79
1 ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITIES AND ማውጫ አዋጅ ፩፻፳/፪ ሺህ ዓ/ም መሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥን ለማስፈጸም የወጣ አዋጅ ቁጥር ፩፻፳/፪ ሺህ……………………………………ገፅ 1 Contents Proc.No 120/2000 The SNNPRS, a proclamation to excute Business process Reengineering pro.No 120/2008 አዋጅ ቁጥር ፩፻፳/፪ ሺህ ዓ/ም መሠረታዊ የስራ ሂደት ለውጥን ለማሰፈጸም የወጣ አዋጅ መግቢያ በመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ውስጥ እየተሰራባቸው ያሉ ሕጎችና የአሠራር ልምዶች በመሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ ጥናት የተገኙ አዳዲስ አሰራሮችን ለመተግበር የሚያስችሉ ሆነው በመገኘታቸው፣ በክልሉ ውስጥ ተጠያቂነትን የሚያስከትል ፣ ግልጽነትን የተላበሰ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ለኀብረተሰቡ በብቃት በመስጠት ከድህነት ለመውጣት የሚደረገውን ጥረት ለማሳካት መሠረታዊ የአሠራር ሥርዓት ውጤታማ በሆነ መልኩ ተግባራዊ ለማድረግ ምቹ ሁኔታ መፍጠር በማስፈለጉ፣ The SNNPRS, a proclamation to execute Business process Reengineering pro.No 120/2008 Preamble Whereas, beliving that the law and the practice that is now going on is not effective and efficient enough to implement the new result that resulted from the study on business process reengineering ; Whereas, the region is now in need of the law that brings accountability, transparent, effective and efficient services to the public as a whole, so that the people could get rid of poverity making a favorable condition through business process reengineering; bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLE መንግሥት Mክር b@T ጠባቂነት የወጣ 14 th Year No 7 Hawssa, May 15, 2008 0፬ኛ ›mT q$_R êú ግንቦት qN ሺህ ዓ/ም

ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#B nU¶T Uz@È · 3. “Business process reenginerring” shal, mean a job process that organized the tasks of governmental instituation

  • Upload
    others

  • View
    14

  • Download
    1

Embed Size (px)

Citation preview

1

ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#BnU¶T Uz@È

DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS,NATIONALITIES AND

ማውጫአዋጅ ፩፻፳/፪ ሺህ ዓ/ም

መሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥን ለማስፈጸም የወጣ

አዋጅ ቁጥር ፩፻፳/፪

ሺህ……………………………………ገፅ 1

Contents

Proc.No 120/2000

The SNNPRS, a proclamation to excute

Business process Reengineering pro.No

120/2008

አዋጅ ቁጥር ፩፻፳/፪ ሺህ ዓ/ም

መሠረታዊ የስራ ሂደት ለውጥን ለማሰፈጸም

የወጣ አዋጅ

መግቢያ

በመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ውስጥ እየተሰራባቸው

ያሉ ሕጎችና የአሠራር ልምዶች በመሠረታዊ የሥራ

ሂደት ለውጥ ጥናት የተገኙ አዳዲስ አሰራሮችን

ለመተግበር የሚያስችሉ ሆነው በመገኘታቸው፣

በክልሉ ውስጥ ተጠያቂነትን የሚያስከትል ፣ ግልጽነትን

የተላበሰ ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎት ለኀብረተሰቡ

በብቃት በመስጠት ከድህነት ለመውጣት የሚደረገውን

ጥረት ለማሳካት መሠረታዊ የአሠራር ሥርዓት

ውጤታማ በሆነ መልኩ ተግባራዊ ለማድረግ ምቹ

ሁኔታ መፍጠር በማስፈለጉ፣

The SNNPRS, a proclamation to executeBusiness process Reengineering pro.No120/2008

Preamble

Whereas, beliving that the law and thepractice that is now going on is not effectiveand efficient enough to implement the newresult that resulted from the study onbusiness process reengineering ;

Whereas, the region is now in need of the

law that brings accountability, transparent,

effective and efficient services to the public

as a whole, so that the people could get rid

of poverity making a favorable condition

through business process reengineering;

bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ?ZïC KLልE መንግሥት Mክር b@T

ጠባቂነት የወጣ

14th Year No 7Hawssa, May 15, 2008

0፬ኛ ›mT q$_R ፯ሀêú ግንቦት ፳፭ qN ፪ ሺህ ዓ/ም

2

የክልሉ መንግሥት እያስመዘገበ ያለውን አበረታች

ኢኮኖሚያዊ እድገት ቀጣይነት በማረጋገጥ መልካም

አስተዳደርን በማስፈን የዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ

ሥር እንዲሰድ የሚያግዙ ምቹ ሁኔታዎችን መፍጠር

በማስፈለጉ፣

መሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ ተግባራዊ ሲሆን

የዲሞክራሲ ጽንሰ ሀሳቦችና የሕግ የበላይነትን መሠረት

እንዲያደርግ አስፈላጊ በመሆኑ፣

በጥናቱ የተደረሰባቸውን የአሰራር ሥርዓቶችና

የአደረጃጀት ለውጦች ተግባራዊ ለማድረግ በሚል መነሻ

በሥራ ላይ ያሉትን ሕጎች ለመቀየር ቢታሰብ ጊዜ

የሚወስድ ከመሆኑ ባሻገር በሙከራ ታይቶ

ውጤታማነቱ ባልተረጋገጠበት ሁኔታ መቀየርም አዳጋች

መሆኑ ስለታመነበት፤

በ1994 ዓ/ም በተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦች

እና ሕዝቦች ክልላዊ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 51

ንዑስ አንቀጽ 3/ሀ/ መሠረት የሚከተለው

ታውጇል፡፡

1. አጭር ርዕስ

ይህ አዋጅ ‹‹በደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦች እና

ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት መሠረታዊ የሥራ

ሂደት ለውጥ ማስፈጸሚያ አዋጅ ቁጥር

120/200 ዓ/ም›› ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡

2. ትርጓሜ

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው

ካልሆነ በስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ ፣

1. ‹‹ ምክር ቤት›› ማለት የደቡብ ብሔሮች፣

ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል ም/ቤት ነው፡፡

Whereas, a region is committed to continuin belonging sustainable development andgood govenace through democratic systemand which in turn needs a conductiveenvironment to that effect;

Whereas, to implement the new law of

business process reengineering in line with

democratic concepts and the rule of law;

Whereas, the fact that new application of the

business processing reengineering is to be

implemented for pilot and this fact it is

difficult to amend or repeal the laws that is

now applicable in the region;

Now, therefore, in accordance with Article51 sub Article 3(a) of the revisedconstitution 35/2001 of the SNNPRS, it ishere by proclaimed as follws .

1. Short titleThis proclamation may be cited as“Southern, Nations Nationalities,and peoples’ Regional state aproclamation to execute a Businessprocessing reengineering”

2. Definition

Unless expressed by otherwise, in thisproclamation

1. “Council” shall mean the statecouncil of Southern Nations,Nationalities and peoples’ Region.

3

2. ‹‹ሕገ-መንግሥት›› ማለት በ1994 ዓ/ም

ተሻሽሎ የወጣው የደቡብ ብሔሮች

ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል ሕገ-

መንግስት ነው፡፡

3. ‹‹ መሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ››

ማለት በክልሉ መንግሥት መ/ቤቶች

ሥራን በሥራ ሂደት በማደራጀት ፈጣንና

ቀልጣፋ አገልግሎት ለመስጠት እንዲቻል

በተለያዩ የስራ ሂደቶች የተካሄደውን

ጥናት ውጤት የሚያመለክት ሐረግ ነው፡፡

4. ‹‹ መስተዳድር ም/ቤት ›› ማለት የደቡብ

ብሔሮች ፣ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ክልል

መንግስት መስተዳድር ም/ቤት ነው፡፡

5. ‹‹ መሥሪያ ቤት ›› ማለት ቢሮ፣ ፍ/ቤት

ኮሚሸን ጽ/ቤት፣ባለሥልጣን ተቋም፣ኤጀንሲ

ወይም ማናቸውም ሌላ የክልሉ

መንግሥት ቤት ነው፡፡

3. የተፈፃሚነት ወሰን

ይህ አዋጅ ተፈጻሚ የሚሆነው መሠረታዊ የሥራ

ሂደት ጥናት አጠናቀው ጥናቱን ተግባራዊ

በሚያደርጉና በሙሉም ሆነ በከፊል በክልሉ

መንግሥትበጀት በሚተዳደሩ መሥሪያ ቤቶች ላይ

ብቻ ይሆናል፡፡

4. ደንብ የማውጣት ሥልጣን

የክልሉ መስተዳድር ም/ቤት ለዚህ አዋጅ ሙሉ

ተፈፃሚነት የሚያስፈልገውን ደንብ ሊያወጣ

ይችላል፣

2. “Constitution “shall mean the 2001revised constitution of southernNations, Nationalities and peoplesRegional State.

3. “Business process reenginerring”

shal, mean a job process that

organized the tasks of governmental

instituation so as to render

accelerated and efficient services to

the concerned clients.

4. “ Executive council” shall mean thestate ecectutive council of thesouthern, nations Nationalites andpeoples , Regional state,

5. “Governmental institution” shallinclude Bureau, Courts Commision,Office, Institution, Agency, and anyother governmental institution.

3. ScopeThis proclamation is only applicableto the institution that is fully orpartially run their job by thegovernmental budget and thebusiness processing reenginerringstudy has conduted and theimplemetntaiton program willcommence to.

4. Power to Issue RegulationThe Executive council of the statemay issue regulations necessary forthe proper implementation of thisproclamation.

4

5. የመሸጋገሪያ ድንጋጌ

1. በክልሉ ውስጥ የሚገኙ የመንግሥት መሥሪያ

ቤቶች መሰረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥ ጥናት

አጠናቀው ጥናቱ በክልሉ መስተዳድር ምክር

ቤት ወይም አግባብ ባለው አካል ጸድቆ

ለውጡን ሲተገብሩ በሥራ ላይ ካሉ

ማናቸውም አዋጅ፣ ደንብ፣መመሪያ ወይም

ልማዳዊ አሰራር ጋር ግጭት ቢፈጠር

መሠረታዊ የሥራ ሂደት ለውጥን

ለመተግበር የወጡ ሕጎች እና በጥናት

የተገኘው አዲስ አሰራር ተፈጻሚነት

ይኖረዋል፡፡

2. በዚህ አዋጅ ትግበራ ሂደት የሚፈጸሙ

ማናቸውም የሕግ ጥሰት በነባሩ ህግጋት

መሠረት ታይቶ ውሳኔ የሚሰጥባቸው

ይሆናል፡፡

6. አዋጅ በሥራ ላይ የሚቆይበት ጊዜ

ይህ አዋጅ በሥራ ላይ የሚቆየው በክልሉ ም/ቤት

ከፀደቀበት ከግንቦት 25 ቀን ጀምሮ ለሁለት ዓመት

ብቻ ነው፡፡

7. አዋጅ የሚፀናበት ጊዜ

ይህ አዋጅ በክልሉ ምክር ቤት ከፀደቀበት ከግንቦት

25/2000 ዓ/ም ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል፡፡

ሀዋሣ

ግንቦት 25 ቀን 2000 ዓ/ም

ሽፈራው ሽጉጤ

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ

መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር

5. Transitory proclamation

1. Any law , regulations, directives

customary practices that does not go

in conformity with the provisions of

Business process Reengineering

shall not be applicable as regard

matters covered here in as of the

approval of the study conducted and

this proclamation too, by the state

council or by any other relevant

body;

2. Any violation of laws whenimplementing this proclamation shallbe decided according the existingprevious laws.

6. DurationThis proclamation will be enforcedonly for two year as of itspromulagation by state council.

7. Effective DateThis procalamtion shall be effectedafter approval of council of regionfrom today june 2/2008 .

SHIFERAW SHIGUTEPresident of the Regional state of Southern

Natiions, Nationalities and peoples

ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLLmNGST db#B nU¶T Uz@È

DEBUB NEGARIT GAZETAOF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITIES AND

PEOPLES REGIONAL STATE

Regulation No 92/2011

The Southern Nations, Nationalities and People’s

Regional State Civil Servants Transitory Period

Redeployment Regulation.

Preamble

Whereas, it is became necessary to lay down systems

that enable to redeploy efficient civil servant, those who

can satisfy the demands of the service receiver on

positions that has been studied based on business process

reengineering and approved based on transitory period

performance evaluation and grade determination

implementation directive; in a way that may not deviate

the civil servants assignment implimented across the

work processes throughout the southern nations

nationalities and peoples regional state offices,

Now therefore, in accordance with article 45(2) of

Proclamation No 133/2010 Issued to Redetermine

the Power and Duties of the Sothern Nations,

Nationalities and Peoples Regional State Executive

Organs, the executive council has hereby proclaimed

as follows,

11.. SShhoorrtt TTiittllee

2. This regulation may be cited as “The Southern

Nations Nationalities and Peoples Regional

State Civil Servants Transitory Period

Redeployment Regulation No 92/2011”.

፲፯¾ ›mT q$_R ፲፪hêú n/s@ 21 qN 2003

›¼M

bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ?ZïC KLልE መንግሥት Mክር b@T

ጠባቂነት የወጣ

17th Year No 12Hawassa August 29/2011

ደንብ ቁጥር ፺፪/፪፼፫ ዓ.ም

uÅu<w ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል

¾S”ÓYƒ W^}™‹ ¾SgÒÑ]Á Ñ>²? ÉMÉM

›ðéçU ደንብ

መግቢያ

በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት

በሚገኙ የመንግሥት መስሪያ ቤቶች uSW[© ¾Y^

H>Ń K¨<Ø በተጠኑ እና በSgÒÑ]Á Ñ>²? ¾Y^

U²““ Å[Í የ›¨dc” የአፈፃፀም መመሪያ መሠረት

ተመዝነው በፀደቁ የሥራ መደቦች ላይ በየሥራ ሂደቱ

የተፈፀመውን የሠራተኞች ምደባ በማያፋልስና ሜሪትን

በተከተለ መልኩ ብቃት ያላቸውንና የተገልጋዩን

ሕብረተሰብ ፍላጐት ማርካት የሚችሉ ሠራተኞችን

ለመደልደል የሚያስችል የአሠራር ሥርዓት መዘርጋት

በማስፈለጉ፤

በመሆኑም የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል

መንግሥት ¾›eðéT> ›"Lƒ” YM×”“ }Óv`

”ÅÑ“ KS¨c” u¨×¨< ›ªÏ lØ` )V3/2))3

›”kê #5 ”®<e ›”kê 2 መሠረት የክልሉ መስተዳድር

ምክር ቤት ይህንን ደንብ ›¨<Ø…M::

1 ›ß` `°e

YH ደንብ "የdbùB ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች

ክልል S”ÓYƒ ¾S”ÓYƒ W^}™‹ ySgÒÑሪÁ

Ñ>²? ÉMÉM ደንብ ቁጥር ፺፪/፪፼፫ tBlÖ K=Öke

YC§L””

2

2 ƒ`ÙT@

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው

ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፡-

1 ““ክክልልልል”” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣

ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ነው፤

2 "¾S”Óሥƒ Se]Á u?ƒ" ማለት የክልሉን

መንግስት አስፈጻሚ አካላት ስልጣንና ተግባር

እንደገና ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር

133/2003 ላይ በመንግስት መስሪÃ ቤትነት

የተካተተ እና u´`´\ ውስጥ ባይካተትም

የሰው ሀብቱን በሲቪል ሰርቪስ ህግ

የሚያስተዳድር መስሪያ ቤት nW፤

3 "ymS¶Ã b¤T ¦§ð" ¥lT bKLlù y¸gŸ

ymNGST mS¶Ã b¤TN bb§YnT y¸m‰

¦§ð wYM MKTል ኃላፊ wYM twµY

nW፤

4 "bþé" ¥lT የdbùB B¼¤ሮች፣

B¼¤rsïC ÞZïC KLL mNGST

sþvþL sRvþS bþé nW፤

5 "DLDL" ¥lT bzþH ደንብ msrT

bKLlù mNGST mS¶Ã b¤èC WS_

ym¹Ug¶Ã gþz¤ yS‰ Mz እና dr©

ytsÈcW yS‰ mdïC §Y

¥S¬wqEÃ ¥WÈT úÃSfLG lxND

gþz¤ BÒ y¸f[M ysW hYL DLDL

ሲሆን በመስሪያ ቤቱ ውስጥ የሚገኙትን

ሰራተኞች በየሥራ ሂደታቸው ለመደልደል

ነው፡፡

6 "¾ÉMÉM ¢T>‚" ማለት በዚህ ደንብ

አንቀጽ 5 ንዑስ አንቀጽ 2 መሰረት

u¾Se]Á u?~ የመሸጋገሪያ ጊዜ

¾W^}™‹ ÉMÉM ¾T>ÁŸ“¨<” አካል

ነው፤

22.. DDeeffiinniittiioonn

In this regulation, unless the context

otherwise requires;

11.. “Region” means the Southern Nations

Nationalities and Peoples Region;

22.. “State Office” Means offices incorporated

under Proclamation No 133/2010 issued to

Redetermine the Powers and Duties of the

Southern Nations Nationalities and Peoples

Regional State Executive Organ and

administere its human resource by a civil

service law even it does not incorporated in

the list of executive organs.

