስጠት በጽ/ቤቱ በኩል ዝግጁ ስለነበር ተጐጅዎች ክትባቱን በወቅቱ እንዲያገኙ ተደርጓል ብለዋል:: ማንኛውም ተጐጅ ችግሩ እንደተከሰተ በአስቸኳይ ወደ ህክምና ተቋም መምጣት እንዳለበት ምክራቸውን ለግሰዋል:: ክትባቱን በአስቸኳይ መውሰድ ካልተቻለ ደግሞ የበሸታው መንስኤ ቫይረስ ማዕከላዊ ስርዓተ- ነርቭን ከመደበኛ ተግባሩ ውጭ ስለሚደረገው ግለሰቦችን ከሞት መታደግ አይቻልም ብለዋል::

የእብድ ውሻ በሽታ በቫይረስ የሚመጣ በሽታ ሲሆን ማዕከላዊ ስርዓተ - ነርቭን በማወክ በጥቂት ሳምንታት ውስጥ ለሞት የሚዳርግ አደገኛ በሽታ ነው::

በዓለም አቀፍ ደረጃ ከ155 በላይ አገሮች የስርጭት አድማሱን ያዳረሰው የእብድ ውሻ በሽታ ከ55 ሺህ በላይ ሰዎችንም በየዓመቱ ለህልፈት ይዳርጋል::

በሽታው ውሻዎችን እንዲህ እርስ በርስ ያናክሳል

Page 24: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 24

ደጃዝማች...ከገፅ 10 የዞረ

የህዳሴው...ከገፅ 4 የዞረ

በማይል ህዝቡን ቀስ በቀስ እየገለበጠ ወሰደው:: በዚህ ምክንያት የገረሱ የራሳቸውን ልዩ ተዋጊ ወታደሮቻቸውን እንኳ አጡ:: የወታደሮቻቸው ቁጥር ሲቀንስ ያልታሰበ አደጋ በሚያዝያ 1931 ዓ.ም ገጠማቸው:: ሳይታሰብ ጠላት ከበባ አድርጐ ጥቃት ከፈተ:: ይህ ጦርነት በአምስት ቀን ዘለቀ:: 40000 ወታደር ይዞ ይዋጋ የነበረው 8000 ቀሩት ከእነዚህ 500 ብቻ ቀሩ:: ቀስ በቀስም 12 ብቻ በዙሪያቸው ቀሩ:: ይባስ ብሎ ገረሱም እግራቸውን በጥይት ተመተው ሲቆስሉ 12ቱም ትተዋቸው ብቻቸውን ቀሩ:: በዚች የቀውጢ ሰዓት የነበረውን ሁኔታ ታቦር ዋሚጋንድዎር የተባለ ታሪክ ፀሐፊ ገረሱን ዋቢ አድርጐ የጻፈውን እንዲህ አስፍረውታል::

“የነበሩኝም 12 ወታደሮች ጥለውኝ ሸሹ:: ከዚያም በኋላ ጫካ ውስጥ ወደ እኔ የሚመጣውን የጠላት ጦር ለመግጠም እጠባበቅ ጀመረ:: በመሀከሉም ማስታወሻዬን አውጥቼ “እኔ ገረሱ ነኝ:: ስራዬን ሰርቼአለሁ:: ብሞት ግድ የለኝም:: የማዝነው ግን አዲስ አበባን ከጠላት እጅ ሳላስመልስ ብሞት ብቻ ነው ብዬ ጻፍኩ” በማለት ጠላቶቻቸው ዙሪያቸውን ሊገሏቸው እያደቧቸው በነበረበት ሰዓትና

የህይወታቸው ፍጻሜ የተቃረበ በመሠላቸው ጊዜ የተሰማቸውን ገልፀዋል::

“አትሙች ያላት ነፍስ” እንዲሉ ገረሱ ቆስለው በጠላት ከተከበቡበት ጫካ ወጥተው በቅርብ

ወደሚያውቁት ጓደኞቻቸው ቤት ሲደርሱ ልጃቸው ተፈራ ገረሱ እርሱም ቆስሎ ተኝቶ አገኙት:: ብዙም ሳይቆይ ልጃቸውን ይዘው ሌላ ሰው መስለው በነዋሪው ህዝብ መሀል አልፈው ሔዱ:: እስኪያገግሙ ድረስ በትንሽ ጊዜ ዳብዛቸውን አጥፍተው ቆዩ:: በዚህ ወቅት ጠላት ጮቤ ረገጠ:: ድል አደረግሁት ብሎም ፎከረ:: ገረሱ ግን ውስጥ ውስጡን ከአርበኞች ጋር መልዕክት ሲለዋወጡ ከቆዩ በኋላ ሳይታሰብ በጠላት ላይ ጦርነት ከፈቱ:: ጣልያኖች ከዚህ በኋላ ተስፋ በመቁረጥ በእናታቸው በወይዘሮ ወርቄ በኩል እርቅ ለማድረግ ጠየቁ:: ገረሱም እርቁን የተቀበሉ መስለው ሰራዊታቸውን አደራጁ፣ ከደጃዝማች በቀለ ወያም ጋር የጠበቀ ግንኙት ፈጠሩ:: በዚህ ወቅት ኃይለ ስላሴ ጐጃም መግባታቸው ተሰማ:: አርበኞችም ወኔያቸው ተነቃቃ:: የሚሸሸውን ጠላትና ባንዳ አጠቁት:: ብዙም ሳይቆይ ኃይለስላሴ ገረሱ ካሉበት ቦታ ሔደው ተገናኛቸው:: ለገረሱ ይህ ታምር ነበር:: በማስቀጠልም በኃይለስላሴ ትዕዛዝ መሰረት ጠላትን ከጅማ በማስወጣት ተንቀሳቀሱ::

ብዛት ያለው የኢጣልያ ሰራዊት ጅማ ውስጥ ይገኛል:: ገረሱ ይህንን ጦር እጅግ በሚያስፈራ ግርማ ሞገስ ከበባ በማድረግ ጠላት ሳይወድ በግድ

እጁን በሰላም እንዲሰጥ አደረጉት:: ደጃዝማች ገረሱም በፈረሳቸው ላይ ሆነው በብዙ ሺህ ወታሮች ተከበውና የኢትዮጵያን ሰንደቅ አላማ እያውለበለቡ በድል አድራጊነት ጅማ ገቡ:: በማስከተልም የጅማን አካባቢ ጨምሮ አረጋግተው ጊዜያዊ አስተዳዳሪዎች ሾመው ወደ አደስ አበባ ተመለሱ::

ንጉሱ ኃይለ ስላሴ የጦር ሚኒስትርነት ቦታ እንደሚሰጧቸው ቃል ገብተውላቸው ነበር:: ይህንን ተስፋ አድርገው አዱስ አበባ ገቡ:: ተስፋቸው ግን ቀስ በቀስ እየደበዘዘ መጣ:: የንጉሱን ቤተመንግስት ያጣበቡት ከስደት ተመላሽ መኳንቶች፣ ባንዳዎችና አፈ ጮሌዎች ገረሱን አይንህ ላፈር አሏቸው:: ለንጉሱም የሆነውን የልሆነውን ሁሉ እያወሩ በመካከላቸው የነበረውን ንጹህ ፍቅር አደፈረሱት:: እንደ እነ በላይ ዘለቀ የከፋ አደጋ ባያጋጥማቸውም ሞራላቸውን የሚነካ ነገር ተፈራረቀባቸው:: የገረሱ ቀንዶች ጠላት የነበሩት ፀሐፌ ትዕዛዝ ወልደጊዩርጊስ ወልደ ዩሐንስ ነበሩ:: ቢሆንም ገረሱ የብዙ ጠቅላይ ግዛቶች ገዥ ከመሆንና በህዝቡና በአርበኛው ታላቅ ከበሬታን ከማግኘት ያገዳቸው ነገር አልነበረም::

እነዚህ ህዝባቸውን፣ ሰንደቅ አላማቸውንና ንጉሳቸውን አክባሪ ጀግና የመርዝ ጋዝ ጭኖ ለመጣ አረመኔው የፋሽስት ጦር ያልተሸነፉ አርበኛ በሽታ አሸነፋቸውና በተወለዱ በ61 ዓመታቸው አረፉ:: ሀገሩን በሚወድ ኢትዮጵያዊ ልቦና ሁሉ ግን እንደማህተም ታትመው በትውልዶች ሁሉ ይኖራሉ::

ከዋለልኝ እምሩ የአለም ምርጥ ጀግኖች አጫጭር ታሪኮች የተወሰደ

ያሥታውሳሉ:: ግድቡ መገንባት ከጀመረ በኋላ ግን “አካባቢው ከእንቅልፉ መንቃት ጀምሯል” ብለዋል::

“ይሄ ግድብ ሥራ ከጀመረ በኋላ ግን ዞናችን ግድቡን ለመጐብኘትም ሆነ ለሥራ የሚመላለሱበት በመሆኑ የንግድ እንቅስቃሴው ጥሩ ሆኗል:: በአሁኑ ወቅት ትንንሽ ከተሞችም እየለሙ ወደ ትልልቅ

ብቻ ሳይሆን ለአነስተኞችም መሆኑን ገልፀዋል:: የእርሳቸው ሆቴልም ይህንን የሰው እንቅስቃሴ መሥፋፋት ተከትሎ የተገነባ መሆኑን ሲያስረዱ፣ “የኔ ሆቴል የዛሬ ሦሥት ዓመት ነው ግንባታው ተጀምሮ የተጠናቀቀው:: የተገነባውም ወደ ህዳሴው ግድብ የሚንቀሳቀሱትን ጐብኝዎች ታሳቢ በማድረግ ነው:: በዚህም ከፍተኛ ተጠቃሚ እየሆንን ነው” በማለት

ከተጀመረ አምስት ዓመት ወዲህ ለእንጅባራ ከተማ በርካታ የሥራ ዕድሎችን ይዞላት መጥቷል” በማለት ነው:: እንደ ግልገል በለስ እና ቻግኒ ከተሞች ነዋሪዎች ሁሉ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የእንጅባራ ከተማ ነዋሪዎችን ከአነሥተኛ እስከ ትልልቅ ንግዶች ድረሥ እየጠቀመ መሆኑን ገልጸዋል:: “ሊስትሮዎች አሉ፤ ባለሆቴሎች አሉ፤ መኪና የሚያጥቡ አሉ፤… ሁሉም ተጠቃሚ እየሆኑ ነው” በማለት የህዳሴው

ግደብ የእንጅባራንና የአካባቢውን ነዋሪዎች የሥራ ዕድል እንደፈጠረላቸው ያሥረዳሉ::

ሌላው የእንጅባራ ከተማ ነዋሪና የሆቴል ባለቤት የሆኑት አቶ ጥላሁን አስሜ የህዳሴው ግድብ ለባሆቴሎችና ለሌሎች የንግድ ዘርፎች ትልቅ ጥቅም እየሠጠ እንደሆነ ተናግረዋል:: እንጅባራ ከተማም ዕድገቷ እየፈጠነ መሆኑን ጠቁመዋል::

"እንጅባራ ከተማ ቤት የማይገዛ፣ ንግድ የማይጀምር ሰው የለም፤ በህዳሴው ግድብ ምክንያት" በማለትም ያመጣውን ለውጥ አብራርተዋል:: እርሳቸውም በሆቴሉ ዘርፍ ተጠቃሚ እንደሆኑ ተናግረዋል::

ወደ ህዳሴው ግድብ ለሥራም ሆነ ለጉብኝት የሚጓዙ ሰዎች ሆቴል አልጋ ይዘው ማደራቸው፣ ምግብ መመገባቸውና ሌሎች አገልግሎቶችን ማግኘታቸው ሥለማይቀር የንግድ እንቅስቃሴው መፋጠኑ የማይቀር እንደሆነ አብራርተዋል:: በከተማቸው ያሥተዋሉትን መነቃቃት የህዳሴው ግድብ ግንባታ ሲጠናቀቅም የበለጠ እንደሚጠብቁት፣ “ዓባይ ለህዝቡ የወደፊት ተሥፋው ነው:: ለጀርባችን ዋና አጥንት ነው:: እንደዓይን ብሌናችን ነው የምናየው” በማለት ነው ተሥፋቸውን ገልፀዋል::

ሲጠቃለል ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በመሥመሩ ላይ ለሚገኙ ከተሞችና አካባቢው ነዋሪዎች የንግድ እንቅስቃሴውን እያፋጠነ ይገኛል:: በግንባታ ሂደት ላይ ሆኖ እንዲህ ጥቅም የሰጣቸው የህዳሴው ግድብ 74 ቢሊዮን ሜትር ኩብ ውኃ ይዞ፣ በ187 ሺህ 400 ሄክታር መሬት ላይ ተኝቶ፣ 246 ኪሎ ሜትር የሚረዝም ሰው ሠራሽ ሐይቅ ፈጥሮ፣ ስድስት ሺህ ሜጋ ዋት የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት ሲጀምር ደግሞ በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ ችግር የሆነባቸው መብራት እንደሚቃለልላቸው በትልቁ ይናፍቃሉ::

“እንጅባራ ከተማ ቤት የማይገዛ፣ ንግድ የማይጀምር ሰው የለም፤ በህዳሴው ግድብ ምክንያት” አቶ ጥላሁን አስሜ

የህዳሴው ግድብ በፈጠረው የንግድ መሥፋፋት ሆቴል ገንብተው ወደ ሥራ የገቡት አቶ ገዳሙ ባግሻ

ቻግኒ ከተማ ውስጥ ጫማ በመቀባት በቀን እስከ 100 ብር ድረስ የሚያገኘው ደሴ አድነው

ከተማነት እየተሸጋገሩ ይገኛሉ” ብለዋል አቶ ገዳሙ::አቶ ገዳሙ እንደገለፁት በአካባቢው ያለው

የሰው እንቅስቃሴ እየሰፋ በመምጣቱ በተለይ ደግሞ ወደ ህዳሴው ግድብ የሚንቀሳቀሰው ሰው ቁጥር ሥለጨመረ ሆቴላቸው በስልክ ትዕዛዝ አልጋ እሥከመያዝ መድረሱን ገልፀዋል:: “ግድቡን የሚጐበኙ ሰዎች ገና ከአዲስ አበባ ሲነሱ ነው በስልክ አልጋ እንዲያዝላቸው የሚያዙት” ብለዋል ወደ ግድቡ የሚደረገው እንቅስቃሴ ያመጣውን ለውጥ ሲያሥረዱ::

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ተጠቃሚ እያደረገ ያለዉ ለትልልቅ የንግድ ድርጅቶች

ነው:: የህዳሴው ግድብ በአጠቃላይ ለአካባቢው ህዝብ የፈጠረውን ጥቅም ሲገልፁም” አነስተኛ ከተሞች እየተቋቋሙ ነው:: ትልልቅ ተሽከርካሪዎች የሚያርፉባቸው እየሆኑ ነው:: ብዙ ሠራተኞችና ጐብኝዎች ምግብ የሚጠቀሙባቸው ሆነዋል:: አንዳንዶች የዕደ ጥበብ ውጤቶችን በመግዛት አካባቢውን እያሥተዋወቁ ነው፤ በተለይም ደግሞ በዚህ ተበረታተው ከአነስተኛ ንግድ ተነሥተው ወደ ትልልቅ ኢንቨስተርነት ለመግባት እየተነሣሡ ነው” በማለት ነው::

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እንጅባራ ከተማንም አነቃቅቷል:: የከተማዋ ነዋሪ አቶ አበበ ጌታነህ ይህን ሀሣብ ሲገልፁም፣ “የህዳሴው ግድብ

Page 25: 05 03 2009.pdf

ገጽ 25በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ሳይንስና ቴክኖሎጂ

ሰሞነኛ ዜናዎች

ይህዓለም መለሰ

(አዲሱ አያሌው)

ሕይወት ሊኖርባት ይችላል በማለት ከረጅም ጊዜ በፊት ጀምሮ የአሜሪካው ናሳ ምርምር ሲያደርግባት ቆይታለች- ቀዯ ፕላኔት በመባል የምትታወቀው ማርስ:: በዚህች ከምድር ጋር ተቀራራቢነት አላት በምትባለው ማርስ ሕይወት ያለውን ነገር ለመፈለግ ብሎም ሁለመናዋን ለማጥናት ከርቀት በቴሌስኮፕ ብቻ ይደረግ የነበረው ምርምር አሳሽ ሮቦቶችን ወደ ቦታው በመላክ ጥናቱን ወደ ከፍተኛ ደረጃ እንዲሸጋገር ተመራማሪዎች ቀን ከሌት ሠርተዋል::

የናሳ ተመራማሪዎች ልፋት በቀላሉ ህይወት በማርስ መኖር አለመኖሩን ማሳወቅ ግን አላስቻለም:: ምክንያቱም ወደ ቦታው የተላከችው ሮቦት እንደልቧ ተንቀሳቅሳ በፕላኔቷ ህይወት ያለው ነገር መኖሩን ካልሆነም ደግሞ ካሁን በፊት ይኖር እንደነበር ፍንጭ የሚሆን ነገር ማግኜት አልቻለም:: ስለሆነም ይህንን ችግር ለመቅረፍ አዲስ ዘዴን እየዘየዱ መሆኑን ናሳ አሳውቋል::

ናሳ በሥራ ላይ በቅርብ ዓመታት ሊያውለው እየሠራው የሚገኘው መሳሪያ “የጨረር ዓይን” የተገጠመለት ሲሆን ህይወት ያለው ነገር በፕላኔቷ ይኖር እንደነበር ወይም እንደሚኖር ለማወቅ የሚደረገውን ምርምር እንደሚያፋጥነው ተነግሮለታል:: ይህ አዲሱ መሣሪያ

በማርስ ሕይወትን የመፈለጉን ሂደት ቀጥሏል

ከፍተኛ ሙቀት የተመዘገበባቸው ዓመታት

ሰሞኑን የዓለም የሜትሮሎጂ ድርጅት ይፋ ያደረገው መረጃ እንዳመለከተው ባለፉት እ.ኤ.አ ከ2011 እስከ 2015 በነበሩት አምስት ዓመታት ከፍተኛ የዓለም ሙቀት መመዝገቡን ይጠቁማል:: በሞሮኮው ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ውይይት ላይ ይፋ የሆነው መረጃ ለዚህ ዓለም አቀፍ የሙቀት መጨመር ዋና ምክንያቶች የሰው ልጆች ድርጊቶች እንደሆኑም ጥናቱ አመልክቷል::

አንዳንድ ጥናቶች

ወደ ገጽ 40 ዞሯል

ባለሦስት ማረሻውበፕላኔቷ ላይ ለሕይወት መሠረት የሆኑ ሞለኪውሎችን (ኦርጋኒክ ሞለኪውልስ) መኖር አለመኖራቸውን በፍጥነት ስካን በማድረግ ማወቅ የሚያስችል ነው:: መሣሪያው ከዚህም ባለፈ ካሁን በፊት ወደ ስፍራው በተላኩ መሣሪያዎች ሊደረሱ የማይችሉ አካባቢዎችን በቀላሉ ለመመርመር እንደሚያግዝም ታምኖበታል::

ናሳ በተግባር ሊያውለው ያሰበው የጨረር ቴክኖሎጂን የሚጠቀም መሣሪያ በመጀመሪያ መርዛማ ነገሮችን፣ በሽታ አምጭ ህዋሳትን እና መሰል ነገሮችን ስካን ለማድረግ የተሠራ ሲሆን ይህንኑ መሣሪያ በማሻሻል ማርስ ላይ ህይወት ያለው ነገር ይኖር እንደነበር እና እንደሚኖር ለማወቅ ይውላል::

መሣሪያውን የናሳው ቴክኖሎጂስት ብራንሚር ብላጐጂቪች አሻሽሎ ለማርስ ተልዕኮ ለማዋል በሙከራ ደረጃ በተግባር ሠርቶታል:: ይህ መሣሪያ ከቅርብም ይሁን አስቸጋሪ ከሆኑ ራቅ ያሉ ቦታዎች ጨረርን በመጠቀም ህይወት ያላቸው ነገሮች ወይም ለህይወት መሰረት የሆኑት ሞለኪውሎች መኖር አለመኖራቸውን ስካን በማድረግ ለማወቅ የሚያስችል ነው::

ይህ አዲሱ የናሳ የማርስ ተልዕኮን ለማሳካት የተሠራው መሣሪያ በመጪዎቹ አምስት ዓመታት ሥራ ላይ እንደሚውል መረጃው ይጠቁማል::

ሲጋራን የሚያጨሱ ሰዎች በሳምባዎቻቸው ህዋሳት ዘረ- መል ላይ ፈጽሞ ከተፈጥሯዊው የተለየ ለውጥ

ማጨስና

አዲሱ አያሌውንብረት ለውጥ ላይ የቀረበው የጥናት ሪፖርት እንዳመለከተው እ.ኤ.አ ከ2011 እስከ 2015 ባሉት ዓመታት ውስጥ የዓለማችን አማካይ የሙቀት መጠን ከነበረበት በዜሮ ነጥብ 57 ዲግሪ ሴንቲግሬድ ጨምሯል::

በእነዚህ አምስት ዓመታት የታየው ሙቀት እ.ኤእ ከ1961 እስከ 1990 ከነበሩት ዓመታት የበለጠ ሙቀት የተመዘገበበትን ክብረ ወሰን ሰብሯል:: ይህ የሙቀት መጨመር ከአፍሪካ በቀር በሁሉም አህጉሮች ላይ የታየ መሆኑንም የቢቢሲ ዘገባ ያመለክታል::

እ ን ዳ መ ለ ከ ቱ ት የነዳጅ ዘይት መቃጠል ዓለማችን ለከፍተኛ የሙቀት መጨመር ትልቁን ድርሻ እንደያዘ ያሳያሉ:: ታዲያ በሞሮኮው የአየር

እንደሚያመጣባቸው የቢቢሲ ዘገባ ያሳያል፡፡

በዓለም አቀፍ ደረጃ በተውጣጡ ተቋማት ማለትም የዌልካም ትረስት ሳንገር ተቋም እና የሎስ አላሞስ ብሔራዊ ቤተ ሙከራን አካቶ የተደረገው ጥናት

እንደሚያመለክተው በቀን እስከ 20 ፍሬ ሲጋራ የሚያጨሱ ሰዎች በሳምባቸው ውስጥ በሚገኙ ህዋሳት ላይ በየዓመቱ 150 የሚደርሱ የዘረ መል ለውጦች ይካሄዱባቸዋል፡፡

ወደ ገጽ 40 ዞሯል

የዘረ መል ለውጥ

በአንድ ማረሻ የማረስ ዘዴ ምንም ለውጥ ሳይታይበት ዘመናትን ተሻግሯ::

ይህ ማረሻ በከፍተኛ ሁኔታ የሰውና የእንስሳት ጉልበትን ስለሚጠቀም አርሶ አደሮችን ለከፍተኛ የጉልበት፣ የጊዜና የገንዘብ ወጭ ሲዳርጋቸው ቆይቷል:: በእርግጥ አሰራሩን ለማሻሻል ብዙ ጥረቶች መደረጋቸው አልቀረም:: ይሁንና የተደረገው ጥረት ፍሬ አፍርቶ አርሶ አደሮች ከሚደርስባቸው ችግር ሲታደጋቸው አልታየም::

በምዕራብ ጐጃም ዞን ሜጫ ወረዳ መርዓዊ ከተማ 01 ቀበሌ ውስጥ

የሚኖሩት አቶ ገረመው ዓይናለም ግን ከዚህ ለየት ያለ የፈጠራ ሥራ ይዘው ብቅ ብለዋል:: የፈጠራ ሥራው በአንድ ሞፈር በሦስት ማረሻ ለማረስ የሚያስችል ነው:: ነገሩ እንዲህ ነው::

አቶ ገረመው አርሶ አደሮች ለዘመናት መሬታቸውን በአንድ ማረሻ ለማረስ የሚያደርጉት ጥረት ጉልበታቸውን፣ ጊዜያቸውንና ገንዘባቸውን ሲያባክንባቸው እየተመለከቱ ያዝኑ ነበር:: እሳቸውም ቢሆኑ ከግብርና ሙያ የወጡ ናቸውና ውጣ ውረዱ፣ ድካሙ ከልባቸው ይሠማቸዋል:: እናም ማረሻውን የሚያሻሽሉበትን ዘዴ ሲያወጡ ሲያወርዱ ቆዩ:: አንድ ቀን ግን ሀሳብ ብልጭ አለላቸው:: “ለምን ባለ ሶስት ማረሻ አድርጌ አልሰራውም?” አሉ::

ሀሳባቸውን ደጋግመው አሰላሰሉት:: ሀሳቡ የሚተገበር ነው:: ሠርተው ቢያቀርቡትም ብዙ አርሶ አደሮች ከሚደርስባቸው እንግልት የሚታደግ እንደሆነ ተረዱ:: እናም ሦስት ማረሻ ያለው ሠርተው አቀረቡ::

አቶ ገረመው ፈጠራውን የሠሩት በነበረው የማረሻ መዋቅር ላይ ተንተርሰው ነው:: በተለይ በድግሩ ላይ በርካታ ለውጦች አድርገዋል:: ከሞፈሩ የኋላ ጫፍ ላይ በድግር እንጨት፣ ከማረሻው ጫፍ ጋር ደግሞ በወገል ተያይዘው አፈሩን ለመገልበጥ የሚረዱት እነዚህ ድግሮች ለማረሻ ማስገቢያነትና ለአፈር መገልበጫነት አገልግለዋል::

ነባሩ ባለ አንድ ማረሻ አቶ ገረመው ዓይናለም ሠርተው ያቀረቡት ባለ ሦስት ማረሻ

Page 26: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 26

“በመሞት ላይ”... ከገፅ 5 የዞረ

እንዲያውም ሚዳቋ በስጋት የምትኖር ድንጉጥ እንስሳ ስለሆነች ስብ ስለማይኖራትና አንጀቷ በጣም ቀጭን ስለሚሆን ከፍየል ይልቅ የሚዳቋ አንጀት ቢገኝ የበለጠ ድምፅና ጥንካሬ እንደሚኖረው ይታመናል:: ነገር ግን ትውፊቱ አይፈቅድም::

እርስዎ በገናን እንዴት ተማሩት? ከልጅነቴ (በተለይም ከስምንተኛ ክፍል

ጀምሮ) አንድ ጓደኛዬ ክራር እየተጫወተ ሲዘፍን እሰማና እደሰት ነበር:: በዚህ የተነሳ ክራር መቻል በጣም ፍላጎት አደረብኝና "እመቤቴ ሆይ ክራር ለመቻል አብቂኝ እንጅ አልዘፍንም፤ ለዝማሬ ብቻ ተጠቅሜበት ስምሽን እጠራበታለሁ" ብዬ ተሳልኩ:: ነገር ግን ክራሩን በመግረፍ ለመልመድ ሁለት ሳምንት አልፈጀብኝም፤ በእርግጥ የቅኝት ጉዳይ የገባኝ በጣም ቆይቶ ነው:: ምን እንደቃኘሁ ሳላውቅ ብቻ ክራር መግረፉን ቻልኩበት::

በኋላ ላይ በፆም ወቅት በራዲዮና በቴፕ ካሴት የመጋቤ ስብሐት ዓለሙ አጋን፣ የአቶ ታፈሰ ተስፋዬን፣ የአቶ ዘርፉ ደምሴን የበገና ድርደራ ስሰማ ውስጤ በጣም ይረበሻል፤ በጣም እመሰጣለሁ:: በወቅቱ (1993ዓ.ም) በጎንደር መምህራን ኮሌጅ እየተማርኩ በጎን ደግሞ ኤልፎራ ድርጅት (ጎንደር ሥጋ ፋብሪካ) ውስጥ በረዳት የኤሌክትሪክ መስመር ሰራተኛ ሆኘ እሰራ ነበር:: ያኔ 'ለምን ከቁርጥራጭ እንጨቶችና የተለያዩ ቁሳቁሶች አልሠራውም?' ብዬ ተነሳሁና ሞከርኩት::

እኔ በገናን በአዕምሮዬ በሳልኩት ልክ ኮምፐልሳቶ፣ ችፑድ፣ ጣውላና ሌሎችም ቁሳቁስ ተጠቅሜና አውታሩን ጅማት (የጫማ መስፊያ ሲር)

አድርጌ፣ መቃኛውንም ሚስማር ተጠቅሜ ሠራሁት:: ነገር ግን ድምፁ አልመጣልኝም:: ለጊዜው አዝኘና ምኞቴን ውስጤ ቀብሬ አስቀመጥኩት፤ ያ ያልተሳካ የሙከራ ሥራዬ ዛሬም ድረስ ቤት ተቀምጧል:: በኋላ (በ1998 ዓ.ም) ወደ አዲስ አበባ ሄድኩ:: መምህር ሲሳይ ደምሴ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ማኅበረ ቅዱሳን የቦሌ ቡልቡላ ማዕከል አቡነ ጎርጎሪዮስ ትምህርት ቤት ላይ በየሳምንቱ እሑድ ማታ በገና የሚያስተምሯቸው አራት ልጆች አየሁ:: ስፈራ ስቸር ጠጋ ብዬ "መምህር ሲሳይ ክራር መምታት እችላለሁ፤ በገና መማር እችል ይሆን?" ብዬ ጠየኩ::

መምህር ሲሳይ ግን ቀለል አድርገው "ይኼ እኮ በጣም ቀላል ነው! የክራር ቅኝት ከትንሽ ጣት በመነሳት ወደ ቀለበት፣ መሐል፣ አመልካችና አውራ ጣት ከዚያም ከአውራ ጣት መልሶ ወደ ትንሽ ጣት ነው የሚሄደው:: የበገና ግን ከጠቋሚ ጣት ወደ መሐል ጣት፣ ከመሐል ጣት ወደ አውራ ጣት፣ ከአውራ ጣት ወደ ትንሽ ጣት፣ ከትንሽ ጣት ወደ ቀለበት ጣት፣ ከቀለበት ጣት ወደ ጠቋሚ ጣት መመለስ ነው" ብለው ነገሩኝ:: በቃ የኔ የበገና ትምህርት ይህ ነው! ከዚህ በላይ በገና ድርደራ አልተማርኩም:: በገናውንም አዘጋጅተው በ450 ብር ሸጡልኝ፤ በአሁኑ ወቅት በገና የሚሸጠው ሦስት ሺህ ብር ነው:: ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ከ10 ዓመታት በላይ በበገና ድርደራ አገልግያለሁ::

በገና ድርደራን ወደ ማስተማሩስ

እንዴት መጡ?

የበገና ድርደራ ሙያ እንዳለኝ ያዩ ጓደኞቼና ቤተሰቦቼ ወደ ባሕር ዳር ወይም ጎንደር ተመልሼ የበገና ትምህርት ቤት እንድከፍት ጠየቁኝ:: “ባሕር ዳር ወይም ጎንደር መጥተህ እንድታስተምርልን እንፈልጋለን” የሚል ምክር ለገሱኝ:: ይሁን እንጅ አንድ በገና ከሁለት ሺህ 500 ብር ያላነሰ ነው ለተማሪዎች የሚሸጠው፤ ተማሪ ላልሆኑት ደግሞ እስከ ሦስት ሺህ ብር ይሸጣል:: ስለዚህ ቢያንስ 30 በገናዎች እንኳ ቢያስፈልጉኝ ከ60 እና 70 ሺህ ብር ለበገና መግዣ ብቻ ሊያስፈልገኝ ሆነና ተስፋ ወደ መቁረጡ አዘነበልኩ:: ነገር ግን ከዚህ ያሉ ወዳጆቼና ቤተሰቦቼ ወደ 15 በገናዎች የምገዛበት ብር ሰጡኝ፤ “ፍኖተ ጽድቅ የጉዞ ማኅበር” ከሚባል ማኅበር ያሉ ወዳጆቼ ደግሞ ቢሯቸውን ፈቀዱልኝና መጥቼ ሥራ ጀመርኩ::

እንደጀመሩት በገና ድርደራን ለመማር ያለው ፍላጎት እንዴት ነበር?

ወዲያው 15 በገናዎችን ይዤ የፍኖተ ጽድቅ የጉዞ ማኅበር አባላት በፈቀዱልኝ ቢሮ ምዝገባ ለማካሄድ ለሀገረ ስብከቱና ለተወሰኑ የቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪዎች ሀሳቤን አካፈልኳቸው:: በጣም ደስተኞች ሆኑ፤ “እንኳን ዕውቀቱን ይዘህልን መጣህ እንጅ የተቻለንን ሁሉ ለማገዝ ዝግጁ ነን” አሉኝ::

ከዚያ ባሉኝ በገናዎች ልክ 15 ተማሪዎችን ለመመዝገብ ባወጣውት ማስታዎቂያ ብዙዎች መጥተው ለመማር ፈለጉ:: ገበያው ከጠበኩት በላይ

ሆነ:: እነሆ ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ከ400 በላይ ተማሪዎች አስተምሬያለሁ፤ ከእነዚህ ውስጥ 162 ያህሉ ተገቢውን ክህሎት ይዘው አጠናቅቀዋል:: አሁንም እስከ ጥቅምት 26 ቀን 2009 ዓ.ም እስከ 50 ተማሪዎችን መዝግቤያለሁ፤ አሁንም መመዝገብ የሚፈልጉ አሉ፤ ስለዚህ የገበያ ጉዳይ አሳሳቢ አይደለም::

በገና በኢትዮጵያ ምን ያህል ታሪካዊ ፋይዳ አለው?