33.. “Office Head” means a head or deputy

head or a delegate who lead state office

across the region.

44.. “Bureau” means the civil service bureau

of the Southern Nations Nationalities

and Peoples Regional State.

55.. “Redeployment” means human power

redeployment exclusively for a particular

period without necessarily advertising for

the positions that have given transifory

period work evaluation and grade across

the offices of the regional state in

accordance with this regulation, and it is

aimed to redeploy civil servants on their

own work process within the office.

66.. ““RReeddeeppllooyymmeenntt ccoommmmiitttteeee”” mmeeaannss aann

oorrggaann wwhhoo uunnddeerrttaakkee ttrraannssiiffoorryy ppeerriioodd

rreeddeeppllooyymmeenntt ooff tthhee cciivviill sseerrvvaanntt aaccrroossss

tthhee ooffffiicceess iinn aaccccoorrddaannccee wwiitthh aarrttiiccllee 55((22))

ooff tthhiiss rreegguullaattiioonn..

3

7 "የስራ መደብ" ማለት በአንድ የመንግስት

Wራተኛ ሙሉ የስራ ጊዜ y¸kÂwnù

ግንኙነት ያላቸው tGƉT ስብስብ ነው፤

8 "yS‰ dr©" ማለት በስራ ምዘና ውጤት

መሰረት ለአንድ የስራ መደብ በአንጻራዊነት

የሚሰጥ ደረጃ ነው፡፡

3 ¾}ðéT>’ƒ ¨c”

1 ÃI ደንብ bxNqA 4 §Y btጠqsùT

¾S”Óeƒ mስሪያ b¤èC ላይ tfÚ¸

YçÂL””

2 ደንቡ tfÚ¸ y¥Yçነው፡-

h/ ¾c¨< ሀብታቸውን በክልሉ መንግስት

ሰራተኞች አዋጅ ቁጥር 47/1997

በማያስተዳድሩ mስሪያ b¤èC፣

l/ በዐÝብያነ HG# በÄ®C½ በ±l!S

xƧT½ በማረሚያ ቤት ፖሊስ

አባላትና bL† dNB በ¸tÄd„፣

¼/ የኬሪየር ስትራክቸር በተዘረጋላቸው

የስራ መደቦች:-

1 በTMHRT ቢሮ ርዕሳነመምህራን#

ሱፐርቫይዘሮችና መምህራን፣

2 በ‚¡’>¡ና S<Á TMHRT“ eMÖ“

ቢሮ Ç=ኖች“ መምህራን፣

3 በግብርና ምርምር ተቋም ተመራማ

ሪዎች፣

4 በግብርና ቢሮ የሱፐርቫይዘሮችና

የልማት ጣቢያ ሰራተኞች፣

5 በ«¤Â ቢሮ በጤና ድርጅትና በሌሎች

ተቋማት በህክምና አገልግሎት ላይ

የሚሰሩ የጤና ባለሙያዎች እና

6 የገጠር የህብረት ሥራ ልማት

ባለሙያዎች ላይ ነው፡፡

7. “Position” means a set of related duties that

is going to be done by a civil servant within

his whole working hour.

8. “Grade” means a grade relatively given to a

particular position based on the performance

evaluation result.

3. SSccooppee ooff AApppplliiccaattiioonn

1. This regulation shall be applicable on state

offices specified under article 4 of this

regulation.

2. This regulation shall be inapplicable on-

a) Offices who are not administer their

human resource by the Civil Servants

Proclamation No 47/2002 of the region;

b) Prosecutors, judges, police members,

prison administration police members,

and institutions administered by

special regulation;

c) Positions with career structure-

1. Directors, supervisors and teachers in

education bureau,

2. Deans and teachers in technical and

vocational education and training

Bureau;

3. Researchers in agricultural research

institution;

4. Supervisors and development agents in

agriculture bureau.

5. Health professionals giving medical

service in health bureau, health

organization and other institution and

6. Professionals in rural cooperative

development.

4

4 ¾ÉMÉM ¢T>‚ዎች መቋቋም

¾Y^ U²“ }Ÿ“¨<• Å[Í“ ¾SÅw

S¨mÁ lØ` u}c׆¨< ¾Y^ SÅx‹

LÃ ብቻ uS”ÓYƒ SY]Á u?„‹

¾T>ðçS¨<” ¾W^}™‹ ÉMÉM

¾T>ÁeðêU ¾ÉMÉM ¢T>‚ u¡MM' uµ”

' uM¿ ¨[Ç' u¨[Ç' uŸ}V‹ ›e}ÇÅ`

'uT°ŸLƒ' u¢K?Ћ' uJeúKA‹ና

በ}sTƒ Å[Í በዚህ ደንብ ተቋቁሟል””

5 ¾¢T>‚¨< ›vLƒ ewØ`

1 u¾Å[ͨ< በሚገኙ መስሪያ ቤቶች

¾T>ssS¨< ¾ÉMÉM ¢T>‚ Ÿ›Ueƒ

ÁL’c< ›vLƒ ¾T>•\ƒ c=J”:-

ሀ. uSe]Á u?~ Lò ¾T>¨ŸM ¾Y^

£dT Ælb¤T wYM xStÆƶ ¨ÃU

Ÿõ}— vKS<Á ................. cwdu=

ለ. ¾¾Y^ H>Å~ vKu?ƒ ¨ÃU

›e}vv] ወይም ተወካይ (የሥራ

ሂደቱ ሠራተኞች ÉMÉM

uT>Ãuƒ Ñ>ዜ........................›vM

ሐ. uW^}™‡ ¾UƒS[Ø/¾T>S[Ø

¾W^}™‹ }¨ŸÃ................. ›vM

መ. uc?ƒ W^}™‹ ¾UƒS[Ø ¾c?ƒ

W^}™‹ }¨"Ã................... ›vM

ሠ. ¾Se]Á u?~ ¾c¨< Gwƒ Y^

›S^` Åጋፊ የYራ H>Ń vKu?ƒ

¨ÃU ›e}vv] ¨ÃU }¨ካይ

¨ÃU vKS<Á ....................›vM“

çPò

2 በመሥሪያ ቤቱ ያለው የሰው ኃይል 5

የማይሞላ ከሆነ ከሌሎች ተመሳሳይ

መሥሪያ ቤቶች ጋር በመጣመር እንዲሰሩ

በየደረጃው ያሉ ሲቪል ሠርቪስ መሥሪያ

ቤቶች ያመቻቻሉ፡፡

44.. EEssttaabblliisshhmmeenntt ooff RReeddeeppllooyymmeenntt CCoommmmiitttteeee

Redeployment committee, at regional, zonal,

special woreda, woreda, city administration,

centers, colleges, hospitals and at institutional level,

is hereby established by this regulation so as to

execute civil servants redeployment in state offices

exclusively on positions that have given grade and

position identification number through undertaking

performance evaluation.

55.. CCoolllleeccttiioonn ooff tthhee CCoommmmiitttteeee MMeemmbbeerrss

1. Redeployment committee established under

offices at each level shall have a member of

not less than five and

a) Work process owner or coordinator or

high professional delegated by the head

of the office ---- chair person

b) Work process owner or coordinator or

delegate (while the work process

redeployment is being carried out) -----

member.

c) Representative of civil servants selected

by the employees ---- member.

d) Representative of female civil servants

selected by female employees ----

member.

e) Owner or coordinator or delegate, or

professional of Human Resource

management support work process the

office----- member and secretary.

2. Civil service offices at each level may, when

the human power of the office is less than

five, facilitate conditions towards offices to

work in coalition with other similar offices.

5

6 ¾ÉMÉM ¢T>‚¨< }Óv`“ Lò’ƒ

¾¢T>‚¨< }Ö]’ƒ Kc¾S¨< ¾SY]Á

u?ƒ Lò J• ¾T>Ÿ}K<ƒ }Óv`“

Lò’„‹ Õ\M፡-

ሀ. ¾Á”Ç”Æ W^}— ü`f’@M S[Í

(ýaóÃM) }TEM„ Sp[u<”

Á[ÒÓ×M፣

ለ. u²=I ¾ÉMÉM ደንብ SW[ƒ ¾¨<ÉÉ`

Te¨mÁ T¨<׃ dÁeðMÓ Å[Í“

¾SÅw S¨mÁ lØ` u}c׆¨<

¾Y^ SÅx‹ ላይ በሥራ ሂደት ለውጥ

ትግበራ ወቅት በየሥራ ሂደቱ የተፈፀመውን

የሠራተኞችን ምደባ በማያፋልስ እና

ሜሪትን በተከተለ መልኩ W^}™‹”

ÃÅKÉLM፣

ሐ. W^}™‹” uSW[© ¾Y^ H>Ń

K¨<Ø ƒÓu^ ¨pƒ u}SÅu<uƒ ¨ÃU

ŸSW[© ¾Y^ H>Ń K¨<Ø ƒÓu^

uL upØ` ¨ÃU u´¨<¨<` ¨ÃU

uUÅv u}cT\uƒ ¾Y^ H>Ń w‰

uSSÅw KSY]Á u?~ Lò l¨<d’@

Ák`vM& ÉMÉK< uLò¨< ŸìÅk u%EL

KSስ]Á u?~ ¾W¨< Gwƒ Y^ ›S^`

ÅÒò ¾Y^ H>Ń uTe}LKõ

KÁ”Ç”Æ W^}— ¾T>cÖ¨< ¾ÉMÉM

Td¨mÁ uÅwÇu? uc¨< Gwƒ Y^

›S^` ÅÒò ¾Y^ H>Ń }²ÒÏ„

KLò¨< Ãk`vM፣

መ.Y^¨<” c=ÁÖ“pp KY^¨<

¾}ÖkSv†¨<” c’Ê‹“ ¾ü`f’@M

ýaóÃሎች Kc¨< Gwƒ Y^ ›S^`

ÅÒò ¾Y^ H>Ń ŸÉMÉM ¬d’@

c’Ê‹ Ò` Áe[¡vM፣

66.. DDuuttiieess aanndd RReessppoossssiibbiilliittiieess ooff tthheeRReeddeeppllooyymmeenntt CCoommmmiitttteeeeTThhee aaccccoouunnttaabbiilliittyy ooff tthhee ccoommmmiitttteeee iiss ttoo tthhee

ddeessiiggnnaatteedd ooffffiiccee hheeaadd aanndd sshhaallll hhaavvee tthhee

ffoolllloowwiinngg dduuttiieess aanndd rreessppoonnssiibbiilliittiieess--

aa)) PPrroovvee tthhee ssuuffffiicciieenntt pprreesseennttaattiioonn ooff eeaacchh cciivviill

sseerrvvaanntt ppeerrssoonnnneell rreeccoorrdd ((pprrooffiillee));;

bb)) RReeddeeppllooyy cciivviill sseerrvvaannttss iinn aa wwaayy tthhaatt sshhaallll

nnoott ddeevviiaattee eemmppllooyyeeeess aassssiiggnnmmeenntt

iimmpplleemmeenntteedd wwiitthhiinn tthhee wwoorrkk pprroocceessss dduurriinngg

tthhee iimmpplleemmeennttaattiioonn ooff bbuussiinneessss pprroocceessss

rreeeennggiinneeeerriinngg,, oonn tthhoossee ppoossiittiioonnss tthhaatt hhaass

bbeeeenn ggiivveenn ggrraaddee aanndd ppoossiittiioonn iiddeennttiiffiiccaattiioonn

nnuummbbeerr,, wwiitthhoouutt nneecceessssaarriillyy aannnnoouunncciinngg

aaddvveerrttiisseemmeenntt oonn tthhee bbaassiiss ooff tthhiiss rreegguullaattiioonn..

cc)) PPrreesseenntt ttoo tthhee hheeaadd ooff tthhee ooffffiiccee ffoorr aapppprroovvaall

eexxcclluussiivveellyy rreeddeeppllooyyiinngg aa cciivviill sseerrvvaanntt iinn aa

wwoorrkk pprroocceessss eennggaaggeedd uupp oonn aappppooiinnttmmeenntt,,

ttrraannssffeerr,, oorr ppllaacceemmeenntt dduurriinngg tthhee

iimmpplleemmeennttaattiioonn ooff bbuussiinneessss pprroocceessss

rreeeennggiinneeeerriinngg oorr aafftteerr tthhee iimmpplleemmeennttaattiioonn ooff

bbuussiinneessss pprroocceessss rreeeennggiinneeeerriinngg..

RReeddeeppllooyymmeenntt nnoottiiffiiccaattiioonn wwiillll,, aafftteerr tthhee

aapppprroovvaall ooff tthhee rreeddeeppllooyymmeenntt bbyy tthhee hheeaadd

aanndd tthheerreebbyy ttrraannssffeerriinngg ttoo tthhee hhuummaann rreessoouurrccee

mmaannaaggeemmeenntt ssuuppppoorrtt wwoorrkk pprroocceessss,, pprreeppaarree

iinn lleetttteerr bbyy tthhee hhuummaann rreessoouurrccee mmaannaaggeemmeenntt

ssuuppppoorrtt wwoorrkk pprroocceessss aanndd pprreesseenntt tthheerreettoo tthhee

hheeaadd

dd)) SSuubbmmiitt ddooccuummeennttss aanndd ppeerrssoonnnneell pprrooffiilleess

uusseedd ffoorr tthhee ppuurrppoossee ttoo tthhee hhuummaann rreessoouurrccee

mmaannaaggeemmeenntt ssuuppppoorrtt wwoorrkk pprroocceessss ttooggeetthheerr

wwiitthh rreeddeeppllooyymmeenntt ddeecciissiioonn ddooccuummeennttss aafftteerr

tthhee ccoommpplleettiioonn ooff tthhee ttaasskk....

6

ሠ. Y^¨<” uTÖ“kp ¾¡”¨<” ]þ`ƒ

Kc¾S¨< SY]Á u?ƒ HLò Ák`vM፣

ረ. ¾ÉMÉM ›ðéçU S[Í­‹”“ ¾¬d’@

c’Ê‹” ›Å^Ï„ KSe]Á u?~ ¾W¨<

Gwƒ Y^ ›S^` ÅÒò ¾Y^ H>Ń

uy?`zM Áe[¡vM ፡፡

7 ¾SY]Á u?~ ኃላፊ }Óv`“ Lò’ƒ

በየደረጃው የሚገኙ የመንግሥት መስሪያ ቤት

ኃላፊ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት

ይኖሩታል፡፡

1 u²=I ደንብ SW[ƒ ¾SY]Á u?~”

W^}™‹ የድልድል ¢T>‚ ÁslTM፣

2 ¾ÉMÉM ¢T>‚¨<” Áe}vw^M& ÉÒõ“

¡ƒƒM ÁÅ`ÒM፣

3 ¾Á”ǔƔ W^}— ¾}TEL ü`f’@M

S[Í (ýaóÃM) KÉMÉM ¢T>‚¨<

”Ç=k`w ÁÅ`ÒM፣

4 ¾ÉMÉK< ›ðéçU u²=I ደንብ SW[ƒ

SŸ“¨’<” Á[ÒÓ×M፣

5 በድልድል ¢T>‚¨< ¾}Ÿ“¨’¨<” ÉMÉM

ƒ¡¡K—’ƒ uT[ÒÑØ“ uSð[U

KÁ”Ç”Æ W^}— ¾UÅv ÅwÇu?

”Ç=Å`c¨< ÁÅ`ÒM፣

6 ¾W^}™ች” ÉMÉM Y^ uTÖ“kp

¾¡”¨<” ]þ`ƒ“ }Õǘ S[Í­‹” u²=I

ደንብ አንቀጽ 08 u}kSÖ¨< ¾Ñ>²? cK?Ç

SW[ƒ KT>SKŸ†¨< ›"Lƒ Ák`vM፣

7 bmS¶Ã b¤tÜ b¬wq MKNÃT wd mSK

yt§kù wYM fÝD §Y y¸gßù

s‰t®CN BÒ በmS¶Ã b¤tÜ ተካተው

XNÄþdldlù y¥DrG ኃ§ðnT xlbT””

e) Submit performance report to the

designated office head through winding-

up the task.

f) Submit redeployment implementation

information and decisions to the human

resource management support work

process through verbal

77.. PPoowweerr aanndd RReessppoonnssiibbiilliittyy ooff tthhee ooffffiiccee HHeeaadd

Head of state office at each level shall have the

following power and duties.

1. Establish the redeployment committee of the

office in accordance with this regulation.

2. Coordinate the redeployment committee;

provide support and follow up thereof.

3. Cause each civil servants personnel record

(profile) to be presented to the redeployment

committee.

4. Prove whether the implementation of the

redeployment is carried out in accordance

with this regulation.

5. Cause assignment letter to be issued to each civil

servants through verifying the accuracy of the

redeployment which is carried out by the

redeployment committee and signing there of.

6. Present performance report and related

information to the concerned organ through

winding up the civil servants redeployment

within the time table specified under article

18 of this regulation.

7. Cause civil servants exclusively those who

are conducting field work for known purpose

or take leave to be redeployed by being

through in corporating in the office there of.

7

8 በመሸጋገሪያ ጊዜ ÉMÉM ›ðéçU ጥቅም ላይ

የሚውሉ ሰነዶች

Ÿ²=I ደንብ u}ÚT] ¾¾SY]Á u?~ ድልድል

¢T>‚ KY^¨< ¾T>ÖkUv†¨< c’Ê‹ Ÿ²=I

u‹ ¾}²[²\ት “†¨<፡-

1 yመሰረታዊ yሥራ ሂደት ለው_ _ÂT TGb‰

ys‰t®CN የDLDL l¥Sf[M ywÈ dNB

qÜ_R %8///2)) እና ይህንኑ ለማሻሻል የወጣ

ደንብ ቁጥር &6///2))1፣

2 ¾SgÒÑ]Á Ñ>²? ¾W^}™‹ UÅv

Te¨mÁ (ፎርም ቁጥር 03)፤

፫ ሰኔ 2))3 ›.M tšሽሎ የወጣው የክልሉ

የመንግስት ሰራተኞች የtf§gþ ClÖ¬ዎች

mm¶Ã፣

4 በ_R 2))3 ዓም ተሻሽሎ የወጣው

የመንግስት ሰራተኞች የደመወዝ እስኬል

መመሪያ፣

5 ¾Á”Ç”Æ W^}— ¾}TEL ü`f’@M S[Í

(ýaóÃM)፡፡

9 በÉMÉM ወቅት K=Å[Ñ< ¾T>Ñu< Ø”no­‹

¾ÉMÉM ¢T>‚¨< uዚህ ደንብ አንቀጽ 0

u}SKŸ~ƒ ¾ÉMÉM Seð`„‹ ¨ÃU

}ðLÑ> ‹KA­‹ መሠረት ¾W^}™‹”

ÉMÉM uT>ÁŸ“¨”uƒ ¨pƒ ¾T>Ÿ}K<ƒ”

Ø”no­‹ ተግባራዊ ያደርጋል፡-

ሀ. ÉMÉK< ¾T>ðçUv†¨< ¾Y^ SÅx‹

uSW[© ¾Y^ H>Ń K¨<Ø Ø“ƒ

¾}ðkÆ“ የሥራ Å[Í“ ¾SÅw S¨mÁ

lØ` ¾}c׆¨< SJናቸውን፣

ለ. ¾Á”Ç”Æ W^}— ÉMÉM ¾T>ðçS¨<

uSW[© ¾Y^ H>Ń K¨<Ø ƒÓu^

¨pƒ“ ÃI ¾ÉMÉM ደንብ uY^ LÃ

”Ç=¨<M Ÿ}Å[Ñuƒ Ñ>²? uòƒ

u}kÖ[uƒ ¨ÃU u´¨<¨<`U J’ uUÅv

u}cT^uƒ ¾Y^ H>Ń BÒ SJ’<” ፣

ሐ. Á”Ç”Æ ¾ÉMÉM ›ðéçU u²=I

¾ÉMÉM ደንብ ¨<eØ u}SKŸ}¨<

88.. DDooccuummeennttss UUsseedd ffoorr TTrraannssiittoorryy PPeerriioodd

RReeddeeppllooyymmeenntt

In addition to this regulation, the redeployment

committee across the offices shall use documents

listed here under-

1. Regulation No 98/2008 issued to implement

the civil servants redeployment on business

process reengineering study and Regulation No

76/2009 issued to amend this regulation;

2. Transitory period civil servants assignment

advertisement (form No 03);

3. The amended directive issued on June 2011,regarding the required skills of the region thecivil servants;

4. The amended directive issued on January 2011

regarding the salary scale of the civil servant;

5. Sufficient Personnel records (profiles) of each

civil servant.

99.. PPrreeccaauuttiioonnss DDuurriinngg RReeddeeppllooyymmeenntt

The redeployment committee shall, in accordance

with the redeployment standards and requirements

specified under article 10 of this regulation, take

the following precaution while conducting the

redeployment of civil servants-

a) Verify whether positions that is going to be

redeployed is being allowed by the study of business

process reengineering and thereby grade and

position identification number is given,

b) The redeployment of each civil servant is whether

executed exclusively in a work process he has been

employed or either transferred or assigned during

the period of the implementation of business

process reengineering study and before the effective

date of this regulation.

c) Verify whether each redeployment is carried out in

accordance with the procedures specified under this

regulation.

8

d) Civil servants who are detached from duty by

being taking education or training in

domestic or foreign countries for a period of

more than three months shall not be in

corporate in the redeployment. However, the

salary that has been paid previously shall not

be discontinued due to this reason.

10. SSttaannddaarrdd aanndd RReeqquuiirreemmeennttss ooff

RReeddeeppllooyymmeenntt

1. Standards that is reguired to be qualified

during redeployment and marking shall be

implimentes made in accordance with the

annex table (A) of this regulation.

2. Without prejudice to sub-article 1 of

this article, the amended directive

issued on June 2011 regarding the

required skills of the civil servants of

the regional state shall be effective for

the implementation of the

redeployment.

1111.. EEvviiddeenncceess RReeggaarrddiinngg EEdduuccaattiioonnaall lleevveell

1. The redeployment committee shall prove

whether the educational evidences is issued

up on the completion in accredited

government or private, or public schools,

special skill schools, technical and

vocational education institution, colleges

and universities, regular and continuing

education programs by the ministry of

education or the rgion education bureau or

by authorized organ found in either

domestic or foreign academic levels.

መ.በሀገር ውስጥም ይሁን በውጭ ሀገር

ከሦስት ወር በላይ ከሥራ ገበታቸው

ተለይተው በትምህርት ወይም

ሥልጠና ላይ ያሉ ሠራተኞች

በድልድሉ አይካተቱም፡፡ ሆኖም በዚህ

ምክንያት ቀደም ሲል ይከፈላቸው

የነበረው ደመወዝ አይቋረጥም ፡፡

10 ¾ÉMÉM Seð`ƒ ወይም }ðLÑ>

‹KAታ

1. uÉMÉM ›ðéçU ¨pƒ STELƒ

ÁKv†¨< Seð`„‹“ ¾’Øw

›c×׆¨< ከዚህ ደንብ ጋር በተያያዘው

c”Ö[» (ሀ) መሠረት ይሆናል::

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ (1) የተደነገገው

እንደተጠበቀ ሆኖ ለድልድሉ ማስፈፀሚያ

ሥራ ላይ የሚውለው በሰኔ 2003 ዓ.ም

ተሻሽሎ የወጣው የክልሉ የመንግሥት

ሠራተኞች ተፈላጊ ችሎታ መመሪያ

ይሆናል፡፡

11 yTMHRT dr© በሚመለከት ስለሚቀርብ

ማስረጃ

1 yTMHRT ¥Sr©ãC khgR WS_M

çn khgR W+ yTMHRT dr©ãC

bTMHRT ¸nþSt½R wYM bKLlù

TMHRT bþé wYM bl¤§ bHG SLÈN

bts«W xµL XWQÂ btsÈcW

በmNGST wYM በGL ወይም በHZB

TMHRT b¤T# በL† ÑÃ TMHRT

b¤T# በt½KnþK Ñà tÌ¥T#

በ÷l¤íC በዩnþvRsþtEãC፣ bmdb¾

X tk¬¬Y yTMHRT PéG‰M

b¥«ÂqQ ytgßù mçnùN mrUg_

xlbT””

9

2 k÷l¤íC k†nþvRsþtEãC y1¾# 2¾# 3¾

XÂ 4¾ ወይም ከዚያ በላይ ›mT የ÷l¤J

wYM የ†nþvRsþtE TMHRT ëÂqቁ

mçናቸውን ¥rUg_ y¸ÒlW btÌ¥tÜ

S¬NÄRD msrT y¸s«WN ÷RS

¥«ÂqÝcWN kxNÇ ›mT wd

l¤§W ›mT TMHRT ¥lÍcW

btÌ¥tÜ XytrUg« b¸s_ yAhùF

¥rUgÅ nW””

3 kt½KnþK Ñà tÌ¥T wYM k÷l¤íCÂ

†nþvRsþtEãC 10+1# 10+2# 10+3፤

ymjm¶Ã ÄþG¶Â kzþà b§Y yTMHRT

dr©ãC bTKKL m«ÂqÝcW

y¸rUg«W kytÌ¥tÜ YHNnù b¥rUg_

በ¸s_ yMSKR wrqT wYM ÄþPlÖ¥

wYM ÄþG¶ YçÂL””

4 bqDäW k1¾ XSk 12¾ KFL XÂ

bxÄþsù yTMHRT ±lþsþ k1¾ XSk 10¾

KFL XNÄþhùM bxÄþsù yTMHRT ±lþsþ

y11¾ና y12¾ KFL yTMHRT dr©

¥rUgÅãC bTMHRT b¤ècÜ R:ún

mMH‰N b¸s«ù y¥rUgÅና

y¥«ÂqqEà yMSKR wrqT YçÂL””

5 bqDäWÂ bxÄþsù yTMHRT ±lþsþ

bt½KnþK Ñà tÌ¥T y¸s«ù

yTMHRT dr©ãC çcW NAAR

btmlkt፡-

ሀ. bxÄþsù yTMHRT ±lþsþ 10+1

kqDäW 10+2 sRtðk¤T UR፣

ለ. bxÄþsù yTMHRT ±lþsþ 10+2

kqDäW 10+3 ÄþPlÖ¥ UR እና

ሐ. bxÄþsù yTMHRT ±lþsþ 10+3

ÄþPlÖ¥ kqDäW 12+2 ÄþPlÖ¥

UR xÒnT x§cW””

2. Completion of 1st, 2nd, 3rd and 4th or above

year college and university education may

be proved by a written certificate issued

by the institution up on the verification of

their course completion that has been

given based on the institutional standards

and their promotion from a particular

academic grade to other grade.

3. The accurate completion of 10+1, 10+2,

10+3, first degree and above academic

levels in technique and vocational

institutions or colleges and universities

shall be proved by a certificate, diploma or

degree issued by the institution there of.

4. Academic level verification from 1st

grade to 12th grade of the previous

education policy and from 1st grade to 10th

grade of the new education policy as

wellas 11th and 12th grade of the new

education policy shall be proved by of

competence and a certificate completion

issued by the directors of the schools.

5. Comparison between the academic levels

of technical and vocational institution of

the previous and the new education policy-

a) 10+1 of the new education policy

with 10+2 certificate of the previous;

b) 10+2 of the new education policy

with 10+3 diploma of the previous

and,

c) 10+3 diploma of the new education

policy with 12+2 diploma of the

previous policy shall be equal.

10

6 kl¤VL 1 XSk l¤VL 5 Ælù yTMHRT

dr©ãC tmRqW yBÝT ¥rUgÅ

y¸ÃqRbù s‰t®CN btmlkt kbþéው

በqÜ_R dxþ/«03/60/21/476 bqN

13/04/2003 ›.M በተላለፈው ሰርኩላር

msrT y¸f[M YçÂL””

7 bqDmW hêú HZÆêE nùé XDgT

¥sL«¾# በw§Y¬ XRš L¥T DRJT#

bጭ§lÖ XRš L¥T DRJT# bçl¬#

bïq©þ# bxRÇ# bÆ÷ bxl¥Ã ¥sL«¾

Èbþà kxND ›mT çns SL«Â ywsÇÂ

y12¾ KFL TMHRT ëÂqqÜ ከmP 11

XSk 12 yS‰ dr©ãC §Y xgLGlÖ¬cW

Xy¬y lþmdbù YC§lù፡፡

8 bqDäW yTMHRT ±lþsþ 12¾ XÂ

bxÄþsù 10¾ KFL Bÿ‰êE ft wSdW

bþÃNS xND Äþ µgßùÂ yMSKR wrqT

ktsÈcW yqDä 12¾ wYM xÄþsù

10¾ KFL XNÄ«ÂqqÜ Yö«‰L፡፡

12 yS‰ LMD በሚመለከት ስለሚቀርብ

ማስረጃ

1 kS‰W UR xGÆBnT ÃlW yS‰

LMD y¸ÆlW bt«yqW yS‰

mdB k¸kÂwnù tGƉT UR bþÃNS

$% አግባብነት ÃlW çñ bq_¬

wYM btzêê¶ GNßùnT sþñrW nW””

YHN ¥rUg_ y¸ÒlW bS‰ mdïcÜ

y¸kÂwnùTN ê ê tGƉT

b¥nÚ[R ይሆናል፡፡

6. Cases concerning Civil servants graduated

from level one to level five and provide

certificate of competence therewith shall be

executed in accordance with a circular

dispatched under No DE/TO3/60/21//476 on

21/11/2011 GC by the bureau.

7. Civil servants who have taken a period of

not less than one year training in the

previous Hawass Public Life Development

Training Station, Wolayta Farm Development

Enterprise, Chilalo Farm Development

Enterprise, Holeta, Bokhogi, Ardu, Bako and

Alemeya Training Station and completed 12th

grade may, up on considering their service, be

assigned on grades from Mp11 to 12.

8. Civil servants who have taken 12th grade

national examination of the previous education

policy and 10th grade national examination of

the new education policy and at least scored one

D and having certificate therewith, shall be

considered as being completed the previous 12th

and the new 10th grade.

1122.. EEvviiddeenncceess RReeggaarrddiinngg WWoorrkk EExxppeerriieennccee

1. Pertinent work experience means an

experience that is at least 50% pertinent

there with and having direct or indirect

relationship with the functions of the

required position. This shall be proved

through the comparison of the main

duties performing on the position.

11

2 ymjm¶Ã ÄþG¶Â kzþà b§Y

yTMHRT dr© l¸«YqÜ yS‰ mdïC

y÷l¤J ÄþPlÖ¥ kmf[Ñ bðT ytgß

yS‰ LMD s‰t¾W k¸wÄdRbT

yS‰ mdB UR xGÆBnT ÃlW kçn

hùlT ›mT XNd xND ›mT YòL፡፡

3 ymjm¶Ã ÄþG¶Â kzþà b§Y

yTMHRT dr© l¸«YqÜ yS‰ mdïC

y÷l¤J ÄþPlÖ¥ ktf[m bº§ ytgß

yS‰ LMD s‰t¾W k¸wÄdRbT

yS‰ mdB UR xGÆBnT ÃlW kçn

xND ›mT XNd xND ›mT YòL፡፡

4 Ñlù dmwZM çn G¥> dmwZ

Xytkfl bhgR WS_ XÂ bWÜ hgR

bTMHRT §Y yö†bT gþz¤ bS‰

LMDnT xYÃZM፡፡

5 kGL DRJèC y¸qRbù yS‰ LMD

¥Sr©ãC yS‰ GBR lmsBsB bHG

SLÈN bts«W xµL yS‰ GBR

ytkflÆcWÂ TKKl¾n¬cW bxs¶

mS¶Ã b¤èÒcW bkùL trUGõ

ytmzgbù mçN YñRÆcêL፡፡

6 kQ_R bðT ySL«Â sRtðk¤T mÃZN

b¸«YqÜ btlÆ yÑà zRæC

ts¥RtW ynb„ s‰t®C ywsÇT

SL«Â XNd S‰ LMD lþmnzR§cW

xYCLM፡፡

13 የትምህርት ደረጃና የሥራ ልምድ

አያያዝ

1. xND s‰t¾ lmmdB lS‰ mdbù

ytqm«WN ZQt¾WN yTMHRT

dr© ÑÃÂ xGÆB ÃlW yS‰

LMD xàLè mgßT Yñርb¬L፡፡

2. Two years shall be taken as one year for a

position required first degree and above

academic level where the work experience

held before the completion of college diploma

is pertinent with the position he is

contendering for.