እንደነገርኩህ በገና እጅግ ጥንታዊ ታሪክ ያለው መሣሪያ ነው:: ቀደም ሲል የአዳም አምስተኛ ከሆነው ከዩባል ታሪክ ጀመርን እንጅ በገና ከስነ-ፍጥረት አስቀድሞ የነበረ ስለመሆኑ ደግሞ በመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢተ ኢሳይያስ ተጽፏል:: ነብዩ ኢሳይያስ ሳጥናኤል ወደ ሲኦል ሲወርድ ከበገናው ጋር መውረዱን “… ጌጥህና የበገናህ ደምፅ ወደ ሲኦል ወረደ፤ በበታችህም ብል ተነጥፏል” ብሎ ጽፏል:: ይሁን እንጅ በገና ለታቦተ ጽዮን ማጀቢያነት የዋለው በዳዊት ዘመን ነው፤ 150ዎቹ የዳዊት መዝሙሮችም የተደረሱት በበገና ድርደራ ነበር:: በዚያን ዘመን ለደርዳሪዎችም ትምህርት ይሰጥ ነበር::

ኢትዮጵያዊ ዳራውም በጣም ረዥም ዕድሜ ያለው ነው:: አንዳንድ የዋሆች “በቀዳማዊ ምኒልክ ዘመን ታቦተ ፅዮን ወደ ኢትዮጵያ ስትመጣ በገናም አብሮ እንደመጣ ይናገራሉ:: ይህ ግን ስህተት ነው፤ በእርግጥ ከታቦተ ፅዮን ጋር በገና ደርዳሪዎች አብረው ገብተዋል:: ነገር ግን የቀዳማዊ ምኒሊክ እናት ንግሥት ማክዳ ወደ ኢየሩሳሌም ሄዳ ምኒልክን ፀንሳ ከመምጣቷም በፊት፤ የንግሥቷ እናት አዝሚና በገና ደርዳሪ ነበረች:: በበገናና ከበሮ አዝሚና ፈጣሪዋን ታመሰግን እንደነበረ መጽሐፈ ሱባኤ የተሰኘው እጅግ ጥንታዊ መጽሐፋችን ያስረዳል:: ስለዚህ ከታቦተ ፅዮን መምጣት በፊት ኢትዮጵያውያን በገና ይደረድሩ ነበር ማለት ነው::

ነብዩ ሙሴም እስራኤላውያን ከግብፅ ባርነት ነፃ ሲያወጣ ያስተምረው የነበረው ኢትዮጵያዊው አማቱ ዮቶር (ራጉኤል) ነው:: ለእስራኤላዊው ሙሴ ስለጋብቻ፣ ስለሕዝብ አስተዳደርና ነፃነት ያስተምረው የነበረው ዮቶር ኢትዮጵያዊ ነው:: ዮቶር ደግሞ ያንን ያስተምረው የነበረው በአምልኮተ እግዚአብሔር ያምን ስለነበረ ነው:: ስለዚህ የበገና አገልግሎቱም ከነዮቶር ዘመን አንስቶ በኢትዮጵያ እንደነበረ ይታመናል::

በገና በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ እንደከበሮና ጸናጽል አገልግሎት ሰጭነቱን አስጠብቆ ያልዘለቀው ለምን ይሆን?

በእርግጥ እየተዳከመ መጥቷል፤ በተለይ ከግራኝ አህመድ ወረራ በኋላ በእጅጉ ተዳክሟል:: በአገራችን የበገና ታሪክ እጅግ ረዥም መሆኑ እሙን ነው:: በጣና ሐይቅ ዙሪያ በገና ደርዳሪ አባቶች እንደነበሩም የታሪክ ማስረጃዎችን አግኝቻለሁ:: በተለይ ደግሞ በግራኝ ወረራ በዘመነ መሳፍንት የእርስ በእርስ የስልጣን ሽኩቻና በድርቡሽ ወረራ ምክንያት በርካታ መጻሕፍትና ንዋዬ ቅድሳት ሲወድሙ በገናም አብሮ ወድሟል:: የሚሠራውና የሚያስተምረው ጭምር ጠፍቶ በቅርቡ “በመሞት ላይ ያለ ክዋኔ” ተብሎ ተፈርጆም ነበር:: አንድና ሁለት ከተገኘ እንኳ የሚቃኘውና የሚደረድረው ጠፍቶ ወደ ሙዚዬም ገብቶ “በገና የሚባለው ይህን ይመስል ነበር” ሊባል ተቃርቦ ነበር:: ነገር ግን የፈጣሪ መልካም ፈቃድ ሆኖ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሳይሆን በአንዳንድ ግለሰቦች አዕምሮ ተጠብቆ ቆይቶ እንዲህ ለመነሳሳት በቃ::

በተለይ ደግሞ በገና እንደከበሮ ለባሕላዊና ዘመናዊ ሙዚቃዎች ጭምር አለማገልገሉ በቀላሉ እንዲጠፋ ምክንያት ሆኗል:: ከበሮ አፈንግጦ ከሃይማኖታዊ በተጨማሪ ለዘመናዊ አገልግሎት በመዋሉ ከተጠቃሚዎች ሳይርቅ ቆይቷል፤ በገና ግን አፈንጋጭነትን ባለመቀበሉ የሞት ፅዋን ለመጎንጨት ተቃርቦ ቆይቷል::

በገና በባሕሪው አልተዘፈነበትም፣ እየተዘፈነበትም አይደለም፣ ለወደፊቱም አይዘፈንበትም:: የተወሰኑ ነገሥታት ግን በገና ፈፅሞ

እንዳይጠፋ የድርሻቸውን ተወጥተዋል፤ ዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ በገና ይደረድሩ ነበር:: ዓፄ ዮሐንስ 4ኛ በገና ደርዳሪ ነበሩ፤ ዓፄ ምኒልክና እቴጌ ጣይቱም በገና ደርዳሪዎች ነበሩ:: የዓፄ ኃይለ ስላሴ አባት በገና ደርዳሪ ነበሩ:: በ1920ዎቹ ደግሞ እነመልዓከ ብርሃናት አድማሱ ጀምበሬ የበገና ድርደራ ግጥሞችን አሳትመው ነበር:: ይህም ሆኖ ግን በገና ተዳክሞ ቆይቷል::

መጋቢ ሐዲስ ዓለሙ አጋ ደግሞ ለ50 ዓመታት በግላቸው በነፃ በማስተማር ለዚህ ትውልድ በገናን አቀብለዋል:: እኔን ያስተማሩኝ መምህር ሲሳይም በገናን የተማሩት ከነእርሱ ነው:: አሁን ግን ይመስገን ነው መልሶ እያንሠራራ ነው:: ባለፉት ጥቂት ዓመታት በእነመምህር ሲሳይና ሌሎች በገና ደርዳሪዎች አስተማሪነት የደርዳሪዎች ቁጥር አድጓል::

የምትሰጡት የበገና ድርደራ ውጤታማ እንዲሆን የባሕልና ቱሪዝም እያገዛችሁ ነው?

ከባሕልና ቱሪዝም ቢሮው ጋር ጥብቅ ግንኙነት አለን፤ እንዲያውም እንደመጣሁ ፈቃድ የሚሰጠኝን አካል ለማዎቅ የሄድኩት ወደ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ ነበር:: ሄጄ እንደነገርኳቸውም ደስተኛ ሆነው ወደ ከተማ አስተዳደሩ ባሕልና ቱሪዝም መምሪያ ላኩኝ:: ከመምሪያው ያሉ ኃላፈዎችም በጣም ተደስተው “በጣም የምንፈልገውንና ያጣነውን ሙያ ነው ያመጣህልን፤ የቻልነውን ሁሉ እናግዝሃለን:: ብቻ አንተ በርትተህ ወደ ሥራ ግባ:: አሁን ባለው ተማሪ ማስተማር ጀምር” አሉኝ፤ የሙያ ፈቃድም ሰጡኝ::

ወዲያውኑ ሥራ እንደጀመርኩም አዲስ አበባ ላይ በባሕል ዙሪያ አንድ ልዩ ፕሮግራም ከአውሮፓ ሕብረት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ተዘጋጅቶ ነበርና ከግሉ ዘርፍ እኔ እንድሳተፍና ጥሩ ልምድ እንዳገኝ አድርጎኛል:: የቴክኒክና ሙያ ቢሮም እንደ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ እያገዘኝ ነው:: ጭራሽ እኔ ያላሰብኩትን ሙያው የበለጠ እንዲያድግ ስርዓተ ትምህርት እንዲወጣለት ሀሳብ አቅርበውልኝ ተስማማሁ:: ዓመቱን ሙሉ ተከታትለውና የትምህርት አሰጣጡን መዝነውም ስርዓተ ትምህርት ቀረፁልኝ:: የሙያና ምዝገባ ፈቃድም ሰጡኝ:: አሁን በየወሩ ያለውን ለውጥ ለቴክኒክና ሙያ ቢሮው ሪፖርት አደርጋለሁ:: ለተማሪዎቹ የትምህርት ማስረጃ እየሰጡልኝ ነው:: ተማሪዎቹ ተምረው እንዲያስተምሩ ለማድረግም የብቃት ምዘና እንዲሰጥ ለማድረግ በጋራ እንቅስቃሴ ጀምረናል::

በገና በሌላው ዓለም ይታወቃል?

በገና እኮ በቅርስ ልናስመዘግበው የሚገባ ዕድሜ ጠገብ ቅርሳችን ነው:: ምንም ዓይነት የፋብሪካ ምርት የማይገባበት የእደ ጥበብ ውጤት የሆነ ታሪካዊና ኃይማኖታዊ ቅርሳችን ነው:: በእርግጥ በሌላው ዓለም እንደነበረ እንጅ እንዳለ ማስረጃ የለም:: ከእኛ የተሻለ የበገና ታሪክና ማስረጃ ያለው የለም፤ በቅርቡ እስራኤላውያን የቁፋሮ ሳይንስ ተመራማሪዎች የዳዊትን በገና በቁፋሮ አግኝተዋል:: የተገኘው በገና ቅርፅም የኛውን የሚመስል ነው:: ከዚያው ውጭ እስራኤል ሀገር በገና ደርዳሪ ዛሬ የለም፤ በገናም የለም:: አውሮፓ፣ አሜሪካና አውስትራሊያም ቢሆን በገናም ሆነ በገና ደርዳሪ የለም::

አንዳንድ የሙዚቃ ባለሙያዎች “ሀርፕ” ብለው የሚጠሩት ከ15 እስከ 50 አውታሮች ያሉትና አውታሩ በሽቦ የሚሠራ የሙዚቃ መሣሪያ አላቸው:: የሚመቱትም በጣታቸው ነው፤ ነገር ግን ያ የሙዚቃ መሣሪያ በገና የሚያስብል ባሕርይ የለውም:: እንደበገና በቡድን አይደረደርም፣ ሃይማኖታዊ መሠረትም የለውም:: ስለዚህ በገና በሌላው ዓለም በታሪክ እንጅ በአካል አይታወቅም:: ለዚህም ነው አንዲት ቤልጀማዊት ዶክተር ኢትዮጵያ ውስጥ እየተመላለሰች በገናን ያጠናችው:: በጥናቷም በሌላው ዓለም አለመኖሩን መስክራለች::

ለነበረን ቆይታ አመሰግናለሁ!

እኔም አመሰግናለሁ!

Page 27: 05 03 2009.pdf

ገጽ 27በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም. እጽዋት/እንስሳት

ወደ ገጽ 40 ዞሯል

ቆልማሚት ወፍራምና ቆልማማ ምንቃር ያለው ግዙፍ የአሞራ ዝርያ ነው:: ቆልማሚት የሚለውን ስያሜውን ያገኘውም በምንቃሩ ቅርጽ መነሻነት እንደሆነ ባለሞያዎች ይናገራሉ::

በዓለም ላይ ከአንታርክቲክ በስተቀር በስድስቱ አህጉራት በውሀማ ቦታ ሁሉ ይገኛል:: ስምንት የተለያየ ዝርያም አለው፤

የመጀመሪያው የአሜሪካው ነጩ ቆልማሚት ይባላል:: አንደ ደጋን ከታጠፈው ፈዛዛ ግራጫ ምንቃሩ እስከ ሚጢጢ የኋላ ላባው ድረስ ከአንድ ነጥብ ሦስት እስከ አንድ ነጥብ ስምንት ሜትር ይረዝማል:: የክንፉ ስፋት ከሁለት ነጥብ አርባ አራት እስከ ሁለት ነጥብ ዘጠኝ ሜትር ይደርሳል:: ጠቅላላ ክብደቱም ከአምስት እስከ ዘጠኝ ኪሎ ግራም እንደሚደርስ መረጃዎች ይጠቁማሉ:: የአሜሪካው ነጭ ቆልማሚት ምንቃሩ ነጭ ነው::

ሁለተኛው ቡናማው የቆልማሚት አሞራ ይሰኛል:: ከምንቃሩ ጀምሮ ርዝመቱ ሲለካ አንድ ነጥብ አራት ሜትር ይደርሳል:: የክንፉ ስፋት ከሁለት እስከ ሁለት ነጥብ ሦስት ሜትር ነው:: ጠቅላላ ክብደቱ ከሦስት ነጥብ ስድስት እስከ አራት ነጥብ አምስት ኪሎ ግራም ይደርሳል:: የጫጩቱ ቆልማሚት ምንቃር ቀለሙ ቡናማ ነው:: በዚህም መሠረት ቡናማው ቆልማሚት የሚለው መጠሪያ እንደተቸረው መረጃዎች ያስረዳሉ:: የቡናማው የቆልማሚት አሞራ አምስት ንዑሳን ዝርያዎች አሉት:: የሰሜን፣ የደቡብ፣ የመካከለኛው አሜሪካ፣ የካሪቢያን እንዲሁም የጋላፖጎስ አካባቢዎች በሚል ተፈርጇል::

ሦስተኛው የፔሩቪያን ዝርያ ነው:: ይህ የአሞራ አይነት ጠቅላላ ርዝመቱ አንድ ነጥብ 52 ሜትር ነው:: የክንፉ ስፋት ሁለት ነጥብ 48 ሜትር ይደርሳል:: ክብደቱ ሰባት ኪሎ ግራም ተመዝኗል:: ቀለሙ ዥጉርጉር ነው:: ጥቁር፣ ነጭ ጠቃጠቆ ያለበት፣ ቀይ እና ግራጫ በመሆኑ ዓይነ ግቡ ነው:: የዚህ ዝርያ መገኛው ደቡብ አሜሪካ ነው:: በጣሙን ደግሞ በኢኳዶር በስፋትና በብዛት ይገኛል::

አራተኛው ሀያሉ ነጭ ቆልማሚት በሚል ይታወቃል:: ጠቅላላ ርዝመቱ ከአንድ ነጥብ አርባ እስከ አንድ ነጥብ ሰባ አምስት ሜትር ተለክቷል:: የክንፉ ስፋት ከሁለት ነጥብ አርባ አምስት እስከ ሁለት ነጥብ ዘጠና አምስት ሜትር ይደርሳል:: ክብደቱ አስራ አንድ ኪሎ ግራም ይመዝናል:: ምንቃሩ የተነደፈ ጥጥ የመሰለ ነው:: የእግር ቅልጥሙ ደግሞ እንሶስላ የሞቀ ያስመስለዋል:: በእስያና በአፍሪካ በስፋት ይገኛል::

አምስተኛው የአውስትራሊያ ቆልማሚት ነው:: ጠቅላላ ርዝመቱ ከአንድ ነጥብ ስልሳ እስከ አንድ ነጥብ ዘጠና ሜትር ይደርሳል:: የክንፉ ስፋት ከሁለት ነጥብ አምስት እስከ ሦስት ነጥብ አራት ሜትር ተለክቷል:: ክብደቱ ደግሞ ስምንት ነጥብ ሁለት ኪሎ ግራም ይመዝናል:: የዚህ አሞራ አይነት የምንቃሩ ቀለም የተለያየ ነው:: ነጭ፣ ጥቁር፣ ደማቅ ሀምራዊ… ይገኝበታል::በስፋት መገኛዎቹ ደግሞ አውስትራሊያ፣ ኒውዚላንድ፣ የሶሎሞን ደሴቶች፣ ፊጂ… ናቸው::

ስድስተኛው ፔሌ ካኑስ ሩፌሲንስ በመባል

ቆልማሚትይታወቃል:: ይህ የቆልማሚት አሞራ ምንቃሩ ግራጫ ወይም ነጭ ነው:: ጠቅላላ ርዝመቱ ከአንድ ነጥብ ሀያ አምስት እስከ አንድ ነጥብ ሰላሳ ሁለት ሜትር ይደርሳል:: የክንፉ ስፋት ሁለት ነጥብ ዘጠኝ ሜትር ነው:: ክብደቱ ደግሞ ሰባት ኪሎ ግራም ይመዝናል:: በአፍሪካና በእስያ በብዛት ይገኛል::

ሰባተኛው የቆልማሚት አሞራ አይነት ዳለማቲን ይባላል:: ጠቅላላ ርዝመቱ ከአንድ ነጥብ ስልሳ እስከ አንድ ነጥብ ሰማኒያ ሜትር ይደርሳል:: የክንፉ ስፋት

ከሁለት ነጥብ ሰባ እስከ ሦስት ነጥብ ሀያ ሜትር ነው:: ክብደቱ አስራ ሁለት ኪሎ ግራም ይመዝናል:: ቀለሙ ነጭ ነው:: የእግር ቅልጥሙ ደብዛዛ ቢጫ ነው:: አውሮፓ ደግሞ የመገኛ ሥፍራው ነው::

ስምንተኛው ባለዥጉርጉር ምንቃር በመባል ተለይቷል:: የዚህ ቆልማሚት አሞራ ምንቃር በጥቁር፣ በነጭ፣ በቡናማ ቀለም የተዥጐረጐረ ነው:: ርዝመቱ ከአንድ ነጥብ ሀያ ሰባት እስከ አንድ ነጥብ አምሳ ሁለት ሜትር ተለክቷል:: የክንፉ ርዝመት

ሁለቱም ጾታዎች ባህር ላይ “በመቀመጥ” ይዝናናሉ፤ ጎበዝ ዋናተኞችም ናቸው:: በሰዓት ሀምሳ ኪሎ ሜትር ድረስ ያለ እረፍት የመዋኘት ብቃት አላቸው:: አብዛኛውን ጊዜያቸውን የሚያሳልፉት በውሀማ አካል ላይ ነው፤ አንድም ምግባቸውን በማደን አንድም በመዝናናት::

እንስቷ ቆልማሚት የፍቅር ጓደኛ ከሌላት በውሀማ አካል በቅርብ ርቀት ባለ ትልቅ ዛፍ ላይ ጎጆ በመቀለስ ብቻዋን ትኖራለች :: ተባዕቱ ግን በበሀ ድንጋይ ሥር፣ በቁጥቋጦ ላይ፣ በቋጥኝ ውስጥ “ቤቱን” ሊሰራ ይችላል::

በእንስቷ ፍቅር የተነደፈ ተባዕት ቆልማሚት “ሲ.. ሲ..….” የሚል መረዋ ድምፅ በማሰማት ያዋክባታል:: በጓደኞቹ መሀል አስገብቶም በዳንስ መልክ ያዝናናታል:: ቀስ በቀስም ላይዋ ላይ ይጎመራል:: በፍቅር የተሳሰሩ የቆልማሚት አሞራዎች ከሞት በቀር የሚለያቸው ነገር የለም::

እንስቷ ፆታዊ ግንኙነት ካልፈፀመች በስተቀር እንቁላል መጣል አትችልም:: ግንኙነት ማድረግ ከጀመረች ከአንድ መቶ አስር ቀናት በኋላ ግን እንቁላል መጣል ትችላለች:: ተባዕቱም የራሱን ጐጆ ጥሎ ይቀላቀላታል:: ስድስት ያህል ሞላላ እንቁላልም ትጥላለች:: እንቁላሉን ታቅፎ የመፈልፈሉ ግዴታ በሁለቱም ፆታዎች ላይ የወደቀ ቀንበር ነው::

ሰላሳ ስድስት ቀናት ከታቀፉት በኋላ ይፈለፈላል:: በየተራም ምግብ በማምጣት ጫጩቶችን ይመግቧቸዋል:: በሀያ አምስት ቀናቸው ጫጩቶቹ ጎጆውን ለቀው መብረር ይጀምራሉ:: አራት ዓመት ሲሞላቸውም “መቀነታቸውን” ይፈታሉ::

ሁለት ነጥብ አምስት ሜትር ነው:: በጠቅላላ ክብደቱ አምስት ኪሎ ግራም ይመዝናል::

አንገቱ ግራጫ፣ የሆዱ ስር ነጭና የራስ ቅሉ ሐምራዊ ነው:: የእስያ አህጉር ደግሞ ዋነኛ መገኛው ነው::

በጠቅላላው ተባዕቱ የቆልማሚት አሞራ በሁሉም መመዘኛ ከእንስቷ ላቅ ያለ ነው:: በሌላ በኩል የእንስቷ የእግር መዳፍ ከሦስቱ ረጃጅም ጣቶቿ ጋር በቆዳ የተያያዘ ነው:: በአንፃሩ የተባቱ ጣት ፈንጠር- ፈንጠር ብሎ ይገኛል:: እንስቷ ከራስ ቅሏ ላይ ጉትያ ወይም ረጃጅም ላባ አላት::

በባህርይ ረገድ ተባዕቱ በልቶ ከጠገበ፣ ጠጥቶ ከረካ… ዝምተኛ ሲሆን እንስቷ ደግሞ ቁጡና “ጯሂ” ናት:: በአንድ አካባቢም ረግታ አትቀመጥም:: እንስቶቹ እርስ በርስ በመናከስም ይቋሰላሉ::

Page 28: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 28

ከገጽ 3 የዞረ

የዓባይ...

ከገጽ 18 የዞረ

የመኖሪያ ቤት ...

ከልማት ስፍራው በቅርበት ያዘጋጀው የውሀ ማጠራቀሚያ ጉድጓድ

ወዲያውም ጄኔሬተሩን ገዛና ከአባይ ወንዝ ዳርቻ በመጥመድ ውሀ በቱቦ እየሳበ እንደፈለገ ለማጠጣት በቃ::

ከችግኝ ማልሚያ ቦታው አቅራቢያ ሁለት ሜትር በሁለት ሜትር ስፋትና አንድ ሜትር ጥልቀት ያህል ያለው ጉድጓድ በመቆፈር አዘጋጅቷል:: ይህም የሚረዳው ከአባይ ወንዝ በጄኔሬተር የሚስበውን ውሀ ከልማቱ አጠገብ አጠራቅሞ የሚያስቀምጥበት ነው:: ከዚህ ጉድጓድ በአትክልት ማጠጫ ጀሪካን እየቀዳ የአትክልትና ፍራፍሬ ችግኞቹን እስኪጠግቡ ያጠጣል::

በሪሁን በመጀመሪያ የችግኝ ማፍላት ሥራው ላይ አቦካዶ፣ ዘይቱና እና ማንጎ ብቻ አፍልቶ በመሸጥ ነበር አስራ ሰባት ሺህ ብር ያገኘው:: ታዲያ ይህን የችግኝ ማፍላት ሥራውን ሠፋ አድርጐ ቢቀጥል ብዙ ገንዘብ ሊያገኝ እንደሚችል አረጋገጠ:: የልማት ቦታውን ሠፋ አድርጐ ከማንጎ፣ ከዘይቱንና ከአቦካዶ በተጨማሪ የሚም፣ የወይራ፣ የጃካራንዳ፣

የግራቪሊያ እና የሙዝ ችግኞችን በማፍላት ውሀ አቁሮ በማስቀመጥ እያጠጣ መንከባከቡን ገፋበት:: ጊዜው ሲደረስም ለገበያ በማቅረብ ገቢውን የበለጠ ከፍ እያደረገ መሄድ ጀመረ::

በ2008 ዓ.ም ብቻ ከአትክልት (ቆስጣ፣ ሠላጣ እና ቀይስር) ብቻ ከ68 ሺህ ብር በላይ ሊያገኝ ችሏል:: እንዲሁም ከፍራፍሬ እና ከሌሎች ቋሚ ተክሎች ከ18 ሺህ ብር በላይ አግኝቷል:: ወጣቱ በዓመቱ ሶስት ጊዜ ችግኝ አልምቶ በመሸጥ በአጠቃላይ ከ84 ሺህ ብር በላይ ሊሸጥ ችሏል::

ወጣቱ በየጊዜው የሚያፈላው የፍራፍሬና የአበባ ችግኝ ቁጥር በማብዛት ገቢውንም በዚያው ልክ እያሳደገ ይገኛል:: በአሁኑ ወቅት ሶስት ሺህ 185 እግር ጌሾ፣ ሚም፣ ዘይቱን፣ አቦካዶ፣ እፀ ጳጦስ፣ ወይራ፣ ፒኮክ፣ ጃካራንዳ፣ ጀርመን ዶራንታ፣ ግራቪሊያ እና 600 እግር ማንጎ እያለማ ይገኛል::

ወጣቱ ዳዊት ሠንደቅና ይበልጣል አበበ ለሚባሉ ወጣቶች የሥራ እድል ለመፍጠር ችሏል:: በስራ ላይ ያገኘናቸው ወጣቶችም ችግኝ በማፍላት፣ ውሀ በማጠጣት፣ በመኮትኮትና አትክልትና ፍራፍሬዎችን በመንከባከብ ስራ እንደተሰማሩ አጫውተውናል::

በመብራት ችግር የተነሳ ብዙዎቹ ወጣቶች ለኪሳራ እየተዳረጉ እንደሆኑና ግብር ለመክፈል እንደተቸገሩ የተናገሩት ምንይበልና በዕውቀቱ በመንግሥት በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት ሥራ የፈጠሩ ኢንተርፕራይዞችን የደረጃ ሽግግር በዕቅዱ መሠረት ለማከናወንም ፈተና መሆኑን ያነሳሉ::

“በሦስት ወር ሦስት ሳምንት መሥራት ሳንችል እንዴት የደረጃ ሽግግር ስለማድረግ ልናስብ እንችላለን? ለሠራተኞቻችን ደመወዝ መክፈልና ብድር መመለስ በራሱ ተቸግረናል” ሲልም በዕውቀቱ ያስረዳል:: ለመሥሪያ የተሰጣቸው ቦታ ጥበትና የመፀዳጃ ቤት እንዲሁም ውኃ አለመኖሩም በይበልጥ ላለመለወጣቸው ምክንያት እንደሆነ የወጣቶቹ እምነት ነው::

የጃዊ ወረዳ ቴክኒክና ሙያ ኢንትርፕራይዞች ልማት ጽ/ቤት የሥራ ፈላጊዎች አደረጃጀትና የሥራ ዕድል ፈጠራ የሥራ ሂደት አስተባባሪ አቶ አብዬ ዳኘውም የወጣቹን ሀሳብ ይጋራሉ:: “በእያንዳንዱ ኢንተርፕራይዝ ለድጋፍ ስንሄድ በየቀኑ የሚነሳልን ጥያቄ ይኸው ነው፤ የኮማንድ ፖስት አባልም ስለሆንን የችግሩን አሳሳቢነት እኛም በየጊዜው እናነሳለን፤ የሚሰጠን ምላሽ ግን ከአካባቢው የመብራት ኃይል ሰዎች አቅም በላይ እንደሆነ ብቻ ነው” ብለዋል::

ጥያቄው በሪጅን ደረጃም ቀርቦ አርኪ የሆነ ምላሽ አለመሰጠቱን ያነሱት አቶ አብዬ በተለይ ከሰኔ ወር ጀምሮ የከፋ ችግር መኖሩን በደብዳቤ አሳውቀው ምላሽ ግን አለማግኘታቸውንም በመስከረም 20 ቀን 2009 ዓ.ም ባደረግነው ቃለ ምልልስ ነግረውናል::

እንደ አቶ አብዬ ገለፃ የመብራት ችግሩ በጣም ከፍተኛ ቢሆንም የሥራ ዕድል የተፈጠረላቸው ወጣቶች በተሠማሩበት ቋሚ ሥራ እንደቀጠሉ ናቸው:: በጊዜያዊነት የተቀጠሩት ግን ከፕሮጀክቶቹ ወቅታዊ ሥራ ጋር የተያያዘ መቆራረጥ ሊያጋጥማቸው እንደሚችልም አስረድተዋል::

ከደረጃ ሽግግር ጋር በተያያዘ ለተሰጠው አስተያዬት ደግሞ ምላሽ የሰጡን የጽ/ቤቱ የኢንተርፕራይዞች አቅም ግንባታ ዋና የሥራ ሂደት አስተባባሪ አቶ በላቸው አብዩ ናቸው:: እርሳቸው እንዳሉት በሁሉም ዘርፎችና ደረጃዎች በዘጠኝ የሽግግር መስፈርቶች መሠረት ከእቅድ አኳያ በአብዛኛው ከዕቅድ በላይ ኢንተርፕራይዞችን ማሸጋገር ተችሏል:: ይህ ማለት ግን የመብራት

መቆራረጡ በኢንተርፕራይዞቹ የሥራ እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ አላሳደረም ማለት እንዳልሆነም አስረድተዋል::

አቶ አብዬ ዳኛው እንዳሉት በጃዊ ወረዳ በ2008 የበጀት ዓመት ለስድስት ሺህ 544 ወጣቶች የሥራ ዕድል ለመፍጠር ታቅዶ ከዕቅድ በላይ ለአምስት ሺህ 135 ቋሚ እና ለአራት ሺህ 448 ወጣቶች ጊዜያዊ በድምሩ ለዘጠኝ ሺህ 583 ወጣቶች የሥራ ዕድል እንደተፈጠረላቸው ተናግረዋል:: የተፈጠራላቸው የሥራ ዕድል በጣና በለስ የተቀናጀ ስኳር ልማት ፕሮጀክት እና በሥሩ ንዑስ ኮንትራት በወሰዱ ድርጅቶች እንዲሁም መንግሥት የትኩረት አቅጣጫ ብሎ በለያቸው የማምረቻ፣ ጣውላና ብረታ ብረት፣ ጨርቃጨርቅና አገልግሎት እንዲሁም የግንባታ ዘርፍ መሆናቸውንም አስተባባሪው አስረድተዋል:: የመፀዳጃ ቤት እና የውኃ ችግሮችን ለመፍታትም ጥረት እንደማደረግም ተናግረዋል::

በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የሰሜን ምዕራብ ኢትዮጵያ ሪጅን ሪቴይል ቢዝነስ ኃላፊ አቶ መንግሥቱ ካሴ በበኩላቸው በጃዊ ወረዳ ፈንድቃ ከተማ የኤሌክትሪክ አገልግሎት መቆራረጥ ለረዥም ጊዜ መኖሩን አምነዋል:: የችግሩ መሠረታዊ ምንጭ ደግሞ ለጃዊ ከተማ አገልግሎት የሚሰጠው ንዑስ ማሠራጫ (ሰብስቴሽን) “ብሬከር” እርጥበት እየሳበ በማስቸገሩና መስመሩ ረዥም ርቀት በጫካ ውስጥ የሚሄድ በመሆኑ ዛፍ እየወደቀበት እንዲሁም ምሶሶዎቹ በእርጅና ምክንያት እየወደቁ መሆኑን ተናግረዋል:: የኤሌክትሪክ ገመድ መወጠሪያ ስኒዎች ጋር ተያይዞ የሚነሳ ችግርም ሌላው ምክንያት እንደነበረ አቶ መንግሥቱ ገልፀዋል::

ኃላፊው እንዳሉት በቅርብ ጊዜ የጥገና ባለሙያዎች ቡድን ተልኮ ከጥቅምት ወር 2009 ዓ.ም ጀምሮ መሻሻሎች አሉ:: በዘላቂነት ለመፍታትም በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አማካኝነት የጣና በለስ ስኳር ፕሮጀክትን ታሳቢ ያደረገ ጭምር ንዑስ ማሠራጫ (ሰብስቴሽን) እየተሠራ በመሆኑ በዘላቂነት መፍትሔ ይሰጣል ተብሎ እንደሚጠበቅም አቶ መንግሥቱ አስረድተዋል:: ግንባታው የደረሰበትን ደረጃና መቼ እንደሚጠናቀቅ ግን ዝርዝር መረጃ እንደሌላቸው ነው ያስረዱት::

ባሳለፍነው ሳምንት ከወረዳው የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት እና ከነዋሪዎች ደውለን ባገኘነው መረጃ መሠረት አቶ መንግሥቱ እንዳሉት ባለሙያዎች ሄደው ጥገና በማድረጋቸው በመጠኑም ቢሆን ችግሩ ተቃሏል:: ይሁን እንጅ፤ ጥገናም ተደርጎ በየሦስትና አራት ቀናት ልዩነት መብራት እንደሚጠፋ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል::

ከገጽ 17 የዞረ

መብራት...