3. One year shall be takes as one year for the

position required first degree and above

academic level where the work experience

held after the completion of college diploma is

pertinent with position he is contendering for.

4. The period in which the civil servant spent for

demestic or foreign education shall not be

taken as work experience either he is receiving

full or half salary

5. Evidences of work experience issued from

private enterprises shall need to have paid

income tax to the authorized tax collector and

registered after the verification of the accuracy

by the employer.

6. No training shall be taken as a work

experience for civil servants who has been

involved in various professions that requires to

behave training certificate before appointment.

1133.. MMeeaassuurreemmeenntt ooff AAccaaddeemmiicc LLeevveell aanndd WWoorrkk

EExxppeerriieennccee

1. Any civil servant shall need to be qualify the

minimum acadamic requirements and work

experience specified for the position to be

assigned.

12

2 በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 yt«qsW

DNUg¤ bþñRM yTMHRT ZGJtÜ yÑÃ

mSmR q_¬ xGÆBnT yl¤lW bþçNM

ymjm¶Ã ÄþG¶Â kzþà b§Y çñ

k¸wÄdRbT yS‰ mdB UR bq_¬

xGÆBnT ÆlW S‰ §Y 5 ›mT ወይም

kzþÃ b§Y ys‰ s‰t¾ን መmdB

YC§L፡፡

3 ሆኖም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2

yt«qsW DNUg¤ yHG# yMHNDSÂ#

yHKMÂ XÂ yxþNæR»>N t½KñlÖ©þ

ÑÃãCN l¸«YqÜ yS‰ mdïC

tfÚ¸ xYçNM፡፡

4 የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 1 እና 2

ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው፡-

ሀ/ bxND yS‰ mdB §Y s¤TÂ wND

s‰t®C twÄDrW XkùL n_B

µm«ù lS‰ mdbù s¤a TmrÈlC፣

ለ/ xNÄþT xµL gùÄt¾ ÃLçnC s¤T

s‰t¾Â xµL gùÄt¾ yçn wND

s‰t¾ twÄDrW XkùL n_B µm«ù

lxµL gùÄt¾W QD¸Ã YsÈL፣

ሐ/ xND xµL gùÄt¾ wND s‰t¾Â

xNÄþT xµL gùÄt¾ s¤T s‰t¾

twÄDrW XkùL n_B µm«ù

ls¤a QD¸Ã YsÈL፣

መ/ twÄĶãcÜ hùltÜM s¤èC wYM

wNìC wYM yxµL gùÄt®C

kçnù XÂ XkùL n_B µm«ù የተሻለ

የትምህርት ደረጃ ያለው ቅድሚያ

የሚሰጠው ሲሆን በዚህም እኩል

ከሆኑ የድልድል ÷¸t½W ÝlgùÆx¤

bmÃZ ytšl yS‰ BÝT# ClÖ¬

XÂ xfÚ[M ÃlWN s‰t¾

lþmR_ YC§L፡፡

2. Notwithstanding sub-article 1 of this article, a

civil servant may, even his profession is

directly improper, assign when he has first

degree and above and conduct his work for a

period of five years or above in a position

directly pertinent with he is contendering for;

3. However, the provisions of sub-article 2 of

this article shall be inapplicable on positions

that requires Law, Engineering, Medicine,

and Information Technology professions.

4. With out prejudice to sub-article 1 and 2 of

this article-

a) Women candidate shall be selected for the

position when male and female candidate compete

and scores equal result for a particular position.

b) Priority shall be given to disabled males

when non-disabled female civil servant

and disabled male civil servant compete

scores equal result for a particular

position.

c) Priority shall be given to female candidate

when disabled female civil servants and

disabled male civil servant compete and scores

equal result for a particular position.

d) Priority shall be given to those who has

better academic level when the

contenders are both female or male or

disabled and scores the same result.

However the redeployment committee

may, when the civil servants are also

equal interms of academic level select the

one better who has efficiency, ability and

performance through recording on the

minute.

13

5. Notwithstanding sub article 3 of this article,

civil servants who has given redeployment

in accordance with regulation No 76/2010

issued to amend regulation No 72/2010

while the redeployment committee is

implementing the redeployment shall be

given-

a) Presumptive redeployment based on the

order of their result where they have

diploma or degree and that do not

qualify the minimum requirement.

b) Civil servants who redeploy based on

the presumption of their completion of

academic level that is required for the

position up to a period of 2011, shall be

given redeployment based on the order

of their result.

c) Without prejudice article 13 of this

regulation, civil servants that is going to

be redeploy in a position of coordinator

which is given grade and not a position

of appointee need to be-

Well known by their professional

efficiency and good conduct.

Accredited by their honesty and

thereby qualify the minimum

requirements shall be redeployed by

the management committee of the

office.

5 በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (3) yt«qsW

bþñRM dLÄY ÷¸t½W

ys‰t®CN DLDL b¸ÃSfAMbT

wQT dNB qÜ_R &2/2))ን

l¥ššL bwÈW dNB qÜ_R &6/2))2

msrT MdÆ Ãgßù s‰t®CN፡-

ሀ/ bÄþPlÖ¥ wYM bÄþG¶ dr©

yTMHRT ZGJT ñ…cW lZQt¾

mSfRtÜ ytqm«WN yS‰ LMD

çàlù fÚ¸ãC bW«¤¬cW QdM

tktL msrT b¬úbþ MdÆ

YsÈcêL#

ለ/ lS‰ mdbù yt«yqWN yTMHRT

ZGJT XSk 2))3 ›.M m=rš

DrS XNd¸=Rsù ¬úbþ tdR¯

MdÆ ytsÈcW fÚ¸ãC

bW«¤¬cW QdM tktL msrT

MdÆ YsÈcêL#

ሐ/ በዚህ ደንብ አንቀጽ 03 የተመለከተው

እንደተጠበቀ ሆኖ የሥራ ደረጃ

በተሰጣቸው እና የሹመት መደብ ባልሆኑ

የአስተባባሪ የሥራ መደቦች ላይ

የሚመደቡ ሠራተኞች፡-

በሙያ ብቃታቸውና በመልካም ሥነ-

ምግባራቸው በተቋሙ ዘንድ የታወቁ፣

በአመራሩና በሠራተኞች ዘንድ ታማኝ

መሆናቸው የተመሰከረላቸው እና

ለሥራ መደቡ የተመለከተውን

ዝቅተኛ የተፈላጊ ችሎታ መመዘኛ

የሚያሟሉ ተመርጠው በመስሪያ ቤቱ

በማናጅመንት ኮሚቴ ይደለደላሉ ፡፡

14

1144.. DDeecciissiioonn MMaakkiinngg pprroocceedduurree

1. Standards from roll number 4 to 6 of table A

specified under the annex part of this regulation

shall be filled by-

a) Work process owners or coordinators at

regional level;

b) Work process coordinator at Zonal,

special woreda, woreda and city

administration level, and the head of the

office shall fill where there is one

professional in the work process.

c) The redeployment committee shall

redeploy the civil servants in accordance

with the mark given by each work process

owners and educational background, work

experience and file quality results.

2. The redeployment committee shall fill

information regarding civil servants in

accordance with the competition form attached

therewith under table B on the annex part of

this regulation.

3. Decision making of the redeployment

committee shall be made by majority vote

and when there is equal vote the decision

the chairperson supports shall prevail there

of.

4. The redeployment committee shall, up on

specifiying and signing on the decision made

in accordance with sub-article 2 of this article,

submit to the management of the office

together with remarks and made to be

approved there of.

5. The approved civil servants redeployment

shall be made known for the employees for

a period of three days on the notice board.

14 yWún¤ xsÈ_ Sn SR›T

1 በዚህ ደንብ በአባሪ ክፍል አንድ ሠንጠረዥ “ሀ“

ከተራ ቁጥር ፬ እስከ ፮ ድረስ የተመለከተው፡-

ሀ- በክልል በሥራ ሂደት ባለቤቶች

ወይም አስተባባሪዎች፣

ለ- በዞን፣ በልዩ ወረዳ፣ በወረዳ እና

በከተማ አስተዳደር በሥራ ሂደት

አስተባባሪዎች የሚሞላ ሲሆን አንድ

ባለሙያ ብቻ ባለበት የስራ ሂደት

በመስሪያ ቤቱ ኃላፊ ይሞላል ፡፡

ሐ/ የድልድል ኮሚቴው በየሥራ ሂደቱ

ባለቤቶች የተሰጠውን ነጥብና በትምህርት

ዝግጅት፣ በአገልግሎትና በማህደር

ጥራት በተገኘው ውጤት መሠረት

ድልድሉን ያከናውናል ፡፡

2 yDLDL ÷¸t½W kzþH ደንብ UR

btÃÃzW አባሪ ሠንጠረዥ ”ለ”

y¥wÄd¶Ã ቅፅ msrT ys‰t®CN

mr© b¥È‰T Yä§L፡፡

3 yDLDL ÷¸t½W Wún¤ xsÈ_

bxB§Å DMA y¸wsN sþçN XkùL

DMA b¸çNbT gþz¤ sBúbþW

ydgfW x¹Âð YçÂL፡፡

4 yDLDL ÷¸t½W በዚህ አንቀጽ ንዑስ

አንቀጽ (2) msrT የተሰጠውን Wún¤

b¥SfRÂ bmf‰rM ከxStÃyT ጋር

lmS¶Ã b¤tÜ ¥n¤JmNT xQRï

Ã[DÝL፡፡

5 y[dqW ys‰t®C DLDL s‰t®C

XNÄþÃውqÜT b¥S¬wqEà sl¤Ä §Y

ለሦስት qÂT XNÄþöY YdrUL፡፡

15

6. Civil servants who redeployed based on the

redeployment result shall be made to behave

redeployment letter having filled

redeployment form and signed by the head of

the office.

1155.. OOrrggaanniizzaattiioonn ooff GGrriieevvaannccee HHeeaarriinngg CCoommmmiitttteeee

1. Grievance hearing committee who investigate

and made decision thereto on grievance of

redeployments which is carried out at each level

and consisting five members, is hereby

established by this regulation at regional, zonal,

special woreda, woreda, and city administration

state offices.

2. The accountability of grievance hearing

committee is to the head of the office and shall

have the following members.

a) A professional delegated by the head of

the office --- chairperson

b) A civil servant selected by the employees

of the office --- member

c) A female representative selected by

female civil servants of the office ---

member

d) Additional one professional delegated by

the head of the office --- member

e) Civil servant delegated by humanresource management support workprocess of the office --- member andsecretary.

3. Where there is less than five human power

in the offices, it shall be executed in

accordance with sub-article 5(2) of this

regulation.

1166.. GGrriieevvaannccee llooddggiinngg aanndd MMaannaaggeemmeenntt PPrroocceedduurree

1. A civil servant who disagree on the redeployment,

may lodge his grievance in written within a period

of 3 days to the grievance hearing committee

established in the office.

6 bDLDlù W«¤T msrT MdÆ ያgßù

ሰራተኞች በምደባው ፎርም ላይ የተሞላ

X ymS¶Ã b¤tÜ ¦§ð የፈረመበት

yDLDL dBÄb¤ XNÄþdRúcW

YdrUL””

15 yQʬ s¸ ÷¸t½ xdrጃjT

1 bydr©W y¸kÂwnù DLDlÖC §Y

y¸qRbù QʬãCN xÈRè Wún¤

y¸s_ 5 አባላት ያሉት yQʬ s¸

÷¸t½ bKLL በዞን፣በልዩ ወረዳ፣ወረዳና

ከተማ አስተዳደሮች በሚገኙ የመንግሥት

መሥሪያ ቤቶች በዚህ ደንብ ተቋቁሟል፡፡

2 የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ተጠሪነቱ ለመሥሪያ

ቤቱ የበላይ ኃላፊ ሆኖ ከዚህ በታች

የተመለከቱት አባላት ይኖሩታል፡፡

h. በመ/ቤቱ ኃላፊ የሚከወከል አንድ

ባለሙያ ......................... sBúbþ

l. በመ/ቤቱ ሠራተኞች የሚመረጥ አንድ

ሠራተኛ........................ xÆL

¼. በመ/ቤቱ ሴት ሠራተኞች የምትመረጥ

አንድ ተወካይ.............. xÆL

m. በመሥሪያ ቤቱ ኃላፊ የሚወከል አንድ

ተጨማሪ ባለሙያ........ xÆL

¿. በመሥሪያ ቤቱ የሰው ሀብት ሥራ አመራር

ደጋፊ የሥራ ሂደት የሚወከል ሠራተኛ.-

xÆL እና ፀሐፊ

3 ከአምስት ያነሰ የሰው ኃይል በሚኖርባቸው

መሥሪያ ቤቶች እንደአግባብነቱ በዚህ ደንብ

አንቀጽ 5 ንዑስ አንቀጽ 2 መሠረት ተፈፃሚ

ይሆናል፡፡

16 yQʬ xq‰rB X xf¬T SR›T

1 bDLDሉ ÃLtS¥¥ s‰t¾ yDLDlù dBÄb¤

bdrsW 3 qÂT WS_ QʬWN በmS¶Ã

b¤tÜ ለተቋቋመው ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ በጽሁፍ

ማቅረብ ይችላል፡፡

16

2. Grievance hearing committee shall, through

investigating the grievance lodged thereto within a

period of two days, propose written remarks on the

case to the head of the office and the head of the

office shall notify in written the decision made to the

civil servant on the remarks proposed by the

grievance hearing committee.

3. A civil servant who disagree with the decision of the

head of the office, may lodge his grievance within a

period of two days to the grievance hearing

committee established under civil service office

found around the administrative level of the civil

servant and the grievance hearing committee shall,

through investigating the case, made decision within

a period of three days in written.

4. A civil servant who is aggrieved by the decision

made by an organ specified under sub-article 3 of

this article may, within a period of ten days having

received the copy of the decision, lodge his

grievance to the grievance hearing committee

established under civil service office found at the

successive administrative level and the committee

shall, through investigating the case, be made

decision with in a period of five consecutive working

days and the decision of the committee shall be final.

5. Grievance hearing committee established under

civil service offices at each level shall, in

addition to hearing its own grievance cases in

accordance with sub-article 2 of this article,

make decision on grievances lodged in

accordance with sub-article 3 and 4 of this

article.

6. Without prejudice to the procedures of grievance

lodging and management specified here above,

grievances lodged after a period of six mouths

from the redeployment shall be unacceptable.

2 ymS¶Ã b¤tÜ ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ yqrblTN

Qʬ b2 qÂT WS_ በማጣራት በጉዳዩ ላይ

ያለውን አስተያየት አስፍሮ ለመሥሪያ ቤቱ ኃላፊ

በጽሁፍ ያቀርባል፤ የመሥሪያ ቤቱ ኃላፊም

የቅሬታ ሰሚ ÷¸t½W ባቀረበው አስተያየት ላይ

ውሣኔ በመስጠት ለሠራተኛው በጽሁፍ ያሳውቃል፡፡

3 s‰t¾W bmS¶Ã b¤tÜ yb§Y ¦§ð Wún¤

y¥YS¥¥ kçn Wún¤W bደረሰው b2 qÂT

WS_ ሠራተኛው b¸gŸbT yxStÄdR

XRkN ባl sþvþL sRvþS mS¶Ã b¤T

ለተቋቋመው Qʬ s¸ ÷¸t½ QʬWN

ÃqRÆL፤ Qʬ s¸ ÷¸t½WM yqrblTN

Qʬ xÈRè b3 qÂT ውስጥ Wún¤ውን

በጽሁፍ YsÈL፡፡

4 በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 yt«qsW xµL

bs«W Wún¤ §Y QR ytsß s‰t¾

የውሣኔው ግልባጭ በደረሰው በ0 ቀናት ውስጥ

QʬWN q_lÖ ÆlW yxStÄdR XRkN

በ¸gŸ ysþvþL sRvþS mS¶Ã b¤T

ለተቋቋመው ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ÃqRÆL፤

÷¸t½WM yqrblTN Qʬ xÈRè b5

tk¬¬Y yS‰ qÂT ውስጥ Wún¤ YsÈL፤

Wún¤ውም ym=rš YçÂL””

5 bydr©W b¸gßù ysþvþL sRvþS mS¶Ã

b¤èC ytÌÌmW Qʬ s¸ ÷¸t½

bzþH xNqA N;ùS xNqA ፪ m¿rT

y‰sùN mS¶Ã b¤T Qʬ k¥StÂgÇ

bt=¥¶ bN;ùS XNqA ፫ X ፬ m¿rT

¸qRbùlTN Qʬ tqBlÖ Wún¤

Y¿ÈL””

6 k§Y ytqm«ùT yQʬ xq‰rB xf¬T

SR›T XNdt«bqÜ çnW DLDlù ktkÂwn

k1 wR bº§ y¸qRbù QʬãC tqÆYnT

xYñራcWM””

17

1177.. CCoonnddiittiioonnss ooff GGrraaddee CChhaannggee aanndd SSaallaarryy

RReevviissiioonn

1. Civil servants who qualify the required skill

standards and redeployed through grade

change shall be entitled initial salary

determined for the grade,

2. Civil servants who receive maximum or above

salary from their assigned grade shall be

entitled to be continued holding as if.

3. No additional payment shall be entitled to civil

servants due to this redeployment to those who

assigned in similar or parallel grade with their

previous grade and receiving initial salary of

the grade

4. Civil Servants who have degree or diploma

and assigned in a higher position shall, where

they are not sufficiently qualify the required

experience, be paid initial salary of the

position presumptly where they are qualify up

on their experience and educational level. The

functioning regarding civil servants that will

presumptively assign shall exclusively be

applicable in a positions of Ad-8 that require

degree and above and PS positions to those

who have degree.

5. Civil servants who has got redeployment in

accordance with article 13(5) of this regulation

may, where they are not reached at the salary

scale of the position, attain salary revision in

preference with their work experience.

17 ydr© lW_ እና ydmwZ ¥StµkÃ

Sl¸drGbT hùn¤¬

1 የtf§gþ ClÖ¬N መመዘኛ xàLtW

ydr© lW_ b¥GßT DLDL ytsÈcW

s‰t®C lS‰ mdbù ytwsnWN yS‰

dr© mnš dmwZ Ãg¾lù፡፡

2 ktmdbùbT yS‰ dr© ydmwZ

ȶà wYM b§Y y¸kf§cW

s‰t®C ydrsùbTN dmwZ XNdÃzù

Yq_§lù፡፡

3 qDä YzWT knbrW dr©

btmúúY wYM bTY† tmDbW

yS‰ dr©WN mnš dmwZ

sþkf§cW lnb„ s‰t®C bzþH

DLDL MKNÃT y¸drG t=¥¶

KFÃ xYñRM፡፡

4 ymjm¶Ã ÄþG¶Â ÄþPlÖ¥ ñ…cW kF

Æl dr© ytmdbù s‰t®C lS‰ mdbù

ytqm«WN xgLGlÖT Ñlù bÑlù

ÆÃàlùM ƧcW yTMHRT ZGJTÂ

xgLGlÖT lþያàlù y¸ClùT yS‰ መደቡ

mnš dmwZ kS‰ dr©W b¬úbþ

Ykf§cêL”” አሠራሩም በታሳቢ የሚመደቡ

ሠራተኞችን በሚመለከት tfÚ¸ y¸çnW

ÄþG¶ b¸«YqÜ በአስ-8 እና በላይ እንዲሁም

ዲግሪ ኖሯቸው bPú mdïC §Y

l¸mdbù s‰t®C BÒ nW””

5 በዚህ ደንብ አንቀጽ ፲፫/፭/ለ msrT

DLDL Ãgßù s‰t®C yS‰ mdbù

y¸ÃSgßWN ydmwZ dr©

ÃLdrsùbT kçn ydmwZ ¥StµkÃ

y¸ÃgßùT yTMHRT ¥Sr©WN

sþÃqRbù k¸ñ‰cW yS‰ LMD UR

tgÂZï YçÂL፡፡

18

1188.. DDeecciissiioonn MMaakkiinngg PPrroocceedduurree

Competition form, minutes of the redeployment

committee, and documents of redeployment

notification letter used for the redeployment of

civil servant at each administrative level shall

need to be send with sufficient copy to sector

offices and civil service offices hierarchically with

in a period of 15 days starting the completion of

the redeployment.

1199.. AAccccoouunnttaabbiilliittyy

1. Serious precaution need to be taken towards

mischief’s not to be committed against any

civil servants during mark giving due to his

struggle against or exposing rent seeking or

struggle against the violation of laws or his

political opinion or private revenge.

2. Without prejudice to sub-article 1 of this

article, an official shall, whose Commission of

mischief proved against him up on the

investigation conducted by the bureau, be

liable by the pertinent law.

3. Any office head or redeployment committee,

who deliberately or negligently commits the

act of discrimination by being making the civil

servant to behave or to be loose the proper

mark improperly, shall be liable by the

pertinent law.

2200.. PPoowweerr ttoo IIssssuuee DDiirreeccttiivvee

The bureau may issue directive to implement

this regulation.

18 ymr© LWW_

byxStÄdR XRknù ys‰t®C DLDL

ytµÿdÆcW y¥wÄd¶Ã æRM# የድልድል

÷¸t½ Ýl gùÆx¤# yDLDL ¥úwqEà dBÄb¤

snìC DLDlù kt«ÂqqbT gþz¤ jMé ÆlùT

05 qÂT WS_ btêrD l¸gßù s¤KtR

mS¶Ã b¤èC sþvþL sRvþS mS¶Ã b¤T bbqE

÷pE XNÄþdRS mdrG YñRb¬L፡፡

19 t«ÃqEnT

1 ¥N¾WM ¿‰t¾ kþ‰Y sBúbþnTN

bm¬glù wYM b¥Ulጡ ወይም ሕጐች

እንዳይጣሱ በመታገሉ ወይም በፖለቲካ

አመለካከቱ ወይም በግል ቂም በቀል

ምክንያት በነጥብ አሰጣጥ ወቅት በደል

እንዳይፈጸምበት ጥብቅ ጥንቃቄ መደረግ

አለበት፡፡

2 በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተገለጽው

እንደተጠበቀ ሆኖ ቢሮው በሚያደርገው

ማጣራት በደሉን መፈፀሙ የተረጋገጠበት

ኃላፊ አግባብነት ባለው ህግ ተጠያቂ ያሆናል ፡፡

3 ማንኛውም የመስሪያ ቤት ኃላፊ ወይም

የድልድል ኮሚቴ ሆን ብሎ ወይም

በቸልተኛነት ሠራተኛው ተገቢ ባልሆነ

መንገድ የተሻለ ነጥብ ወይም ውጤት

እንዲያመጣ በማድረግ አድልዎ የፈፀመ

ወይም ተገቢውን ነጥብ እንዲያጣ ያደረገ

አግባብነት ባለው ህግ ይጠየቃል ፡፡

20 መመሪያ የማውጣት ሥልጣን

ይህንን ደንብ ለማስፈፀም ቢሮው መመሪያ

ሊያወጣ ይችላል፡፡

19

2211.. IInnaapppplliiccaabbllee llaawwss

Any regulation, directive and customary practice

inconsistent with this regulation shall be

inapplicable on matters covered by this

regulation.

2222.. EEffffeeccttiivvee DDaattee

This regulation shall come in to effect from the

date of its approval by the executive council of

the region.

Done at Hawassa, this 29 day of August 2011

SShhiiffeerraaww SShhiigguuttee

CChhiieeff eexxeeccuuttiivvee ooff tthhee SSoouutthheerrnn NNaattiioonnss

NNaattiioonnaalliittiieess aanndd PPeeoopplleess RReeggiioonnaall SSttaattee

21 ተፈፃማነት የሌላቸው ሕጐች

YHN ደንብ y¸ÝrN ¥ንኛWM ደንብ፣

mm¶Ã# yx¿‰R LማD bzþH ደንብ

ytdnggùTN gùÄ×C b¸mlkT

tfÚ¸nT xYñrWM””

22 ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ

ÃI ደንብ በክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት

kፀdqbT qN jMé የፀና YçÂL::

n/s@ 21 qN 2003 ›¼M

ሀዋሳ

ሽፈራዉ ሽጉጤ

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል

መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር

20

sN-r™ hlm¹Ug¶Ã g!z@ ymNG|T \‰t®CDLDL xfÉiM

ytzUj mSfRTt.q$ mlk!Ã n_B

%MRm‰

1 yTMHRT ZGJT 25% bmS¶Ã b@t$ysW hBT |‰xm‰R dUðy|‰ £dT t-ÂQé trUGõyqrb yTMHRT¥Sr©

1.1 yTMHRT ZGJt$ b»jR wYMb¥YnR wYM »jR BÒ çñ¥YnR yl@lW xGÆBnT ÃlW

25

1.2 yTMHRT ZGJt$ q_¬xGÆBnT ÆYñrWM tq‰‰b!nTÃlW b|‰ mdb# kxMST›mT b§Y y\‰ kçn

18

2 y|‰ LMD 20%

2.1 Ä!ßl֥ kz!à b¬C yT¼T dr©y¸-Yq$ y|‰ mdïC l|‰mdb# yt-yqWN xGÆBnT ÃlWZQt¾ y|‰ LMD y¸Ãàl# BÒ

20

bmS¶Ã b@t$ysW hBT|‰ xm‰RdUð y|‰£dT t-ÂQéÂtrUGõyqrb y|‰LMD

2.2 ymjm¶Ã Ä!G¶Â kz!à b§YyTMHRT dr© y¸-Yq$ y|‰mdïC l|‰ mdb# yt-yqWNxGÆBnT ÃlW ZQt¾ y|‰ LMDh 100% y¸Ãৠkçn 20

l k75 - 99% y¸Ãৠkçn 15/ k50 - 74% y¸Ãৠkçn 11.67

m k26 - 49% y¸Ãৠkçn 8.33\ k0 - 25% y¸Ãৠkçn 5

3 y¥^dR _‰T 5%

3.1 kdr©Â dmwZ ZQ ytdrg 0 bm|¶Ã b@t$ysW hBT |‰xm‰R dUðy|‰ £dT t-ÂQé trUGõyqrb wQt$çlfbTyÄ!s!ßl!N QÈT¶kRD

3.2 kxND wR XSk îST wR dmwZQÈT

1

3.3 XSk xND wR dmwZ QÈT 2

3.4 y{/#F ¥S-NqqEÃ QÈT 3

3.5 MNM yQÈT ¶kRD yl@lbT 5

4 llW_ ÃlW tnú>nT 18%

4.1 b±l!s!ãCÂ ST‰t&©!ãC §Y ÃlWXWqT

8%

|‰N bQL_F bW-@¬¥nTy¸ÃkÂWN

2

y¸ÃU_Ñ yxfÉiM CGéCNlmF¬T x¥‰+ húBy¸ÃqRB

2

xÄÄ!S yxs‰R ¦úïCNy¸Ãmn+

2

ytšl yxs‰R zÁ lmqyS_rT y¸ÃdRG

2

4.2 b|‰ §Y y¸ÃúyW tÆƶnT 5%

k:lT t:lT kGL _rT YLQbU‰ W-@T §Y y¸ÃdRgWTk#rT

2

k|‰ ÆLdrïc$½ ktÌÑ\‰t®C k`§ðãC URbmGÆÆT mNfS lm|‰TÃlW tnú>nT

1

l@lÖC \‰t®C b¥Ygß#bT g!z@Xns#N tKè lmS‰T ÃlWtnú>nTÂ f”d"nT½

1

ÃlWN XWqT b|‰ §Yl¥êL y¸ÃdRgWN _rT

1

4.3 ys!v!L sRv!S ¥ššÃ ßéG‰ÑNtqBlÖ lmtGbR y¸ÃdRgWXNQS”s@

5%

bidqlT y|‰ :QD m\rT|‰WN bB”T y¸ÃkÂWN

3 y¸ÃkÂWÂcWN |‰ãC

b¸mlkT mr© y¸YZÂwQ¬êE ¶±RT y¸ÃqRB

1

No Measurement Point%

Remark

1 Educational Background 25%EducationalEvidencescompiled andverified by humanresourcemanagement workprocess andpresent there of.

1.1 Having pertinent educationalbackground in major or minor oronly major and no minor

25

1.2 Having impertinent educationalbackground but hold relatedbackground and conduct more thana period of five years in the position

18

2 Work experience 20%

2.1 Those who qualify the pertinentminimum work experience in positionsthat require diploma and beloweducational level

20

Workexperiencecompiled andverified byhuman resourcemanagementwork processand presentthere of

2.2 The pertinent minimum work experiencein positions that require first degree andabove educational levelA) Who qualify 100% 20

B) Who qualify 75 – 99% 15C) Who qualify 50 – 74% 11.67

D) Who qualify 26 – 49% 8.33E) Who qualify 0 – 25% 5

3 File Quality 5%

3.1 Demoted from grade and salary 0 Latest Disciplinarypenalty recordcompiled andverified by humanresourcemanagement workprocess and presentthere of.

3.2 Fine up to one month to threemonths salary

1

3.3 Fine up to one month salary 2

3.4 Written warning 3

3.5 No penalty record 54 Motivation for change 18%

4.1 Knowledge on policy and strategy 8%

Those who perform his dutyefficiently and effectively

2

Those who provide altenative ideasso as to solve implimentationproblems

2

Those who generate newsystems

2

Those who struggle to devise abetter working system

2

4.2 Cooperativeness while working 5%

Concentration on collectiveeffort than individual effort

2

Motivation to work incooperation with his officemate, employees of theinstitution and heads

1

Motivation and inclination to workon behalf of his office mate in timeof their absence

1

His struggle to apply hisknowleoge in to practice

1

4.3 Motivation to apply civil servicereform program

5%

Efficiently perform his workbased on the approved plan

3

Record information regardingworks he is undertaking andreport timely thereof

1

Table A

Standards Prepared for the Implementation of Transitory

Period Civil Servants Redeployment.

21

t.q$ mlk!Ã n_B%

MRm‰

l|‰ yts-#TN NBrèC X mú¶ÃãCbq$-Æ bxGÆb# y¸-qM

15 mLµM |n MGÆR ÃlW 14%

k|‰W UR btÃÃz bq_¬M çnbtzêê¶ Sõ¬ wYM mStNGìy¥YqbL

2

ymNG|TN hBT wYM mú¶ÃwYM y|‰ g!z@ wYM mr©lGL _QÑ Ã§êl

2

k|‰ `§ðãC y¸s-#TN HUêET:²øC tqBlÖ y¸f{M

2

kxgLGlÖT tqƆ l¸qRBlT_Ãq& bwQt$ tgb!WN mr©½M§> Wún@ y¸s_

2

bZÑT wYM bSµR wYM s#Sb¸Ãs!Z X{ wYM mDhn!Tt{:ñ |R ÃLwdq |‰WNb¸gÆ ¥kÂwN yÒl½ ym¼b@t$N|M X Z çgÖdf

2

y|‰ ÆLdrÆN wYM xgLGlÖTtqÆYN çSf‰‰½ ÃL²t½ÃLtúdb½ ÃLtdÆdb½ lGBr|U GNß#nT çSgdd

2

ymNG|T snìC X mr©ãCÃlxGÆB xúLæ ÃLs-½ snDÃLdlz½ çb§l- X ÃL¹-

2

6 xgLGlÖT xsÈ_ 18%

6.1 yWS_ yW+ tgLU×CN btqm-#yxs‰R |R›èC m\rT l¥StÂgDÃlW XMnT F§gÖT

7%

yHZB xgLUYnT½ xmlµkT XÂHZBN bÑl# f”d"nT l¥gLgLÃlW F§gÖT

3

Sl z@gÖC xgLGlÖT y¥GßTmBT GN²b@Â XMnT ÃlW

2

bxgLGlÖT xsÈ-# ytÌÑNmLµM SMÂ ZÂ ym-bQF§gÖT ÃlW

2

6.2. ltgLU×C ÃlWN xKBéT b|‰Wy¸gL{

6%

lxgLGlÖT tqÆ×C GL{ bqEmr© y¸s_

1

tgLU×CN bTHT y¸ÃStÂGD 2

ytgLU×CN Qʬ tqBlÖbxGÆb# y¸ÃStÂGD

1

bxgLGlÖT xsÈ-# ktgLU×CbtdUU¸ Qʬ ÃLqrbbT

1

yxgLGlÖT xsÈ-#N l¥úl__rT y¸ÃdRG

1

6.3 xgLGlÖt$N lmS-T y¸ÃúyW¬¬¶nT

5%

ymNG|TN y|‰ s›T úÃÆKN|‰WN bÑl# f”d"nTy¸ÃkÂwN

2

lxgLGlÖT tqƆM çn l|‰Wq xmlµkT ÃlW

1

dNB mm¶ÃN bxGÆb# tkTlÖlh#l#M xgLGlÖT tqÆYbXk#LnT tfɸ y¸ÃdRG

2

x-ӤY DMR 100%

No Measurement Point%

Remark

Swiftly and properly handle property andmaterials provided for his work.