በቀን ሰባ ብር እንደሚከፈላቸው የነገሩን ወጣቶች ወደፊት በግላቸው ችግኝ የማፍላት የመሸጥ ሥራ

ለመስራት እንደተዘጋጁ ይናገራሉ:: ከበሪሁን ብዙ ሙያ እንዳገኙም ወጣቶቹ ገልፀዋል::

“አርሶ አደሩ ሕጋዊ አሠራሩን ተከትሎ የካሳ ክፍያውን መጠየቅ እንጂ ሕገ ወጥ በሆነ መንገድ መሬቱን ማስተላለፍ የለበትም” አቶ አስናቀ ይርጉ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ

የግል ባለሀብቱ በ‘ሪል ስቴት’ አማካኝነት ቦታ ወስዶ የመኖሪያ ቤቶችን በመገንባት የመኖሪያ ቤት ችግሩን እንዲያቃልል አቅጣጫ ተቀምጦ እየተሠራ መሆኑን ያስረዱት ምክትል ቢሮ ኃላፊው በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ቦታ የተሰጣቸው አራት ባለሀብቶች ግን በወሰዱት ቦታ ልክ ወደ ማልማት እንዳልገቡ ተናግረዋል:: ባለሀብቶቹ ወደ ተግባር እንዲገቡ ግፊት እየተደረገ መሆኑንም አብራርተዋል:: ግፊትም ተደርጎ ባለሀብቶቹ ወደ ሥራ ካልገቡ ሕጉ ባስቀመጠው አግባብ መሠረት ቦታውን የመንጠቅ ሥራ እንደሚቀጥልም ተናግረዋል::

ሕጋዊ ለሆኑት የመኖሪያ ቤት አማራጮች በመጥበባቸው ሕብረተሰቡ ወደ ሕገ ወጥ ግንባታ እያዘነበለ መሆኑንም አብራርተዋል:: አቶ አስናቀ እንደሚሉት በየትኛውም አግባብ መሬት መሸጥና መለወጥ በሕገ መንግሥቱ የተከለከለ ነው፤ ስለዚህ በከተሞችም ሆነ በዙሪያ ወረዳዎች ውስጥ ባዶ ቦታዎችን ፈልጎ ሕገ ወጥ ግንባታ ማካሄድ ተገቢ አለመሆኑን ጠቁመዋል:: ግንባታውም መፍረሱ ስለማይቀር የግለሰቦች ሀብት እንዳይባክን ጥንቃቄ እንዲያደርጉ መክረዋል::

ከካሳ አከፋፈል ጋር በተያያዘም “መመሪያ 26/2008 ዓ.ም” ተብሎ አርሶ አደሩን በሚጠቅም መልኩ ማሻሻያ ስለተደረገ መሬቱ ከገጠር ወደ ከተማ የተከለለበት አርሶ አደር ሕጋዊ አሠራር ተከትሎ የካሳ ክፍያውን መጠየቅ እንጂ ሕገ ወጥ በሆነ መንገድ መጓዝ እንደሌለበትም አስገንዝበዋል::

ከከተማ ወደ ገጠር በመውጣትና የአርሶ አደሩን መሬት በመግዛት ሰበብ ለግንባታ ማዋል ምጣኔ ሀብታዊ ኪሳራው ከፍተኛ በመሆኑ ሕብረተሰቡ ከወዲሁ ጥንቃቄ በማድረግ ሕጋዊ አማራጮቹ ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ግፊት ማድረጉ ላይ ማተኮር እንዳለበትም ተናግረዋል::

ከ2006 ዓ.ም በኋላ በባሕር ዳር ከተማ የመኖሪያ ቤት ሕብረት ሥራ ማኅበራት እየተደራጁ ነው:: ለሚደራጁ ማኅበራት ዕውቅና የሚሰጠው አካልም ግን “ተመዝጋቢዎች በክልሉ ባሉ ከተሞች ቦታ አለመውሰዳቸውን ማረጋገጥ እንደሚገባ በመመሪያ ተጠቅሷል:: መመሪያው ከወጣ ጊዜ አንስቶ ግን የማረጋገጫ መንገድ እንደሌለው በመግለፅ “ለአዳዲስ ማኅበራት ዕውቅና እየተሰጠ አይደለም” የሚል ጥያቄ ቀርቦላቸዋል:: ምክትል ቢሮ ኃላፊው በሰጡት ምላሽ አንድ ሰው በክልሉ

ባሉ ከተሞች አንዴ ብቻ የመኖሪያ ቤት መሥሪያ ቦታ በነፃ እንደሚያገኝ ተደንግጓል:: ይህ የተደረገው ፍትሐዊ የሆነ የሀብት ክፍፍል እንዲኖር ለማድረግ ታስቦ መሆኑንም አብራርተዋል::

ይሁን እንጅ በመመሪያው ላይ በተቀመጠው ሁኔታ መሠረት በየከተሞቹ እየዞሩ መረጃ ማጣራት ሳያስፈልግ ተመዝጋቢው አካል ከዚህ ቀደም በማናቸውም የክልሉ ከተሞች ቦታ አለማግኘቱን ገልፆ በተገኘበት ጊዜ አንደኛውን እንደሚያጣ አሳምኖ ማስፈረም እንደሚገባ ተናግረዋል:: ቦታ ወስዶ ከተገኘም በገባው ቃል መሠረት ሊነጠቅ ስለሚችል ማስፈረሙ በቂ መሆኑን አስረድተዋል:: በዚህ መሠረትም ከ2006 ዓ.ም ወዲህ እጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ዜጎች የመኖሪያ ቤት መሥሪያ ቦታ እያገኙ መሆናቸውን ገልፀዋል:: በባሕር ዳርም ከ200 በላይ ማኅበራት ተደራጅተው እየቆጠቡ መሆናቸውን ገልፀዋል፤ ነገር ግን ሁሉም ቦታ ያገኛሉ ተብሎ እንደማይታሰብ ተናግረዋል::

Page 29: 05 03 2009.pdf

ገጽ 29በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ማስታወቂያ

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያየቻግኒ ከተማ ውሃ አገልግሎት የገቢ ግዥ ፋይ/ን/አስ/የስራ ሂደት በተያዘው 2009 በጀት ዓመት ለቻግኒ ከተማ ውሃ አገ/ጽ/ቤት አገልግሎት የሚውል ሎት 1 ቧንቧና መገጣጠሚያ እቃዎች ሎት 2 የግንባታ እቃዎች /ቁሣቁሶች/ ሎት

3 የኤሌክትሮ ሜካኒካል እቃዎች ሎት 4 የውሃ ጥራት ኪት እና ሎት 5 የውሃ ጥራት ኬሚካል በጋዜጣ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ

መሆኑን እንገልፃለን፡፡

1. በዘመኑ በዘርፉ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣

2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን ናምበር/ ያላቸው፣

3. ተጫራቾች ከ50 ሺህ ብር በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው፡፡

4. ተጫራቾች በጨረታው ለመሣተፍ ከላይ የተጠቀሱትን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ በመክፈል ከቻግኒ ከተማ ውሃ አገ/ጽ/ቤት የገቢ ግዥ ፋይ/ንብ/አስ/የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 4 መግዛት ይችላሉ፡፡

6. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሚወዳደሩበት የግዥ /ዋጋ/ጠቅላላ ድምር 1 በመቶ ከባንክ ከተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ ወይም በጥሬ ገንዘብ ከሆነ በጽ/ቤታችን የገቢ ደረሰኝ መሂ-1 በመቁረጥ ከጨረታ ሰነዱ ጋር በጥንቃቄ በማሸግ ማስያዝ አለባቸው፡፡

7. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ቻግኒ ከተማ ውሃ አገ/ጽ/ቤት የገቢ ግዥ ፋይ/ን/አስ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 4 በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ድረስ ማስገባት ይኖርበታል፡፡

8. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ቻግኒ ከተማ ውሃ አገ/ጽ/ቤት የገቢ ግዥ ፋይ/ን/አስ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 4 ጨረታው በወጣ በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡15 ታሽጎ 4፡30 ይከፈታል፡፡ ይህ ቀን ብሄራዊ በዓል ወይም እሁድ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሣሣይ ሰዓት ታሽጎ በተመሣሣይ ሰዓት ይከፈታል፡፡

9. የገዙትን የጨረታ ሰነድ በእያንዳንዱ ገጽ በመፈረም እና የድርጅቱን ማህተም እና አድራሻ አድርገው መመለስ አለባቸው፡፡ ስርዝ ድልዝ ያለው የዋጋ አሞላል ተቀባይነት የለውም፡፡

10. ተጫራቾች ለግዥ መመሪያ ተገዥ መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡

11. አሸናፊ የምንለየው በሎት በተሞላው ጥቅል ዋጋ ይሆናል፡፡ ከሎት ከተለዩት እቃዎች ውስጥ መርጦ ዋጋ መሙላት አይፈቀድም፡፡

12. የጨረታ መዝጊያው ቀን ከተጠናቀቀ በኋላ ተጫራቾች ባቀረቡት የማወዳደሪያ ሃሣብ ላይ ለውጥ ወይም ማሻሻያ ማድረግና ከጨረታው ራሣቸውን ማግለል አይችሉም፡፡

13. ጨረታውን ለማዛባት የሚሞክሩ ተጫራቾች ከጨረታው ውጭ ይሆናሉ፡፡ ለወደፊቱም በመንግስት የግዥ ጨረታ መሣተፍ አይችሉም፡፡ ያስያዙት የጨረታ ዋስትና ውርስ ይሆናል፡፡

14. በጨረታ ወቅት የሞሉት የእቃ ዋጋ ቢያንስ ለ60 ቀናት ፀንቶ ይቆያል፡፡

15. ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ላይ የማሻሻያ ጥያቄ ለግዥ ፈፃሚ አካል ማቅረብ የሚችሉት ለጨረታ መወዳደሪያ ሃሣብ ማቅረቢያ ከተወሰነ ጊዜ ገደብ ከ5 ቀን በፊት ማቅረብ ይችላሉ፡፡

16. አሸናፊ ድርጅት አሸናፊነቱ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ በ5 ተከተታይ ቀናት ውስጥ የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ በማስያዝ ውል መያዝ አለበት፡፡

17. አሸናፊ የሆነው ድርጅት ያሸነፈበትን እቃ ወይም አገልግሎት ቻ/ከ/ውሃ/አገ/ጽ/ቤት ንብረት ክፍል ድረስ አምጥቶ ማስረከብ አለበት፡፡

18. የተያዘው የጨረታ ማስከበሪያ አሸናፊ ድርጅቱ ውል እንደያዘ ለተሸናፊዎች ተመላሽ ይሆናል፡፡

19. ተመሣሣይና ጥራት የሌለው እቃ ማቅረብ በህግ ያስቀጣል፡፡

20. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

21. በጨረታው ለመሣተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ከቻግኒ ከተማ ውሃ አገ/ጽ/ቤት የገቢ ግዥ ፋይ/ን/አስ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 4 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058 225 09 04 /0222/0033 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

የቻግኒ ከተማ ውሃ አገ/ጽ/ቤት

በድጋሜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያየምስራቅ ጎጃም ዞን በዞኑ ስር ለሚገኙ ሴክተር መስሪያ ቤቶች የተሽከርካሪ ጥገና አገልግሎት በግልጽ ጨረታ

በማዕቀፍ ስምምነት ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾችን

ይጋብዛል፡፡

1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣

2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ቲን ናምበር/ ያላቸው፣

3. የግዥው መጠን ብር 50 ሺህ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣

4. በዘርፉ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ያላቸው ሆኖ ደረጃ 2 እና 3 መሆናቸውን የሚገልጽ ሰርተፊኬት ያላቸው፣

5. ተጫራቾች በጨረታ ለመሣተፍ ከላይ በተራ ቁጥር ከ1-4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

6. የጥገና ዓይነቶችን እና የተሽከርካሪዎችን ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል ከግዥ ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት

ቢሮ ቁጥር 6 ማግኘት ይችላሉ፡፡8. ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት የተሽከርካሪ ጥገና አገልግሎት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ

ቦንድ/ ብር 1250.00/አንድ ሺህ ሁለት መቶ ሃምሣ ብር/ ብቻ በጨረታ ሰነዱ የተገለፀውን የብር መጠን በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና /Unconditional Bank Guarantee/ ወይም በጥሬ ገንዘብ ከሆነ በምስራቅ ጎጃም ዞን ገ/ኢ/ል/ት/መምሪያ ስም በተሰጠ ሕጋዊ ደረሰኝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

9. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሣቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ 2 ቅጅዎች ማለትም 1 ዋና እና 1 ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በግዥ ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 6 በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

10. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ክፍል በቢሮ ቁጥር 6 በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ በ4፡ዐዐ ታሽጐ በዚሁ እለት በ4፡3ዐ ይከፈታል፡፡

11. በጨረታው የሚሣተፉ ተወዳዳሪዎች በጨረታ የሚያሸንፋባቸውን ተሽከርካሪዎች የጥገና አገልግሎት ለመስጠት የጥገና ማዕከሉ በምስራቅ ጎጃም ዞን ሊሆን ይገባል፡፡

12. መምሪያው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

13. በጨረታው ለመሣተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ በግዥ ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 6 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በፋክስ ቁጥር 058 771 10 22 በመላክ ወይም በስልክ

ቁጥር 058 771 68 17 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

የምስራቅ ጎጃም ዞን ገ/ኢ/ል/ት/መምሪያ

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያበደቡብ ጎንደር መስተዳደር ዞን የደራ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ለደራ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት በሴቭ ዘ ችልድረን የውሃ መያዣ ሮቶ በ2009 በጀት ዓመት መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡

1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣

2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣

3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ቲን ናምበር/ ማቅረብ የሚችሉ፣

4. ከ50 ሺህ ብር በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣

5. ከ1-4 ለተዘረዘሩት ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዱ ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

6. ተጫራቾች በድርጅታቸው ስም የተቀረፀ ማህተም ሊኖር ይገባል፡፡

7. የእቃውን አይነትና ዝርዝር መግለጫ ወይም /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡

8. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ 50.00/ሃምሣ ብር/ በመክፈል ደራ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 6 በመቅረብ መግዛት ይችላሉ፡፡

9. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ወይም ቢድ ቦንድ የማሽኑን ዋጋ 2 በመቶ በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ ወይም በደራ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በገቢ ደረሰኝ ማስያዝ አለባቸው፡፡ የከፈሉበትን ደረሰኝ ወይም ሲፒኦ ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዘው ከፖስታው ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡

10. የገዙትን የጨረታ ሰነድ ዋጋ በመሙላት እና የድርጅቱን ማህተም በማድረግ በተለያየ ፖስታ ኮፒ እና ኦርጅናሉን በጥንቃቄ በማሸግ ከፖስታው ጀርባ ለደራ ወረዳ ገንዘብ ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት በማለት ስምና የሚወዳደሩበትን አይነት በመግለጽ ዘወትር በስራ ሰዓት በጨረታ ሣጥኑ ማስገባት አለባቸው፡፡

11. የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የሚቆጠር 15 ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሲሆን በ16ኛው ቀን የጨረታ ሣጥኑ ከቀኑ 4፡00 ታሽጐ 4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ 16ኛው ቀን በዓል ከሆነ በቀጣዩ ስራ ቀን ይከፈታል፡፡

12. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

13. በጨረታው ለመሣተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር ሁኔታ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 058 258 01 40 ወይም ቢሮ ቁጥር 6 በአካል በመገኘት መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የደራ ወረዳ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት

Page 30: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 30

ከገፅ 9 የዞረ

ስንዱ አክላም "ቤተሰቦቼም ቀለብ ቋጥረው፣የቤት ኪራይ ከፍለውና እኔን መራዊ ድረስ ተመላልሰው ጠይቀው ማስተማር አይችሉም::ችግራቸውን ተቋቁመው ማስተማር ቢፈልጉ እንኳን 'እንደዚህ ተቸግረን እያስተማርን መንገድ ላይ ችግር ቢደርስባት ለፍተን መና ልንቀር አይደል? ይህ ከሚሆንስ ትምህርቱ ቢቀር' ብለው ተውት" ትላለች::

የአማሪት ቀበሌ ነዋሪው አቶ አማረ ካሴ ከመጀመሪያዎቹ ሁለት ልጆቻቸው በስተቀር ሁሉንም አስተምረዋል::በአሁኑ ጊዜም ልጆቻቸው በተለያዩ የመንግሰት ተቋማት ውስጥ ተቀጥረው አገራቸውን እያገለገሉ፣ራሳቸውን እየመሩ ይገኛሉ::ልጆቻቸው ከዚህ የደረሱት ብዙ ችግሮችን አልፈው መሆኑን አጫውተውናል::ልጆቹም ሆኑ ቤተሰቦች ስንቅ ማመላለሱ፣ የመጓጓዣ ችግሩ፣የቤት ኪራዩ ፣የቤተሰብ ናፍቆቱና ስጋቱ ሁሉ ከባድ ነበር::ከዚህም በላይ ደግሞ መንገድ ላይ የሚደርስባቸው ጥቃት ለቤተሰብም ሆነ ለራሳቸው ለተማሪዎች ፈተና እንደነበር ተናግረዋል::

አቶ አማረ ልጅን ከቤተሰብ ለይቶ ሩቅ ቦታ እንዲማር ማድረግ የሚያደርሰውን ችግር በደንብ ያውቁታል::እናም "ይህን ችግር የሚፈታ የሁለተኛ

አማሪት...

ደረጃ ትምህርት ቤት በቀበሌያቸው ቢከፈት" እያሉ ይመኙ ነበር:: ባለፈው ዓመት ግን ለዘመናት ይናፍቁት የነበረው ትምህርት ቤት እንደሚገነባ ሲሰሙ ከመጠን በላይ መደሰታቸውን ያስታውሳሉ::

መንግስትም በቀበሌው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አለመኖሩ ያስከተለውን ችግር በመገንዘብ አንድ ዘመናዊ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስገንብቶ በተያዘው የትምህርት ዘመን ሥራ እንዲጀመር አድርጓል::የትምህርት ቤቱ መገንባትና ሥራ መጀመር የህብረተሰቡን ችግር መፍታት ችሏል::አቶ አማረ እንደሚሉት "ያንን ችግር አልፈን ዛሬ በዚህ አካባቢ እንዲህ አይነት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መገንባቱ ትልቅ ደስታ ነው፤የአካባቢው ልጆችም ወደ መርዓዊ መመላለስ፣ስንቅና እንጨት ማጓጓዝ ይቀርላቸዋል::ከቤተሰቦቻቸው ሳይርቁ ትኩስ እየበሉ ደስተኛ ሆነው መማር መቻላቸው ተመስገን የሚያስብል ነው"ብለዋል::

ስንዱ ዘለቀ በበኩሏ የትምህርት ቤቱ መገንባት ብዙ ችግሮችን እንደሚፈታ ተናግራለች::"የዶርም ኪራይ ስለማንከፍል ወጭ አናወጣም፤ ሁሉም ነገር ደጃፋችን ላይ በመሆኑ ትምህርታችንን በአግባቡ ለመከታተል ያስችለናል"ብላለች::በቀበሌያቸው ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ባለመኖሩ ብዙ ተማሪዎች ትምህርታቸውን እንደሚያቋርጡ የምታስታውሰው ስንዱ አሁን አንዳንዶቹ ሳያምኑበት የመሰረቱትን ትዳር አፍርሰው ተመልሰው ወደ ትምህርት ቤት መግባታቸውን ገልጻለች::

በአሁኑ ጊዜ ትምህርት ቤቱ ተገቢውን ትምህርት እየሰጠ መሆኑን የገለጸችው ስንዱ የአንዳንድ የመማሪያ መጽሐፍት፣የቤተ ሙከራና የቤተ መጽሐፍት የውስጥ ቁሳቁሳቸው አለመሟላትና ሥራ አለመጀመር በመማር ማስተማሩ ላይ ችግር መፍጠሩን ተናግራለች::ችግሩም ትኩረት ተሰጥቶት ሊፈታ እንደሚገባው ጠቁማለች::

ሸጋው ደጉም በዚህ ዓመት ወደ አማሪት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ገብቶ በመማር ላይ ከሚገኙት ተማሪዎች አንዱ ነው::ሸጋው እንዳለው የእሱ ትልቅ ወንድም በአካባቢው ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ባለመኖሩ የዘጠነኛና የአስረኛ ክፍል ትምህርቱን የተከታተለው ከአማሪት- መርዓዊ በእግሩ ተመላልሶ ነው፤ነገር ግን ቤተሰቦቹ ለቤት ኪራይና ለአንዳንድ ወጭዎች ተገቢውን ገንዘብ ባለመስጠታቸውና ተመላልሰው ክትትል ባለማድረጋቸው ማጥናት ሳይችል ቀርቶ የ10ኛ ክፍልን በጥሩ ውጤት ማለፍ እንዳልቻለ ተናግሯል::አሱ ግን ከወንድሙ በተለየ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በቅርቡ ስለተከፈተለት በቤት ኪራይ፣በምልልስ፣በምግብ ማብሰል ሳይንገላታና ለደህንነቱ ሳይሰጋ ትምህርቱን መከታተል መጀመሩን አስረድቷል::በመመላለስና ምግብ

በማዘጋጀት የሚያጠፋውን ጊዜም ለጥናት በማዋል ጥሩ ውጤት ለማስመዝገብ እንደሚሰራ ያለውን እምነት ገልጿል::ትምህርት ቤቱ ደረጃውን ጠብቆ መገንባቱና ማስተማር መጀመሩ ጥሩ ቢሆንም መብራት የሌለው መሆኑ በመማር ማስተማሩ ላይ ችግር መፍጠሩን ገልጿል::

በአማሪት ቀበሌ አርቢት ከተማ ነዋሪ የሆኑት ወ/ሮ አበበች ጣሴ በቀበሌያቸው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መገንባቱ ወደፊት ልጆቻቸው በቤት ኪራይ ሳይቸገሩ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ለመከታተል እንደሚያስችላቸው አብራርተዋል::"ልጄን እስከ ስምንተኛ ክፍል ካስተማርኩ በኋላ የዘጠነኛና የአስረኛ ክፍል ትምህርቷን መርዓዊ ከተማ ድረስ ልኬ ማስተማር አልችልም ነበር" የሚሉት ወ/ሮ አበበች የኢኮኖሚ አቅማቸው ዝቅተኛ በመሆኑ የቤት ኪራይ ከፍለው፣ቀለብ ልከው፣ተመላልሰው ጠይቀውና የማብሰያ እንጨት ልከው ማስተማር እንደማይችሉ ገልጸዋል::ትምህርት ቤቱ በአካባቢያቸው መገንባቱ ግን ልጃቸውንና እሳቸውን ከዚህ ሁሉ ችግር

ያድናቸዋል:: በተጨማሪም ልጆቻቸው በትርፍ ጊዜያቸው እናታቸውን እንዲያግዙና እሳቸውም ልጆቻቸው በትምህርታቸው ውጤታማ እንዲሆኑ አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ እንደሚረዳቸው አስረድተዋል::

የሜጫ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አንዷለም ማንደፍሮ በቅርቡ ግንባታው ተጠናቆ ሥራ የጀመረው የአማሪት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በአማሪት ቀበሌ ውስጥ ለሚገኙ ተማሪዎች ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረክታል::ከዚህም በተጨማሪ በዙሪያው ባሉት ስድስት ቀበሌዎች ውስጥ በሚገኙ 15 ትምህርት ቤቶች የሚመጡ ተማሪዎችን ተቀብሎ በማስተማር ወደ መራዊ የሚያደርጉትን መመላለስ በከፍተኛ ሁኔታ ይቀንሳል እንደሚያስቀር ገልጸዋል::

አዲሱ ትምህርት ቤት ከአሁኑ 357 ተማሪዎችን ተቀብሎ የዘጠነኛ ክፍል ትምህርትን እያስተማረ እንደሚገኝ የገለጹት አቶ አንዷለም ትምህርት ቤቱ ባይከፈት ኖሮ እነዚህ ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ ወደ መርዓዊ ከተማ ሄደው ይማራሉ ብለው እንደማይጠብቁ ተናግረዋል::በተለይ ሴቶች ረጅም መንገድ ሲጓዙ የሚደርስባቸውን ጾታዊ ጥቃት በመፍራት የጀመሩትን ትምህርት አቋርጠው የሚቀሩት ብዙዎቹ እንደነበሩ ያስታውሳሉ::

የትምህርት ቤቱ መገንባት በተለይም ሴቶችና ኢኮኖሚያዊ ችግር ያለባቸው ተማሪዎች በአካባቢያቸው ትምህርታቸውን ለመከታተል እንደሚያስችላቸው የተናገሩት አቶ አንዷለም የተማሪዎቹ ወላጆች ለወጭ ሳይዳረጉና ከወላጆቻቸው ድጋፍ እየተደረገላቸው ትምህርታቸውን ለመከታተል ያስችላቸዋል::ወላጆችም በትምህርት ቤቱ ያለውን የመማር ማስተማር ሂደት ለመከታተልና የልጆቻቸውን ደህንነት ለማስጠበቅ እንደሚችሉ አቶ አንዷለም ገልጸዋል::

በህብረተሰቡ የገንዘብና የቁሳቁስ ተሳትፎ፣በሜጫ ወረዳ አስተዳደርና በትምህርት ቢሮ የገንዘብ ድጋፍ ሰባት ሚሊዮን ብር ወጭ ተደርጎበት የተገነባው የአማሪት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት 12 የመማሪያ ክፍሎች፣ የቤተ ሙከራ፣የቤተ መጽሐፍት፣የኮምፒዩተር መማሪያ እንዲሁም የአስተዳደር ክፍሎችና መጸዳጃ ቤቶች እንዳሉት አቶ አንዷለም ተናግረዋል::ትምህርት ቤቱም በሁለት ፈረቃ አንድ ሺህ 200 ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር የሚያስችል መሆኑን አስረድተዋል::

ትምህርት ቤቱ በአሁኑ ወቅት 300 የተማሪዎች መቀመጫ ወንበር ፣30 ጠረጴዛና 30 ተንቀሳቃሽ ወንበሮች መግባታቸውን የገለጹት ጽ/ቤት ኃላፊው የቤተ ሙከራ ኬሚካል፣የቤተ ሙከራ መስሪያ እቃ፣ኮምፒዩተር፣ለቤተ መጽሐፍት የሚሆኑ መጽሐፍትን ማሟላት እንደሚገባ አሳስበዋል::

ትምህርት ጽ/ቤቱ የመምህራንና የመማሪያ መጽሐፍት ችግሮችን እንደሚፈታ የገለጹት የጽ/ቤት ኃላፊው የኬሚካል፣የቤተ ሙከራ እቃዎች፣ኮምፒዩተርና ፕላዝማ ችግሮችን ደግሞ ትምህርት ቢሮ እንዲፈታ ማሳወቃቸውን ተናግረዋል::በአካባቢው ያለው የኤሌክትሪክ ኃይል ችግር ግን በመማር ማስተማሩ ላይ ትልቅ እንቅፋት ሊሆን እንደሚችል አቶ አንዷለም ስጋታቸውን ገልጸዋል:: ቢሆንም ግን የትምህርት ቤቱ መገንባትና ሥራ መጀመር መብራቱ በቶሎ እንዲሰራ ለማድረግ ያግዛል ብለዋል::

ህብረተሰቡም በአቅሙ መፍታት የሚችላቸውን ችግሮ ከመፍታት ጀምሮ የትምህርት ቤቱን ገጽታ በመገንባት ረገድ ትልቅ ስራ ሊሰራ እንደሚገባ አሳስበዋል::ተማሪዎች እውቀት እንዲገበዩ፣ሰላማዊ የሆነ የመማር ማስተማር ሁኔታ እንዲኖርና ተማሪዎች በጥሩ ስነምግባር ታንጸው እንዲወጡ ህብረተሰቡ መከታተል እንዳለበት ጽ/ቤት ኃላፊው አስገንዝበዋል::

የሜጫ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ የቻለ አበበ በቀበሌው ያለውን የመብራት ችግር ክልል ድረስ አቅርበው ከህዳር 1/2009 ዓ.ም ጀምሮ የእንጨቱን ምሰሶ ወደ ኮንክሪት ምሰሶ በመቀየር ቀበሌዋ ቋሚ የመብራት ተጠቃሚ እንደትሆን ለማድረግ ስምምነት መድረሳቸውን ተናግረዋል::

ሴቶችና ኢኮኖሚያዊ ችግር ያለባቸው ተማሪዎች በአካባቢያቸው ትምህርታቸውን ለመከታተል ያስችላቸዋል አቶ አንዷለም ማንደፍሮ የሜጫ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ

በሰባት ሚሊዮን ብር የተገነባው የአማሪት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ከፊል ገጽታ

Page 31: 05 03 2009.pdf

ገጽ 31በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም. ማስታወቂያ

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያየብቸና ቴክኒክና ሙያ ትም/ስል/ኮሌጅ ለኮሌጁ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ማቴሪያሎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ሎት 1 ጽ/መሣሪያ ሎት 2 ኤሌክትሮኒክስ ሎት 3 የህንፃ መሣሪያ እቃዎች እና የውሃ እቃዎች ሎት 4 ፈርኒቸር/ተገጣጣሚ የቢሬ እቃዎች/ እና ሎት 5 የደንብ ልብስ ሲሆኑ መጫረት የሚፈልጉ የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡

1. የታደሰ ንግድ ፈቃድ /ቲን ናምበር/ያላቸው እና የቫት ተመዝጋቢ ከሆኑ የቫት ምዝገባ ምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው፡፡

2. የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች መጫረት ሚችሉት የቫት ተመዝጋቢዎች ብቻ ሲሆኑ በሌሎች የሚጫረቱበት ዋጋ ከ50 ሺህ ብር በላይ ከሆነ መጫረት የሚችሉት የቫት ተመዝጋቢዎች ብቻ ናቸው፡፡

3. የጨረታ ሰነድ መሸጫ ለሎት 1፣2፣3እና 4 ብር 50.00 ሲሆን ሎት 5 20.00/ሃያ ብር/ይሆናል፡፡

4. ተጫራች የጨረታ ሰነዱን ከብቸና ቴ/ሙ/ማ/ኮሌጅ ግዥ ፋ/ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 3 ማግኘት ይችላሉ፡፡

5. ጨረታው በአየር ላይ የሚቆይበት ጊዜ ማስታወቂያው በአየር ላይ ከዋለበት ጊዜ ጀምሮ ለከታታይ ለ16 ቀናት ሲሆን በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡00 የጨረታ ሣጥኑ ተዘግቶ በ4፡00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጨረታውን የሚያስተጓጉል ሂደት ከሌለ በስተቀር ይከፈታል፡፡ አሸናፊ የሆነው ተጫራችም በጨረታው ይገደዳል፡፡

6. ተጫራቾች የጨረታ ፖስታቸውን በኮሌጃችን ግ/ፋይ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 3 በሚገኘው የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይችላሉ፡፡

7. ጨረታው በሚከፈትበት ቀን መ/ቤት ዝግ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ሰዓቱን ጠብቆ ይከፈታል፡፡

8. ተጫራቾች የተጫረቱበትን ዋጋ 1 በመቶ የጨረታ ማስከበሪያ ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል፡፡

9. አሸናፊው አሸናፊነቱ ከተገለፀ ከ5 የስራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ በማስያዝ ውል ይዞ ንብረቱን ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡

10. ተጫራቾች ንብረቱን በራሣቸው ወጭና ትራንስፖርት ኮሌጁ ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

11. ኮሌጁ በሚቀርቡለት እቃዎች ላይ እስከ 20 በመቶ መቀነስ ወይም መጨመር ይችላል፡፡

12. የጨረታ ሰነዱ የሚታየው በሎት ነው፡፡13. ኮሌጁ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታው ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ

መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ለተጨማሪ ማብራሪያ ስልክ ቁጥር 058 665 14 98/058 665 13 68 ደውሎ

መጠየቅ ይቻላል፡፡

የብቸና ቴክኒክና ሙያ ትም/ስል/ኮሌጅ

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያየአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ንግድ ኢንዱስትሪና ገበያ ልማት ቢሮና ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ለ2009 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል የጽ/መሣሪያ ፣የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ፈርኒቸር የቢሮ መገልገያ እቃዎችንና የሠራተኛ የደንብ ልብስና ስፌት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡

1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን ናምበር/ያላቸው፣

3. የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚገልጽ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣

4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሣተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

5. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ማስያዝ አለባቸው፡፡

6. ኤሌክትሮኒክሰ ለሆኑ እቃዎች ቴክኒካልና ፋይናንሻያል ኦርጅናልና ኮፒ በማለት ለየብቻ በፖስታ በማሸግ ለጨረታ በተዘጋጀ ሣጥን ማስገባት አለባቸው፡፡

7. የሚገዙ እቃዎችን ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ/ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡8. ቢሮው በናሙናነት ያዘጋጃቸውን እቃዎች ተጫራቾች በአካል በማየት ዋጋ መሙላት ይኖርባቸዋል፡፡

9. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል መግዛት ይችላሉ፣

10. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋናና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በአብክመ ንግድ ኢንዱስትሪና ገበያ ልማት ቢሮ ፑል በግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ደጋ/የስራ ሂደት ወይም ቢሮ ቁጥር L-12 በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት አየር ላይ የሚውል ሲሆን በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ታሽጐ በ3፡30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ቢሮ ቁጥር L-12 በግልጽ ይከፈታል፡፡ በዚህ ቀን ያልተገኙ ተጫራቾች የጨረታውን መከፈት አያስተጓጉሉም፡፡ ነገር ግን 16ኛው ቀን በዓል ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሣሣይ ሰዓት ይከፈታል፡፡

11. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡12. በጨረታው ለመሣተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር L-12 ድረስ በአካል

በመገኘት ወይም ከዚህ በታች በተገለፀው አድራሻ መጠየቅ/መረጃ መላክ/ ይችላሉ፡፡ለተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገዎ ስልክ ቁጥር 058 220 79 40 ወይም 058 220 14 39 ደውሎ

መጠየቅ ይቻላል፡፡

የአብክመ ንግድ ኢንዱስትሪና ገበያ ልማት ቢሮ

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያበባ/ዳርና አካ/ከፍ/ፍ/ቤት የደቡብ አቸፈር ወረዳ ፍ/ቤት ለመ/ቤታችን የሚያስፈልግ አመታዊ ግዥ ማለትም ሎት 1 የጽ/መሣሪያ

ሎት 2 ህትመት ሎት 3 የጽዳት እቃዎች ሎት 4 ኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ሎት 5 ፈርኒቸር ሎት 6 የደንብ ልብስ ሎት 7 የደንብ ጫማ

በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር

ይችላሉ፡፡1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን ናምበር/ያላቸው፣3. የግዥው መጠን ብር 50 ሺህ እና ከዚያ በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን

የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሣተፍ ከላይ በቁጥር 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ

በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ዘወትር በስራ ሰዓት ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 15.00 በመክፈል ደ/አቸ/ወ/ፍ/

ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ቢ/ቁ 03 መግዛት ይችላሉ፡፡6. የሚገዙ እቃዎችን ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ/ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት የእቃውን ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ

በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡

8. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሣቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋና እና ቅጅ በማለት በየምድቡ በተለያየ ፖስታ በማድረግ በጥንቃቄ በማሸግ በደ/አቸ/ወ/ፍ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ክፍል ቢሮ ቁጥር 03 በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ማስገባት ይችላል፡፡

9. ጨረታው በአየር ላይ የሚቆየው ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት ክፍት ሆኖ የሚቆይ ሲሆን በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ በ3፡30 ታሽጎ በ3፡45 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል፡፡

10. አሸናፊ ተጫራች ማሸነፉ ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ከ5 የቅሬታ ቀናት በኋላ በ5 ተከታታይ ቀናት 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ በማስያዝ ውል መውሰድ አለበት፡፡ እንደውሉ ባይፈፀም ግን የጨረታ ማስከበሪያው ለመንግስት ገቢ ይሆናል፡፡

11. የጨረታ ውድድር የሚካሄደው በሎቱ ጥቅል ድምር ስለሆነ ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ሎት ሁሉንም መሙላት ይኖርባቸዋል፡፡

12. መ/ቤቱ በጨረታ ከሚገዛው እቃ መጠን እስከ 20 በመቶ መጨመር ወይም መቀነስ ይችላል፡፡13. አሸናፊው ተጫራች ያሸነፈባቸውን እቃዎች ማስጫኛና ማውረጃ እንዲሁም ትራንስፖርት ወጭውን ችሎ ደ/አቸ/

ወ/ፍ/ቤት ድረስ ማቅረብ ይኖርበታል፡፡14. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡15. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 223 01 60 በመደወል ወይም ቢሮ ቁጥር 03 በአካል በመምጣት መጠየቅ

ይቻላል፡፡

የደቡብ አቸፈር ወረዳ ፍርድ ቤት

በድጋሜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያየምስራቅ ጎጃም ዞን ገ/ኢ/ል መምሪያ ያገለገሉ የቢሮ መገልገያ መሣሪያዎችንና እቃዎችን/ የቀላል መኪና ፣የትራክተር ጎማዎችን እና ባትሪዎችን/ ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም፡-

1. በጨረታው መሣተፍ የሚፈልግ ማንኛውም አካል በጨረታው የመሣተፍ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

2. ተጫራቾች የንብረቶችን አይነትና ዝርዝር መግለጫ በጨረታ ሰነዱ ላይ ማግኘት ይችላሉ፡፡

3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 50/ ሃምሣ ብር/ ቢሮ ቁጥር 06 በመክፈል ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን 4፡00 ድረስ የከፈሉበትን ደረሰኝ በመያዝ ሰነዱን ቢሮ ቁጥር 09 ማግኘት ይችላሉ፡፡

4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚወዳደሩበትን ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ በባንክ የተረጋገጠ የክፍያ ትእዛዝ/ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ በምስ/ጎ/ዞን ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ትብብር መምሪያ ማስያዝ አለባቸው፡፡ለሽያጭ የቀረቡ ንብረቶችን ማየት የሚፈልጉ ተጫራቾች ለዚሁ ሲባል በተዘጋጀው የዋጋ ማወዳደሪያ ሰንጠረዥ ላይ በተገለፀው ቦታ ድረስ በመሄድ ማየት ይችላሉ፡፡

5. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሰነዱን /መጫረቻውን/ ዋናውን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በምስ/ጎ/ዞን ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ትብብር መምሪያ ቢሮ ቁጥር 06 በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን 4፡00 ድረስ ማስገባት ይኖርበታል፡፡

6. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ቢሮ ቁጥር 06 በ16ኛው ቀን በ4፡00 ታሽጎ በዚሁ ቀን በ4፡3ዐ ይከፈታል፡፡

7. ጨረታው የሚከፈትበት ቀን በዓል ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሣሣይ ሰዓት ይከፈታል፡፡

8. የጨረታው አሸናፊ የሚለየው ለንብረቶች በተሰጠው መለያ ቁጥር መሰረት ከፍተኛ ዋጋ ያቀረበ ተጫራች ይሆናል፡፡

9. ተጫራቾች በአንድ መስሪያ ቤት ለአንድ የንብረት ወይም የእቃ ዓይነት ከተገለፀው መጠን/ብዛት/እና መለያ ቁጥር ውስጥ ቀንሰው መወዳደር አይችሉም፡፡

10. ተጫራቾች አንድ ወይም ከዚያ በላይ ከተጠቀሱት መለያ ቁጥሮች በተጨማሪ መወዳደር ይችላሉ፡፡

11. ተጫራቾች በመወዳደሪያ ፖስታቸው ላይ ስም ፣ፊርማ፣ ስልክ ቁጥራቸውንና የተወዳዳሩበትን የእቃ ምድብ መፃፍ አለባቸው፡፡

12. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0587716817/0587713158 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡13. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ

መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የምስራቅ ጐጃም ዞን ገ/ኢ/ልማት መምሪያ

Page 32: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 32

ከገጽ 19 የዞረ

5ቱ...