15 Good conduct 14%

Those who do not accept gift orinvitation directly or indirectly inrelation to his duty

2

Those who do not use public resource ormaterial or working time or information forprivate benefit

2

Those who receive legal directions fromtheir heads and impliment there of.

2

Those who dessiminate information,give receponse and decision timely upon the request of the service receive

2

Those who do not fell under womanizing orintoxication or drug or medicine that mayresult in addiction and who can conduct hisjob properly and who do not defamed thename and reputation of his office.

2

Those who do not intimidate, malise,insult or not enter in to physicalviolence and not harass for sexualintercorse

2

Those who do not disclose governmentevidences and information improperly,not erase, mutate, priontize and sellthere of.

2

6 Service delivery 18%

6.1 Belief and inclination to serve internal andexternal service receivers based on theworking procedures specified there with

7%

Having an attitude of publicserving and Inclination to serve thepublic in his full will

3

Well know and understand servicereceiving rights of the public

2

Enthuastic to preserve the good nameand reputation of his office whilegiving service

2

6.2. Reflect his respect towards hisservice receiver by his work.

6%

Those who Provide vivid and sufficientinformation to the service receiver

1

Those who Approach softly his servicereceivers

2

Those who properly handle the grievancesof his service receivers

1

Those who do not exposed for persistentgrievance lodged against him by service receiversdue to his service delivery.

1

Those who struggle to interconnect hisservice delivery.

1

6.3 Deligency To give service 5%

Willingly under take his duty without wasting government workinghour

2

Positive thinker towards his servicereceiver and his duty

1

Those who follow up the laws properlyand equally apply for all servicereceiver.

2

Grand total 100%

የሠራተኞች ድልድል ኮሚቴ ስም ፊርማ ቀን Civil servants Redeployment Committee Name Signature Date-------------------------- -------------------------- --------------------------

ymS¶Ã b¤tÜ ኃላፊ ውሣኔ ----------------------------------------------------------- Decision of the office Headፊርማ --------------------------------------------- Signatureቀን ------------------------------------------- Date

ተ.ቀ

የተወዳዳሪዎችስም

ለትምህርት ደረጃየተሰጠነጥብ

ለሥራ ልምድ የተሰጠ ነጥብ ለማህደርጥራትየተሰጠነጥብ

በድልድልአፈጻጸምመስፈርትሠንጠረዥ“ ሀ “ተራቁጥር 4-6

ጠቅላላድምርከ1ዐዐ%

100%

75 -99%

50 -74%

26 -49%

0 -25%

ደረጃNo

Nameof the

competitors

Pointsgiven

forEducati

onallevel

Points given for work experieace Pointsgiven

for filequality

Points givenin accordancewith No4-6 oftable A of theredeployment

standards.

GrandTotalfrom100%100

%75 -99%

50 -74%

26 -49%

0 -25%

Grade

ሠንጠረዥ ለየሥራ ሂደቱ መጠሪያ፡- ----------------------------------------------------

የሥራ መደቡ መጠሪያ፡- ----------------------------------------------------

ብዛት፡- ----------------------------------------------------

Table BName of the work process ----------------------------------------------------

Name of the Position ----------------------------------------------------

Quantity -------------------------------------

/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGSTdb#B nU¶T Uz@È

DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITEIS ANDPEOPLES REGIONAL STATE

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሐረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰሮችአሠራር፣ ሹመት እና ደመወዝ ለመወሰን የወጣ ደንብ ቁጥር 17/96

መግቢያ

“የመንግሥት አሠራር ለሕዝብ ግልጽ በሆነ መንገድ መከናወን አለበት” የሚለውን ሕገ

መንግሥታዊ መርሀ ለመተግበር እና የሕዝብን የማወቅ መብት ለማረጎገጥ እንዲቻል ሕዝብ

ወቅታዋ፣ የተሟላ እና ተፈላጊ መረጃን የሚያገኝበት አሠራር ለመዘርጋት በማስፈለጉ፣

የመንግሥት ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎች ዕቅዶች እና አሠራሮች ለሕዝብ በተሟላ መልክ

ታውቀው ሕዝቡ ባለቤትነቱን በማረጋገጥ በቀጥተኛ ተሳትፎው እንዲተገብራቸው ለማድረግ እና

ከተሞክሮው የሚገኙ ውጤቶችን በማስረጽ በልማት እና በዴሞክራሲየዊ ሥረዓት ግነባታ

መርሆዎች ላይ ብሔራዊ መግባባት እንዲፈጠር ለማገዝ የሚያስችል የሕዝብ ግንኙነት ሥራ

በጋራ ራዕይና ተልዕኮ መመራት ያለበት መሆኑን በመገንዘብ፣

በተሻሻለው የ1994 ዓ.ም የደቡብ ብሔሮች፣ ብሐረሰባችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት ሕገመንግሥት አንቀጽ 66 ንዑስ አንቀጽ 1 መሠረት የማከተለው ደንብ ወጥቷል፡፡

ክፍል አንድ

3rd Year No. 1Awassa 27rd September 1997

ሦስተኛ ዓመት ቁጥር አዋሳ ጥር /

bdb#B B/@éC½B/@rsïCÂ?ZïC KL§êE mNGST Mክር

b@T ጠባቂነት የወጣ አዋጅ

ጠቅላላ

1. አውጭው ባሥልጣን

በደቡብ ብሐሮች ብሐረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት አስፈፃሚና ፈፃማ አካላትን

ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 65/95 በአንቀጽ 56 ንዑስ አንቀጽ

1 ለክልሉ መስተዳድር ም/ቤት በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህንን ደንብ አውጥቲል፡፡

2. አጭር ርዕስ

ይህ መመሪያ “የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔሰቦች እና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የሕዝብ

ግንኙነት ኦፊሰሮች አሠራር፣ ሹመት እና ደመወዝ ለመወሰን የወጣ የክልል መስተዳድር

ም/ቤት ደንብ ቁጥር 17/1996” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡

3. ትርጓሜ

1.3. “የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰር” ማለት በዚህ ደንብ አንቀጽ 6 ያለው የወል ተግባርና

ኃላፊነት የተሠጠው የተለያየ ደረጃ የተሾመ የመንግሥት ቃለ አቀባይ ማለት

ነው፡፡

1.4. “ቢሮው” ማለት የደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክልል የማስታወቂያና ባህል ቢሮ ማለት ነው፡1

1.5. “ደረጃ” ማለት የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰር የኃላፊነት መጠን እና የደመወዝ ልክ

የሚገናዘብበት ከሲቪል ሰርቪስ የተወሰደ ወይም የሹመተ መጠሪያ ነው፡፡

4. የተፈፃሚነት ወሰን፣

ይህ ደንብ ተፈፃሚ የሚሆነው ዝርዝራቸው በዚህ ደንብ ውስጥ በተመለከተ መሥሪያ

ቤቶተ እና በቀጣይም እንደየአግባቡ እንዲሾምላቸው በማደረጉ መ/ቤቶችውስጥ ይሆናል፡፡

ክፍል ሁለት

የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰሮች የአሠራር መርሆዎች

5. የማንኛውም መ/ቤት ተመድቦ የሚሰራ የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰር ሥራውን

የሚያከናውነው በሚከተሉት መርሆዎች መሠረት ይሆናል፡፡

5.1. ሕገ መንግሥታዋ ዕውቀትን እና የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማራመድ፣

5.2. መልካም አስተዳደርን እና የሕዝብ ቀጥተኛ ተሳትፎን ማረጋገጥ፣

5.3. የመንግሥታዋ ፖሊሲ ዕቅድ አፈፃፀም እና የወጤት ምዘና ባህልን ማስረጽ

5.4. የመንግሥት የሕዝብ ግንኙነት አገልግሎት መሠረታዊ የሲቪል ሰርቪስ

አገልግሎት መሆኑን ማረጋገጥ፣

5.5. የሕዝብ የመረጃ ተደራሽነት ማረጋገጥ፣

5.6. ስትራቴጂክ አስተሳሰብን እና የአቅም ግነባታ እውቀትን ማስረጽ፣

5.7. የልማት አስተሳሰብን ማስፋፋት እና የልማት ኢንፎርሜሽን ተደራሽነትን

ማረጋገጥ፣

ክፍል ሦስት

6. የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰሮች የወል ተግባርና ኃላፊነት

በማንኛውም መ/ቤት ተመድቦ የሚሰሩ የሕዝብ ግግኙነት ኦፊሰር የማከተሉት ተግባር እና

ኃላፊነት ይኖረዋል፡፡

6.1. የተመደበበት መ/ቤት ቃል አቀባይ ሆኖ ይሰራል፡፡

6.2. የመ/ቤቱን ስትራቴጂክ ዕቅድ መሠረት ያደረገ ዓመታዊ የሕዝብ ግነኙነት ሥራ

ዕቅድያዘጋጃል፣ የዕቅዱን እና የዕቅድ አፈፃፀም መርሃ ግብሩን ለቢሮው

ያስተላልፋል፡፡

6.3. በመ/ቤቱ ውስጥ የኢንፎርሜሽን አሰባሰብ፣ አደረጃጀት እና ልውውጥ የሥራ

ክፍሎችን በማቀናጀት የመ/ቤቱን የመረጃ ሥርጭት አቅም ይገነባል፣ የአቅም

ግነባታ ሃሳቦችን ለመ/ቤቱ ማኔጅመንት ያቀርባል፡፡

6.4. የተለያዩ የሕዝብ ግነኙነት አግባቦችና መሳሪያዎች በመጠቀም ወቅታዊ፣ ተፈላጊ

እና የተሟላ መረጃ ያሰራጫል፣

6.5. ፖሊሲዎችን፣ ስትራቴጁዎችን፣ ሕጐችን፣ ደንቦችን እና መመሪያዎችን

በማመንጨት ሥራ ይሳተፋል፣ አፈፃፀማቸውን ይከታተላል፡፡

6.6. በመ/ቤቱ ዕቅዶች ጥናት፣ ቀረፃ የአፈፃፀም ክትትል እና ግምገማ ሥራዎተ

ይሳተፋል፣

6.7. በመ/በቱ አሰራር ላይ ችግሮች ይፈጠራሉ ብሎ በማገምትበት ወቅት ወይም

ችግሮች መከሰታቸውን ሲየውቅ በተቻለ ፍጥነት የችግሮቹን መግለጫ ከመፍትሔ

ሃሳቦች ጋር አዘጋጅቶ ለመ/ቤቱ ኃላፊ ያቀርባል፡፡

6.8. የሙስና ድርጊቶች፣ አስተሳሰቦችን እና ብልሹ አሰራሮችን በጽናት ይታገላል፣

ራሱንም አርአያ አድርጐ ያቀርባል፡፡

6.9. የሕዝብ ግንኙነት ሥራው ያለበትን ደረጃ በጊዜው እያጠና የማሻሻያ እምርጃዎችን

ይወስዳል፣ እንዲወስዱ ያደርጋል፡፡

7. የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰሮች አሠራር

7.1. የሚዲያ ውጤቶችን ይከታተላል፣ አስፈላጊ የሆኑ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ አጭር

መግለጫ (media digest) ያጠናቅራል፣ ለሥራው በግብዓትነት ይጠቀማል፣

7.2. ለጋዜጠኞች የመግባቢያ ፈቃድ ይሰጣል፡፡

7.3. በክልል ውስጥ ካሉ የመገናኛ ብዙሃን ጋር ግንኙነት ይፈጥራል፣ የሚዲያ

ጽሁፎችን አዘጎጅቶ ያሳትማል፣ የሚዲያ መግለጫ ይሰጣል፣

7.4. የኘሬስ የሊዝ የውስጥ ሕትመቶችን፣ ንግግሮችን እና መጣጥፎችን ያዘጋጃል፣

የአርትኦት ሥራም ይሰራል፣፣

7.5. በስብሰባዎች፣ በፓናል ውይይቶች እና ተመሳሳይ መድረኮች ላይ በመገኘት

መግለጫ እና ማብራሪያ ይሰጣል፡፡

8. ተጠሪነት

8.1. የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰሩ ተጠሪነቱ ለመ/ቤቱ ኃላፊ ይሆናል

9. ሪፖርት፣

የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰሩ የዓመት፣ የግማሽ ዓመት፣ የሩብ ዓመት እና የወር ዕቅድ እና

የአፈፃፀም ሪፖርት ለቢሮው እና ለመ/ቤቱ ኃላፊ ያቀርባል፡፡

10. ስለቅንጅት

ቢሮው የክልሉን የሕዝብ ግነኙነት ኦፊሰሮች ሥራ ያቀናጃል /ዝርዝሩ ቢሮው በሚያወጣው

የአፈፃፀም መመሪያ ይወሰናል፡፡/

10.1. የውይይት መድረክ፣ ፓናል፣ ኤግዚቪሽን፣ ወርክሾኘ ያዘጋጃል፣

ያስተባብራል፣

ክፍል አራት

የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰሮች ደረጃ ደመወዝ እና ሹመት

11. የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰሮች የሚከተሉት ደረጃዎች ይኖራቸውል፡፡

11.1. የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰር ደረጃ I እና II በወረዳ

11.2. የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰር ደረጃ III እና IV በዞን

11.3. የሕዝብ ግግኙነት ኦፊሰር ደረጃ V እና VI በክልል

12. የአንቀጽ 11 ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ደመወዝና የሥራ ኃላፊነታቸው በሚመለከት

እንደየሥራ ስፋቱ ሁኔታ እየታየ በመስተዳድር ም/ቤት የሚወሰን ይሆናል፡፡

13. ቢሮው የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰሮችን መልምሎ በማቅረብ በርዕሰ መስተዳድሩ ያፀድቃል፡፡

14. እያንዳንዱ መ/ቤት ለሹመት የሚቀርበውን የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰር አስመልክቶ ከቢሮው

ጋር እየተመካከረ የሚፈፀም ይሆናል፡፡

ክፍል አምስት

ስለሥራ ዝውውር እና ምደባ

15. ይህ ደንብ ከመውጣቱ በፊት በሕዝብ ግነኙነት የሥራ መደብ ላይ ከነበሩ ሠራተኞች

መካከል የሹመት መሥፈርቱን የሚያሟሉ ወደ ተመሳሳይ የሲቪል ሰርቪስ መደብ

ተዛውረው በመ/ቤቱ ውስጥ ይመደባሉ፡፡ በመ/ቤቱ ውስጥ ክፍት የሥራ መደብ ከሌለ ወደ

ሲቪል ሰርቪስ ጽ/ቤት ተልከው የሥራ ምደባእንዲሰጣቸው ይደረጋል፡፡

ክፍል ስድስት

16. የሥራ መመሪያ ስለማዘጋጀት፣

በዚህ ደንብ ያልተሸፈኑ ዝርዝር የሥራ መመሪያዎች በማስታወቂያ ባህል ቢሮ ይዘጋጃል፣

17. ተፈፃሚነት የማይኖራቸው ደንቦች፣

ከዚህ ደንብ ጋር የሚቃረኑ ማናቸውም ሌሎች ደንብ በዚህ ደንብ ውስጥ በተሸፈኑት

ጉዳዮች ላይ ተፈፃማ አይሆኑም፡፡

18. በደንብ ያልተካተቱ ቀሪ የክልል መ/ቤቶችና በዞንና በልዩ ወረዳ የሚኖሩን የሕዝብ

ግግኙነቶች ኦፊሰሮች የማስታወቂያና ባህል ቢሮ ከክልሉ የአቅም ግነባታ ማስተባበሪያ ቢሮ

ጋር በመሆን በማያወጡት ደረጃ ይወሰናል፡፡

19. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ

ይህ ደንብ በመስተዳድር ም/ቤቱ ከፀደቀበት ከመጋቢት 23 ቀን 1996 ዓ.ም ጀምሮ የፀና

ይሆናል፡፡

ኃ/ማሪያም ደሳለኝ

የደቡብ ብ/ብ/ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት

ርዕሰ መስተዳድር

1

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግስትደቡብ ነጋሪት ጋዜÈ

DEBUB NEGARIT GAZETAOF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITEIS AND PEOPLES REGIONAL STATE

ደንብ ቁጥር ፩፻፴፰/፪ሺ፰

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ

ኤጀንሲን ለማቋቋም የወጣ ደንብ

ኢኮኖሚያችን ከግብርና መር ወደ ኢንዱስትሪ መር በመሸጋገር ሂደት የኢንዱስትሪ ሠላም

በማስፈን ምርትና ምርታማነት እንዲያድግ አስፈላጊ በመሆኑ፣

በክልሉ ውስጥ በመደበኛና መደበኛ ባልሆነ ስራ የተሰማራውን የሰው ሃይልና የስራ አጥነት

ችግር በፈተሸ ስራ ፈላጊዎችንና ክፍት የሥራ መደቦችን በማጥናትና በመመዝገብ ሥራና

ሰራተኛን በማገናኘት የሥራ አጥነት ችግርን መቅረፍ በማስፈለጉ፣

በክልሉ ውስጥ የሚገኙ ለማህበራዊ ችግሮች የተጋለጡና በችግሩ ውስጥ ያሉ ዜጎችን

በተለይም አካል ጉዳተኞች፣ አረጋውያን፣ የጎዳና ተዳዳሪዎችና ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች

ያሉባቸውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ደረጃ በደረጃ በመቅረፍ በልማትና በዲሞክራሲያዊ

ሥርዓት ግንባታ ያላቸውን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ማሳደግ አስፈላጊ በመሆኑ

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መስተዳደር ምክር ቤት የክልሉ መንግሥት

አስፈፃሚ አካላትን ስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፩፻፷፩/፪ሺ፰

አንቀጽ ፴፭ መሠረት ይህንን ደንብ አውጥቷል፡፡

፩. አጭር ርዕስ

bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ?ZïC KLልE መንግሥት Mክር b@T

ጠባቂነት የወጣ

ዋጅ

Year No

Hawassa /2014

›mT q$_R

hêú qN ፻፴፫//፪ሺ፫ ዓ.M

bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ?ZïC KLልE መንግሥት Mክር b@T

ጠባቂነት የወጣ

22nd Year No 8

Hawassa, 19th Nov. 2015

፳፪¾ ›mT q$_R ፰Hêú HÄR ፱ qN ፪ሺ፰ ዓ.M

2

ይህ ደንብ “የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የሠራተኛና

ማህበራዊ ጉዳይ ኤጀንሲን ለማቋቋም የወጣ ደንብ ቁጥር ፩፻፴፰/፪ሺ፰ ተብሎ ሊጠቀስ

ይችላል፡፡

፪. ትርጓሜ

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፡-

፩. “ክልል” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት ነው፡

፪. “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፣

፫. ማንኛውም በወንድ ፆታ የተደነገገው ሴትንም ያካትታል፣

፫. መቋቋም

፩. የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ኤጀንሲ (ከዚህ በኋላ “ኤጀንሲው” እየተባለ የሚጠራ)

የሕግ ሰውነት ያለው ራሱን የቻለ የክልሉ መንግሥት መሥሪያ ቤት ሆኖ በዚህ

ደንብ ተቋቁሟል፡፡

፪. የኤጀንሲው ተጠሪነት ለርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ይሆናል፡፡

፬. ዋና መሥሪያ ቤት

የኤጀንሲው ዋና መሥሪያ ቤት ሀዋሳ ሆኖ እንዳስፈላጊነቱ በሌሎች ቦታዎች ቅርንጫፍ

መስሪያ ቤቶች ሊያቋቋም ይችላል፡፡

፭. ኤጀንሲ

ኤጀንሲዉ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፣

፩. የኢንዱስትሪ ሰላም እንዲጠበቅ፤

ሀ/ ሠራተኞችና አሠሪዎች በማኅበር የመደራጀትና የሕብረት ድርድር የማድረግመብቶቻቸውን እንዲጠቀሙ ያበረታታል፣ ድጋፍ ይሰጣል፤

ለ/ በአሠሪዎችና በሠራተኞች መካከል የሁለትዮሽ እንዲሁም የመንግሥት ወገንን ጨምሮየሦስትዮሽ አሠራሮች እንዲለመዱ ያደርጋል፤

ሐ/ የሥራ ክርክሮች በተቀላጠፈ መንገድ መፍትሄ እንዲያገኙ የሚያስችሉ አሠራሮችን

ይዘረጋል፤

፪. የሙያ ደህንነትና ጤንነት ለመጠበቅ የወጡ የሥራ ሁኔታ ደረጃዎችና የመከላከያ ዘዴዎች በሥራ

ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣

፫. በክልሉ ውስጥ መደበኛና መደበኛ ባልሆነ ሥራ የተሰማራውን የሰው ኃይልና የስራ አጥነት ችግር

ያጠናል፣ ሥራ ፈላጊዎችንና ክፍት የሥራ መደቦችን ያጠናል፣ ይመዘግባል፣ ሥራና ሠራተኛ

ለማገናኘት የሚያስችሉ እርምጃዎችን ይወስዳል፣

3

፬. በክልሉ ውስጥ የሚቋቋሙትን አሠሪና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲዎችንና ወኪል ቀጣሪዎችን

ይመዘግባል፣ የሥራ ፈቃድ ይሰጣል፣ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመተባበር ይቆጣጠራል፣ በሕግ

መሠረት ያግዳል፣ ፈቃዳቸውን ይሰርዛል፣

፭. የሥራ ገበያ መረጃዎችን ያሰባስባል፣ያጠናቅራል፣ ያሰራጫል፤

፮. የሠራተኞችን ደህንነትና ጤንነት ለመጠበቅ የወጡ የሥራ ሁኔታ ደረጃዎችና የመከላከያ ዘዴዎች

በሥራ ላይ እንዲውሉ ያደርጋል፣

፯. በክልል አቀፍ ደረጃ የሚደራጁትን የሠራተኛና የአሰሪ ማኅበራት ይመዘግባል፤ በአሰሪና ሠራተኛ

ማህበራት መካከል የሚደረጉ የሕብረት ስምምነቶችን መርምሮ ይመዘግባል፣

፰. የህፃናት ጉልበት ብዝበዛ ይከላከላል፣ ከሚመለከታቸዉ ጋር በመተባበር መብቶቻቸዉ መከበሩን

ይከታተላል፣

፱. ህጋዊ የሥራ ፈቃድ አግኝተዉ በክልሉ በተለያዩ የሥራ መስኮች የሚሰሩ የዉጭ ዜጎችን

ይመዘግባል፣ ይከታተላል፣ የሥራ ፈቃዳቸዉ መታደሱን ያረጋግጣል፣

፲. የዜጐች ማኅበራዊ ደህንነት የሚጠበቁባቸውንና የሚሻሻሉባቸውን ዘዴዎች በተለይም፡-

ሀ/ የአካል ጉዳተኞች እኩል ዕድል ተጠቃሚና ሙሉ ተሳታፊ ሊሆኑ ስለሚችሉበት፣

ለ/ አረጋዊያን እንክብካቤ ስለሚያገኙበትና ተሳትፎአቸው ሊጎለብት ስለሚችልበት፣

ሐ/ የማኅበራዊ ችግሮችን ስለመከላከልና በችግሩ ውስጥ የሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች

የተሐድሶ አገልግሎት ስለሚያገኙበት ሁኔታ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር

በመተባበር ይሰራል፣ ማህበረሰብ አቀፍ ማህበራዊ ጥበቃ አሰራርና አደረጃጀቶችን

ያጠናክራል፣ሥራ ላይ የሚውልበትን ሁኔታ ያመቻቻል፡፡

መ/ ማህበራዊ ችግሮች ውስጥ ያሉና ቀጥታ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች

በጥናት በመለየት የቀጥታ ድጋፉን እንዲያገኙ ያደርጋል፣ ድጋፉ ከሌሎች ማህበራዊ

አገልግሎቶች ጋር ተጣምሮ መሰጠቱን ያረጋግጣል፣

፲፩. የአካል ጉዳተኞችን ተሀድሶ ማዕከላት በክልሉ ያቋቁማል፣ ያጠናክራል፤ ያስተዳድራል፣

፲፪. በክልሉ መንግሥት አካላት የሚዘጋጁ ፓሊሲዎች፣ የልማት ፕሮግራሞች፣ ፕሮጄክቶችና ዕቅዶች

የአካል ጉዳተኞችና አረጋውያንን ጉዳዮች እንዲያካትቱ ስልት ይነድፋል፣ በጋራ ይገመግማል፣

ተገቢውን ክትትል ያደርጋል፣

፲፫. የቤተሰብ ደህንነት ለማስጠበቅ የሚያስችሉ ልዩ ልዩ ፕሮግራሞችን ይነድፋል፣ ተግባራዊ

ያደርጋል፤

4

፲፬. የንብረት ባለቤት ይሆናል፣ ውል ይዋዋላል፣ በራሱ ስም ይከሳል፣ ይከሰሳል

፲፭. ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመከላከል የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን ያስተባብራል፣

ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት ይሰራል፣ ከስደት ተመላሾችን ይደግፋል፣ ያቋቁማል፣

፲፮. ዓላማውን ለመፈፀም የሚረዱ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

፮. የኤጀንሲው አቋም

ኤጀንሲው፡-

፩. በመንግስት የሚሾም ዋና ዳይሬክተርና እንደ አስፈላጊነቱ ምክትል ዳይሬክተሮች

እንዲሁም፤

፪. ሌሎች አስፈላጊ ሰራተኞች ይኖሩታል፡፡

፯. የዋና ዳይሬክተሩ ሥልጣንና ተግባር

፩. ዋና ዳይሬክተሩ የኤጀንሲው ዋና ሥራ አስፈጻሚ በመሆን የኤጀንሲውን ሥራዎች

ይመራል፣ ያስተዳድራል፣ ይቆጣጠራል፤

፪. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተመለከተው አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ

ዋና ዳይሬክተሩ ፡-

ሀ. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፭ የተመለከቱ የኤጀንሲውን ሥልጣንና ተግባራት በሥራ

ላይ ያውላል፤

ለ. የኤጀንሲውን ስትራቴጂክ ዕቅድ፣ ዓመታዊ ዕቅድ፣ የሥራ ፕሮግራምና በጀት

አዘጋጅቶ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፤

ሐ. ለኤጀንሲው በተፈቀደው በጀትና የሥራ ፕሮግራም መሠረት ገንዘብ ወጪ

ያደርጋል፤ሂሳብ ያንቀሳቅሳል፤

መ. ከሶስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረጉ ግንኙነቶች ኤጀንሲውን ይወክላል፤

ሠ. የኤጀንሲውን የሥራ አፈጻጸምና የሂሳብ ሪፖርቶች አዘጋጅቶ ለሚመለከተው

አካል ያቀርባል፤

ረ. አግባብ ካላቸው ሌሎች አካላት የሚሰጡትን ሥራዎች ያከናውናል

፫. ዋና ዳይሬክተሩ ለኤጀንሲው ሥራ ቅልጥፍና በሚያስፈልግ መጠን ሥልጣንና

ተግባሩን በከፊል ለኤጀንሲው ሌሎች ሃላፊዎችና ሰራተኞች በውክልና ሊሰጥ

ይችላል፡፡

5

፰. የምክትል ዳይሬክተሩ ሥልጣንና ተግባር

ምክትል ዳይሬክተሩ፣

፩. በኤጀንሲው መዋቅር መሠረት የሥራ ሂደቱን ይመራል፣

፪. ዋና ዳይሬክተሩ በማይኖርበት ወይም ስራውን ለማከናወን በማይችልበት ጊዜና ሁኔታ

ሲወከል ተክቶት ይሰራል፡፡

፫. የምክትል ዳይሬክተሩ ተጠሪነት ለዋና ዳይሬክተሩ ይሆናል፣

፱. በጀት

ኤጀንሲው የሚከተሉት የበጀት ምንጮች ይኖሩታል፡፡

ሀ. ከክልሉ መንግሥት የሚመደብ በጀት፣ለ. ከሌሎች ምንጮች የሚገኝ ገቢ፡፡

፲. የበጀት ዓመት

የኤጀንሲው የበጀት ዓመት የክልሉ መንግስት በጀት ዓመት ነው፡፡

፲፩. የሂሳብ መዛግብትና የሂሳብ ምርመራ

1) ኤጀንሲው የተሟሉና ትክክለኛ የሆኑ የሂሣብ መዛግብት ይይዛል፡፡

2) የኤጀንሲው የሂሣብ መዛግብትና ገንዘብ ነክ ሰነዶች በየዓመቱ በዋናው ኦዲተር

ወይም እርሱ በሚሰይማቸው ኦዲተሮች ይመረመራል፡፡

፲፪. የመተባበር ግዴታ

ማንኛውም ሰው ይህን ደንብ ለማስፈፀም የመተባበር ግዴታ አለበት፡፡

፲፫. ተፈጻሚነት የማይኖራቸው ሕጎች

ይህንን ደንብ የሚቃረን ማንኛውም ደንብና መመሪያ ወይም የአሠራር ልምድ በዚህ ደንብ

የተሸፈኑ ጉዳዮችን በሚመለከት ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡

፲፬. መመሪያ የማውጣት ሥልጣን

ኤጀንሲው ይህንን ደንብ በሥራ ላይ ለማዋል የሚያስፈልጉ መመሪያዎች ያወጣል፣

፲፭. ደንቡ የሚጸናበት ጊዜ

ይህ ደንብ ከጸደቀበት ከህዳር ፱ ቀን ፪ሺ፰ ዓ.ም ጀምሮ የጸና ይሆናል፡፡

ደሴ ዳልኬ

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት

ርዕሰ መስተዳድር

ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLLmNGST db#B nU¶T Uz@È

DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS,NATIONALITIES AND PEOPLE’S REGIONAL STATE

፳ኛ ›mT q$_R ፯ሀêú ከሐምሌ ፲፩ ቀን፪ሺ፮›.M

20th Year No 7Hawassa july 18th /2014

bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ?ZïC KLልE መንግሥት Mክር b@T

ጠባቂነት የወጣ

ዋጅ

Regulation No 115 /2014

The Southern Nations, Nationalities and People’s

Regional State Management Academy Establishment

Regulation

Preamble

Whereas, it has been found very applicable to

fabricate leaders that play a paramount roles in

implementing the economical, social and good

governance plan of the region by equipping those

leader’s ability who found on different management

responsibility at various level, governmental and

various departments, as well as administrative and

management bodies with developmental and

democratic principles, and knowledge, skills and

ethics of leadership;

Whereas, it has become necessary to make real the

renaissances journey of the region and the country through

making the management and administrative bodies found at

different level to become well enough and competent at

national and international level by improving their management

system;

Whereas, it has become necessary to establish amanagement training Academy that has thenecessary powers and duties to achieve the goal ofsuch objective;

ደደንንብብ ቁቁጥጥርር ፻፻፲፲፭፭//፪፪፼፼፮፮

የየደደቡቡብብ ብብሔሔሮሮችች፣፣ ብብሔሔረረሰሰቦቦችች እእናና ሕሕዝዝቦቦችች ክክልልልል

መመንንግግስስትት የየአአመመራራርር አአካካዳዳሚሚንን ለለማማቋቋቋቋምም የየወወጣጣ

ደደንንብብ

መመግግቢቢያያ

በክልሉ ውስጥ በየደረጃው በተለያዩ የስራመስኮች በአመራር ኃላፊነት ተሰማርተውየሚገኙ የስራ መሪዎችን እንዲሁምየመንግስትና የልዩ ልዩ የሥራ ክፍሎችንየአስተዳደርና የሥራ አመራር አካላትንበልማታዊና ዴሞክራሲያዊ መርሆዎች፣በአመራር ዕውቀት፣ ክህሎትና ስነ-ምግባርችሎታቸውን በማነፅ የክልሉን ኢኮኖሚያዊ፣ማህበራዊና የመልካም አስተዳደር ዕቅድንበሚገባ ሥራ ላይ በማዋል ረገድ የጎላ ሚናየሚጫወት አመራር ማፍራት አስፈላጊ ሆኖበመገኘቱ፤

በየደረጃው የሚገኘውን አመራርና የአስተዳደር

አካላትን የሥራ አመራር ዘይቤን በማሻሻል በአገር

አቀፍና በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እና ብቁ

እንዲሆን በማድረግ የሀገራችንንና የክልላችንን

የህዳሴ ጉዞ ዕውን ማድረግ አስፈላጊ ስለሆነ፤

ይህን ዓላማ ከግብ ለማድረስ አስፈላጊውሥልጣንና ኃላፊነት ያለው አንድ የአመራርሥልጠና አካዳሚ ማቋቋም በማስፈለጉ፤

ወሰን/ተፈራ 2

መስተዳድር ምክር ቤቱ የደቡብ ብሔሮች፣

ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት

አስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን

በወጣው አዋጅ ፻'፫/፪ሺ፫ አንቀጽ ፵፭ ንዑስ

አንቀጽ ፫ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህንን

ደንብ አውጥቷል፡፡

ክፍል አንድ

ጠቅላላ

፩. አጭር ርዕስ

ይህ ደንብ “የአመራር አካዳሚ ማቋቋሚያደንብ ቁጥር ፻፲፭/፪ሺ፮’’ተብሎ ሊጠቀስይችላል፡፡

፪. ትርጓሜ

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው

ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፤

1. “ክልል” ማለት በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ

ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ መንግሥት

አንቀጽ ፵፯ ንዑስ አንቀጽ ፩(፯)

የተመለከተው የደቡብ ብሔሮች፣

ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ነው፤

2. “ምክር ቤት” ማለት በተሻሻለው የደቡብብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልልሕገ-መንግሥት አንቀጽ ፵፰ መሠረትየተቋቋመው የደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልልመንግስት ክልል ም/ቤት ነው፡፡

3. “መስተዳድር ም/ቤት” ማለት በተሻሻለው

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች

ክልል ሕገ-መንግሥት አንቀጽ ፷፬ መሠረት

የተቋቋመው የክልሉ መንግስት ከፍተኛ የሕግ

አስፈፃሚ አካል ወይም የክልሉ መንግስት

ካቢኔ ነው፡፡

Now, therefore, in accordance with the power

bestowed to Administration Council in sub-article/3/

article/45/ of the proclamation no 133/2011 issued to

redetermine the Southern Nations, Nationalities and

People’s Region State powers and duties of executive

bodies, has proclaimed this regulation.