ከገጽ 19 የዞረ

የትራምፕ... ከገጽ 8 የዞረ

የአምደ ወርቅ...ግንባታውን ለማፋጠን ሲባልም በ2008

ዓ.ም ክረምቱ እስኪገባ ሥራው እንዲቀጥልና ክረምቱ ቀድሞ የሚወጣ ከሆነም ነሐሴ ላይ ቀድሞ እንዲጀመር ተወስኖ እንደነበር አቶ ጃንጥራር አውስተዋል:: በዚህም መሠረት ሥራውን የሚያከናውነው ፕሮጀክት ጽ/ቤት ሐምሌ 4 ቀን 2008 ዘግቶ መውጣቱን ጠቁመዋል:: ይሁንና ፕሮጀክት ጽ/ቤቱ “ቀድሞ ሰኔ ላይ ወጥቷል” በሚል የሚቀርበው ቅሬታ ግን ትክክል እንዳልሆነ ተናግረዋል:: መንገዱ ከደረጃው አንጻር ሲታይ መጠነኛ ችግሮች ሊኖሩበት ይችላሉ" ያሉት አቶ ጃንጥራር በቀጣይ ችግሮች ስለሚስተካከሉ የጥራት መጓደሉ ጉዳይ የሚያሳስብ አይደለም" ብለዋል::

"ከህዝቡ ጥያቄ አንጻር ፕሮጀክት ጽ/ቤቱ በዚህ ዓመት ጥቅምት 1 ቀን 2009 ጀምሮ ወደ ሥራ እንዲገባ አድርገናል:: የአማራ ክልል የገጠር መንገዶች ኤጀንሲም የመሳሪያ አቅርቦት እንዳጠናቀቀ መረጃ አለን” በማለትም አቶ ጃንጥራር በ2009 ዓ.ም ለመንገድ ግንባታው ትኩረት መሰጠቱን ጠቁመዋል::

አቶ ጃንጥራር እንደተናገሩት ከመንገዱ ሥራ በተጨማሪ የተከዜ ድልድይን በዚህ ዓመት

ለመሥራት ታቅዷል:: ለዚህም የድልድዩ ዲዛይን ተዘጋጅቶ በጀትም ተመድቦለታል::

መንገዱ መቼ ይጠናቀቃል?

እንቅስቃሴ ግን ያው እንደተለመደው ሥራውን በቁጥ ቁጥ ከመሥራት ያልዘለለ እንደሆነ ጠቁመዋል::

እኛም የግንባታውን ሂደት ተከታትለን በ2009 ዓ.ም መጨረሻ የደረሰበትን ደረጃ እናስነብባችኋለን::

የዚያ ሰው ይበለን!

“እስካሁን የተሠራው መንገድ ስድስት ወር የተደከመበት አይመስልም”አቶ ሙሉ ዘነበ

የአማራ ገጠር መንገዶች ኮንስትራክሽን ኤጀንሲ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ተመስገን ጥሩነህ ህዝቡ "የመንገዱ ግንባታ ዘግይቷል" በሚል የሚያቀርበው ቅሬታ ትክክልና ፈጣን ምላሽ ሊሰጠው የሚገባ እንደሆነ ጠቁመዋል:: ሆኖም “የፕሮጀክት ጽ/ቤቱ ሰኔ 2008 ፕሮጀክቱን ዘግቶ ወጥቷል” በሚለው ሀሳብ እሳቸውም አይስማሙም:: ይልቁንም ክረምቱ ከተጠበቀው ጊዜ በፊት በመግባቱና ዝናቡ ስላስቆመው ሐምሌ 4 ቀን 2008 ዓ.ም ግንባታውን አቋርጦ መውጣቱን አስታውቀዋል::

አቶ ተመስገን አክለውም “መንገዱ ጥራት የለውም” በሚል ቅሬታ የሚቀርበው በፈንጅ መስተካከል ያለባቸውን አንዳንድ ጉድለቶች በማየት እንደሆነ አስረድተዋል:: ነገር ግን፣ ፈንጅ በወቅቱ ባለመግባቱ ያልተስተካከሉት የመንገዱ ክፍሎች ተስተካክለው ደረጃውን ጠብቆ ስለሚሠራ የጥራት መጓደል እንደማይኖር ተናግረዋል::

"በተቻለ መጠን በ2009 ዓ.ም ይህን መንገድ ለማጠናቀቅ ጥረት እናደርጋለን" ሲሉም ተቋማቸው መንገዱን ለማጠናቀቅ ያለውን ቁርጠኝነት አመላክተዋል:: ለሥራው ቅልጥፍና ሲባልም ከወትሮው በተሻለ ሁኔታ የግንባታ መሳሪያዎች ለሥራ ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል::

ይህን ዘገባ እያዘጋጀን ባለንበት ዕለት (ጥቅምት 23 ቀን 2009 ዓ.ም) አቶ ሙሉ ዘነበን የመንገዱ ግንባታ ስለመጀመር አለመጀመሩ በስልክ ጠይቀናቸው ነበር:: እሳቸውም አንድ ዶዘር ወደ ቦታው ገብቶ አምና ተሠርቶ ክረምት ጎርፍ የሸረሸረውን መንገድ እያስተካከለ እንደሆነ ገልጸውልናል:: ይህ የግንባታ

“ቅድሚያ ለአሜሪካ” በሚል የሚታወቁት ትራምፕ በመሪነት ዘመናቸው ሃገራቸው ከተቀረው ዓለም ጋር የዘረጋቻቸው ነፃ የንግድ ስርዓቶች ሊቋረጡ ይችላሉ:: ይህ ከሆነ ደግሞ አፍሪካ ቅድሚያ ተጐጂ ትሆናለች ሲሉ በአገዋ የዓለም አቀፍ ጉዳዮች አማካሪ ዊትኒ ሼንዲማን ተናግረዋል::

ትራምፕ ፖሊሲያቸውን እውን የሚያደርጉ ከሆነ ከዚህ በፊት በቢል ክሊንተን ዘመን ለአፍሪካ የተሰጠው ከግብር ነፃ ምርትን ለአሜሪካ ገበያ ማቅረብ እንዲሁም በኦባማ የስልጣን ዘመን አፍሪካ ያገኘቻቸው የአገዋ ዕድሎች እና የተፈጠሩ ከ350 ሺህ በላይ የስራ ዕድሎች ሊቋረጡ እንደሚችሉ ዊትኒ ስጋታቸውን ገልፀዋል:: ባራክ ኦባማ እንደ

አገዋና የሰሜን ፓስፊክ የነፃ ገበያ አጋርነት ለአስር ዓመታት እንዲቀጥል ባለፈው ዓመት መፈረማቸው የሚታወስ ነው:: እናም ትራምፕ ይህንን የነቃ ገበያ ፓሊሲያቸውን እውን የሚያደርጉ ከሆነ አፍሪካ ከ51 ነጥብ አንድ ቢሊዮን ዶላር በላይ ልታጣ እንደምትችል ተገምቷል:: አፍሪካን ቢዝነስ እንደዘገበው::

ነገር ግን ይህ ስምምነት በትግበራ በኩል ወደ ኋላ በመቅረቱ ቁርጠኝነቱን ጥርጣሬ ላይ ጥሎት ቆይቷል::

ካለፈው ወር ጀምሮ ደግሞ አንድ መቶ ሃገራት ስምምነቱን በሃገራቸው ህግ ውስጥ በማካተት የስምምነቱን ሂደት የማቀላጠፍ እርምጃ መውሰዳቸው ተሰምቷል:: ይህ መልካም ዜና ሆኖ በማራካሹ ጉባኤ ይቅረብ እንጂ ዓለማችን አሁንም ከፍተኛ የዓየር ንብረት ለውጥና የሙቀት መጠን የምታስተናግድ መሆኑ በጉባኤው የወጡ ጥናቶች አመልክተዋል:: እንዲያውም አንዳንድ ጥናቶች የትግበራ ስምምነቱ ተፈጽሞ እንኳ በተያዘው ክፍለ ዘመን መጨረሻ የዓለም የሙቀት መጠን ከሁለት ዲግሪ ሴልሽየስ ሊዘል እንደሚችል ስጋታቸውን ያስቀምጣሉ::

ከነዚህ ጥናቶች አንዱ የዓለም የአየር ትንበያ (ሚትዮሮሎጂ) ድርጅት ያወጣው ሪፖርት የብዙዎችን ቀልብ የሳበ ነበር:: ድርጅቱ እንደሚለው ከፈረንጆቹ ከ2011 እስከ 2015 ዓለም ክብረወሰን ሆኖ የተመዘገበውን የሙቀት መጠን አስተናግዳለች:: የከርሰ ምድር ነዳጅም በከፍተኛ ፍጥነት እየተቃጠለ ሲሆን ምን አልባትም ከአለፉት ጊዜያት አንፃር በአስር እጥፍ መጨመሩ ነው የተነገረው:: የተያዘው የፈረንጆች ዓመት ደግሞ ባለፉት ዓመታት በአሀዝ ከተመዘገቡት የሙቀት መጠኖች እጅግ ትልቁን ሊያስተናግድ እንደሚችል ተሰግቷል::

የዓለም ሚቲዮሮሎጂ ድርጅት እንደሚለው ከሆነ ከ2011 እስከ 2015 ባሉት አምስት ዓመታት የዓለም የሙቀት መጠን የዜሮ ነጥብ 57 ዲግሪ ሴልሺየስ ጭማሪ አሳይቷል:: ይህ መጠን በፈረንጆቹ 1961 እና 1990 ከተመዘገቡት ከፍተኛ የሙቀት መጠን የበለጠ መሆኑ ተጠቅሷል:: በነዚህ ዓመታት የታየው የሙቀት መጠን ከአፍሪካ ውጭ በሌሎች አህጉሮች በስፋት ተመዝግቧል:: በነዚህ አመታት

ከረዥም ጊዜ በኋላ በአውሮፓ ከአንድ ዲግሪ ሴልሺየስ በላይ የሙቀት መጠን ሊመዘገብ ችሏል:: በተመሳሳይም በእስያ የሚገኙ የሩስያ ፌዴሬሽን ግዛቶች፣ የሰሃራና የአርብ ግዛቶች፣ የደቡብ አፍሪካ አካባቢዎች፣ የደቡብ ምዕራብ አሜሪካና የብራዚል አካባቢዎች የሙቀት መጠኑ ከፍተኛ እንደነበር ጥናቱ አመላክቷል:: የአርክቲክ አካባቢም በሶስት ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ የሙቀት ጭማሪ አሳይቷል::

የፓሪሱ ስምምነት ዋና አላማው የአለም የሙቀት መጠንን ከሁለት ዲግሪ ሴልሺየስ በታች ማድረግና በኢንዱስትሪ አካባቢዎችም ከአንድ ነጥብ አምስት በታች ማውረድ ነው ያሉት የድርጅቱ ዋና ፀኃፊ ፔትሪ ታላስ ይህ ሪፖርት የሚያሳየው በ2015 የተመዘገበው ከፍተኛ የሙቀት መጠን ሁኔታው አሳሳቢ እየሆነ መምጣቱን የሚያመላክት ነው ብለዋል:: "ሁላችንም እጅግ ሞቃታማ አምስት አመታትን አሳልፈናል:: ምን አልባትም ከአምስት አመታቱ ውስጥ ዝቅተኛ ሙቀት የታየበት አመት ቢኖር 2015 ነው:: ነገር ግን በ2016 ከዚህ የበለጠ ሪከርድ ለመዘገብ ይችላል" ሲሉ በመድረኩ ተደምጠዋል::

ጥናቱ ደረስኩበት ባለው ግኝት መሠረት ለሙቀት መጠኑ ጭማሪ የግሪን ሃውስ ጋዝ መጠን

እየሳሳ መምጣቱ ነው ብሏል:: ከ2011 እስከ 2014 በአየር ንብረት ለውጥ ዙሪያ ከተተደረጉ 79 ጥናቶች ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ለአየር ብክለት የሚዳርጉ አስተዋጽኦዎች በፍጥነት እየጨመሩ ነው ሲሉ ደምድመዋል::

ለበካይ ጋዝ ልቀት ቅድሚያ የምትወስደው ቻይና የበካይነት ድርሻዋን በ18 በመቶ ለማውረድ ተስማምታለች:: ነገር ግን ከፍተኛ በካይነት ባለው የከሰል ሃይል አጠቃቀሟ ያለት አቋም አሁንም አጠራጣሪ መሆኑ ነው የተነገረው::

የዓለም የሚቲዮሮሎጂ ድርጅት ዋና ፀኃፊ የሆኑት ፔትሪ ታላስ እንደሚሉትም ከ1980ዎቹ ወዲህ የአለም የአየር ንብረት ለውጥ ጉልህ በሚባል ሁኔታ ተጽዕኖ መፍጠሩን ገልፀዋል::

‹‹ከመቼውም ጊዜ በላይ የሙቀት መጠን ጨምሯል፣ ውቅያኖስና የባህር መጠንም በአስደንጋጭ ሁኔታ አድጓል:: በረዶዎች በፍጥነት እየቀለጡም ይገኛሉ›› ብለዋል:: ይህ ስጋቱ ጥግ መድረሱን ያሳያል የሚሉት ዋና ፀኃፊው ሃገራት ለችግሩ መፍትሄ የገቡትን ቃል በፍጥነት ገቢራዊ ሊያደርጉ እንደሚገባ መክረዋል::

Page 33: 05 03 2009.pdf

ገጽ 33በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም. ማስታወቂያ

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያበአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሰሜን ጐንደር ዞን የምድረ ገነት ከተማ አስተዳደር ለከተማው

ሴክተር መ/ቤቶች እስቴሽነሪ፣ፈርኒቸር፣ ኤሌክትሮኒክስ የደንብ ልብስ፣የህንፃ መሣሪያዎች ግዥና

ማሽነሪዎች ኪራይ ማለትም ዶዘር፣ ሎደር፣ ግሊደር፣ሻወር ትራክ፣ገልባጭና ሩሎ መከራየት

ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ በዚህ ዘርፍ ፈቃድ ያላችሁ ድርጅቶች በጨረታው እንዲሣተፉ ጽ/ቤቱ

ይጋብዛል፡፡ ለበለጠ መረጃ ከተማ አስተዳደሩ ገንዘብና አካባቢ ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት በአካል

በመቅረብ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ15 ተከታታይ ቀናት የጨረታ ሰነዱን መግዛት የምትችሉ

መሆኑን እንገልፃለን፡፡ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ምድረ ገነት ከተማ

አስተዳደር ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በግልጽ ይከፈታል፡፡ ለበለጠ መረጃ በሞባይል ስልክ ቁጥር 09 12 88

44 06 ወይም 09188097 42 በመደወል መረጃውን ማግኘት ይችላሉ፡፡

የምድረ ገነት ከተማ አስ/ገ/አካ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

የሰከላ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት የግ/ን/አስ/ደ/የሥራ ሂደት በ2009 በጀት ዓመት በመደበኛ በጀት

በወረዳው ውስጥ ለሚገኙ ሴ/መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል የኘሪንተር ቀለም ህጋዊ ንግድ

ፈቃድ ካላቸው አቅራቢዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ስለሆነም፡-

1. በመስኩና በ2008 የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣የግብር መለያ ቁጥር ያላቸው እና የሚሞሉት

ዋጋ ከብር 50 ሺህ ብር እና በላይ ከሆነ የቫት የምዝገባ የምስክር ወረቀት ያላቸውና ፈቃደኛ

የሆኑ ተጫራቾች ከላይ የተጠቀሱትን ኮፒና ኦርጅናል መረጃ ሰነዳቸውን በማቅረብ

የማይመለስ ብር 10.00 በመክፈል እንዲወዳደሩ ይፈልጋል፡፡

2. እያንዳንዱ ዋጋ የሚሞላው በነፃ ገበያ ላይ ተመስርቶ መሆን ይኖርበታል፡፡

3. ተጫራቾች ለሞሉት የዋጋ መጠን 1 በመቶ የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ከባንክ ደረሰኝ

ማረጋገጫ ሲፒኦ ለስ/ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በማለት ማቅረብ አለባቸው፡፡

4. ተጫራቾች ኦርጅናል ሰነዶችን በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ አሽገው የተጫራቹን ስምና አድራሻ

በመፃፍ በማህተምና ፊርማ አስደግፈው ከህዳር 5/09 ዓ/ም እስከ ህዳር 20/2009 ዓ/ም

11፡30 ድረስ ሰነዱን መመለስ አለባቸው፡፡

5. ጨረታው የሚከፈተው ከ15 ተከታታይ ቀናት በኋላ በ15ኛው ቀን ህዳር 20/2009

ዓ/ም 11፡30 ታሽጐ በ16ኛው ቀን ህዳር 21/2009 ዓ/ም 3፡00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ

ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ባይገኙም ጨረታውን ለመክፈት አያስተጓጉልም፡

፡ ሁሉም ተወዳዳሪዎች የተሰጣቸውን የጨረታ ሰነድ ሙሉ በሙሉ ከመለሱ የመክፈቻ

ቀኑን ሣንጠብቅ የሚከፈት ይሆናል፡፡ የመክፈቻ ቀኑ በዓል ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን

የሚከፈት ይሆናል፡፡

6. አሸናፊ ከተለየበት ቀን ጀምሮ ከ5 የሥራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ

የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ በመክፈል ያሸነፈባቸውን የመኪና እቃዎች በዋጋ ማቅረቢያ

ሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰው ዝርዝር መግለጫ መሠረት ጥራታቸውንና ደረጃቸውን

በጠበቀ መልኩ በዋጋ መሙያው በተጠቀሰው ስፔስፊኬሽን ዝርዝር መሰረት በጥንቃቄ

1ኛ ደረጃ ጥራቱን በጠበቀ መልኩ ማቅረብ አለባቸው፡፡ ጥራታቸውንና ደረጃቸውን

ባልጠበቀ መልኩ ይዞ ቢቀርብ የማንቀበል መሆኑ ታውቆ ለሚደርስበት ኪሣራም ግዥ

ፈፃሚ መ/ቤቱ ተጠያቂ አይሆንም፡፡

7. አሸናፊው የሚለየው በጠቅላላ ድምር ዝቅተኛ ዋጋ የሞላው ነው፡፡

8. በዋጋ ማቅረቢያ ሰንጠረዡ ላይ ከተዘረዘረው እቃ ውስጥ ከፊሉን ብቻ መሙላት እና

አስተካክሎ መሙላት አይፈቀድም፡፡

9. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡1

10. ለበለጠ መረጃ ስ/ወ/ገ/ኢ/ል/ዋ/ጽ/ቤት የግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የሥራ ሂደት የስልክ ቁጥር 058

259 00 09 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

የሰከላ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያየእብናት ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ለሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል ሎት 1. የደንብ ልብስ ብትን

ጨርቅ፣ የተዘጋጁ ልብሶች፣ የጫማና የቆዳ ውጤቶች፣ ሎት 2. የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ ሎት 3.

የስፖርት ትጥቆች/ማቴሪያሎች/፣ ሎት4. የሞተር እቃዎች ፣ሎት 5. የሞተር ጥገና፣ ሎት 6. ለእ/ወ/

ት/ጽ/ቤት የላይብረሪ ጥገና ግንባታ ደረጃ 9 እና ከዚያ በላይ የግንባታ ፍቃድ ያላቸውን ለማሰራት

እና ከላይ የተጠቀሱትን እቃዎች ለማስቀረብ ተጫራቾችን መጋበዝ ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ

በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ሁሉ መወዳደር ይችላሉ፡፡

1. የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣

2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያላቸው፣

3. የግዥው መጠን ከ50,000.00 /ሃምሳ ሺህ ብር/ በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ መሆን

አለባቸው፡፡

4. ለሎት 6 ደረጃ 9 እና ከዚያ በላይ ፈቃድ ያላቸው ሆኖ ሲኦሲ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ

ማቅረብ አለባቸው፡፡

5. ተጫራቾች የአሸነፏቸውን እቃዎች መ/ቤቱ ድረስ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡

6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ጠቅላላ ዋጋ ድምር 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ

ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ በእብናት ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ስም በማሰራት /በጥሬ ገንዘብ ከሆነ እብናት

ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ዋና ገ/ያዥ ገቢ በማድረግ ገቢ የሆነበትን የገቢ ደረሰኝ ከኦርጅናል

የጨረታ ሰነዱ ጋር ታሽጎ መቅረብ አለበት፡፡ ደረቅ ቼክ ማቅረብ አይቻልም፡፡

7. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሀሳቡን ዋና እና ኮፒ በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ውስጥ

አድርጎ እብናት ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ግዥና ፋይ/ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 06

ማስገባት ይችላሉ፡፡ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት የመጀመሪያ ቀን አንስቶ

ከሎት 1 እስከ ሎት 5 ለ15 ቀን በአየር ላይ ውሎ በ16ኛው ቀን ይከፈታል፡፡ የጨረታ ሰነዱን

ቢሮ ቁጥር 11 መግዛት ይችላሉ፡፡ ለሎት 6 ለተከታታይ 21 ቀናት በአየር ላይ የሚውል ሲሆን

በ22ኛው ቀን ጨረታው ይከፈታል፡፡

8. አሸናፊው የሚለየው በጥቅል ድምር /በተናጠል/ ይሆናል፡፡

9. ጨረታው ተጫራቾች /ህጋዊ ወኪሎቻቸው/ ቢገኙም ባይገኙም በግዥና ንብ/አስ/ደ/የስራ

ሂደት ቢሮ ቁጥር 06 ጨረታው በወጣ በ16ኛው ቀን ከጧቱ ከ4፡00- 4፡15 ታሽጎ 4፡30 ላይ

ይከፈታል፡፡ ቀኑ ቅዳሜና እሁድ /የህዝብ በዓል ከሆነ/ በቀጣይ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት

ይከፈታል፡፡

10. የጥቃቅንና አነስ ተኛ ድጋፍ ተጠቃሚ የሆናችሁ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን

ጀምሮ ወደ ኋላ ከ3 ወር ወዲህ የተፃፈ ማስረጃ ማቅረብ አለባችሁ፡፡

11. አሸናፊው ለስራ በተፈለገበት ሰዓት ለ3 ቀናት ተጠብቆ ካላቀረበ በመመሪያው መሰረት መ/

ቤቱ እርምጃ ለመውሰድ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

12. ተጫራቾች የዋጋ ዝርዝር በሚሞሉበት ሰዓት ስርዝ ድልዝ ወይም በፍሉድ የጠፋ መሆን

ከጨረታ ውጭ ያደርጋል፡፡

13. ተጫራቾች ሰነዶችን የማይመለስ 30 ብር ለእያንዳንዱ ጨረታ በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡

14. አሸናፊው አሸናፊነቱን እንደተገለፀለት በ5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ እብናት ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/

ቤት ድረስ በመቅረብ የውል ማስከበሪያ በማስያዝ ውል መውሰድ አለበት፡፡

15. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብት

አለው፡፡

16. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 06

በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 058 440 06 06/16 መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የእብናት ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

Page 34: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 34

ስንብትከገፅ 11 የዞረ

በተራው ጮኸበት::“አፍህን ዝጋ!” መሬቱን በእግሩ እየደበደበ አባቱ

መልሶ ጮኸበት::”“የምልህን ማዳመጥ አለብህ! የፈለግሁትን

እናገራለሁ! ካንተ የሚጠበቀው ዝም ብሎ ማዳመጥ ብቻ ነው:: በአንተ ዕድሜ እያለሁ ራሴን በራሴ ነበር የማስተዳድር፤ አንተ ግን… አንተ ወሮ በላ! ለመሆኑ ምን ያህል ወጪ እያስወጣኸኝ እንደሆነ ታውቃለህ? ከዚህ ቤት አባርርሀለሁ!” አባቱ የእርግማን መዓት አወረደበት::

ፌዶሲያ ሴሚኖቫ በብስጭት ጣቶቿን ባሏ ላይ እየቀሰረች መናገር ጀመረች፤ “የቭግራፍ ኢቫኖቪች!...ፒኦትርን ታውቀዋለህ!... ታውቀዋለህ…!”

“አፍሽን ዝጊ!” ቪርየቭ ጮኸባት:: በጣም ከመናዳዱ የተነሳ እንባ ካይኖቹ ይፈልቅ

ጀመር:: “ልጆቹን ያባለግሻቸው አንቺ ነሽ!... አንቺ!... ይሄ ልጅ አንቺንም እኔንም አያከብረንም! ራሱን ለመቻል አይጥርም! እንዲህ እንዲሆን ያደረግሽው አንቺ ነሽ! ያበላሸሽው፣ መረን የለቀቅሽው አንቺ ነሽ! ለብቻየ ሆኘ ለአስር አሰቃያችሁኝ! አንገበገባችሁኝ! ጠራርጌ ነው ከቤት የማባርራችሁ!...”

ቫርቫራ አፏን ከፍታ እናቷን ያለማቋረጥ ስታያት ቆይታ ተስፋ መቁረጥ፣ ባዶነት… የሚነበብባቸውን ዓይናቿን ወደ መስኮቱ ወረወረቻቸው:: ድንገት ወደ ተቀመጠችበት ወንበር ተንጋለለችና ጮሀ ታለቅስ ጀመር:: ቪርየቭ ሁሉም በእሱ ላይ መነሳቱን ሲረዳ በብስጭትና ተስፋ መቁረጥ እጆቹን እያወራጨ ከቤት ወጥቶ ወደ እርሻ ቦታው አመራ::

ይህ ትዕይንት በቪርየቭ ቤት የተለመደ ነው:: ዛሬ ተማሪው ፒኦትር በቁጣ አባቱን መጋፈጡ ግን አዲስ ክስተት ነበር:: ፒኦትር እንደ አባቱ ሁሉ የሞተው ቄስ አያቱም በስሩ ያሉትን ሰዎች እንደ እባብ በዱላ ራስ ራሳቸውን ሲቀጠቅጣቸው እያየ አድጓል:: አባቱም ይሄውና ተመሳሳይ ድርጊት ለመፈፀም እየዳዳው ነው:: ይህን ሲያስብ በእልህ እጆቹን ጨብጦ እየተንቀጠቀጠ ወደ እናቱ ሄደና ድምፁን ከመቼውም ጊዜ በላይ ከፍ ባለና በሻከረ ድምጽ፣ “አጥንት የሚሰብር አስቀያሚ ዘለፋ ነው የደረሰብኝ! ከእናንተ ምንም ነገር አልሻም!... ምንም!... የእናንተ የሆነን ነገር ወደ አፌ ከማደርግ በረሃብ መሞትን እመርጣለሁ! ይሄን አስቀያሚ ገንዘባችሁን ውሰዱ!...” አላት::

እናቱ ጀርባዋን ለመስኮቱ መጋረጃ ሰጥታ እንደቆሞች እንዲህ የሚናገራት ልጇ ሳይሆን አንዳች መንፈስ እንደሆነ ሁሉ ለማባረር እጆቿን ግራቀኝ

አራገበቻቸው:: ከዚያም፣ “ምንድነው የበደልሁህ? ምን አደረግሁህ?” አለችና ታለቅስ ጀመር::

ልጁም ልክ እንደ አባቱ እጆቹን በንዴት አወናጨፈና ከቤት ወጥቶ ሄደ::

በሸለቆ መሀል የምትገኘው ደሳሳዋ የቪርየቭ ጐጆ ዝምታ ነገሰባት:: ዙሪያዋን ዛፎች ከበዋታል:: በፊት ለፊቷ ምንጭ ይንፎለፎላል:: ራቅ ብሎ ቤቶችና ቪርየቭ ዶሮዎችን፣ ዳክየዎችን፣ አሳሞችን… የሚያረባበት መስክ ይታያል::

ተማሪው ፒኦትር ከቤቱ እንደወጣ በጭቃ የተጨማለቀውን መንገድ ይዞ ጉዞውን ቀጠለ:: አየሩ ክፉኛ ይቀዘቅዛል:: እዚህም እዚያም ያቋተ ውኃ በጨቀየው መሬት ላይ ተኝቶ ይታያል:: ፀሐይዋ በዳመና ስለተዋጠች አካባቢው ጨልሟል:: ከመንገዱ በቀኝ በኩል የሱፍ አበባዎች የሞሉት የአትክልት ቦታ ይታያል::

ፒኦትር “ሞስኮ በእግር መሄድ ያን ያህል ከባድ አይደለም” ሲል አሰበ::

“ቆብ ሳያደርጉ፣ ተጨማሪ ገንዘብ ሳይዙ፣ በቀዳዳ ቡትስ ጫማዎች አሁን እንደጀመርሁት ቢሄዱ በእርግጥ ምናለ…” እያለ እያሰላሰለ ጉዞውን ቀጠለ:: ምናልባትም አንድ መቶ ሀያ ስምንት ኪሎ ሜትር ያህል እንደተጓዘ አባቱ ‘ልጄ አንድ ነገር ቢሆንብኝስ’ በሚል የከለከለውን ገንዘብ ተመልሶ እንዲወስድ ሊጠይቀው እንደሚችል አሰበ:: እናም ጉዞውን መቀጠል እንዳለበት ለራሱ ደግሞ ቃል ገባ::

እጅብ ያሉ ዛፎች፣ ሜዳ፣ ቁጥቋጦ፣ የተጋገረ በረዶ… ይሄን ሁሉ እያለፈ ሄዶ መጨረሻ በአረንቋ ሊዋጥና ሊሞት ይችላል:: አስከሬኑ ወድቆ ይገኝ ይሆናል:: ይህም “ፒኦትር የተባለ ተማሪ በርሃብ ሞቶ መንገድ ላይ ወድቆ ተገኘ” የሚል ዜና ሊወጣው ይችላል…

የሀሳብ ማዕበል እያንገላታው በመጓዝ ላይ እንዳለ አትክልት ስፍራው አካባቢ ወዲያ ወዲህ ስትል የነበረች ጅራቷ በጭቃ የጠለሸ ነጭ ውሻ ዓይታው ከኋላ ከኋላው ትከተለው ጀመር::

በጉዞው መሀል ‘አንዲት አነስተኛ መስኮት ያላት ጐጆ በርቀት ጫካው ወስጥ ሲያገኝ… መስኮቱ ጥግ ቆሞ ያሳድሩት ዘንድ ሲለምን… ፈቅደውለት ሲገባ… ሰዎቹ ምግብና መጠጥ ሲሰጡት… ቤቷ ውስጥ ውብ ልጃገረድ ሲያገኝ… ያቺ ቆንጆ በፍቅሩ ስትወድቅ…’ ይሄን ሁሉ እያሰበ ይጓዛል… ይጓዛል… ይጓዛል…

ድንገት በርቀት ከግራጫማው ዳመና ፊት ለፊት ትንሽ ሆቴል ያየ መሰለው:: ከሆቴሏ ባሻገር፣ ካድማስ

ወዲያ ማዶ ኮረብታ… ይህን ቦታ ‘‘የባቡር ጣቢያው ቢሆን…’ ሲል ተመኘ::

የባቡር ጣቢያው ርቀት፣ ፀጥታ የነገሰበት አካባቢ ተደማምሮ አንዳች ተስፋ የመቁረጥ፣ ራስን የመጥላት … ስሜት አሳደረበት:: በዚህ ስሜት ውስጥ ሆኖ ወደ ቤቱ ለመመለስ ሲያቅማማ ዝናብ መዝነብ ጀመረ:: ፊቱን ወደ ቤቱ አዞረ::

ወደ ቤቱ እየተመለሰ ባለበት ሰዓት ምንም ይሁን ምን ለአባቱ እውነቱን መናገር እንዳለበት እያሰበ ነበር:: ከእሱ ጋር መኖር ምን ያህል አሰቃቂና ዘግናኝ እንደሆነ ሊያስረዳው ወስኖ እያወጣ እያወረደ ሲገባ ቤቱ ፀጥታ ነግሶበት አገኛት:: እህቱ ቫርቫራ መጋረጃው ጥግ ተቀምጣ በራስ ምታት ትሰቃያለች::

እናቱ ፊቷ ላይ የጥፋተኛነት ስሜት እየተነበበባት ሳጥን ላይ ቁጭ ብላ የፒኦርን የተቀደደ ሱሪ ትሰፋለች:: የቭግራፍ ኢሻኖቪች ፊቱን አጨፍግጐ የጨለመውን ሰማይ በመስኮት አሻግሮ እያየ ክፍሉ ውስጥ ይንጐራደዳል:: ካረማመዱ፣ ከገፅታው፣ አንዳች የጥፋተኛነት ስሜት እንዳደረበት ይነበብበታል::

“ዛሬ ለመሄድ የነበረህን ሀሳብ የቀየርህ መሰለኝ?” አለ ቪርየቭ::

ልጁ የአባቱን ሁኔታ ሲያይ አዘነለት:: ሆኖም ያንን ስሜቱን ተቆጣጠረና መናገር ጀመረ፤ “ስማ… ዛሬ ከምር መነጋገር አለብን… ከምር…. ሁል ጊዜ ሳከብርህ ኖሬያለሁ… እንደዛሬው ተናግሬህ አላውቅም… ነገር ግን ባህርይህ… በመጨረሻ የወሰድኸው እርምጃ…”

ቪርየቭ በመስኮት አሻግሮ እያየ ዝምታን መረጠ:: ተማሪው ግንባሩን አሻሸና ወቀሳውን ቀጠለ፤ “አንድም ቀን ሳትጮህብን ራት በልተንም ሆነ ሻይ ጠጥተን አናውቅም:: ሁሌም በጉሮሯችን ላይ ትመጣብናለህ:: በጉሮሯችን እንጨት ትሰነቅርብናለህ:: ምንም እንኳን አባቴ ብትሆንም እንዲህ እንድትዘልፈኝ፣ እንድታዋርደኝ፣ ቅስሜን እንድትሰብረው ፈጣሪ አልፈቀደልህም:: እናቴን ራሷን እንድትጠላ አድርገህ በባርነት እያኖርሀት ነው:: እህቴ ተስፋ ቢስ ሆናለች:: እኔን ደግሞ…”

“አንተ እኔን ልታስተምረኝ አትችልም!” አባቱ ገሰፀው::

“ከእኔ ጋር እንደፈለግኸው መጣላት ትችላለህ! እንዳመጣጥህ እመክትሀለሁ! የእናቴን ሰላም ግን እንድታደፈርስባት አልፈቅድልህም! እናቴን ማሰቃየት አትችልም!...” ተማሪው ዓይኖቹ የቁጣ ጨረር እየረጩ መናገሩን ቀጠለ:: አንተ ስታዋርደን የምንርድበት፣ የምናጐበድድበት ጊዜ አልፏል!...”

ተማሪው ራሱን መቆጣጠር እየተሳነው መጣ:: ከመናደዱ የተነሳ ቃላትን እንኳን በትክክለኛ ቦታቸው አሰካክቶ መናገር ተሳነው:: የቭግራፍ ኢቫኖቪች በልጁ ንግግር ውስጡ እየተቆጣ፣ ፊቱ እየቀላ ቢሆንም ስሜቱን ተቆጣጥሮ በፀጥታ ሲያዳምጠው ቆይቶ፣

“አፍህን ዝጋ!” ሲል ጨኸበት::“አዎ! እውነቱን መስማት ስለማትፈልግ ነው

ሲናገሩህ…”“አፍህን ዝጋ ብየሀለሁ!” የቭግራፍ ኢቫኖቪች

ጮኸበት::በዚህ ቅጽበት ፌዶሲያ ሴሚኖቫ በበሩ

አካባቢ ብቅ አለች:: አንድ ነገር ለመናገር የፈለገች ትመስላለች:: ሆኖም ጣቶቿን ከማንቀሳቀስ ውጪ መናገር አልቻለችም::

“እንዲህ መረን ሆኖ እንዲያድግ ያደረግሽው አንቺ ነሽ!” ቪርየቭ በብርቱው ኮነናት::

ከዚህ በኋላ እዚህ ቤት መኖር አልፈልግም! ካንቺ ጋር ፈፅሞ አልኖርም!” በብስጭት ስሜት ራሱን መቆጣጠር ተስኖት እያለቀስ እናቱ ላይ አፈጠጠ ባት!!

ቫርቫራ ከመጋረጃው ጀርባ ሳግ እየተናነቃት ስታልቀስ ትሰማለች:: ቪርየቭ እጁን እያወራጨ ከቤት ወጥቶ ሄደ::

ተማሪው ወደ መኝታ ክፍሉ ገባና በፀጥታ አልጋው ላይ ተዘረጋ:: እስከ መንፈቀ ሌሊት ሳይንቀሳቀስ ቆየ:: ነፍሱ ደስታ ርቋት ስተሰቃይ ሌሊቱን አጋመሰው:: ሁሉም የቤተሰቡ አባል ተመሳሳይ ስቃይ ውስጥ እንደሆነ ተረዳ:: ማንንም ጥፋተኛና ተጠያቂ ሊያደርግ አልፈለግም:: “ጥፋተኛውን የሚያውቀው ፈጣሪ ብቻ ነው” ሲል አሰበ::

እኩለ ሌሊት ሲሆን ባለሰረገላውን ጠርቶ ፈረሶቹን ጧት አምስት ሰዓት ላይ ወደ ባቡር ጣቢያው ለሚያደርገው ጉዞ እንዲያዘጋጃቸው ነግሮት ተኛ:: ሆኖም እንቅልፍ ሊወስደው አልቻለም:: አባቱ በረዥሙ እየተነፈሰ በቀሰስተኛ እርምጃ እስኪነጋ ድረስ ከመስኮት ወደ መስኮት ሲራመድ ይሰማው ነበር::

ከቤተሰቡ አባላት በዚያች ሌሊት አንድም እንቅልፍ የወሰደው ሰው አልነበረም:: አንዳንዴም ሲንሾካሾኩ ይሰማሉ:: ሁለት ጊዜ እናቱ መጋረጃ ገልጣ ዓይታው ስትመለስ ዓይቷትል::

ጧት አምስት ሰዓት ተማሪው ሁሉንም በወዳጅነት ስሜት ዓይኖቹ በእንባ ጭጋግ እንደተጋረዱ “ደህና ሁኑ!” ብሎ ተሰናብቶ በአባቱ ክፍል በኩል ሲያልፍ ወደ በሩ ተመለከተ:: የቭግራፍ ኢቫኖቪችን መስኮቱ ጥግ ቆሞ መስታወቱን በጣቶቹ እንደከበሮ ሲመታ ተመለከተው::

“መሄዴ ነው፤ ደህና ሁን!” አለው::“ደህና ሁን!... የጠየቅኸው ገንዘብ ጠረጴዛ ላይ

ተቀምጦልሀል…” ዞሮ ሳያየው መለሰለት::ባለሰረገላው ወደ ባቡር ጣቢያው ይዞት ሲሄድ

ቀዝቃዛ አየር ይነፍስ፣ የማያባራ ዝናብ ይወርድ ነበር:: የሱፍ አበባዎች፣ ከምንጊዜውም በላይ አንገታቸውን ደፍተው፣ ሰርዶውም ከመቼውም ጊዜ በላይ ጠቁሮ ይታይ ነበር::

የስኬቱ...ከገፅ 21 የዞረ

ከተቻለ ከነሱ ላቅ ያሉ ካልሆነም ከእነሱ እኩል እውቀት ያላቸው ተማሪዎችን ጓደኛ ማድረግ ተመራጭ ነው ትላለች፡፡ በአመለካከትና በአላማ የሰፋ ልዩነት ያላቸው ጓደኞች ከያዙ ግን በጥናት ሰዓት “አሁን አንች አጥንተሽ ምን ልትሆኝ” እያሉ ሊያዘናጉ እንደሚችሉ ተናግራለች::

ቤተልሄም ሌላው እራሷን ጨምሮ ሴት ተማሪዎች እቅዳቸው እንዳይሳካ የሚያደርገው “በጥናት ጊዜ ፊልም ማየት፤ ጥናት መሰላቸት፤… ዋና ዋናዎቹ ናቸው” ብላለች::

ቤተልሄም መለሰ እርሷን ባይገጥማትም በሌሎች ሴት ተማሪዎች ላይ ያየችው ችግር የቤተሰብ ጫና ነው::“ወላጅ ‘ትምህርት ጥሩ ደረጃ አያደርስም’ ብሎ በማሰብ በተለይ ሴት ተማሪዎች ወደ ቤተ መፃህፍት ሲሄዱ ሌላ ቦታ እንደሚሄዱ በመቁጠር ማስቀረት፤ በኢኮኖሚ ችግር ከትምህርት ጊዜ ውጭ ያለውን ለሌላ ስራ ማዋል፤የመጓጓዥ ገንዘብ አለማግኘትና በዚህም ስለሚደክማቸው ትምህርቱን በአግባቡ

አለመቀበልና ውጤታማ አለመሆን ተጠቃሽ ናቸው” ትላለች::

አንዳንድ ጊዜም “ ከዚያ ድረስ በእግርሽ ሂደሽ ሊገባሽ ነው?” በማለት ወላጆች ሴት ልጆቻቸው ወደ ትምህርት ቤት እንዳይሄዱ እንደሚያዘናጓቸውም ቤተልሄም መለስ ትዝብቷን አካፍላናለች::

ለሴት ተማሪዎች ስኬታማነት የወላጆች ድርሻ ከፍተኛ እንደሆነ ያነጋገርናቸው ሴት ተማሪዎች አረጋግጠዋል:: ቤተልሄም መለሰም “ወላጆች ሴት ልጆቻቸው ትምህርታቸውን ጨርሰው ካሰቡት ደረጃ ሳይደርሱ በአቋራጭ ጥቅማቸውን ከመፈለግ ልጃቸውን ‘አይዞሽ! በርች!’ ካሏት ኃይል ይሆናታል” በማለት የጓደኛቿን ሐሳብ አጠናክራለች:: ለሴት ተማሪዎች ስኬታማነት የሁሉም ድጋፍ ወሳኝ መሆኑን የምታምነው ቤተልሄም መለሰ

Page 35: 05 03 2009.pdf

ገጽ 35በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ማስታወቂያ

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያየወረታ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጅ የግ/ፋ/ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ለኮሌጁ አገልግሎት የሚውሉ እቃዎች ሎት

1. አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎችን፣ ሎት 2. የኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን፣ ሎት 3. ቋሚ እቃዎችን፣ ሎት 4. የደንብ ልብስና

ሎት 5. የኤሌክትሮኒክስ ጥገና ማለትም ፎቶ ኮፒ ማሽን ፣ ኘሪንተርና ሌሎች ኤሌክትሮኒክስ ጥገና በግልፅ ጨረታ

አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ መወዳደር የሚፈልጉ ተጫራቾች ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ግዴታዎች

ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡

1. በዘመኑ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ፣

2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ወይም /ቲን ናምበር/ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ፣

3. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣

4. የግዥ መጠኑ ከ50,000.00 /ሃምሳ ሺህ ብር/ እና በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ

ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሉ፣

5. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተ.ቁ 1-4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ

ከማጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

6. ተጫራቾች /ተወዳዳሪዎች/ የጨረታ ማስከበሪያ 1 በመቶ በባንክ በተመሰከረለት ሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ

ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

7. ተጫራቾች ጨረታውን እንዳሸነፉ የዕቃውን ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

8. የሚገዙ እቃዎች አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፍኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡

9. የጨረታ ሰነዱን ብር 50.00 በመክፈል ግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 06 ማግኘት ይችላሉ፡፡

10. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሀሳቡን በአንድ ኦርጅናል በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በወረታ/ቴክ/ሙ/ማ/ኮሌጅ

በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት

እስከ 11፡30 ማስገባት ይኖርበታል፡፡

11. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በወረታ/ቴ/ሙ/ማ/ኮሌጅ በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ

3፡00 ይከፈታል፡፡

12. የጨረታው መክፈቻ ቀን ቅዳሜ እና እሁድ ከሆነ ጨረታው ለቀጣይ የስራ ቀናት በተመሳሳይ ሰዓት ይሆናል፡፡

13. ለተሸናፊው ድርጅት ወይም አካል ያስያዙትን የጨረታ ማስከበሪያ አሸናፊ አካል ውል እንደያዘ ተመላሽ ይሆናል፡

14. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን እቃ ወ/ቴ/ሙ/ማ/ኮሌጅ ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡

15. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

16. ተጫራቾች ጥሬ ገንዘብ ፖስታ ውስጥ ማስገባት የተከለከለ ነው፡፡

17. በተጨማሪም ማብራሪያ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 058 446 00 25/ 058 446 02 63 ይደውሉ፡፡

የወረታ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ኮሌጅ

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያበምስራቅ ጐጃም መስ/ዞን ግብርና መምሪያ የአነደድ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት slm-kfw ኘሮጀክት ከተገኘ የገንዘብ ድጋፍ የተለያዩ የግብርና ግብዓቶችን በግልፅ ጨረታ ተወዳዳሪዎችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ሎት 1. ፖሊተን ትዮብ፣ ሎት 2. የንብ ማነቢያ ቁሳቁስ፣ ሎት 3. ጋቢዮን እና የጋቢዮን ማሰሪያ ሽቦ፣ ሎት 4. የግብርና እርሻ መሳሪያ፣ ሎት 5. የውሃ መሳቢያ ሞተር ፖምኘ እና ሎት 6. ዋሸር ፖምኘ ለመግዛት ስለሚፈልግ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ህጋዊ ነጋዴዎች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡

1. በግብርና ግብዓት አቅራቢ የታደሰ የንግድ ስራ ፍቃድና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን/ ያላቸው፤

2. የግዥው መጠን ከብር 50,000.00/ ሃምሳ ሺህ ብር/ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚገልፅ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ

3. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ የተጠቀሱትን እና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

4. የሚገዙ ዕቃዎችን ዓይነት ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፍኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡

5. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 30.00 በመክፈል ከአነደድ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ግዥ ፋይ/ንብ/አስ ቢሮ ቁጥር 05 ማግኘት ይችላሉ፡፡

6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድቦንድ/ ለሚወዳደሩበት የእቃውን ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በጥሬ ገንዘብ ወይም በገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት የገቢ ደረሰኝ ማስያዝ አለባቸው፡፡

7. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን /ቢድ ቦንድ/ በአንድ ኮፒ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ አሽገው የድርጅቱን ህጋዊ ማህተም፣ አድራሻና ፊርማ በመሙላት ማስታወቂያው በጋዜጣ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ድረስ በአነደድ ወረዳ ግ/ል/ጽ/ቤት ቁጥር 3 ድረስ የጨረታ ሰነዱን ማስገባት የሚችሉ ሲሆን 16ኛው ቀን የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓትና ቦታ ታሽጎ በዚያው እለት ከጠዋቱ 4፡00 ላይ የሚከፈት ሲሆን የጨረታ ሳጥኑ በሚከፈትበት ጊዜ ተጫራቾች በራሳቸው ፈቃድ የጨረታ ሳጥኑን ሲከፈት ሳይገኙ ቢቀሩ ጨረታውን ከመክፈት የማያስተጓጉል ከመሆኑ በተጨማሪ በጨረታው ሂደት ያልተገኙ ተጫራቾች በተላለፈው ውሳኔ ተገዥ ይሆናሉ፡፡

8. በጨረታው አሸናፊ የሆነው ድርጅት ውል በሚይዝበት ወቅት የአሸነፈበትን እቃ /ንብረት/ ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም ጥሬ ገንዘብ ውል ማስከበሪያ ማስያዝ ይኖርበታል፡፡

9. በጨረታው አሸናፊ የሆኑ ድርጅቶች የአሸነፉትን እቃ /ንብረት/ ጠቅላላ ወጭውን በመሸፈን አነደድ ወረዳ ግብርና ልማት ጽ/ቤት ንብረት ክፍል ድረስ ማቅረብ አለባቸው፡፡

10. ውድድሩ በጥቅል ዋጋ /በሎት/ ይሆናል፡፡

11. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

12. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለ ጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ አነደድ ወረዳ ግ/ል/ጽ/ቤት የግብርና ግብ/አቅ/ስርጭት የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 03 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058

261 00 00 በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ፡፡

የአነደድ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት

በድጋሚ የወጣ ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያበሰሜን ጎንደር ዞን የመተማ ዩሐንስ ከተማ አስ/ገን/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት በስሩ ለሚያስተዳድረው ሴክተር መ/ቤት አገልግሎት የሚውል የስቴሽነሪ፣የኤሌክትሮኒክስ፣የፈርኒቸር እና የጽዳት እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል::

1. በዘመኑ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣

2. የቲን ናምበር /የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ ያላቸው፣

3. የሚገዙት እቃዎች አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ:: የቀረቡትን እቃዎች በሙሉ መሙላት አለባቸው::

4. የጨረታ ሰነድ የመሸጫ ዋጋ ብር 20.00 መግዛት ይችላሉ፣

5. የጨረታ ሰነድን እና ሌሎች የሚያስፈልጉ መረጃዎችን መተማ ዮሐንስ ከ/አስ/ገን/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ከህዳር 05/2009 ዓ/ም እስከ ህዳር 19/2009 ዓ/ም ድረስ ዘወትር በስራ ሰዓት ከጠዋቱ ከ1፡30 እስከ 6፡30 ከስዓት ከ9፡00 እስከ 12፡00 ማንኛውም ድርጅት በሚያቀርበው የጨረታ ሰነድ ላይ የድርጅቱን ማህተም አድራሻ እና ስልክ ቁጥር በማስቀመጥ የፖስታውን ኦርጅናል እና ኮፒ በመለየት ማስገባት ይኖርባቸዋል::

6. ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ የእቃዎችን ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ቢሮ ቁጥር 2 ደረሰኝ በመቁረጥ ኮፒውን ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል::

7. የጨረታ አሸናፊው የሚለየው በሎት /በምድብ/ ወይም በዝቅተኛ ዋጋ ተጫራች ይሆናል::

8. ጨረታው በዓየር ላይ የሚቆየው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት ይሆናል::

9. ጨረታው የሚከፈተው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ20/03/09 ዓ/ም ከጠዋቱ 4፡00 ታሽጎ በ4፡30 ይከፈታል:: ሆኖም ተጫራቾች ጨረታው በሚከፈትበት ቀን ባይገኙም ጨረታውን የማያስተጓጉል ከመሆኑም በተጨማሪ በጨረታው ሂደት ለሚተላለፉ ውሣኔዎች ተገዥ ይሆናሉ::

10. አሸናፊው ተጫራች ውል የሚወስደው በመ/ዮ/ከ/አስ/ፍትህ ጽ/ቤት ይሆናል::

11. የገንዘብ አከፋፈሉ ሂደት በተመለከተ በራሱ ስም በቸክ ወይም በጥሬ ገንዘብ የሚከናወን ይሆናል::

12. ማንኛውም አሸናፊ ድርጅት አሸናፊነቱ ከተገለፀ በኋላ የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ ማስያዝ የሚጠበቅበት ሆኖ ውል ከያዘ በኋላ የሚፈለጉትን እቃዎች የትራንስፖርት መጓጓዣ እንዲሁም ሌሎች ወጭ በራሱ የሚሸፈን ሆኖ እቃው የስፔስፊኬሽን ችግር ቢኖርበት በራሣቸው ትራንስፖርት የሚመለስ ሲሆን ውል ከያዘ በኋላ የሚፈለጉትን እቃዎች በሚፈለገው ጊዜ ባያቀርብ ያስያዘው የውል ማስከበሪያ ውርስ ሆኖ በህግ የሚጠየቅ ይሆናል::

13. መ/ቤቱ የተጠቀሰውን እቃ 20 በመቶ የመጨመርም ሆነ የመቀነስ መብት አለው::

14. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል

የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

የመተማ ዮሐንስ ከተማ አስ/ገን/ኢኮ/ል/ጽ/ቤት

Page 36: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 36 ማስታወቂያ

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያበአብክመ ጤና ጥበቃ ቢሮ የባህር ዳር ደም ባንክ አገልግሎት ጽ/ቤት ለ2009 በጀት ዓመት አገልግሎት

የሚውል በሎት ከፋፍሎ የተለያዩ እቃዎችን መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ሎት 1. የጽህፈት መሣሪያ፣

ሎት 2. ጽዳት፣ ሎት 3. የደንብ ልብስ፣ ሎት 4. የደንብ ልብስ ስፌት፣ ሎት 5. የመኪና ጎማ፣ ሎት 6.

ህትመት፣ ሎት 7. ብስክሌት፣ ሎት 8. የመኪና ዲኮር ሲሆኑ ከዚህ በታች በዝርዝር የቀረቡትን መስፈርቶች

የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይገልፃል፡፡

1. በዘመኑ የታደሰ እና በዘርፉ ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው፣2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣3. የግብር ከፋይነት መለያ /ቲን ናምበር/ ካርድ ወይም ሰርተፍኬት ያላቸው፣4. አጠቃላይ መጠን ከ50,000.00 /ሃምሳ ሺህ ብር/ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ

ወይም ቫት ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ አለባቸው፡፡

5. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ ከ1-4 ተጠቀሱት መስፈርቶች የማስረጃዎችን ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

6. የሚገዙ እቃዎችን አይነት እና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፍኬሽን/ ዝርዝር መረጃ እና የጨረታ መመሪያ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡

7. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 20.00 በመክፈል በቢሮ ቁጥር 08 ማስታወቂያው ከወጣበት እለት ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት መግዛት ወይም ማግኘት ይችላሉ፡፡

8. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድቦንድ/ ለሚወዳደሩበት አቅርቦት የሚሞሉትን ማንኛውንም ግብር ጨምሮ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በደም ባንኩ የጥሬ ገንዘብ ደረሰኝ 1 በመቶ በማስያዝ ዋናውን ደረሰኝ ፖስታው ውስጥ አብረው ማስዝያ ይኖርባቸዋል፡፡

9. ተጫራቾች የጨረታ ሃሳቡን በአማርኛ ቋንቋ ስርዝ ድልዝ ሳይኖር በዋጋ ማቅረቢያ ቅፅ መሰረት የአንድ ነጠላ ዋጋ እና ጠቅላላ ዋጋ በመሙላት የድርጅቱን ህጋዊ ማህተም ፊርማ እና አድራሻ በማስቀመጥ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በደም ባንኩ በግዥ ኦፊሰር ቢሮ ቁጥር 04 ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ይህ ጨረታ ከወጣበት እለት ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት 7፡30 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ሰዓቱ በዚሁ እለት ከቀኑ በ8፡00 ሰዓት ይታሸጋል፡፡

10. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በደም ባንኩ ቢሮ በዚሁ ቀን 8፡30 ይከፈታል፡፡ ቀኑ በዓል ወይም ዝግ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው ተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡

11. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

12. ያሸነፉትን እቃ ደም ባንክ ድረስ ማምጣት አለባቸው፡፡13. በጨረታው የሚሳተፉ አካላት ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ወይም ማብራሪያ ከፈለጉ

በአካል በመምጣት ወይም በስልክ ቁጥር 058 220 15 37 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ 14. አድራሻ ቀበሌ 15 ቀይ መስቀል ግቢ ሲሆን ጨረታው የሚከፈተው በ19/03/2009

ይሆናል፡፡

የባ/ዳር ደም ባንክ አገልግሎት ጽ/ቤት

ግልፅ ጨረታ ማስታወቂያበምስራቅ ጐጃም ዞን የሁለት እጁ እነሴ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ግዥ ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ለወረዳው አገልግሎት የሚውል

የተለያዩ የቢሮ እና የጥበቃ ቤት ግንባታ፣ የውሃ ግንባታ ማቴሪያል፣ ስሚንቶ እና የማሽን ኪራይ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ

ለመግዛት፣ ለማስገንባት እና ለመከራየት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር

የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡

1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድና የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ያላቸው፣2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን ናምበር/ ያላቸው፣4. የተለያዩ ቢሮዎች እና የጥበቃ ቤት በአማራ ክልል የኮንስትራክሽንና ቤቶች ልማት ቢሮ የኮንስትራክሽን

ኢንዱስትሪ ልማት ቁጥጥር ቢሮ በክልሉ እንዲሁም በአገር አቀፍ ብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ያላቸው ከደረጃ 9 እና ከዚያ በላይ የሆኑ እና የታደሰ የብቃት ማረጋገጫ ሰርተፍኬት ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣

5. የግዥው መጠን ብር 50,000.00 /ሃምሳ ሺህ ብር/ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይ መሆን አለባቸው፡፡

6. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተ.ቁ 1-5 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸው ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡ በተጨማሪም በተ.ቁ 7 የተጠቀሰው ማስረጃ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

7. የጨረታ ሰነዱ ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፍኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡8. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 50.00 ከሁ/እ/እ/ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ከረዳት ገ/ያዥ ቢሮ

ማግኘት ይችላሉ፡፡9. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ቢድ ቦንድ ለሚወዳደሩበት የሞሉትን ጥቅል ዋጋ 1 በመቶ በባንክ

በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡ በጥሬ ገንዘብ የሚያዝ ገንዘብ በሁ/እ/እ/ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት የገቢ ደረሰኝ ገቢ መደረግ አለበት፡፡

10. ማንኛውም ተጫራች ሃሳቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋና እና ቅጅ በማለት የቴክኒካሉን ለብቻ የፋይናንሻሉን ለብቻ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ሁ/እ/እ/ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ግዥና ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ወይም ቢሮ ቁጥር 5 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ጨረታው በአየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ የተለያዩ ቢሮዎች እና የጥበቃ ቤት ግንባታ ለ21 ተከታታይ ቀናት እስከ 22ኛው ቀን 3፡30 ድረስ ሲሆን ለውሃ ግንባታ ማቴሪያል፣ ለስሚንቶ እና ለማሽን ኪራይ ጨረታ ለ15 ተከታታይ ቀናት እሰከ 16ኛው ቀን 3፡30 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

11. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ ክፍል በቢሮ ቁጥር 6 የተለያዩ ቢሮ ግንባታዎች እና የጥበቃ ቤት የጨረታ ጋዜጣው በወጣ በ21ኛው ቀን 3፡30 ታሽጐ በ4፡00 ይከፈታል፡፡ የውሃ ግንባታ ማቴሪያል፣ ስሚንቶና የማሽን ኪራይ የጨረታ ጋዜጣው በወጣ በ16ኛው ቀን 3፡30 ታሽጎ በ4፡00 ይከፈታል፡፡ የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀናት ይከፈታል፡፡ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተጠቀሰው የጨረታ መክፈቻ ሰዓት ባይገኙ መ/ቤቱ ጨረታውን የመክፈት መብት አለው፡፡

12. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡13. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ማንኛውንም አይነት ግብር የሸፈነ መሆን አለበት፡፡14. በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 6 ድረስ በአካል በመገኘት

ወይም በስልክ ቁጥር 058 661 00 05 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡15. መ/ቤቱ የሚገዛውን እቃ /የሚያሰራውን ግንባታ/ 20 በመቶ የመጨመር ወይም የመቀነስ መብቱ የተጠበቀ

ነው፡፡

16. በተጨማሪ በግዥ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 1/2003 መሰረት ተፈፃሚ ይሆናል፡፡

የሁለት እጁ እነሴ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤትግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ

በምስራቅ ጐጃም ዞን ጤና መምሪያ የሉማሜ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በበጀት ዓመቱ ለAPTS

አገልግሎት የሚውል ፈርኒቸር በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላቸው፣2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን ናምበር/ ያላቸው፣4. በተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱትን ተጫራቾች የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ

በማድረግ ሰነዶቻቸውን አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡5. የጨረታ ሰነዱን ግ/ፋ/ን/አስ/ቢሮ ቁጥር 7 ድረስ በመምጣት የማይመለስ ብር 30.00

በመክፈል መግዛት ይቻላል፡፡6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት ወይም ለዕቃው

ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ /በጥሬ ገንዘብ/ ማስያዣ ይጠበቅባቸዋል፡፡

7. ተጫራቾች በሚያቀርቡት የዋጋ ማቅረቢያ ላይ የድርጅታቸውን አድራሻ በመግለጽና በፖስታ በማሸግ የድርጅታቸውን ማህተም እና ፊርማ በማሣረፍ ሉማሜ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግዥና ፋ/ን/አስ/ደ/የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 7 ድረስ በመምጣት በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት እስከ 11፡00 ድረስ ማስገባት ይቻላል፡፡

8. ጨረታው በ15ኛው ቀን 11፡00 ታሽጎ በሚቀጥለው ቀን ከቀኑ 4፡00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ ሆኖም ተጫራቾች ጨረታው በሚከፈትበት ጊዜ ባይገኙ ጨረታውን መክፈት የማያስተጓጉል ከመሆኑም በተጨማሪ በጨረታው ሂደት በተላለፈው ውሣኔ ተገዥ ይሆናሉ፡፡

9. ተጫራቾች የአንዱን ዋጋ በዝርዝሩ መሠረት ግልጽ በማድረግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡10. የጨረታው መዝጊያ ጊዜ ከተጠናቀቀ በኋላ ተጫራቾች ባቀረቡት የመወዳደሪያ ሃሣብ

ላይ ለውጥ ማድረግና ከጨረታው ራሣቸውን ማግለል አይችሉም፡፡ 11. ተጫራቾች አሸናፊነታቸው ከተገለፀ በኋላ የውል ማስከበሪያ አጠቃላይ ከተወዳደሩበት

10 በመቶ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡12. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ

የተጠበቀ ነው፡፡ ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 772 00 94 ወይም 058 772

0087 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የሉማሜ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያበአዊ አስ/ዞን በእንጅባራ ከ/አስ/ጤ/ጥ/ጽ/ቤት ስር የእንጅባራ ጤና አጠ/ጣቢያ ለጤና ጣቢያው አገልግሎት የሚውል ሎት

1 የደንብ ልብስ፣ሎት 2 የጽህፈት መሣሪያዎች ሎት 3 ህትመት ሎት 4 የቢሮ እቃዎች ሎት 5 የጽዳት እቃዎች ሎት 6

የኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን በብሔራዊ ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች

የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡

1. በየዘርፉ ህጋዊ የስራ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን ናምበር/ተመዝጋቢ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣3. የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 20.00 መግዛት የሚችሉ፣4. ተጫራቾች በተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ

ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡5. ከላይ የተዘረዘሩትን እቃዎች ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡6. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት ብር ወይም የእቃውን ጠቅላላ ዋጋ

1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና /በጥሬ ገንዘብ/ ማስያዝ አለባቸው፡፡

7. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ እንጅባራ ጤ/ጣቢያ ግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ዘወትር በስራ ሰዓት ቢሮ ቁጥር 24 መውሰድ ይቻላል፡፡

8. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ክፍል ቢሮ ቁጥር 24 በቀን 26/03/2009 ዓ/ም 3፡00 ታሽጎ በዚሁ እለት 3፡30 ይከፈታል፡፡ ነገር ግን ጨረታው የሚከፈትበት ቀን እሁድ ቅዳሜ እና ብሔራዊ በዓል ከሆነ በቀጣይ የስራ ቀን በተመሣሣይ ሰዓት ይከፈታል፡፡

9. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡10. ተጫራቾች የሞሉት ጥቅል ዋጋ 50 ሺህ ብር እና በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው፡፡11. አሸናፊው ድርጅት የአሸነፈውን እቃ እንጅባራ ጤና አጠባበቅ ድረስ ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት፡፡12. ማንኛውም ተጫራች ሃሣቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጅዎች ማለትም በጥንቃቄ በታሸገ

ሣጥን ፖስታ እንጅባራ ጤና አጠ/ጣቢያ በግ/ፋ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 24 በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ጨረታው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 የስራ ቀናት ማስገባት ይችላሉ፡፡

13. ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 058 227 01 65 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የእንጅባራ ጤና አጠባበቅ ጣቢያ

Page 37: 05 03 2009.pdf

ገጽ 37በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም. ማስታወቂያ

የጨረታ ማስታወቂያየአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ትምህር ቢሮ በ2009 ዓ/ም ለሚያካሂደው የተማሪዎች የስፖርት ውድድር

የተለያዩ የስፖርት እቃዎች ማለትም ሜዳልያዎች እና ዋንጫዎችን አቅራቢ ድርጅቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ

የአገልግሎት ግዥ ማከናወን ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር

የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡

1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፤ የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን ናምበር/ ያላቸው፣ የግዥው መጠን ብር 50 ሺህ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ/ ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡

2. ተጫራቾች በጨረታው ለመሣተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

3. የግዥው ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡ ተጫራቾች ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል ከገንዘብ ያዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 15 ማግኘት ይቻላል፡፡

4. ጨረታው ከተከፈተ በኋላ በጨረታ ሰነድ የተሞላው ዋጋ ማሻሻል፣ መለወጥ ወይም ጨረታውን ሰርዣለሁ የሚሉ ጥያቄዎች ተቀባይነት የላቸውም፡፡

5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት የስፖርት እቃዎች ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው፡፡

6. የጨረታ ሰነድ ተሞልቶ ከጨረታ ማስከበሪያ ሰነድ ጋር ተያይዞ በፖስታ በማሸግ በፖስታው ላይ የስፖርት እቃዎች ግልጽ ጨረታ የሚል ተጽፎበት ጨረታው አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት ውስጥ ካልቀረበ ተቀባይነት የለውም፡፡

7. ጨረታው አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ በ16ኛው ቀን ከቀኑ 8፡00 ተዘግቶ በዚሁ ቀን ከቀኑ 8፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ክፍል ይከፈታል፡፡

8. ስለጨረታው ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ ትምህርት ቢሮ በግዥና ፋይናንስ ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት በግንባር በመቅረብ፣በፋክስ ቁጥር 058 226 62 66/058 222 08 13 በመላክ ወይም በስልክ ቁጥር 058 226 62 67/058 226 62 39 በመደወል ማግኘት ይቻላል፡፡

9. ቢሮው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ

ነው፡፡

የአብክመ ትምህርት ቢሮ

ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያበአብክመ የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የብስክሌት ጐማ፣ የመኪና ጐማ፣ የመኪና ዲኮር፣ የኤሌክትሪክ እቃዎች እና የጥገና እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በጨረታው ለመወዳደር የሚፈልጉ ተጫራቾች ፡-

1. በዘመኑ የታደሰ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣

2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣

3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን ናምበር/ ያላቸው፣

4. የግዥው መጠን ብር 50,000.00 /ሃምሳ ሺህ ብር/ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣

5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሳተፍ ከላይ በተ.ቁ 1-4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

6. የሚገዙ የዕቃዎችን ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፍኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡

7. የጨረታ ውድድሩ አሸናፊ የሚሆነው ከኤሌክትሮኒክስ ሎት ዕቃዎች ውጭ ያሉት ሌሎች ሎቶች በጨረታ ሰነዱ መሰረት በየሎታቸው በጥቅል ድምር /በሎት/ ዝቅተኛ ዋጋ ሞልቶ ያቀረበ ድርጅት አሸናፊ ሆኖ ይመረጣል፡፡ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች በነጠላ ዋጋ ውድድሩ ይካሄዳል፡፡

8. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በየሎቱ የማይመለስ 50 ብር በመክፈል 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 33 ቀርበው መግዛት ይችላሉ፡፡

9. ተጫራቾች የጨረታ ዋጋ ማስከበሪያ /ቢድ ቦንድ/ ለሚወዳደሩበት የዕቃውን ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ስፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ የሚፈልጉ ለጽ/ቤቱ ገንዘብ ያዥ በመክፈል ደረሰኙን ከዋጋ ማቅረቢያው ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡

10. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሀሳቡን በአንድ ፖስታ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት በግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 30 በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ክፍት ሆኖ ቆይቶ በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ድረስ በተዘጋጀለት የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

11. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 30 ጨረታው በተዘጋበት ዕለት ማለትም ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የሚቆጠር በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ይሁን እንጅ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙም ጽ/ቤቱ ጨረታውን ከመክፈቱም በተጨማሪ በአከፋፈቱ ወቅት ለሚተላለፈው ውሳኔዎች ተገዥ ይሆናሉ፡፡

12. ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡

13. በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 30 በአካል በመገኘት ወይም በፋክስ ቁጥር 058 220 10 68 በመላክ ወይም በስልክ

ቁጥር 058 220 20 30 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

የአብክመ የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት

ለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የግልጽ ጨረታ ማስታወቂያበምሥራቅ ጎጃም ዞን በብቸና ማረሚያ ቤት ለ2009 በጀት አመት አገልግሎት የሚውል የተለያዩ የቢሮ እቃዎች

ለመግዛት ማወዳደር ይፈልጋል፡፡ ምድብ 1 የጽህፈት መሳሪያ ፣ምድብ 2 የህትመት ስራዎች ምድብ 3 የስልጠና

ጣውላ እና ግንዲላ ነክ፣ ምድብ 4 የግንባታ እንጨት ምድብ 5 ኤሌክትሮኒክስ እና የኤሌክትሪክ ዕቃዎች፣ ምድብ

6 ድምጽ እና ምስል ምድብ 7 የጽዳት ዕቃዎች ምድብ 8 የወጥ ቤት ዕቃዎች ምድብ 9 የደንብ ልብስ ምድብ

10 የልብስ ስፌት የማሽን እቃዎች ምድብ 11 የስፖርት እቃዎች ምድብ 12 የግብአት ዘሮች እና እንስሳት ምድብ 13

የከብት መኖ ምድብ 14 ድር እና ማግ ምድብ 15 የኮንስትራክሽን እቃዎች ምድብ 16 የቤት መስታዎት ምድብ 17

የብረት የበር መዝጊያ ምድብ 18 ህንጻ መሳሪያ ምድብ 19 የፈርኒቸር ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት

ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ በጨረታ መወዳደር የምትፈልጉ

1. በዘርፉ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸዉ፣ የዘመኑን ግብር የከፈሉ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን ናምበር/ ያላቸው ለመሆናቸው ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

2. ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 16 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ብቸና ማረ/ቤት ግ/ፋ/ን/አስ/ደ/የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 9 በስራ ስዓት የማይመለስ ብር 20.00 (ሃያ ብር) በእያንዳንዱ ምድብ /ሎቶች/ ገዝተው መውሰድ ይችላሉ፡፡

3. ተጫራቾች ከ1-19 ባሉት ምድቦች በጨረታ ወቅት በሙሉ ወይም በከፊል መሳተፍ ይችላሉ፤ ሆኖም አንድ

4. ተጫራች በአንድ ምድብ ውስጥ በተዘረዘሩት የዕቃ ዓይነቶች መካከል ከፋፍሎ መጫረት አይችልም፡፡

5. አሸናፊው ጨረታውን ማሸነፉ ሲገለጽለት 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ በማስያዝ ውል መፈፀም ይኖርበታል፡፡

6. ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ በመሙላት በታሸገ ፖስታ በማድረግ ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን ከቀኑ 3፡00 ድረስ ግ/ፋ/ንብ/አስ/ደ/የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 9 ለዚሁ ለተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡

7. ጽ/ቤቱ ከሚገዛቸው ዕቃዎች ላይ 20 በመቶ የመጨመር ወይም የመቀነስ መብት አለው፡፡8. ከ50,000/ሃምሣ ሺህ ብር/ በላይ ለሚፈፀሙ አቅራቢዎች /ቫት/የተጨማሪ እሴት ታክስ

ተመዝጋቢ መሆናቸውን ማስረጃ የሚያቀርቡ መሆን አለባቸው፡፡9. በሚወዳደሩበት ወቅት ዋጋ በሞሉበት ሰነድ ላይ ፊርማና የድርጅታቸውን ማህተም ማሳረፍ

አለባቸው፡፡10. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ የዋጋውን 1 በመቶ በጥሬ ገንዘብ ወይም በሲፒኦ ከጨረታ ሰነዱ

ጋር ማቅረብ አለባቸው፡፡11. የጨረታ አሸናፊዎች ውጤት ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ ከ5 የስራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ

ቀናት ውስጥ የውል ማስከበሪያ 10 በመቶ በማስያዝ ውል ይዘው ያሸነፉባቸውን ዕቃዎች ብቸና ማረሚያ ቤት ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡

12. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ ቀናት በ16ኛው ቀን በ3፡00 ተዘግቶ በዚሁ ቀን በ3፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመ/ቤቱ ቢሮ ቁጥር 9 ይከፈታል፤ ይህ ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ይከፈታል፡፡

13. መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጫራታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ በስልክ ቁጥር፡- 0586651149 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የብቸና ማረሚያ ቤት

የጨረታ ማስታወቂያየምዕራብ በለሣ ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ለምዕ/በ/ወ/ት/ት/ጽ/ቤት ለ2000 ሚሊኒየም ት/ቤት የኢንስታሌሽን መስመር

ዝርጋታ ጨረታ እና የግንባታ እቃ ጨረታ አውጥቶ ማሠራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም በጨረታው ለመወዳደር

መስፈርቱን የሚያሟሉ ሁሉ መወዳደር እንደሚችሉ ይጋብዛል፡፡

1. ህጋዊ የሆነ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣

2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣

3. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን ናምበር/ ያላቸው፣4. የተጨማሪ እሴት ታክስ/ቫት/ ተመዝጋቢ የሆኑ፣5. ስለስራው ዝርዝር ሁኔታ /ስፔስፊኬሽን/ ከፈለጉ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡

6. ጨረታው ከህዳር 5/2009 ዓ/ም እስከ ህዳር 22/2009 ዓ/ም 11፡30 ድረስ በአየር ላይ ስለሚቆይ ብር 50.00 ብቻ በመክፈል ምዕ/በ/ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ከግዥ እና ንብ አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 9 ዘወትር በስራ ሰዓት መግዛት ይቻላል፡፡

7. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ25/03/09 ዓ/ም በ3፡30 ታሽጎ 4፡00 ላይ በግልጽ ይከፈታል፡፡

8. ተጫራቾች ለሚሞሉት ጠቅላላ ዋጋ 1 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ወይም በጥሬ ገንዘብ ከሆነ ምዕ/በ/ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 13 ከረዳት ገ/ያዥ ገንዘቡን ገቢ በማድረግ የገቢ ደረሰኙን ኮፒ አድርጎ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

9. ተጫራቾች የሚሞሉትን ዋጋ አንድ ወጥ በሆነ ሁለት ፖስታዎች ማለትም ኦርጅናልና ኮፒ በማለት በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ምዕ/በ/ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 9 ዘወትር በስራ ሰዓት ማስገባት ይችላሉ፡፡

10. ተጫራቾች ለአሸነፉበት ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ ወይም በጥሬ ገንዘብ ከሆነ ምዕ/በ/ወ/ገ/ኢ/ል/ቤት ቢሮ ቁጥር 13 ከረዳት ገ/ያዥ ገንዘቡን ገቢ በማድረግ የገቢ ደረሰኙን ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

11. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

12. ይህ ጨረታ በክልሉ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ በወጣው የግዥ መመሪያ የሚተዳደር ይሆናል፡፡

የምዕራብ በለሣ ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

Page 38: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 38

ፊት ለፊት...ከገፅ 13 የዞረ

“በሂደት ኮንቴነር በሼድ ይተካል”አቶ ሙሉጌታ አበረ

እንደ እኔ የእርሻ ማሳቸው የተወሰደባቸው ሌሎች አርሶ አደሮች ካሳ ሲከፈላቸው እኔ ግን አላገኘሁም" ብለዋል::

ሌላዋ ቅሬታ አቅራቢ ወ/ሮ አሰለፍ ከበደም “ለተወሰደብኝ ቦታ ምትክ አላገኘሁም፤ መልስ ባገኝ ብየ እየተመላለስሁ ነው” በማለት ጥያቄያቸው መልስ አለማግኘቱን አስረድተዋል::

ሥራ ፈጠራ አቶ እንድሪስ አብዱ የወጣቶች የሥራ እድል

ፈጠራን በተመለከተ ውይይቱ ከተካሄደ በኋላ በቂ ባይሆንም የተጀመረ ነገር እንዳለ ጠቁመዋል:: አቶ እንድሪስ የድንጋይ ንጣፍ መንገድ ሲሠራ ድንጋይ ከሌላ ቦታ ነበር የሚገዛ:: አሁን ግን ወጣቶች ተደራጅተው እንዲያቀርቡ ተደርጓል" ሲሉ ስለመጣው ለውጥ አስረድተዋል::

ወይዘሮ ሀዋ ሰይድም ከወጣቶች የሥራ ዕድል ፈጠራ አንጻር እንቅስቃሴ ቢኖርም በቂ ስላልሆነ ወጣቶች ለህገ ወጥ ስደት እየተዳረጉ በመሆኑ ችግሩ ትኩረት ተሰጥቶት እንዲፈታ አሳስበዋል::

ኮንቴነሮች ባግባቡ አገልግሎት ላይ እየዋሉ እንዳልሆኑና ተገቢ ሽግግር እንዳልተደረገም ወይዘሮዋ ገልጸዋል፤ "የማይሠሩ (የተዘጉ)ኮንቴነሮች አሁንም አሉ፤ ችግሩ አልተፈታም:: ለአንድ ሰው ከተሰጠ በኋላም እስከ አስር ዓመት ይቆያል" በማለት:: ይህም ሥራ አጡ ወጣት ተጠቃሚ እንዳይሆን ያደረገ ክፍተት ስለሆነ የተዘጉትን ሥራ ማስጀመርና ከአምስት ዓመት በላይ የቆዩትን ማሸጋገር እንደሚገባ አስረድተዋል::

የአመራር አካላት ምላሽ

አቶ አሊ አህመድ የባቲ ከተማ አስተዳደር የውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት

ምክትል ሥራ አስኪያጅ የውኃ እጥረት ችግሩን ለማቃለል ሁለት የውኃ መሳቢያ ሞተሮች ከውጪ እንዲገዙ መደረጉንና አንዱ ቀድሞ በመምጣቱ መስከረም መጨረሻ ላይ መገጠሙን ገልጸዋል:: ሁለቱም ሞተሮች ሲተከሉ ህዝቡ ያለፈረቃ ውኃ እንደሚያገኝም ጠቁመዋል::

"የባቲን የውኃ ችግር ለመፍታት ታሽጐ የተቀመጠ ጉድጓድ ስለነበር አገልግሎት ይሰጥ ዘንድ በመገንባት ለገርባ አካባቢ እንዲሁም ነባሮቹ ጉድጓዶች ለባቲ ህዝብ አገልግሎት እንዲሰጡ በማድረግ በጊዜያዊነትም ቢሆን ችግሩን ለመፍታት ጥረት እየተደረገ ነው" በማለት የህብረተሰቡን የንፁህ መጠጥ ውኃ አቅርቦት ጥያቄ ለመመለስ ስለተደረገው

ጥረት ያብራሩት ደግሞ አቶ ይመር ሀብቴ የአማራ ክልል የውኃ፣ መስኖና ኢነርጅ ሀብት ልማት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ናቸው:: አቶ ይመር እንዳሉት አሁንም ያሉት የውኃ መገኛ አማራጮች በቂ አይደሉም:: የህዝቡ ቁጥር በጣም በመጨመሩ የውኃ ፍላጐቱም አድጓል:: በመሆኑም በሁለተኛው የአምስት ዓመት የዕቅድ ዘመን ተጨማሪ የውኃ መገኛዎችን መገንባት ይጠይቃል::

አቶ ሰይድ ይማም በኢትዮጵያ መብራት ኃይል የባቲ ዲስትሪክት የቴክኒክ ኃላፊ የኃይል መቆራረጡን ለመቀነስ ከኮምቦልቻ እስከ ባቲ ያለውን መስመር ምሰሶ ከእንጨት ወደ ኮንክሪት ለመቀየር ጥናት መደረጉን ጠቁመዋል:: "በጥናቱ መሠረት የማሻሻያ ሥራ ይሠራበታል:: 15 ሺህ ቮልት የነበረው የኃይል አቅርቦት ኮንክሪት ምሰሶው ሲተከል ወደ 33 ሺህ ቮልት ያድጋል:: ይሄ ዘላቂ መፍትሄ ነው" በማለት ችግሩን ለመፍታት ስለተደረገው ጥረት አስረድተዋል:: በጊዜያዊ መፍትሄነትም መብራት ሲጠፋ አፋጣኝ የጥገና አገልግሎት እንደሚሰጥ አረጋግጠዋል::

አቶ ሰይድ ሀሰን የባቲ ከተማ አስተዳደር አገልግሎት ጽ/ቤት ተወካይ

መንገድ ግንባታን በተመለከተ ለቀረቡት

አጋማሽ ሥራ እንጀምራለን:: ለዚህም የሰው ኃይል እያሟላን ነው" ብለዋል::

"ካሳ አልተከፈለንም" የሚለውን ቅሬታ በተመለከተ የኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን መምሪያ ኃላፊ አቶ ሙሉጌታ አበራ ሲመልሱ፣ "ቦታቸው የተወሰደባቸው 61 አርሶ አደሮች ካሳ አልተከፈለንም" በማለት ቅሬታ አቅርበው አጣርተናል:: አንድ ሰው ብቻ እንዳልተከፈለው አረጋግጠናል:: እሱም እንዲከፈለው አድርገናል” ብለዋል::

ከካሳ ማነስ ጋር ተያይዞም ህጉ በሚያዘው መሠረት ክፍያ ሲፈፀም እንደነበር አውስተዋል:: በተጨማሪም ይሰጥ የነበረው ካሳ አርሶ አደሩ ህይወቱን በዘላቂነት እንዲመራ በማድረግ ረገድ በቂ እንዳልነበር አቶ ሙሉጌታ ጠቁመዋል:: ችግሩን ለማቃለልም አዲስ መመሪያ እንደወጣና በመመሪያው መሠረት አርሶ አደሩ ፍትሀዊ ካሳ እንደሚሰጠው አብራርተዋል::

"ኮንቴነሮች በማይገባቸው ሰዎች ያላግባብ ለረዥም ጊዜ ተይዘዋል" በሚል የሚቀርበውን ጥያቄ ለመመለስም ጉዳዩን የማጣራት ሥራ እንደተሠራ

“ሆስፒታሉ በሚፈለገው ፍጥነት እየተሠራ አይደለም”ወይዘሮ ሀዋ ሰይድ

“15 ሺህ ቮልት ወደ 33 ሺህ ያድጋል”አቶ ሰይድ ይማም

ጥያቄዎች ስለተሰጠው ምላሽ ሲገልጹ፤ "ከስምንት ኪሎ ሜትር በላይ የውስጥ ለውስጥ መንገድ ሠርተናል" ብለዋል:: ተዘግተው የነበሩ ተፋሰሶች መከፈታቸውን እና "ጥገና የሚያስፈልጋቸውም መጠገናቸውንም ጠቁመዋል:: በማህበር በተደራጁ ወገኖች የተሰሩ ቤቶች ጐርፍ እንዳይጐዳቸው መንገዱን በማስፋፋት ውኃውን አሳልፈነዋል::

በቀጣይ ግን ካሁኑ ጀምረን ወደ ግንባታ እንገባለን" ሲሉ የመንገድ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ትኩረት መሰጠቱን አውስተዋል::

ቦታቸው ለኢንቨስትመንት የተወሰደባቸው ነዋሪዎችም ትክ ቦታ እንደተሰጣቸው ተናግረዋል:: ትክ የሚሰጠውም ቦታው ቀድሞ ይሰጥ በነበረው አገልግሎት ዓይነት (የመኖሪያ ቦታ ከሆነ መኖሪያ፣ የንግድ ከሆነ የንግድ ቦታ) እንደሆነ አቶ ሰይድ አስረድተዋል:: ይሁን እንጂ፣ የንግድም የመሥሪያም ቦታ የሚጠይቁ እንዳሉ፤ ሆኖም ሁለቱን መስጠት እንደማይቻል አስታውቀዋል::

የሆስፒል ግንባታን በተመለከተ፤ "ግንባታውን እያስኬድን ነው፤ ወደ 90 በመቶም ደርሰናል:: የቀሩን የማጠቃለያ ሥራዎች ናቸው:: በቅርብ ቀን ይጠናቀቃሉ" የሚል ምላሽ የሰጡት ደግሞ አቶ አብዱ መሐመድ የባቲ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ናቸው:: የቴክኒክና ሙያ ግንባታውም በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ አቶ አብዱ ጠቁመዋል::

አቶ አየልኝ ሙሉ ዓለም የአማራ ክልል ጤና ጥበቃ ቢሮ ኃላፊ የባቲ ሆስፒታል ግንባታ ከሞላ ጐደል እንደተጠናቀቀ ጠቁመዋል:: በመሆኑም በተያዘው ዓመት "ከህዳር መጨረሻ እስከ ታህሳስ

ኃላፊው ተናግረዋል:: "357 ኮንቴነሮችን ለይተናል:: ሰባቱ በአካል ጉዳተኞች የተያዙ ናቸው:: ሶስት መቶ ሀምሳው በመንግሥት ሠራተኞች እንዲሁም በሌሎች ለረዥም ጊዜ ተይዘው የቆዩ ናቸው" ያሉት አቶ ሙሉጌታ ሰላሳ ሁለቱ ለሥራ አጦች እንደተላለፉ አስታውቀዋል:: ቀሪዎችን ደግሞ በሂደት ማግኘት ለሚገባቸው እንደሚያስተላልፉ ጠቁመዋል:: በሂደት ግን ኮንቴነር በመሥሪያ ቦታ (ሸድ) እየተተካ እንደሚሄድ ጠቁመዋል::

የተወደዳችሁ አንባቢዎቻችን በሰሜን ሸዋ ዞን ዓለም ከተማ በተካሄደው የከተሞች መድረክ የተነሱ ጥያቄዎች ምን ምን ነበሩ? በወቅቱስ ምን መልስ ተሰጠ? ከጥያቄዎቹ የትኞቹ ተፈቱ? የትኞቹስ ሳይፈቱ ቀሩ? ለምን?... የሚሉ ጉዳዮችን በማካተት ያዘጋጀነውን ዘገባ ደግሞ ሳምንት እናስነብባችኋለን::

የሳምንት ሰው ይበለን!

Page 39: 05 03 2009.pdf

ገጽ 39በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም. ማስታወቂያ

(i) INVITATION TO BIDTo All contractors of category BC-7/GC-8 and above with license valid for the year 2008 and or 2009 E.C who can present Trade licenses and Tax clearance certificates for the construction of the following site at the following Zone and Weredas of Amhara Region.

SN Name of Project Zone Wereda Completing Time (days)

1 Metema Blood Bank Terminated project North Gonder Metema 365

Amhara National Regional State Health Bureau has planned to undertake Metema Blood Bank Terminated project listed above and has invited properly sealed bids from eligible Bidders for Providing necessary labor, material & equipment for construction and completion of the works;2. Bid documents may be obtained by any interested eligible bidders on the submission of a written application to Amhara Nation-

al Regional State Bureau of Health P.O.Box 495 Tele: : 058-222-11-27 Fax: 058-222-1626 and upon payment of non-refund-able Birr 250 (Two hundred fifity birr ) to whom all inquires and correspondences should be addressed;

3. Each bid must be accompanied by an acceptable bid bond CPO or Bank Guarantee in the sum equal to 2% of the bid amount including VAT, and must clearly state the bidding hospital and employer, which shall remain in forces for 90 calendar days from the bid opening date and shall be in separate envelope.

4. The successful bidder will be required to furnish a Bank Guarantee of 30% for advance payment and performance bond of 10% of the gross bid sum within 15 days from signature;

5. Bidders are advised that they must read and comply in full with the “ INSTRUCTION TO BIDDERS”;

6. The construction of works shall be completed within a maximum of indicated Calendar Days above;

7. All bid documents shall be in separate envelopes & properly sealed (one original & one copy);

8. All Bids will be evaluated based on financial least bidder;

9. Sealed bid documents shall be submitted to the ANRS Bureau of Health, Procurement and Finance Supporting Work Pro-cess on or before 21 Calendar days from the first advertisement at 2:00 P.M and shall be publicly opened at 21st Calendar day starting from first advertisement date at 3:00 P.M. If the opening date lies on a non working day it will be shifted to the next working day in ANRS Bureau of Health where the name of bidders and the amount of their bids will be declared. Bidders are advised to attend the opening of bids;

10. Bidders may obtain further information from The Amhara National Regional State Health Bureau P.O.Box 495 ፣ Tele:- : 058-222-11-27 ፣ Fax:- 058-222-16-26

11. A Bidder, who do have less than 75% as per Amhara Industry & Urban development bureau or have a reported quality problem in any previous contractual performance with Amhara Bureau of Health cannot participate in this bid;

12. A Bidder, with in contract time who has less than 75 % progress achievement from expected progress (on september 2009E.C report) or any bidder who is out of contract time and do not complete the project or who has a reported quality problem in any previous contractual performance with Amhara Bureau of Health cannot participate in this bid;

13. Amhara National Regional State Bureau of Health reserves the right to reject any or all bids without giving reasons therefore and to waive informalities and irregularities, which do not constitute a material Modification in the bids received.

Amhara National Regional State Health Bureau

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያየባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ማረሚያ ቤት መምሪያ የጽህፈት መሣሪያዎች ፣ የጽዳት እቃዎች ፣ የተሽከርካሪ ጎማ ፣ ለህግ ታራሚዎች ልዩ ልዩ ሙያ ማሰልጠኛ ማቴሪያል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት

ይፈልጋል፡፡ ተወዳዳሪዎች የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡

1. በዘርፉ የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፣

2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣

3. የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር/ቲን ናምበር /ያላቸው፣

4. የእቃው ዋጋ ብር 50,000.00/ሃምሣ ሺህ ብር/ በላይ ከሆነ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣

5. ተጫራቾች በጨረታው ለመሣተፍ ከላይ በተራ ቁጥር 1-4 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያያዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

6. የእቃዎች ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይቻላል፡፡

7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሞሉትን ጠቅላላ ዋጋ አንድ በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ ወይም ሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

8. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 30.00/ሰላሣ ብር/ በመክፈል ከዋና ገንዘብ ያዥ ማግኘት ይችላሉ፡፡

9. የጨረታ አሸናፊው ማሸነፋቸው ከተገለጸበት ቀንና ዓ/ም ጀምሮ ከ5 የስራ ቀናት በኋላ ባሉት 02 ተከታታይ የሥራ ቀናት የወጪ ማስከበሪያ 10 በመቶ በማስያዝ ውል መፈፀም አለባቸው፡፡

10. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን በ16ኛውቀን ከጠዋቱ 4፡00 የጨረታው ሣጥን ታሽጎ ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት

በ4፡30 ይከፈታለ፡፡ እለቱ በዓል ከሆነ በሚቀጥለው ቀን በተመሣሣይ ሰዓት ይከፈታል፡፡ሆኖም ተጫራቾች በራሣቸው ፈቃድ የማይገኙ ከሆኑ የጨረታ ሣጥኑ በሌሉበት ሊከፈት ይችላል፡፡

11. ተጫራቾች የጨረታ ሃሣባቸውን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋናና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሽጉ ፖስታዎች በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ዘወትር በስራ ሰዓት የጨረታ

ማስታወቂያው በአየር ላይ ከዋለበት ቀንና ዓ/ም ጀምሮ የጨረታ ሣጥኑ እስከሚታሸግ ማስገባት አለባቸው፡፡

12. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

13. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 220 64 22 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ማረሚያ ቤት መምሪያ

Page 40: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 40

ከገፅ 25 የዞረ

ባለሦስት...

ቆልማሚት... ከገፅ 27 የዞረ

ከገፅ 25 የዞረ

ማጨስና...

የቆልማሚት አሞራ ሰጋ በል ነው:: በተለይ ደግሞ አሣ፣ ትላትል፣ እንቁራሪት፣ እባብ፣ እንሽላሊት አብዝቶ ይመገባል:: እነዚህን ነገሮች እስከ ነፍሳቸው በመሰልቀጥ በቦርሣ መሣይ ጉሮሯቸው ውስጥ አቆይተው ያደቋቸዋል::

ቆልማሚት ከቀዝቃዛ የአየር ፀባይ ይልቅ ሞቃታማ አየር ይመቸዋል:: በረዶ ያለበት አካባቢ ለቆልማሚት ፀር ነው::

ኑሮው መንጋዊ ነው:: በአንድ መንጋ ውስጥ አንድ መቶ ቆልማሚቶች ይከትማሉ:: አካባቢያቸውን በተፈጥሮ አደጋ ወይም በሠው ሠራሽ ሣንካ ምክንያት ሲለቁም በጋራ ነው:: ታዲያ ሲበሩ የእንግሊዝ ኛውን “ቪ” ፊደል ቅርጽ ይሠራሉ:: መንጋው በእድሜ ጠና ባለ አሞራም ይመራል:: በሰዓትም ስልዳ አምስት ኪሎ ሜትር ሳያርፍ ይበራል::

የቆልማሚት ግልገሎች የራሳቸውን መንጋ መስርተው ይንቀሳቀሳሉ:: የህንድ፣ የሱዳን፣ የቻይና እንዲሁም የእስራኤል ህዝቦች የቆልማሚትን እንቁላል ለባህላዊ መድሀኒትነት ይጠቀሙበታል:: ከአፍሪካ የናይጀሪያ፣ የኮንጎ እንዲሁም ከእስያ የህንድና የቻይና፣ የኮሪያና የጃፓን ዜጐቸ የቆልማሚትን ሥጋ አጣጥመው ይመገቡታል::

ይህ በአጫሽ ሰዎች ሳምባ ውስጥ በሚገኙ ህዋሳት ዘረ-መል ላይ የሚደርሰውን ያልተለመደ ለውጥ አንዴ ከተከሰተ በኋላ የማይድን እና በቋሚነት የሚቀመጥ ነው፡፡ ይህ ክስተት ታዲያ ለሳምባ ካንሰር በርካታ አጫሾችን እንደሚያጋልጥም ጥናቱ አመላክቷል፡፡

ፓሜላ ፐፍ የ69 ዓመት የዕድሜ ባለፀጋ ሲሆኑ ከ17 ዓመታቸው ጀምረው እስከ 50ዎቹ መጨረሻ ድረስ ሲጋራን አጭሰዋል፡፡ እኒህ ሴት እ.ኤ.አ በ2013 የሳምባ ካንሰር ተጠቂ መሆናቸውን በምርመራ አረጋግጠዋል፡፡ ፓሜላ እንደተናገሩት ታዲያ ሲጋራ ማጨሳቸውን ያቆሙት ከዓመታት በፊት ቢሆንም ችግሩ ግን አሁንም ድረስ በቋሚነት ዘልቆባቸዋል፡፡

ሴትዮዋ በጉዳዩ ቁጭት እንዳደረባቸው ሲገልፁም “እኔ በሳምባየ ውስጥ በሚገኙ ህዋሳት ዘረ-መሎች ላይ ሲጋራ ማጨስ የማይቀለበስ ለውጥ አንደሚያመጣ በወጣትነቴ ባውቅ ኖሮ ሲጋራን ፈጽሞ አላጨስም ነበር” ብለዋል፡፡

በሲጋራ ማጨስ እና በህይወት ዘመን ሁሉ በቋሚነት በዘረ-መል ላይ ስለሚያስከትለው ለውጥ ለዓመታት ጥናት ሲያደርጉ የቆዩት ተመራማሪዎች

ሲጋራ ማጨስ ከሳንባ ባለፈ በሌሎች የአካል ክፍሎች ላይም ጉዳት እንደሚያስከትል ደርሰውበታል፡፡

በዚህም መሰረት በቀን በአማካይ አንድ ፓኬት ሲጋራ በሚያጨስ ሰው የሳምባ ህዋሳት ዘረ-መሎች ላይ በየዓመቱ 150፣ በላንቃ ላይ 97፣ በአፍ ላይ 23፣ በሽንት ማጠራቀሚያ ቧንቧ ላይ 18 እና በጉበት ላይ ደግሞ ስድስት የሚደርሱ የማይመለሱ ለውጦች ይካሄዳሉ፡፡

እነዚህ በእያንዳንዱ የአካል ክፍል ህዋሳት ዘረ-መሎች ላይ የሚደርሱት እያንዳንዳቸው ለውጦች ደግሞ በቁጥሩ ልክ ለካንሰር የማጋለጥ ዕድል እንዳላቸው በጥናቱ ተጠቁሟል፡፡

በጥናቱ በተጨማሪ የተገለፀው ጉዳይ ደግሞ በሲጋራ ማጨስ ምክንያት የሚከሰተው ካንሰር በሺዎች ለሚቆጠሩ ሰዎች ሞት ምክንያት መሆኑን ነው፡፡ በእንግሊዝ በየዓመቱ በሳምባ ካንሰር 35 ሺህ የሚደርሱ ሰዎች ይሞታሉ፡፡ ጉዳዩን የበለጠ አስከፊ የሚያደርገው ደግሞ በዚሁ ካንሰር ሳቢያ ከሚጠቁ 10 ሰዎች መካከል ዘጠኙ ሲጋራን ባያጨሱ ኖሮ የሚድኑ እንደነበር እና ሲጋራ በማጨሳቸው ምክንያት ግን እነዚህ ሰዎች ለሞት የሚዳረጉ መሆናቸው ነው፡፡

ዲ. ዲ .ቲ ለቆልማሚት ገዳይ ነው:: ይህ መድኃኒት በተረጨበት አካባቢ ዝር ያለ ቆልማሚት ሳይቀር ይሞታል:: የወፍ ጉንፋንም በቀላሉ ያጠቃዋል:: ዋነኛ ጠላቶቹ የዱር ድመትና ኮዩቴ የተሰኘው የዱር አውሬ ናቸው::

ቆልማሚት የእድሜ ጣሪያው ሀያ ሶስት ዓመት ነው፤ www.water bird life.edu እንደዘገበው:: የቆልማሚት ሳይንሳዊ መጠሪያ ፔሌ ካኑስ ኦኬ ዴንታሊስ ይሰኛል::

ደጀኔ በቀለ(በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ የ2ኛ ዓመት የጋዜጠኝነትና ተግባቦት ተማሪ)

ቀደም ሲል ከእንጨት የነበረው ድግር አሁን በጠንካራ ጠንካራ ብረት ተቀይሯል:: ድግሩ ብረት መሆኑ ብቻ ሳይሆን ከብረቱ ጫፍ ላይ ሌላ ማረሻ ተበይዶበታል:: ከዚህም በተጨማሪ አፈሩን ለመገልበጥ በሚረዳው ውጨኛው የድግሩ ክፍል መጋዝ የመሰለ ነገር አለው::

በዚህ መሠረት ሁለቱ ድግሮች እያንዳንዳቸው አንድ አንድ ማረሻ ይዘው ከነባሩ ማረሻ ጋር በድግር ብረት (ጥቅርት)ና በወገል ይታሰራሉ:: እነዚህ ሦስት ማረሻዎች ጎን ለጎን ተሰልፈው በሚሰሩት ሥራ የአርሶ አደሩን ድካም በእጅጉ ይቀንሱታል:: እነዚህ ማረሻዎች አንድ ጊዜ ሲሄዱ ሦስት ፈሮች፣ ሁለት ጊዜ ሦስት ጊዜ ሲሄዱ ስድስት ፈሮች፣ ሦስት ጊዜ ሲሄዱ ዘጠኝ ፈሮች እያረሱ ይሄዳሉ:: ይህም ሦስት ቀናት

የሚታረሰውን መሬት በአንድ ቀን ለማረስ ያስችላል::የፈጠራ ባለቤቱ አቶ ገረመው ዓይናለም

የፈጠሩት ማረሻ ጊዜን፣ ጉልበትንና ወጭን ከመቀነሱም በላይ የእርሻ ሥራውን ውጤታማ ያደርገዋል ብለዋል:: ማረሻዎቹ እንደ ባለ አንድ ማረሻ ወደታች ጠልቀው በመግባት ጉሊት ከማውጣት ይልቅ ጎን ለጎን ሦስቱ ማረሻዎች ተጋግዘው በአንድ ጊዜ መሬቱን እየሰነጠቁት ይሄዳሉ:: በሁለቱ ድግሮች ጎን የተሠራው መጋዝ መሰል ብረትም ከማረሻዎች አምልጦ የሚቀረውን ሰርዶና ሥራ ሥር በመበጣጠስ አረምን በአጭር ጊዜ ለማስወገድ አንደሚያስችል አስረድተዋል:: መሬቱም የእርሻ ድግግሞሽ ማረስ ሳያስፈልገው በድጋሚው (በሁለተኛው እርሻ) ወደ ዘር ለመግባት እንደሚያስችል አስረድተዋል::

ማረሻው ባለፈው ዓመት ተሞክሮ ውጤታማ ሆኗል ያሉት አቶ ገረመው በማረሻው ታርሶ የተዘራው በቆሎ ለአካባቢው ህብረተሰብ መነጋገሪያ መሆኑን ጠቁመዋል::

ማረሻው ይበልጥ ውጤታማ የሚሆነው በበጋ እርሻ ላይ ቢሆንም በክረምትም ለመጠቀም የሚያስችግር ነገር እንደሌለው አብራርተዋል::

አቶ ገረመው የሠሩት ባለ ሦስት ማረሻ የተሞከረው በአቶ አሉ ላቀ ማሳ ላይ ነው:: አቶ አሉ ላቀ እናምርት ቀበሌ ማሉግ ጎጥ ውስጥ መርዓዊ ከተማ አጠገብ በእርሻ ሥራ ይተዳደራሉ:: እሳቸውም ማረሻው አስገራሚ መሆኑን ተናግረዋል:: “አቶ ገረመው ቤቴ ድረስ መጥቶ ‘አዲስ ማረሻ ሠርቻለሁና በአንተ ማሳ ላይ ልፈትነው’ አለኝ::

እኔም ፈቃደኛ ሆንኩለት፤ ማረሻውን አምጥቶ በእኔ በሬዎች፣ በእኔ ማሳ ላይ ሞከርነው:: በአንድ ማረሻ ሦስት ጊዜ የምሄድበትን በእሱ ማረሻ በአንድ ጊዜ አርሸዋለሁ” ብለዋል::

በዚህ ማረሻ ሦስት ጊዜ ያረሱትን መሬት በዘር ወቅት በባለ አንድ ማረሻ አርሰው በቆሎ በመስመር ዘርተውታል:: በዚህ ላይ የበቀለው በቆሎ “አበቃቀሉ ግሩም ነው፤ በአበቃቀሉ መንገደኛው ሁሉ ይገረማል:: የአካባቢው ሰዎችም ‘አንተ ሰውየ በሦስት ማረሻ አርሰህ የዘራኸው ማሽላ እንዴት ሆኖ ወጣልህ’ ይሉኛል” ብለዋል::

አቶ አሉ እንደሚሉት ማረሻው በበሬዎች ላይ የሚፈጥረው ጫና የለም:: ማረሻውን ሲጫኑት መሬት የሚወጋ አይመስልም:: ግን ጠልቆ በመግባት መሬቱን ይፈረካክሰዋል እንጅ ጉሊት (ፈል) እንዲያወጣ እያደርገውም:: ከዚህ በተጨማሪ ሰርዶውን በጣጥሶ ይጥለዋል ብለዋል::

የሜጫ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተመስገን ደጋረገ በበኩላቸው አቶ ገረመው ሠርተው ያቀረቡት ባለ ሦስት ማረሻ በወረዳው ውስጥ እንደ አንድ የሙከራ ሥራ ተደርጎ መውሰዱን ተናግረዋል::

አቶ ተመስገን እንዳሉት ማረሻው በአጭር ጊዜ ሰፊ መሬት በማረስ የአርሶ አደሮችን ጉልበት፣ ጊዜና ገንዘብ ይቆጥባል:: ማረሻው በአንድ ማረሻ ሦስት ጊዜ ይመላለስበት የነበረውን መሬት በአንድ ጊዜ ለማረስ ያስችላል:: ይህ ማለት አንድ አርሶ አደር በአንድ ማረሻ ስድስት ሰዓት የሚወስድበትን መሬት በአዲሱ ማረሻ በሁለት ሰዓት ለማጠናቀቅ ያስችለዋል:: በዚህም አርሶ አደሮች ጉልበታቸውን፣ ጊዜያቸውን ለመቆጠብ ያስችላቸዋል ብለዋል::

ቴክኖሎጂው ከቀንድ ከብቶች በተጨማሪ የጋማ ከብቶችንም ለመጠቀም ከማስቻሉም በላይ የእንስሳትን ምልልስ በመቀነስ የእንስሳትን ከድካም ይታደጋል ብለዋል::

ማረሻው የሰብልን ምርታማነት በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚጨምር የገለፁት አቶ ተመስገን በዚህ ማረሻ የእርሻ ድግግሞች ሳይደረግበት የሚታለፍ መሬት አይኖርም:: አረምም በቀላሉ ለማስወገድ ያስችላል:: ይህን መነሻ በማድረግም ቴክኖሎጂውን ለማስተዋወቅ በዚህ ዓመት በዚህ ማረሻ ታርሶ በተዘራው በቆሎ ላይ የገበሬዎች በዓል አዘጋጅተው ማስጎብኘታቸውንና ገልፀዋል::

“ቴክኖሎጅው አርሶ አደሩን ማዕከል አድርጐ የተሠራ በመሆኑ ምንም ችግር እንደሌለበት አይተናል” የሚሉት ጽ/ቤት ኃላፊው “በገበሬዎች በዓል ላይ በተፈጠረው ግንዛቤ መሠረት ቴክኖሎጂውን ወስደን ለሁሉም አርሶ አደሮች ለማስተላለፍ ብንፈልግም ግለሰቡ ‘ቅድሚያ እውቅና ካልተሰጠኝ’ በማለቱ ለአርሶ አደሮች ማቅረብ አልጀመርንም’ ብለዋል:: ጽ/ቤቱም ቴክኖሎጂውን ከማስተዋወቅ ጎን ለጎን ጉዳዩን ለክልል ግብርና ቢሮ ባለሙያዎች አሳውቀው ምላሻቸውን እየተጠባበቁ መሆኑን ገልፀዋል::

Page 41: 05 03 2009.pdf

ገጽ 41በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያበሰሜን ጎንደር ዞን መስተዳደር ውስጥ የሚገኘው የጎንደር ዙሪያ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ለባለበጀት ሴክተር መ/ቤቶች ከሎት 1 እስከ ሎት 13 ያሉትን ዝርዝር እቃዎች በመደበኛ በጀት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ

መግዛት፣ማሰራትና በኮንትራት መጠቀም ይፈልጋል፡፡ ሎት 1 የጽህፈት መሣሪያ እቃዎች ግዥ ሎት 2 የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ግዥ ሎት 3 የጽዳት እቃዎች ግዥ ሎት 4 ጠረጴዛ ፣ደረቅ ወንበር፣ሸልፍና አግድም

ወንበር ግዥ ሎት 5 ብትን ጨርቅ 6000 ቴትረን ግዥ ሎት 6 የተዘጋጁ የወንድና የሴት አልባሣት ግዥ ሎት 7 የወንድና የሴት የቆዳ እና ፓራትሮፐር መሰል ጫማ ግዥ ሎት 8 የደንብ ልብስ ስፌት የእጅ ዋጋ ሆኖ

ተጠቃሚዎች የሚለኩት ማክሰኝት ከተማ ነው ሎት 9 የኤሌክትሮኒክስ ጥገና የእጅ ዋጋ በኮንትራት ሎት 10 ለተለያዩ ተሽከርካሪዎች የሚሆን የፊልትሮ እና ፍሬንሸራ ግዥ በኮንትራት ሎት 11 የተሸከርካሪዎች ጥገና የእጅ

ዋጋ በኮንትራት ሎት 12 የመኪና ጎማ ግዥ ሎት 13 የስፖርት ሜዳ ማስደልደያ የሎደርና የግሪደር ኪራይ ነዳጅ በራሱ የሚሸፍን ሲሆን ተጫራቾች የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ከሆኑ መሣተፍ ይችላሉ፡፡

1. የዘመኑ የታደሰ ህጋዊ ፈቃድ ያላቸው፣

2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው፣

3. የጨረታ ዋጋው ከ50 ሺህ ብር በላይ ከሆነ የሚወዳደሩት ተጫራቾች የቫት ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው፡፡ ለኤሌክትሮኒክስ አቅራቢዎች ግን ሁሉም የቫት ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው፡፡

4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሣተፍ ከላይ ከተራ ቁጥር 1-3 የተጠቀሱትንና የሚያስፈልጋቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ በማድረግ ከመጫረቻ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

5. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዝርዝር መግለጫ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡

6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከሎት 1 እስከ ሎት 13 ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 30.00 ከ05/03/2009 ዓ/ም እስከ 19/03/2009 ዓ/ም ከቀኑ 11፡30 ድረስ ለ15 ቀን ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ቢሮ

ቁጥር 7 መግዛት ይችላሉ፡፡

7. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለሚወዳደሩበት ለእያንዳንዱ ሎት ጠቅላላ ዋጋ 1.5 በመቶ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ/ሲፒኦ/ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ

ገንዘብ ማስያዝ ይችላሉ፡፡ በጥሬ ገንዘብ የሚያስይዙ ከሆነ የገቢ ደረሰኝ በመቁረጥ ኮፒ በማድረግ ኮፒውን ከኦርጅናሉ ሰነድ ጋር አያይዘው ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

8. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሣቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆኑ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋና እና ቅጅ በማለት በጥንቃቄ በታሸጉ ፖስታዎች በጽ/ቤቱ በተዘጋጀው የጨረታ ማስገቢያ ሣጥን ዘወትር

በስራ ሰዓት ከሎት 1 እስከ ሎት 13 ከ05/03/2009 ዓ/ም እስከ 20/03/2009 ዓ/ም ከጠዋቱ 3፡45 ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ በዚሁ እለት የጨረታ ሣጥኑ ከጠዋቱ 3፡46 ታሽጎ 4፡00 ላይ ይከፈታል፡፡

የመክፈቻ ቀኑ የበዓል ቀን የሚሆን ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን የሚከፈት መሆኑን እንገልፃለን፡፡

9. የጨረታ ሣጥኑ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበትም ሆነ በሌሉበት ሰነዱ ተሟልቶ ከተገኘ ይከፈታል፡፡ ሆኖም ግን ተጫራቹ በራሱ ምርጫ ጨረታው በሚከፈትበት ጊዜ ባይገኝ የጨረታውን

መከፈት የማያስተጓጉለው ከመሆኑም በተጨማሪ በጨረታ ሂደቱ ለተላለፉ ውሣኔዎች ተገዥ ይሆናል፡፡

10. በጨረታ አሸናፊ የሚሆነው ድርጅት ቅድመ ክፍያ መውሰድ የሚፈልግ ከሆነ በሚወስደው የቅድመ ክፍያ የገንዘብ መጠን ተመጣጣኝ የቅድመ ክፍያ ዋስትና ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡

11. በጨረታ አሸናፊው ድርጅት የአሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ 10 በመቶ የውል ማስከበሪያ ዋስትና ማስያዝ አለበት፡፡ በተጨማሪም ከተራ ቁጥር 1 እስከ 3 የተዘረዘሩትን ኦርጅናል ማስረጃዎች ከውል ማስከበሪያው

ጋር ይዞ መቅረብ አለበት፡፡

12. መ/ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

13. በጨረታው ለመሣተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ከጽ/ቤቱ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058 332 01 75/058 332 00 13 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ፡፡

ማሣሰቢያ፡- ለሎት 1 የእስክርቢቶዎችና ከሎት 5 እስከ ሎት 7 ላሉት የደንብ ልብስ ግዥ ጽ/ቤቱ በሚያቀርበው ናሙና መሰረት በማየት ዋጋቸውን መሙላትና ከአሸነፉም በናሙናው መሰረት ማቅረብ

አለባቸው፡፡

የጎንደር ዙ/ወ/ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያበሰሜን ጐንደር ዞን የአለፋ ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ለወረዳው መንገድና ትራንስፖርት ጽ/ቤት የመንገድ ጠረጋ

ሙሊትና የመሬት ቆረጣ ስራ ለማሰራት ዶዘር መከራየትና የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ለማስጠገን ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ ከዚህ በታች ያሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች ለመወዳደር የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡1. የዶዘር የማሽን ኪራይ እና የኤሌክትሮኒክስ ጥገና ፈቃድ ያላቸው፣

2. በ2009 የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለውና የዘመኑን የስራ ግብር ለመክፈሉ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል ፣

3. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ጨረታው ከወጣበት ከህዳር 05/2009 ዓ/ም እስከ ህዳር 19/2009 ዓ/ም ባሉ 15 ቀናቶች ውስጥ በአለፋ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 4 የማይመለስ ብር 30.00 በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡

4. ተጫራቾች ከአያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ኦርጅናሉም ሆነ ኮፒውን ላይ መፈረምና ማህተም ማድረግ አለባቸው፡፡

5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ 1 በመቶ በጥሬ ገንዘብ /በሲፒኦ/ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

6. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን በመሙላት ከጨረታ ማስከበሪያው ጋር በማድረግ በጥንቃቄ በታሸገ ኢንቨሎኘ እስከ 19/03/09 ዓ/ም ከቀኑ 8፡ዐዐ ድረስ በአ/ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት በግዥ ፋ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 2 ለጨረታ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ የጨረታ ማስከበሪያ ኦርጅናሉ ከጨረታ ሰነድ ጋር መታሸግ አለበት፡፡

7. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 19/03/2009 ዓ/ም ከቀኑ 8፡30 ግዥ ኦፊሰሮች ቢሮ ቁጥር 2 ይከፈታል፡፡

8. ተጫራቾች ማብራሪያ ከፈለጉ በ058 270 01 94/195 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ፡፡

9. መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ

የተጠበቀ ነው፡፡

የአለፋ ወ/ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት

ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያአብክመ የሙያ ብቃት ምዘናና ማረጋገጫ ኤጀንሲ የጽህፈት መሳሪያ ፤የጽዳት እቃዎች፣የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ የደንብ ልብስ( ብትን ጨርቅ፣ ጫማ፣ሸሚዝ፣ስፌት)፣ የህንፃ መሳሪያ፣ ፈርኒቸር ፣የብስክሌት ጎማ፣የመኪና መለዋወጫ፣የመኪና ጎማ፣ የህትመት እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ሁሉ መወዳደር የሚችሉ መሆኑን እንገልጻለን፡፡

1. ተጫራቾች በዘርፉ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው እና የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣2. የግብር ከፋይ መለያ (TIN) ሰርቲፊኬት ያላቸው፣ 3. የግዥው መጠን በየንግድ ዘርፉ ከ50,000/ሀምሳ ሺህ ብር /በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ

(VAT) ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡

4. ተጫራቾች በጨረታ ለመሳተፍ ከላይ በተ.ቁ 1---3 የተጠቀሱትንና የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒ ከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድቦንድ/ ለሚወዳደሩበት ብር ወይም ለሚገዛው ጠቅላላ ዋጋ አንድ ፐርሰንት በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸው ፡፡

6. ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 ቀናት በአብክመ የሙያ ብቃት ምዘና ማረጋገጫ ኤጀንሲ ቢሮ ቁጥር 31 በመቅረብ የማይመለስ ብር 10.00 በመክፈል የጨረታ ሰነድ መግዛት የሚቻል ሲሆን ጨረታ ሰነዱን የድርጅቱ ህጋዊ ማህተም፣ ፊርማ እና አድራሻ በትክክል በመሙላት በተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 15 ቀናት ውስጥ ማስገባት ያስፈልጋል፡፡ጨረታው በ15ኛው ቀን 11፡00 ተዘግቶ በ16ኛው ቀን ከጥዋቱ በ3፡00 ይከፈታል፡፡ ይህ ቀን የስራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን በ3፡00 ይከፈታል፡፡

7. ተጫራቾች ከአሁን በፊት የመንግስት ግዥዎች ላይ ተሳትፈው አሸናፊ መሆናቸው ተገልጾላቸው ቀርበው ውል ለመያዝ ፈቃደኛ ባለመሆናቸው ወይም ውል ይዘው ባግባቡ ባለመፈጸማቸው እርምጃ ያልተወሰደባቸው መሆን ይኖርባቸዋል፡፡ሆኖም የተወሰደው እርምጃ በማስረጃ የተደገፈ መሆን አለበት፡፡

8. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡9. ተጫራቾች ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 0582180261 በስራ ቀናት መጠየቅ ይችላሉ፡፡

የአብክመ የሙያ ብቃት ምዘናና ኤጀንሲ

ማስታወቂያ

Page 42: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 42 ማስታወቂያ

VACANCY ANNOUNCEMENTTHE AMHARA NATIONAL REGIONAL STATE BUREAU OF AGIRCULTURE IS SEEKING TO RECRUIT A QULIFIED AND EXPREINCED CANDIDATE FOR THE FOLLOWING POSITION

1. Post:

Position: Sustainable Under Nutrition Reduction in Ethiopia (SURE) Project Regional

Manager for Nutrition Sensitive Agriculture.

Supervisor: Regional Agriculture Bureau and MOANR

Job profile: Staff of CIFF project to BoA

Length of Contract: The initial Contract period is for one year with extension possibility based on the performance.

Number of position: One

Project summary: The children’s investment fund foundation supports SURE project Which is designed by GOE to reduce children under nutrition specifically stunting through enhancing the compressive community based nutrition program by integrating the griculture and health services for nutrition and supporting the multisectral nutrition coordination and linkage among all the nutrition implementing sectors in 37 woredas of the regions. Focus areas for the project include social and behavioral change Communications (SBCC) to promote complimentary feeding and ensuring household food diversification through nutrition sensitive agriculture practices.

Position Summary:

The Regional project manager will base in Regional Agriculture Bureau for the implementation of the Sustainable Under Nutrition Reduction project in Ethiopian/CIFF supported nutrition project. He/she is a responsible person in the provision of technical support to the Regional Agriculture Bureau, focusing on the Household food production assistance and nutrition sensitive agriculture practices particularly in the project woredas.

2. Essential job functions: Major Duties and Responsibilities:-

The project manager will work closely with the Regional Agriculture Bureau, Extension Core rocess.

- The Project manager with the Extension Core Process and the nutrition Officer at the BoA is responsible in coordinating and facilitating the implementation of the project.

- Provide technical and managerial support to woredas on the homestead food production and ensuring household food diversification and con-sumption with regards to home gardens and small scale irrigation, backyard poultry rising, aquaculture and overall nutrition sensitive agriculture activities.

- The project manager will assist the planning, implementation, monitoring and evaluation of the SURE project; provide technical support to regional health bureaus and the extension core process of BoA for the project implementation.

- Analyze progress in terms of achieving results, using existing programmatic and financial monitoring and evaluation tools; identifies constraints and solution for effective programme delivery and appropriate use of resources.

Monitoring and Supervision:

- Manage and ensure regular flow of the programme and financial report to MOANR, MOH and regional agriculture bureau to enable close moni-toring and evaluation of the programmes.

- In collaboration with other key stockholders, ensure the establishment nutrition multisectoral coordination mechanism at the project woredas and its proper functioning.

- Jointly with the MoH, support in-service training for agriculture and health professional at regional and district levels to scale up the capacity and nutrition programme implementations.

- Assist to organize and participate actively in meetings and desk reviews and undertake monitoring missions to assess progress of implementa-tion, including appropriate substantive and administrative follow –up actions.

- Monitor SURE project activities according to the regional annual work plan using a variety of methods: review of reports, site visits to review records and to interview stakeholders and beneficiaries.

- The project manager will provide integrated supportive supervision to the project supported woredas and selected farmer training centers and households

- Will produce and submit periodic reports on activities to MOANR, BOA and MOH.

- Ensure documentation

Leadership/Liaison

- To liaise the Regional Agriculture Bureau with the Regional Health Bureau and other related sectors.

- To liaise the Regional Agriculture Bureau with the FMOANR

- Build and maintain strong collaborative working relationships with Regional Health Bureau, Regional Agriculture Bureau and other relevant regional offices ወደ ገጽ 43 ዞሯል

Page 43: 05 03 2009.pdf

ገጽ 43በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.

ከገጽ 42 የዞረ

- Facilitate and support effective partnership with stakeholders engaged in the nutrition and agriculture programs.

- Engage in and liaison between the Extension core process, Nutrition team, livestock Agency and other processes engaged in the program and provide regular follow up.

- Perform other job-related activities as assigned.

1. Education:- A minimum of master degree in Agricultural economics, Rural development, Nutrition science, Agricultural extension or Agrono-my with five years of professional experience in implementing and managing agriculture (nutrition sensitive agriculture) programs.

2. Experience & Skills

• Understanding of the national policies, strategies and programs of agriculture knowledge and experience on nutrition-sensitive agriculture inter-ventions.

• A minimum of 5 years experience in agriculture programs with at least 2 years focused experience in nutrition sensitive agriculture intervention.

• Advance understanding multi-sectoral approach of nutrition the NNP&NNS.

• Demonstrated experience in project planning, implementation, monitoring, and evaluation as well as excellent planning and organizational skills.

• Practical work experience on planning implementation, monitoring and evaluation of nutrition programs.

• Excellent organizational skills and attention to detail, ability to establish priorities, meet deadlines and manage a variety of tasks with accuracy.

• Excellent in management, negotiation, leadership, advocacy and analytical skills versatile and able to commit what it takes to achieve ten atonal and project targets.

• Good computer skills (particularly Microsoft Excel, Word, Power point & database,SPS, STATA)

• Ability to establish priorities, and manage a variety of tasks with accuracy.

• Ability to imitate and implement activates with minimal oversight and supervision.

• Ability to translate technical information in to practical guidance and tools and effectively communicate these using print, electronic, and pre-sentation media

• Ability to work in team of professional as well as individually time required for travel is up to 60%

3. Time Frame:-

• The contract will be for one year initially, with 6 month trial period.

4. Reporting & Accountability

• The project manager will report to the regional Agriculture Bureaus, Extension Core Process.

5. Salary

• 15,725 /Fifteen Thousand Seven Hundred Twenty Five Birr/

6. Date of Registration:- Seven concequetive days from the date of the announcement.

7. Date of Exam:- Please see our internal notice board for the date of the exam

How to Apply

Competent candidates can submit their application /cover/ later, CV and copies of non-returnable credentials to Human Resource Development Process Office (No.001) on hand deliver or through fax 058-220-1510. Qualified women are highly encouraged to apply.

AMHARA NATIONAL REGIONAL STATE AGIRCULTURE BUREAU

ማረሚያበሰሜን ወሎ ዞን የመቄት ወረዳ ገ/ኢ/ት/ጽ/ቤት ግ/ን/አስ/ደ/ስ/ሂደት ለመቄት ወረዳ ት/ጽ/ቤት በ21/02/2009 ዓ/ም 22ኛ አመት ቁጥር 47 በወጣው በኩር ጋዜጣ ገጽ 16 ላይ ጣጅ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት መባል ሲገባው ሃና መኳት 2ኛ

ደረጃ ት/ቤት ተብሎ በስህተት ስለወጣ ሌሎች ሃሣብ ሣይቀየሩ ጣጅ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ግንባታ በሚል የተስተካከለ መሆኑን ከይቅርታ ጋር እንጠይቃለን፡፡

የመቄት ወረዳ ገ/ኢ/ል/ዋና ጽ/ቤት

ማስታወቂያ

Page 44: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 44

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያበሰሜን ወሎ ዞን የወልድያ ከተማ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት የግዥ ፋይ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት በ2009 በጀት ዓመት ለወልድያ ከተማ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት አገልግሎት የሚውል፡-1. የጽህፈት

መሣሪያዎች 2. የጽዳት እቃዎች 3. የኮምፒውተርና ተዛማጅ እቃዎች 4. የደንብ ልብስ 5. የብረት ቧንቧና መገጣጠሚያ፣ ኤች.ዲ.ፒ መገጣጠሚያ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም

በጨረታው ለመሳተፍ የሚፈልጉ ድርጅቶች በሙሉ የሚከተሉትን ማሟላት ይኖርባቸዋል፡፡

1. ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላችሁ፣

2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን ነምበር/ ያላችሁ፣

3. የዘመኑን ግብር የከፈላችሁ፣

4. የቫት ተመዝጋቢ ከሆኑ የሚያቀርቡት ዋጋ ከነቫቱ የሆነ፣

5. ንግድ ፈቃድና ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎች ከጨረታ ሰነዱ ጋር አብሮ መታሸግ አለበት፡፡

6. የጨረታ ሰነዱ ኦሪጅናልና ፎቶኮፒ ለየብቻው በማንኛውም ፖስታ በማሸግ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

7. ከጨረታ ሰነዱና ከታሸገው ፖስታ ላይ የድርጀቱ ማህተም ተነባቢ በሆነ መልኩ መቀመጥ ይኖርበታል፣

8. ተጫራቾች ጥራት ያላቸውን እቃዎች ማቅረብ አለባቸው ፡፡ በቀረቡት እቃዎች ላይ ችግር ቢፈጠር የመመለስ /የመቀየር/ ግዴታ አለባቸው፡፡ ይህ ካልሆነ በህግ ፊት ይጠየቃሉ፡፡

9. ተጫራቾች የአሸነፋበት የእቃ ዋጋ ድምሩ ከ10,000.00 /አስር ሽህ ብር/ በላይ ከሆነ 2% ተቀንሶ ለመንግስት ገቢ ይሆናል፡፡

10. ግዥ ፈፃሚው መ/ቤት በጨረታ ሰነዱ ከተዘረዘሩት እቃዎች እስከ 20% የመጨመርና የመቀነስ መብት አለው፡፡

11. ተጫራቾች የሞሉት እቃ ድምር ዋጋ 2 በመቶ የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ በኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸው ባንኮች በተመሰከረለት ሲ.ፒ.ኦ ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡ ጥሬ ገንዘብ በእጅ ይዘው

መቅረብ አይፈቀድም፡፡

12. የምናወዳድረው በነጠላ ዋጋ ነው፡፡

13. የጨረታ ሰነዱን በወልድያ ከተማ ውሃና ፍሳሽ የግዥ ፋይ/ን/አስ/ደ/የስ/ሂደት ቢሮ ቁጥር 70 ማግኘት ይችላሉ፡፡

• ለጽህፈት መሣሪያዎች ብር 30.00/ሰላሳ ብር/፣የኮምፒውተርና ተዛማጅ እቃዎች ብር 40.00/አርባ ብር/፣ የጽዳት እቃዎች ብር 20.00/ሃያ ብር/፣የደንብ ልብስ ብር 20.00/ሃያ ብር/፣የብረት ቧንቧና

መገጣጠሚያ፣ ኤች.ዲ.ፒ መገጣጠሚያ ብር 50.00/ሃምሳ ብር/ ብቻ በመግዛት መሳተፍ ይችላሉ፣

14. የጨረታው አሸናፊ ድርጅት ካሸነፈ በኋላ ማሻሻያ ማድረግና ከጨረታ ራሱን ማግለል አይችልም፣

15. የሚገዙት እቃዎችን አይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡

16. ተጫራቾች በአማራ ክልል ከተሞች የመጠጥ ውሃና ፍሣሽ አገልግሎት ጽ/ቤት የግዥ እና የንብረት አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 1/2ዐዐ4 ተገዥ መሆን ይገባቸዋል፡፡

17. ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት በወልድያ ከተማ ውሃና ፍሳሽ ጽ/ቤት የግዥ ፋይ/ን/አስ/ደ/የስራ ሂደት ለዚሁ ተግባር በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን

ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

18. የጨረታ ሳጥኑ የሚታሸገው በ20/05/09 ዓ/ም ከጧቱ 3፡00 ላይ ይሆናል፣

19. የጨረታ ሳጥኑ የሚከፈተው በ20/05/09 ዓ/ም ከጧቱ 3፡30 ቢሮ ቁጥር 60 ተጫራቾች ወይም ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይሆናል፡፡

20. ተጫራቾች ያሸነፏቸውን እቃዎች ወልድያ ከተማ ውሃና ፍሳሽ ጽ/ቤት ድረስ በማምጣት ማስረከብ ይኖርባቸዋል፡፡

21. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

በጨረታው ለመሳተፋ የሚፈልጉ ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በውሃ አገልግሎቱ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 60 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 033 331 13 40፣ 033 331 02 08፣033 331 17 09

ብለው በመደወል መረጃውን ማግኘትይችላሉ፡፡

የወልድያ ከተማ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ጽ/ቤት

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያየእንጅባራ ከተማ አስተዳደር ውሃ እና ፍሣሽ አገልግሎት ጽ/ቤት የመኖሪያ ቤት ቆጣሪዎችንና የውሃ መገጣጠሚያዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ የሚከተሉትን

መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን ይጋብዛል፡፡

1. በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /ቲን ናምበር/ ያላቸው፣

2. የግዥ መጠኑ ብር 50 ሺህ እና በላይ ከሆነ የተጨማሪ እሴት ታክስ /ቫት/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣

3. የሚገዙ እቃዎችን አይነትና ዝርዝር መግለጫ/ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ማግኘት ይችላሉ፡፡

4. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100.00/አንድ መቶ ብር/ ቢሮ ቁጥር 5 ዘወትር በስራ ሰዓት ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው ቀን 11፡30 ድረስ መግዛት

ይችላሉ፡፡

5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና የሚወዳደሩበት እቃ የሞሉትን ዋጋ 2 በመቶ ገንዘብ ወይም በሲፒኦ ማስያዝ አለባቸው፡፡

6. አሸናፊውን ድርጅት የአሸነፈበትን እቃ በራሱ ትራንስፖርት እንጅባራ ከተማ አስተዳደር ውሃ እና ፍሣሽ አገልግሎት ጽ/ቤት ማድረስ ይጠበቅበታል፡፡

7. ጨረታው የሚከፈትበትን ቀን በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ታሽጐ በ4፡00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በእንጅባራ ከተማ ውሃ እና ፍሣሽ አገልግሎት ጽ/ቤት ገቢ

ግ/ፋ/ን/አስ/ንብረት አስተዳደር ቢሮ ቁጥር 5 ይከፈታል፡፡

8. ውድድሩ የሚካሄደው በነጠላ ነው፡፡

9. መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

10. የሚወዳደሩበትን የጨረታ ሰነድ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ሆኖ ለእያንዳንዱ እቃ አንዳንድ ፖስታ ፍቃዱን በማስገባት ማቅረብ ይጠበቅበታል፡፡

11. ስለጨረታው ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ ቢሮ ቁጥር 5 ድረስ በአካል በመገኘት ወይም በስልክ ቁጥር 058 227 07 78 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

የእንጅባራ ከተማ አስተዳደር ውሃ እና ፍሣሽ አገልግሎት ጽ/ቤት

ማስታወቂያ

Page 45: 05 03 2009.pdf

ገጽ 45በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም. ሰዎች ምን ይላሉ?

የመማሪያ መፃህፍት ተሟልቶላችኋል?

ደረጀ አምባው

"የአማርኛ ትምህርት መማሪያ መፃሕፍት ህትመት

በክልል ደረጃ የለም"

አቶ ምንውየለት ዋለየብፁዕ ገ/ሚካኤል ካቶሊክ አፀደ ህፃናትና የመጀመሪያ ደረጃ ሙሉ ሳይክል ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር

ባለፉት ሶስት ዓመታት ከፍተኛ የመፃሕፍት እጥረት ነበረብን:: በዚህ ዓመት ከበፊቱ የተሻለ አግኝተናል:: መፃሕፍት እንዲታተሙልን ለትምህርት ቢሮ ክፍያ ፈፅመን ከአንድ ዓመት በላይ ስለሚዘገዩ በሂሳብ አሠራር ላይም ችግር እየተፈጠረብን ነው:: የተወሰኑ መፃሕፍት በከፊል ተሟልተዋል፤ አንዳንዶቹ ሊደርሱን አልቻሉም:: በተለይ የአማርኛ ትምህርት መማሪያ መፃሕፍት ህትመት በክልል ደረጃ የለም:: በዚህ ዓመትም የተዘጋጀው መፃሕፍት እስካሁን አልደረሰንም::

አቶ መላክ ጀመረየጣና ሐይቅ ከፍተኛ ትምህርት መሠናዶ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ርዕሰ መምህር

በተለይ የ12ኛ ክፍል የእንግሊዝኛ መጽሐፍ እስካሁን በበቂ ሁኔታ አላገኘንም:: ከዚህ በተጨማሪ የሒሳብና ኬምስትሪ መፃሕፍትም ችግር አለብን:: ከዚህ ውጭ በዚህ ዓመት ሌሎች ክፍሎች የትምህርት ዓይነቶች መፃሕፍት አንድ ለአንድ ደርሷቸዋል ማለት ይቻላል::

ከዚህ ውጭ ችግሮች የሚስተዋሉበት አካባቢ የስርጭት ክፍሉ ላይ ነው:: የትምህርት ቢሮው በየትምህርት ቤቱ ያለውን የመፃሕፍት ክምችት መፈተሽ አለበት:: አንዳንድ ትምህርት ቤቶች በትርፍነት ያስቀመጧቸው በርካታ መፃሕፍት አሏቸው::

አንዳንዱ ላይ ደግሞ የመፃሕፍት እጥረት ስለሚታይ በተቻለ መጠን በየትምህርት ቤቶች ያለውን ትርፍ መፃሕፍት በመሰብሰብ ችግር ላለባቸው ትምህርት ቤቶች ሊሰራጭ ይገባል::

ካሌብ ደረጀባህርዳር ከፍተኛ ትምህርት መሠናዶ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ11ኛ ክፍል ተማሪ

በኛ ትምህርት ቤት ይህ ነው የሚባል የመፃሕፍት እጥረት የለም:: ከዚህ ውጭ ለሁሉም ተማሪ አንድ መጽሐፍ ለአንድ ደርሶናል:: ይህም የሚሠጠንን የቤት ሥራ በወቅቱ ለመሥራት እና አስቀድመን በማንበብ ቀጣዩን ትምህርት ለመዘጋጀት እንድንችል አግዞናል::

ስራዬ አዱኛሽምብጥ የመጀመሪያ ደረጃ ሙሉ ሳይክል ትምህርት ቤት የ8ኛ ክፍል ተማሪ

ሁሉም የትምህርት ዓይነቶች መፃሕፍት አንድ ለአንድ ደርሶናል:: አንዳንድ ክፍሎች አንድ ለአንድ ያልደረሰባቸው አሉ:: ለምሳሌ 7ኛ ክፍል ላይ ዘግይተው የመጡ ተማሪዎች የኬሚስትሪና አማርኛ መፃሕፍት እንዳልደረሳቸው አይቻለሁ:: ይህም የቤት ሥራ ለመሥራት ያስቸግራቸዋል:: ከዚህ ውጭ የተሰጡን መፃሕፍት ለብዙ ዓመታት በማገልገላቸው አርጅተው የተቀዳደዱ ናቸው:: አንዳንዶቹም ከመካከላቸው ገፅ የተቀደደባቸው ስላሉ አገልግሎታቸውን የጨረሱት መፃሕፍት በአዲስ ቢተኩ መልካም ነው::

“አንዳንድ ትምህርት ቤቶች

በትርፍነት ያስቀመጧቸው

በርካታ መፃሕፍት አሏቸው”

“ለሁሉም ተማሪ

አንድ መጽሐፍ ለአንድ

ደርሶናል”

“አገልግሎታቸውን

የጨረሱት መፃሕፍት

በአዲስ ቢተኩ”

Page 46: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 46 ማስታወቂያ

የጨረታ ማስታወቂያየአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ቴክኒክ ሙያና ኢንተር ኘራይዝ ልማት ቢሮ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የቢሮ መገልገያዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

1. የጨረታው ዓይነት ሎት 1 የጽ/መሣሪያ ሎት 2 የጽዳት እቃዎች ሎት 3 የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ሎት 4 የፈርኒቸር እቃዎች ሎት 5 የመኪና ጎማ ሎት 6 የኘሪንተር ፣የኮምፒውተር ፣የፋክስና የፎቶ ኮፒ ቀለም እቃዎች ግዥ

2. በጨረታው መሣተፍ የሚችሉ፡- 1.1. አግባብነት ያለው ሕጋዊና በዘመኑ የታደሰ የንግድ ወይም የሥራ ፈቃድ ያላቸው፣1.2. የግብር ከፊይ መለያ ቁጥር የተቀበሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣1.3. የዘመኑን ግብር የከፈሉ ወይም ግብር የመክፈል ግዴታቸውን የተወጡ ለመሆኑ ከግብር አስገቢው ባለስልጣን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣1.4. ከብር 50000.00/ሃምሣ ሺህ/ በላይ ዋጋ እንደሚሆን ሲገመት በተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ ብቻ ይሆናሉ፡፡

3. ተጫራቾች በሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ሃሣብ ማቅረቢያ ሰነድ ላይ ሙሉ ስማቸውን የስልክ፣የፋክስና የመ.ሣ.ቁጥራቸውን መፃፍ ይኖርባቸዋል፡፡4. ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሃሣባቸውን ወይም ሎት 1 የጽ/መሣሪያ ሎት 2 የጽዳት እቃዎች ሎት 3 የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ሎት 4 የፈርኒቸር እቃዎች ሎት 5 የመኪና ጎማዎች ሎት 6 የኘሪንተር ፣የኮምፒውተር

፣የፋክስና የፎቶ ኮፒ ቀለም እቃዎች ዋጋ የሚሞሉት ከቢሮው በተዘጋጀው የዋጋ ማቅረቢያ ቅጽ ብቻ መሆን ይኖርበታል፡፡ የእቃዎችን ዋጋ ስትሞሉ ያንድ ዋጋና ጠቅላላ ዋጋ መሙላትና ጠቅላላ ድምር ተሠርቶ ሊቀመጥ ይገባል፡፡

5. ተጫራቾች አሸናፊነታቸው የሚለየው በሎት ድምር ነው፡፡ በመሆኑም የመወዳደሪያ ሃሣባቸውን ወይም ከሎት 1-6 ያሉትን እቃዎች ዋጋ ሲሞሉ ሁሉንም እቃዎች መሙላት ይጠበቅባቸዋል፡፡6. ይህ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ከ15 ተከታታይ የስራ ቀናት በአየር ላይ ይቆይና በ16ኛው ቀን ከጠዋቱ 3፡30 ታሽጎ ከጠዋቱ 4፡00 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

የመክፈቻው ቀን እሁድ ቅዳሜ ከሆነ በቀጣዩ የስራ ቀን ይከፈታል፡፡7. የጨረታ ሰነዱን 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 110 ብር 20.00 ከፍሎ በመግዛት መውሰድ ይቻላል፡፡8. ማንኛውም ተጫራች ሌላ ተጫራች በሞላው ዋጋ ላይ ተመስርቶ የመወዳደሪያ ሃሣብ ወይም እቃ ዋጋ ማቅረብ አይችልም፡፡ ድርጅቶች የሚያቀርቧቸውን እቃዎች ዋጋ ሲሞሉ በኦርጅናል እቃ ዋጋ ብቻ

በመሙላት ኦርጅናል እቃ ብቻ ማቅረብ ይኖርባችኋል፡፡ ይህ ካልሆነ የሚያቀርቡት እቃ ተቀባይነት የለውም፡፡9. ተጫራቾች የሚያቀርቡት የመወዳደሪያ ሃሣብ ወይም ዋጋ

9.1. የእቃዎችና ሌሎች ወጪዎች ከእቃዎች ጋር ተያይዞ ለመንግስት ሊከፈሉ የሚገባቸው የተለያዩ ቀረጦችና ግብር ለመጫንና ለማውረድ አጓጉዞ ቴክኒክ ሙያና ኢንተ/ል/ቢሮ መጋዘን ለማስረከብ የሚያስፈልገውን ማንኛውንም ወጪ ሁሉ ያካተተ ሊሆን ይገባል፡፡

9.2. በተጫራቹ የሚቀርበው ዋጋ ወይም የመወዳደሪያ ሃሣብ ለ60 ቀናት የፀና መሆኑን ማረጋገጥና በጨረታ ሰነዳቸውም መግለጽ ይኖርባቸዋል፡፡10. ስለጨረታው ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ የግዥ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ወይም የግዥ ኦፊሰሮች በስልክ ቁጥር 058 226 53 97 ወይም 058 222 14 34 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡11. የአብክመ ቴክኒክ ሙያና ኢንተ/ል/ቢሮ ይህንን ሎት 1 የጽ/መሣሪያ ሎት 2 የጽዳት እቃዎች ሎት 3 የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች ሎት 4 የፈርኒቸር እቃዎች ሎት 5 የመኪና ጎማ ሎት 6 የኘሪንተር ፣የኮምፒውተር

፣የፋክስና የፎቶ ኮፒ ቀለም እቃዎች ጨረታ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለመለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 058 226 53 97/058 222 14 34 በመደወል በፋክስ ቁጥር 058 220 18 51 /058 220 41 90 በፖ.ሣ.ቁ 2382 መላክ ይችላሉ፡፡

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ቴክኒክ ሙያና ኢንተ/ል/ቢሮ

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያየሰሜን ጎንደር ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የግዥ፣ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት ለ2009 በጀት ዓመት በመ/ቤቱ ውስጥ ላሉ የሥራ ሂደቶች እና ለአብክመ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ጎንደር ምድብ ችሎት አገልግሎት የሚሰጡ ፡- ሎት 1 የተዘጋጀ የደንብ ልብስ፣ ሎት 2 ሸሚዝና የሴት ጥላ ፣ሎት 3 የአገር ዉስጥ የወንድና የሴት ጉርድ ቆዳ ጫማ፣ ሎት 4 አልጋና ፍራሽ ፣ ሎት 5 አላቂ የቢሮና የጽህፈት እቃዎች ፣ ሎት 6 የፅዳት እቃዎች፣ ሎት 7 ሌሎች አላቂ የቢሮ እቃዎች ፣ሎት 8 የበር ሰረገላና ተንጠልጣይ ቁልፍ፣ ሎት 9 የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች፣ ሎት 10 የመቅረፀ ድምፅ መሳሪያዎች፣ ሎት 11 የብር ማስቀመጫ ካዝና፣ ሎት 12 በአገር ውስጥ የሚሰሩ የፋይል መደርደሪያ ሸልፍና ወንበር፣ ሎት 13 ፍሪጅ ፣ሎት 14 የመኪና ጎማና ከለመዳሪያ፣ ሎት 15 የመኪና መለዋወጫ እቃዎች፣ ሎት 16 የህትመት ውጤቶች ፣ ሎት 17 የባጅ ዝግጅት ፣ ሎት 18 የቢሮ ፈርኒቸር እቃዎች ሎት 19 መጋረጃ እና ሎት 20 ባዶ የቴፕ ካሴት ግዥዎችን ለመፈፀም ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም ከዚህ በታች የተዘረዘሩ መስፈርቶችን የሚያሟሉ ተጫራቾች መወዳደር የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን ፡፡

1. ተጫራቾች በዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸውና ያሳደሱ፣የዘመኑን ግብር የከፈሉ እንዲሁም

የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) ሰርተፍኬት አያይዘው ከጨረታ ሰነዱ ጋር የሚያቀርቡ መሆን አለባቸው ፡፡ ከብር 50,000.00 /ከሃምሳ ሺህ ብር/ እና በላይ ለሚቀርቡ ጠቅላላ ዋጋ ድምር እና ለኤሌክትሮኒክ ነክ እቃዎች የVAT ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው ፡፡ የጨረታ ሰነዱን ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 20 /ሀያ ብር/ ብቻ በመክፈል ከሰ/ጎን/ ከፍ/ፍ/ቤት የግ/ክ/ ንብ/አስ/ ደ/ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 5 በመቅረብ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ ፡፡

2. ማስታወቂያዉ ከህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም እስከ ህዳር 19 ቀን 2009 ዓ.ም ጨረታዉ በአየር ላይ ቆይቶ ህዳር 20 ቀን 2009 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ስዓት ላይ የጨረታ ሳጥኑ ታሽጎ በታሸገበት ቀን ልክ ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ጨረታው ሰ/ጎ/ዞን/ከ/ፍ/ቤት ቢሮ ቁጥር 5 በግልጽ ይከፈታል ፡፡

3. የዕቃውን ዓይነትና ዝርዝር መግለጫ /ስፔስፊኬሽን/ ከጨረታ ሰነዱ ሙሉውን መረጃ ማግኘት ይችላሉ ፡፡

4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ በሎት ከሞሉት ዋጋ 1% በባንክ በተረጋገጠ C.P.O ወይም በጥሬ ገንዘብ ከሆነ ከመ/ቤታችን የግዥ፣ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 5 ከገንዘብ ያዥ በመ/ሂ1 ለማስያዙ የገቢ ደረሰኝ አስቆርጦ ከሚወዳደርበት ሰነድ ጋር አብሮ ፎቶ ኮፒውን በማሸግ ማስያዝ አለበት ፡፡

5. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ሃሳቡን በአንድ ወይም አንድ ወጥ በሆነ ሁለት ቅጅዎች ማለትም ዋናና ቅጅ(ኮፒ) በማለት በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በተራ ቁጥር 2 በተገለጸው ቦታ እስከ ህዳር 20 ቀን 2009 እስከ ቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስ ሰነዱን በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለበት፡፡

6. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ የእቃውን መጓጓዣና እንዲሁም ማናቸውም የመንግስት ታክስን ያካተተ ሆኖ መቅረብ አለበት ፡፡ ተጫራች ወይም ህጋዊ ወኪል በቀኑና በሰዓቱ ካልተገኙ ጨረታውን ከመክፈት አያግድም፡፡

7. መስሪያ ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ፡፡ ውድድሩን በሎት ድምር ወይም በነጠላ ዋጋ የማወዳደር መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

8. ተጫራቾች ጥያቄ ወይም ማብራሪያ ካላቸው ለሰሜን ጎንደር ዞን ከፍተኛው ፍርድ ቤት ግዥ፣ክፍያና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 5 ወይም በስልክ 0581114440 ደውለው መጠየቅ

ይችላሉ፡፡

የሰሜን ጐንደር ዞን ከፍ/ፍ/ቤት

ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያየሞጣ ቴ/ሙ/ት/ስ/ኮሌጅ በ2009 ዓ/ም ለትምህርት ስልጠና አገልግሎት የሚውል የተለያዩ ጥሬ እቃዎች 1 የህንፃ መሣሪያ እቃዎች 2. የጽህፈት መሣሪያ እቃዎች 3. ጨርቃ ጨርቅ 4. የኤሌክትሮኒክስ መሣሪያ እቃዎች 5. የኤሌክትሪክ እቃዎች 6. የግብርና ስራ ስልጠና መስጫ እቃዎች 7. የኮምፒውተር እቃዎች 8. የመኪናና የሞተር ብስክሌት መለዋወጫ እቃዎች 9. የተዘጋጁ ልብሶች 10. ጫማ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም፡-

1. ማንኛውም ህጋዊና የታደሰ የንግድ /የስራ ፈቃድ/ ያላቸውና ከመንግስት የሚጠበቅባቸውን ግብር የከፈሉና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር/ቲን ናምበር/ የተቀበሉ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፣

2. በማንኛውም ጨረታ እንዳይሣተፍ እግድ ያልተጣለባቸው መሆን አለባቸው፡፡3. ተጫራቾች የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና የቫት የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡4. በጨረታው ለመሣተፍ የሚፈልጉ የጨረታ ቦታ ሞጣ ቴ/ሙ/ትም/ኮ/ግ/ፋ/ንብ/አስ/ደ የስራ ሂደት

ቢሮ ቁጥር 7 በተዘጋጀው የጨረታ ሣጥን ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 16 ቀናት ከቀኑ 4፡00 ድረስ በታሸገ ፖስታ ማስገባት ይችላሉ፡፡

5. ተጫራቾች የንግድ ፈቃዳቸውን እና ቲን ናምበራቸውን ፣ቫት ሪጅስተራቸውን ከዋጋ ማቅረቢያ ፖስታቸው ጋር ኮፒ አድርገው ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

6. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ ማስከበሪያ ብር 1000.00/አንድ ሺህ ብር/ ብቻ በጥሬ ገንዘብ ወይም በሲፒኦ ማስያዝ አለበት፣

7. የጨረታ ማስከበሪያውን ዋስትና ከጨረታ መዝጊያ ቀን በፊት ገቢ ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡8. ተጫራቾች በጨረታ ሰነዳቸው ላይ በግልጽ ጽሁፍ በመፃፍና በእያንዳንዱ ገጽ ማህተማቸውን

ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡9. የጨረታ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 16 ቀናት ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ በ16ኛው

ቀን 4፡00 ይዘጋና 4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ በመክፈቻ ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙ ኮሌጁ ጨረታውን ከመክፈት አያግደውም፡፡

10. ተጫራቾች በጨረታው ማሸነፋቸው ከተገለፀበት ቀን ጀምሮ በ5 ቀናት ውስጥ ጨረታ አሸናፊው የውል ማስከበሪያ የውሉን ዋጋ 10 በመቶ በሲፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ በማስያዝ ውል መፈፀም አለበት፡፡ ቀርበው ተገቢውን ውል ባይፈጽሙ የጨረታ ማስከበሪያውን ውርስ አድርጎ ኮሌጁ የራሱን አማራጭ ይወስዳል፡፡

11. ተጫራቾች ተጨማሪ መረጃ ቢያስፈልጋቸው በስልክ ቁጥር 058 661 04 32 በመደወል መጠየቅ ይችላሉ፡፡

12. የክፍያ ሁኔታ ውል የያዘባቸው/ግዴታ የገባበትን/እቃ ሙሉ በሙሉ በባለሙያ ተረጋግጦ ለኮሌጁ ንብረት ክፍል በራሱ ወጭ እቃዎችን አቅርቦ ገቢ ሲያደርግና ሞዴል 19 ሲያቀርብ ሙሉ በሙሉ ክፍያ ይፈፀምለታል፡፡

13. ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን ከኮሌጁ ገንዘብ ያዥ ብር 50.00 በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡

14. ኮሌጁ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ሆኖ ጨረታው በመሰረዙ ተጫራቾች በጨረታው ለመወዳደር ላወጡት ወጭ ኮሌጁ ኃላፊነት

የማይወስድ መሆኑን እንገልፃለን፡፡

የሞጣ ቴ/ሙ/ትም/ስል/ኮሌጅ

Page 47: 05 03 2009.pdf

ገጽ 47በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.

ከገጽ 48 የዞረዋልኮትና...ኃይሌ...

ከገጽ 48 የዞረ

ውዱ አፍሪካዊ...ከገጽ 48 የዞረ

ዴይሊ ኔሽንየኬኒያው ዴይሊ ኔሽን ጋዜጣ 27 በዓለምና

61 “በኢትዮጵያ የተደረጉ የሩጫ ውድድሮችን ክብረ ወሰን የሰበረው ኃይሌ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሆኖ ተመርጠ” ካለ በኋላ ኃይሌ የቀድሞውን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ውጤት ለመመለስ እጅ ለእጅ ተያይዘን እንሰራለን ማለቱን አውስቷል:: የኬኒያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን

ፕሬዝዳንት ጃክሰን፣ብርቅየ አትሌቶች ካትሪንና ሞሰስ ለኃይሌ እንኳን ደስ ያለህ ማለታቸውን ጋዜጣውን ጠቅሶ “የኢትዮጵያን አትሌቲክስ ትንሳኤ ያመጣል” ማለታቸውን ጨምሮ አብራርቷል::

የእንግሊዙ ዴይሊ ሜይል“ኃይሌ ከአምስት ሺህ እስከ ማራቶን ድልን

ተጐናጽፏል፤ ሀገሩንና ወገኑን አኩርቷል:: አሁን ኢትዮጵያ በአትሌቲክሱ ዘርፍ ውጤት ባጣችበት ጊዜና በአበረታች መድኃኒት ስሟ በሚነሳበት ወቅት የኃይሌ መመረጥ አትሌቲክሱን ወደተሻለ ደረጃ ይመለሳል” ሲል ጽፏል::

የአሜሪካው አሶሺየትድ ፕሬስይህ የዜና ወኪል ኃይሌ የኢትዮጵያን አትሌቲክስ

ለማቃናት ቁርጠኛ አቋም እንዳለው ጠቅሶ ዘግቧል::

የቻይናው ሲ.ሲ.ቲቪኃይሌ ለሲ.ሲ.ቲቪ ተናገረ፤ "የኢትዮጵያን

አትሌቲክስ በፕሬዝዳንትነት ለመምራት ያነሳሱኝ ምክንያቶች ብዙ ናቸው:: ከጥቂቶቹ ኢትዮጵያ የምትታወቅበት የአትሌቲክስ ውጤት ጠፍቷል:: በተለይ በ2016 በሪዮ ኦሊምፒክ የተመዘገበው መጥፎ ውጤት አትሌቲክሱ ለውጥ እንደሚያስፈልገው አሳመነኝ፤ እናም ተተኪዎችን ለማፍራት ፌዴሬሽኑ እንደገና መጠናከር አለበት::

በገቢም መታገዝ ይገባዋል:: አደረጃጀቱም ዓለም አቀፍ ገጽታ ሊኖረው ግድ ይለዋል:: የፌዴሬሽኑ አሠራር ለሥራና ለአትሌቶቹ የተመቸ መሆን አለበት:: ለዚህ ደግሞ ትክክለኛው አመራር እኔ ነኝ" ማለቱን ዘግቧል::

የካናዳው ሲ.ቢ.ሲ“የረዥም ርቀቱ ንጉስ፣ ኃያሉ ኃይሌ በትክክለኛው

ሰዓት ትክክለኛ ሀሳብ ይዞ ተመረጠ” ሲል ዘግቧል:: ሲ.ቢ.ሲ አክሎም "ኢትዮጵያ በአትሌቲክሱ ዘርፍ ከኬኒያ በአራት እጥፍ የሚበልጥ እምቅ ሀይል ያለው ስፖርተኛ ባለቤት ናት:: ዋናው ችግር አትሌቲክሱን በዕውቀትና በልምድ ላይ ተመርኮዞ የሚመራ ሰው መታጣቱ ነው:: ይሁንና ጊዜው ሲደርስ ትክክለኛው የፌዴሬሽን መሪ ተገኘ" በማለት ኃይሌን ጠቅሶ አብራርቷል::

ኳታር ትሪቢዩንኃይሌ 'በመመረጤ እኮራለሁ' ማለቱን

ጠቅሶ "ለአትሌቲክሱ መለወጥ እሰራለሁ:: እናም የፌዴሬሽኑ አሠራር ፈር ከያዘ ውጤት ይመጣል:: ለዚህ ደግሞ ጥገናዊ ለውጥ ያስፈልጋል" ማለቱን ጋዜጣው አስነብቧል::

ሲሌክስ ታይምስ”ኃይሌ ገብረ ስላሴ እስካሁን ትኩረቱ

ሁሉ የግል ቢዝነሱ ላይ ብቻ ነበር:: የሪል ስቴት ፕሮጀክት፣ሆቴል፣ትምህርት ቤት፣ የቡና ልማት፣አውቶሞቢል አስመጥቶ መሸጥ … ብቻ ስፖርቱን ረስቶታል ማለቱ ይቀላል:: ይሁንና ቢዘገይም አሁን ወደ አመራር ቦታ መምጣቱ የአገሪቱን አትሌቲክስ በእጅጉ ይጠቅመዋል እንጂ አይጐዳውም:: የዓለም አቀፉ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንትም'ኮ አትሌት ነበሩ:: ስለሆነም ኃይሌ ያሰበውን ለማሳካት የሚያግደው ነገር የለም” ሲል ጋዜጣው ሀሳቡን አስፍሯል::

የሩሲያው ኢንተር ፋክስ“የሻለቃ ኃይሌ ገብረ ስላሴ መመረጥ ኬኒያ

በአትሌቲክሱ ዘርፍ ያላትን የበላይነት ይገታው ይሆን?” ሲል ጠይቋል:: አያይዞም “በኢትዮጵያውያን አትሌቶች ላይ የተቀሰረው የአበረታች ቅመም ጥርጣሬ እውነታው ይታወቃል? በአትሌቲክሱ መንደር የተንሰራፋው ሙስናስ ይጋለጥ ይሆን? ለማንኛውም ኃይሌ ሊመልሰው የሚችል ግን ከባድ ፈተና ከፊት ለፊቱ ይጠብቀዋል:: መልካም የሥራ ዘመን እንመኛለን” ሲል ጋዜጣው በድረ ገፁ አስፍሯል::

የማይረሳው የሄልሲንካው የቡድን ስራ (ኃይሌ፣ ቀነኒሳ፣ ስለሽ)

በአጨዋወት ጥበቡ የተማረኩ የፈረንሳይ የእግር ኳስ ተጫዋቾች ደላሎች እ.ኤ.አ. በ2011 በፈረንሳይ "ሊግ ቱ" ክለብ በሚሳተፈው የሜንዝ ክለብ እንዲቀላቀል አደረጉ:: የአውሮፓ የእግር ኳስ ህይወቱንም አሀዱ ብሎ ጀመረ:: በሜንዝ ክለብ የአንድ ዓመት ቆይታውም በ22 ጨዋታዎች ተሰልፎ ሁለት ግብ ማስቆጠር ቻለ:: እ.ኤ.አ. በ2012 የሜንዝን ክለብ ተሰናብቶ የተሻለ ክፍያ ወዳለበት ሬድ ቡልስ ክለብ በአራት ሚሊዮን ፓውንድ ተቀላቀለ::

በኦስትሪያ ከ2012 እስከ 2014 የውድድር ዘመን በመቆየትም ክለቡ የሊጉንና የጥሎ ማለፍ ዋንጫን እንዲወስድ አድርጓል:: በሁለት ዓመት ቆይታም በ63 ጨዋታዎች 31 ግብ ያስቆጠረ የአፍሪካ እንቁ ባለ ተሰጥኦ ተጫዋች ነው::

በኦስትሪ የነበረውን የኳስ እንቅስቃሴ የተመለከቱ የእንግሊዙ ሳውዝ አምፕተን ክለብ ኃላፊዎች በ10 ሚሊዮን ፓውንድ አዛውረውታል:: ማኔም ከጊዜ ወደ ጊዜ ችሎታውን በማሻሻል በሌሎች ክለቦችም ዓይን ውስጥ ሊገባ ችሏል::

ሳዲዮ ማኔ የግራ መስመር አማካይ ሲሆን በሳውዝ አምፕተን ቆይታው በ67 ጨዋታዎች 21 ግብ መረብ ላይ ማሳረፍ ችሏል::

እ.ኤ.አ. 1994 በሮቢ ፎለር በአራት ደቂቃ ከሶስት ሴከንድ ተይዞ የነበረውን የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግን የምንጊዜም ፈጣን ሀት-ሪክ በ2015 ሳውዝ አምፕተን አስቶንቪላን 6ለ1 በረመረመበት ጨዋታ በሁለት ደቂቃ ከ56 ሴኮንድ ሀ-ትሪክ በመስራት ክብረ ወሰኑን ለመጨበጥ ችሏል:: በ2015 የቢ.ቢ.ሲ የዓመቱ የአፍሪካ ምርጥ ተጫዋች ተብሎም ስሙ በእጩነት ተካቶ ነበር::

ሳዲዮ ከ2012 ጀምሮ በሴኔጋል ብሔራዊ ቡድን ውስጥ ተካቶ ለአገሩ እየተጫወተ ይገኛል::

እ.ኤ.አ. ሰኔ 28 ቀን 2016 ደግሞ ሊቨርፑልን በ34 ሚሊዮን ፓውንድ ተቀላቅሏል:: ይህም የምንጊዜም የአፍሪካ ውዱ ተጫዋች ያደርገዋል:: በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የጥቅምት ወር የደጋፊዎች ምርጥ የተጫዋችነትን ክብር መጐናፀፍም ችሏል::

ሳዲዮ ማኔ የብራዚሉን ሮናልዶ የአጨዋወት ዘይቤ የሚከተልና አድናቂ ነው:: ስካይ ስፖርት፣ ቢ.ቢ.ሲና ዴይሊ ሜይል በድረ ገፃቸው እንደዘገቡት እ.ኤ.አ. በ2015/16 የውድደር ዘመን ለሳውዝ አምፕተን 15 ግብ በማስቆጠር የክለቡ ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ክብረ ወሰንንም በእጁ አስገብቷል::

እናስ! ከክፍያ በተጨማሪ በክህሎትና በባህርይስ "ውዱ" ማለት ይህም አይደል!?

(በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ተግባቦት ትምህርት ክፍል የ3ኛ ዓመት ተማሪ የሆነው ወርቅነህ ጋሻሁን በበኩር

ጋዜጣ በተግባር ልምምድ ላይ እያለ ያዘጋጀው)

ማርቲን ኩዋል እንደሚናገረው ዋልኮት በ16 ዓመቱ ሳውዝአምፕተንን ለቆ በ2006 አርሰናልን ሲቀላቀል የአሰልጣኝነት ፈቃድ ተቀብሎ የአርሰናል የአሰልጣኞች ቡድን አባል ነበር:: ያኔ ለሳውዝአምፕተን ዋልኮትን የመለመለው ማልኮን ኦሊያስ “ወደ ክለቡ አምጥቼ እንድረዳው ጠየቀኝ፤ እኔም በደስታ ተቀበልኩት" ብሏል::

ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ በቅርበት እየተከታተለው ስለነበር የኳስ አያያዙን፣አገፋፉን እና ፍጥነቱን አይቶ ቡድኑ እንደተመቸው መገንዘቡን ዋልኮት ተናግሯል:: ነገር ግን ቡደኑ ከዋልኮት ፍጥነት ጋር መዋሀድ ስላልቻለ ከወትሮው በተለየ አንድነቱን አጥቶ እንደነበርም ያስታውሳል:: በዚያን ጊዜ የእሱ ፍላጐት ወደ ኋላ በመመለስ ማጫወት እንደነበር ጠቁሟል:: “ይህ ደግሞ ምንም እንኳን ከባድ ቢመስልም ቀላል ነበር:: ፍጥነቱ አስካሁን ድረስ በውጤታማነቱ ላይ ችግር እየፈጠረበት ይገኛል” ሲልም አስረድቷል::

የሳንቼዝ በጥሩ አቋም ላይ መገኘት ለዋልኮት መጠናከር ምክንያት ነው?

እንደ ዋልኮት ያሉ ፈጣን ተጫዋቾች በቡድንህ ውስጥ ካካተትህ ውስብስብ የጨዋታ ስልት ከመከተል ይልቅ ለተጫዋቹ የሚመቸውን የአጨዋወት ዘየ መምረጥ ይገባሀል:: ከዚህ በፊት በነበረው ሁኔታ ዋልኮት ወደ መስመር አስፍቶ መጫወቱ በራስ መተማመኑ ላይ ጫና ፈጥሮበታል::

በዘንድሮው የውድድር ዘመን ግን በሚመቸውና በሚፈልግበት ቦታ እየተጫወተ ይገኛል:: ይህም የሚያሳየው የአርሰናሉ አሰልጣኝ አርሰን ቬንገር እንደሚሉት ሁሉንም መወሰን የሚችለው ተጫዋቹ መሆኑን ነው:: የሳንቼዝ ወደ ፊት መስመር መምጣት በእርግጥም ቲዮዋልኮትን ጠቅሞታል::

ሳንቼዝ ከተከላካዮች ፊት ለፊት ብዙ በመሮጡ የቡድኑን ፍጥነት አሳድጐታል:: መድፈኞቹንም የፍጥነት ንጉስ እንዲሆኑ ያስቻላቸው ሲሆን በተለይም በቀኝ መስመር ላይ ዋልኮትና ስፔናዊው ሄክቶር ቤክሪን የፈጠሩት ጥምረት ተጠቃሽ ነው::

ዋልኮት ባሁኑ ወቅት በጠንካራ ተጫዋችነቱ ውጤትና አድናቆት ያገኘ ሲሆን እሱም ይህንን

ጊዜ ደርሶ ማየት ይናፍቅ ነበር:: ዋልኮት በአርሰናል መለያ የተሻለ ነገር በመስራት ዋንጫዎችን ማንሳት ይፈልጋል::

(በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነትና ተግባቦት ትምህርት ክፍል የ3ኛ ዓመት ተማሪ የሆነው ወርቅነህ ጋሻሁን በበኩር

ጋዜጣ በተግባር ልምምድ ላይ እያለ ያዘጋጀው)

Page 48: 05 03 2009.pdf

በኩር ህዳር 5 ቀን 2009 ዓ.ም.ገጽ 48 በኩር ስፖርትበኩር ስፖርትበኩር ስፖርትበኩር ስፖርት

ወደ ገጽ 47 ዞሯል

ወደ ገጽ 47 ዞሯል

ዋልኮትና መድፈኞቹ

ውዱ አፍሪካዊ ተጫዋች

ወደ ገጽ 47 ዞሯል

ኃይሌ በውጭ የመገና ብዙሃን “አንደበት”

ኛየ43 ዓመቱ አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረ ስላሴ

ላለፉት 20 ዓመታት በአምስትና አስር ሺህ ሜትር እንዲሁም በማራቶን 27 ክብረ ወሰኖችን አሻሽሏል:: ሁለት ጊዜ በኦሊምፒክ ውድድር ወርቅ አጥልቋል:: እድሜው 41 ዓመት ላይ ደርሶም በሩጫ ውድድር ነግሷል::

አንድ ሜትር ከ63 ሴንቲ ሜትር ቁመት ያለው ኃይሌ በአንድ ሺህ 500፣ በሶስት ሺህ እንዲሁም በሁለት ማይል ባለድል ነው:: እ.ኤ.አ. በ1996 በአትላንታና በ2000 በሲድኒ በ10 ሺህ ሜትር በኦሊምፒክ ባለወርቅ ነው:: ኃይሌ በተሰለፈባቸው

ሙሉጌታ ሙጨ ውድድሮች ሁሉ አሸናፊ መሆኑን የተረዱት የውጭ አገራት የመገናኛ ብዙሃን "ከሌላ ፕላኔት የመጣ ፍጡር" እስከማለት መድረሳቸው አይዘነጋም::

እነሆ እድሜው 41 ሲደርስ ከማራቶን ውጭ ሩጫ ማቆሙን ይፋ አድርጓል:: እያደር ደግሞ በሩጫ ተወዳድሮ ማሸነፍ ቢያቆምም በስፖርት አመራር ውስጥ ተወዳድሮ ለመመረጥ ፍላጐቱን አሳይቷል::ከሰሞኑም ለኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንትነት ተወዳድሯል:: በወድድሩ ወቅትም ለአሜሪካ ድምጽ ሬዲዮ እንደገለፀው በሩጫ ተወዳድሮ ወርቅ አምጥቷል:: በአትሌቲክስ አመራርነት ተወዳድሮም ቢመረጥ ወርቅ እንዴት ሊመጣ እንደሚችል መምራት አያቅተውም፤

ያደርገዋልም:: ̋ሩጨ ወርቅ አምጥቻለሁ፤ አመራር ሆኘም ወርቅ እንዴት እንደሚመጣ በተግባር አሳያለሁ ̋ በማለት ነው ቁርጠኝነቱን የተናገረው:: በውድድሩም ከ15 የመራጮች ድምጽ መካከል የዘጠኙን ይሁንታ አግኝቶ ተመርጧል::

ታዲያ አትሌት ሻለቃ ኃይሌ ገብረ ስላሴ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሆኖ መመረጡን በተመለከተ የተለያዩ የዓለም የመገናኛ ብዙሃን ተቋማት የተለያዩ አስተያየቶችን ሰጥተዋል:: እኛም የተወሰኑትን እንካችሁ ብለናል፤

ሳዲዮ ማኔ

ቲዮ ዋልኮት

በቅጽል ስሙ "አንበሳው" በመባል ይጠራል:: ሩጦ የማይደክም፣ ተገፍቶ የማይወድቅ፣ ዘሎ በጭንቅላቱ ኳስ የሚገጭ እንዲሁም ጠንካራ አካላዊ ብቃቱን ተጠቅሞ የማጥቃት ብቃቱን ለመግለጽ የስፖርት ቤተሰቡ የቸረው መጠሪያ ነው::

የዚህ የእግር ኳስ ተጫዋች ሙሉ ስም ሳዲዮ ማኔ ነው:: እ.ኤ.አ. ሚያዝያ 10 ቀን 1992 በሴኔጋል ሳዲዮ በተባለች ከተማ ተወለደ:: የወላጆቹ የነፍስ ወከፍ ገቢ ዝቅተኛ በመሆኑ ከአያቱ ጋር ኑሮን ለመግፋት ተገደደ::

"የአያት ልጅ ቅምጥል" ይሉት አይነት የአገራችን አባባል ሳዲዮ ልዩ ክብካቤ እየተደረገለትና የጠየቀው እየተሟላለት አደገ:: ይሁንና ለትምህርት የነበረው ተነሳሽነት እዚህ ግባ የሚባል አልነበረም:: ይባሱንም ትምህርቱን እርግፍ አድርጐ በመተው ሙሉ ጊዜውን እግርኳስ በመጫወት ማሳለፍ ጀመረ::

የሳዲዮን የእግር ኳስ ፍቅርና ክህሎት የተመለከቱ የማቡህ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የስፖርት ሳይንስ መምህር በሴኔጋል የታዳጊዎች የእግር ኳስ ማሰልጠኛ እንዲገባ ጥረት አደረጉ:: ሳዲዮም መደበኛ ትምህረቱን አቋርጦ ነበርና የእግር ኳስ ትምህርት ቤቱን ለመቀላቀል መስፈርቱን ማሟላት ሳይችል ቀረ:: ነገር ግን፣ በቀጣዩ ዓመት ትምህርቱን ካቋረጠበት እንዲቀጥል መግባባት ላይ ተደርሶ የእግር ኳስ ትምህርት ቤቱን ተቀላቀለ::

ሳዲዮ በታዳጊዎች የስፖርት ማሰልጠኛ ውስጥ የእግር ኳስ የአጨዋወት ሥነ ዘዴን በባለሙያ ታግዞ የንድፈ ሀሳብና በተግባር የታገዘ ትምህርት ቀሰመ:: ስለ እግር ኳስ እየተማረ በሜዳ ላይ እንዲተገብረውም ተደረገ:: በእግር ኳስ ማሰልጠኛው ከሚገኙ ታዳጊዎች መካከል ሳዲዮ የነጠረ ብቃቱን አሳየ:: አሰልጣኞችም "ፔሌ" ሲሉ ያንቆለጳጵሱት ያዙ::

ቲዮ ዋልኮት ባሁኑ ወቅት በአርሰናል ክለብ ከአጥቂነት ወደ አማካኝነት በመሸጋገር ካለፉት ዓመታት በተሻለ መልኩ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል:: የአጨራረስ ብቃቱን በማሻሻል በፕሪሚየር ሊግና በሻምፒዮንስ ሊግ ውድድሮች ላይ ካለፉት የውድድር ዘመናት በተሻለ ሁኔታ ግቦችን ማስቆጠር ችሏል:: በመከላከሉም ረገድ ቢሆን የተሻለ ብቃት አሳይቷል::

የወረዳቸውን ሸርተቴዎችና ያስጣላቸውን ግብ መሆን የሚችሉ ኳሶች ብዛትም ካለፉት ሁለት ዓመታት የውድድር ዘመናት በ14 አሳድጓል:: በመድፈኞቹ ቤት ይህንን ማድረግ የቻሉት ተጫዋቾች ደግሞ ጥቂቶቹ ናቸው::

ሀያ ሰባተኛ ዓመቱን የያዘው ቲዮዋልኮት ላለፉት አስር ዓመታት በክለቡ ቆይታ ቢያደርግም የተሻለ ብቃት ማሳየት አልቻለም ነበር:: በቡድኑ ውስጥ ወጣ ገባ ከማለት ባለፈ በአርሰናል ክለብ ታሪክ ውስጥ የራሱን አሻራ ማስቀመጥ አልተሳካለትም::

ነገር ግን፣ ጠንክሮ ከሠራ የትኛውንም ነገር ማድረግ እንደሚችል ይናገራል:: ይህንንም መተግበር የጀመረው በመጀመሪያው የቡድኑ የቅድመ ዝግጅት ጊዜ ነው:: ቬንገርም ከብሔራዊ ቡድኑ ውጭ በመሆኑ የተፈጠረበት ቁጭት ከፍተኛ እንደነበር ይናገራሉ::

ለመሆኑ ቲዮዋልኮት ምቾት ከሚሰጠው ቦታ እርቆ ነበርን?