Part One

General

1. Short Title

This regulation may be cited as” Management

Academy Establishment Regulation

No.115/2014

2. Definitions

In this regulation, unless the context otherwise;

1. “Region” means the Southern Nations,Nationalities and people’s region referredin Article (47) sub article 1(7) of theEthiopian Federal Democratic republicconstitution;

2. “Council” means the Southern Nations,

Nationalities and peoples’ Regional State

Regional Council established in according

with article /48/ of the revised Southern

Nations, Nationalities and Peoples’

Constitutions

3. “Administration Council” means the

higher Executive Body or Regional State

cabinet of the Regional governmental

established according to Article /84/ of the

revised Southern Nations, Nationalities and

peoples Region Constitution

ወሰን/ተፈራ 3

4. “Proclamation” means a proclamation No133/2011 issued to Re-determine thepowers and duties of the executive bodiesof southern Nations, Nationalities andPeople’s Regional State;

5. “Management Academy” means theregional management training center orInstitute established according to Article/5/ of this regulation;

6. “Board” means higher management bodywhich leads the management academy

7. “Person” means a natural or juridical

person.

3. Expression of Gender

Any expression in masculine gender

includes the feminine in this regulation.

4. Scope of application

This regulation shall be applicable on

working departments and trainees that are

organized in the Academy.

Part TwoEstablishment, Objective, Power

and Structure of ManagementAcademy

5. Establishment and Accountability

1. The southern Nations, Nationalities and

peoples’ Regional State Management

Academy (here in after referred to as

“the Academy”) is here by established

as autonomous Management training

Institute;

2. Without prejudice the administrative

and academic freedom that the academy

have in the law and the profession, the

academy accountable to the chief

executive and executive council;

4. “አዋጅ” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣

ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት

አስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር

ለመወሰን የወጣው አዋጅ ቁጥር ፻'፫/፪ሺ፫

ማለት ነዉ፡፡

5. “የአመራር አካዳሚ” ማለት በዚህ ደንብ

አንቀጽ ፭ የተቋቋመ የክልሉ የአመራር

ማስልጠኛ ማዕከል/ ተቋም ነው፤

6. “ቦርድ” ማለት የአመራር አካዳሚንበበለይነት የሚመራ የስራ አመራር አካልማለት ነዉ፡፡

7. “ሰው “ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ-

የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፡፡

፫. የፆታ አገላለፅ

በዚህ ደንብ ውስጥ በወንድ ፆታ

የተደነገገው የሴት ፆታንም ያካትታል።

፬. የደንቡ የተፈጻሚነት ወሰን

ይህ ደንብ በአካዳሚው በተደራጁ የስራዘርፎችና ሰልጣኞች ላይ ተፈፃሚይሆናል፡፡

ክፍል ሁለት

ስለ አመራር አካዳሚው መቋቋም፣ ዓላማ፣

ሥልጣን እና አደረጃጀት

፭. መቋቋም እና ተጠሪነት

1. የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች

ክልል መንግሥት የአመራር አካዳሚ

(ከዚህ በኋላ “አካዳሚው” እየተባለ

የሚጠራ) ራሱን የቻለ የሕግ ሰውነት

ያለው የአመራር ማሰልጠኛ ተቋም ሆኖ

በዚህ ደንብ ተቋቁሟል፡፡

2. አካዳሚው በሕግና በሙያው የሚኖረው

የአስተዳደርና የአካዳሚክ ነጻነት

እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ተጠሪነቱ ለክልሉ

መንግስት ርዕሰ-መስተዳድር እና

መስተዳድር ም/ቤት ይሆናል፡፡

ወሰን/ተፈራ 4

6. Head office

The academy shall have its head office in

Hawassa city, and may have educational and

training departments, as may be necessary,

within administration level found in the

region.

7. Objective

The Academy shall have the following

objectives;

1. To provide standard training to

management officials that deployed or to

be deployed at different fields of activities

in the region in order to shape them with

management knowledge, skills and ethics;

2. To produce quality and competent

manager, who can serve on different

management level, on development,

democratic philosophy and thinking as

well as ethics;

3. To make real the renaissance journey ofthe region and the country throughequipping the managers that are found atdifferent level with democratic thinking,and making them well-enough andcompetent in country and internationallevel;

4. To offer trainings supported with modern

studies, research, observation, analysis and

internalize activities;

5. To produce manager in quality and quantitythat have the belief on public benefit andinitiate problem-solving and scientific ideasthat are strong, screened-out, and supportedwith reliable information and built up withstudies, research, observation and analysis;

፮. የአካዳሚው የሥራ ቦታ/ ዋና መስሪያቤትየአካዳሚው ዋና መስሪያ ቤት ሀዋሳ

ከተማ ሆኖ እንደአስፈላጊነቱ በክልሉ

ውስጥ በሚገኙ አስተዳደር እርከኖች

የትምህርትና የስልጠና ክፍሎች ሊኖሩት

ይችላል፡፡

፯. ዓላማ

አካዳሚው የሚከተሉት ዓላማዎች

ይኖሩታል፣

1. በክልሉ ውስጥ በየደረጃው በተለያዩ የስራ

መስኮች በአመራር ኃላፊነት ተሰማርተው

የሚገኙ ወይም የሚሰማሩ የስራ መሪዎች

በአመራር ዕውቀት፣ ክህሎትና ስነ-ምግባር

የታነፁ ሆነው እንዲወጡ ደረጃውን

የጠበቀ ስልጠና መስጠት፤

2. ክልሉን በተለያዩ የአመራር እርከኖች

ሊያገለግል የሚችል በልማታዊ፣

በዴሞክራሲ አስተሳሰብ እና ፍልስፍና

እንዲሁም በሥነ-ምግባር የሰለጠነ

አመራር በብቃትና በጥራት ማፍራት፤

3. በየደረጃው የሚገኘውን አመራር

ዴሞክራሲያዊ አስተሳሰብ በማነፅ፣ በአገር

አቀፍና በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ

እና ብቁ እንዲሆን በማድረግ የሀገራችንና

የክልላችንን የህዳሴ ጉዞ ዕውን ማድረግ፤

4. በዘመናዊ የጥናት፣ የምርምር፣ የምልከታ፣

የትንተና፣ እና በስርፀት ሥራዎች

የተደገፉ ሥልጠናዎችን መስጠት፤

5. በጥናት፣ በምርምር፣ በምልከታናበትንተና ላይ በተመሰረቱና በአስተማማኝማስረጃዎች የተደገፉ የበቁና የነጠሩሳይንሳዊና ችግር ፈቺ ሃሳቦችንየሚያመነጭ ለሕዝብ የላቀ ተጠቃሚነትእምነት ያለው አመራር በጥራትና በብዛትማፍራት እንዲሁም፣

ወሰን/ተፈራ 5

6. በአመራር ስርዓት ውስጥ የሚኖሩ

ጉድለቶች ምክንያቶችን በመለየትና

በማረም፣ በጥንካሬ የተለዩት በተሞክሮ

ተቀምረው እንዲሰÕ በማድረግ፣

እንዲሁም ችግር ፈቺ ጥናትና ምርምር

በማካሄድ እና በእነዚህ ላይ ሥርዓተ

ትምህርት በመቅረፅ ተግባራዊ ማድረግ

ነው፡፡

፰. የአካዳሚው ሥልጣንና ተግባር

አካዳሚው የሚከተሉት ሥልጣንናተግባራት ይኖሩታል፣1. የክልሉን የአመራርና የሌሎች ፈፃሚ

ኃይሎችን የትምህርት፣ የአመራርና

የስልጠና ፍላጐትን መሰረት በማድረግ

በሀገራችን ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች

ዙሪያ በብቃት የሰለጠነ የአመራር ኃይል

በጥራት ማፍራት የሚያስችል የአጭር፣

የመካከለኛና የረዥም ጊዜ ስልጠናዎችን

ይሰጣል፤

2. የክልሉን እና የሀገሪቱን የልማት

ፖሊሲዎችንና ስትራቴጂዎችን መሰረት

በማድረግ የትምህርትና ስልጠና መርሀ-

ግብር ይቀይሳል! በቦርዱ ሲፀድቅለት

በስራ ላይ ያውላል፣

3. የትምህርትና ስልጠና አሰጣጡን

ለማሻሻል እንዲሁም የተቋማትን

የማስፈፀም አቅም ለመገንባት የሚረዱ

የጥናትና ምርምር ስራዎችን ይሰራል፤

4. የትምህርትና ስልጠናሞጅሎችን ያዘጋጃል፤

ሌሎች የትምህርት መሳሪያዎችን ያደራጃል፤

5. የመንግስትንና ሌሎች ተቋማትን

አፈፃፀም ለማሻሻል የሚረዱ የተቋማት

ልማት ስራዎችን ይሰራል፤

6. አግባብነት ያላቸው የስልጠና አሰጣጥ፣

የምዘናና ግምገማ ሥርዓቶችን ይነድፋል፤

6. To devise and implement curriculum through

identifying the failures in management system

and correcting them, expand best experiences

which are identified as strength as well as

carry-out problem-solving studies and

research.

8. Power and Duties of the Academy

The academy shall have the following powers

and duties

1. provide short, medium and long term

trainings that help to produce quality and well

trained leadership power on the country’s

policies and strategies based on education,

management and training demand of managers

and execute powers of the region

2. devise education and training program based

on the regional and the country development

policies and strategies; implement the same

upon the approval of the Board;

3. Carry out studies and research activities thathelp to improve the way of deliveringeducation and training as well as to build theinstitutions execution capacity ;

4. prepares education and training modules, and

organize others education materials;

5. work the development activities of institution

in order to improve performance of the

government and others institutions;

6. design appropriate training deliver, efficiency

and evaluation procedures;

ወሰን/ተፈራ 6

7. provide competent and quality management

trainings and consultancy service concerning

management democratic thinking and

philosophy as well as ethics based on the

request from governmental offices or

institutions or private organizations;

8. prepare and offer short, medium and long

term training to the regional state

professionals to build and enhance their

management competency, to confer

certificate;

9. undertake studies and research activities, to

publish, distribute and cause to implement

findings up on the approval of the board;

10. accept trainees based on the identification

requirement of the board; follow up their

daily building through registration,

11. establish departments of training, studies

and research as well as facilitate training

process through collecting the educational

and training materials and books, and by

structuring laboratory and library;

12. follow up performance of the trainees that

engage in activity after the education, make

studies on the effectiveness training, submit

report to the concerned body and devise

better working procedures based on the

research;

13. prepare and undertake different educational

seminars, workshops, conferences and

studies, participate in the same situation

upon call;

14. form relationship with others equivalent

institutions and with the federal and regional

institutions which have similar objective;

7. ከመንግስታዊ መስሪያ ቤቶች ወይም ተቋማት

ወይም የግል ድርጅቶች በሚቀርብለት ጥያቄ

መሰረት በአመራር ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብና

ፍልስፍና እንዲሁም ሥነ-ምግባር በተመለከተ

ብቃትና ጥራት ያለው የአመራር ሥልጠናና

የምክር አገልግሎት ይሰጣል፤

8. የክልሉ መንግስት ባለሙያዎች የሥራ አመራር

ብቃታቸውን ለማጐልበትና ለማሳደግ የሚረዱ

የአጭርና የመካከለኛ ጊዜ ስልጠናዎችን

በማዘጋጀት ይሰጣል፤ ለሚሰጠው ስልጠና

የምስክር ወረቀት ይሰጣል፤

፱ የጥናትና ምርመር ተግባራትን ያከናውናል፣የተገኙ ውጤቶችንም በቦርዱ ሲፈቀድያሳትማል፣ ያሰራጫል በሥራ ላይ እንዲውሉያደርጋል፤

፲. ቦርዱ በሚያወጣው የምልመላ መስፈርት

መሰረት ሰልጣኞችን ይቀበላል! የዕለት ተዕለት

ግንባታቸውን በመመዝገብ ይከታተላል፤

01. የስልጠና፣ ጥናትና ምርምር ክፍሎችን

ያቋቁማል፣ እንዲሁም የትምህርትና የስልጠና

መርጃ መሳሪያዎችንና መፃሕፍት በማሰባሰብ

የቤተ ሙከራና ቤተ መፃህፍትን በማደራጀት

የስልጠና ሂደቶችን ያመቻቻል፣

02. ሰልጣኞች ትምህርቱን ጨርሰው በስራ ላይ

ሲሰማሩ አፈፃፀማቸውን ይከታተላል፣

የስልጠና ውጤታማነት ጥናት ያካሂዳል፣

ለሚመለከተው አካልም ሪፖርት ያቀርባል፣

ከጥናቱ በመነሳት የተሻሉ የአሰራር ስልቶችን

ይቀይሳል፤

03. የተለያዩ ትምህርታዊ ሴሚናሮችን፣ ወርክ

ሾፖችን፣ ኮንፈረንሶችንና አውደ ጥናቶችን

ያዘጋጃል፣ ያካሂዳል ጥሪ ሲደረግለትም

ይካፈላል፤

04. ከሌሎች አቻ ተቋማትና ተመሳሳይ ዓላማ

ካላቸው የፌዴራልና የክልል ተቋማት ጋር

ግኑኝነት ይመሰርታል፣ ተሞክሮ ይለዋወጣል፤

ወሰን/ተፈራ 7

15. create income generating opportunities

through the preparation of management

trainings, consultancy services and research

projects; charge, as may be necessary,

service fee for the training and service it

renders;

16. own property; enter into contract; sue and

be sued

17. perform such other matching (similar)activities as are supportive for theachievement at its objective;

9. Structure of the Academy

1. The Academy shall have the followingstructure which contains the managementand Administrative organs.a) Board,b) Head director and deputy head directors

of the academy,c) Executive committee of the Academy,

d) Academy departments of activity that maybe decided on the basis of the activities,

e) The necessary academic, administrative and

technical staff.

2. Without prejudice to the provisions of sub-

article(1) of this Article, executive and

supportive departments as well as

organization bodies, who execute the powers

and duties of the academy, shall be

structured based on the business process

reengineering; the prescription shall be

determined by the directive to be issued by

the board.

10.Members of the Board

1. Members of the Baard including the

chairman shall be designated by the

government, and their number, as may be

necessary, decided by the government;

05. የሥራ አመራር ሥልጠና፣ የምክር

አገልገሎትና የጥናት ፕሮጀክቶችን

በማዘጋጀት ገቢ የሚያገኝባቸውን ሁኔታዎች

ያመቻቻል፣ ለሚሰጠው ስልጠናና

አገልግሎት እንደ አስፈላጊነቱ ዋጋ

ያስከፍላል፤

06. የንብረት ባለቤት ይሆናል፣ ውል ይዋዋላል፣

ይከሳል፣ ይከሰሳል፤

07. ዓላማውን ከግብ ለማድረስ የሚረዱ ሌሎች

ተዛማጅ ተግባራትን ያከናውናል፡፡

፱. የአካዳሚው አደረጃጀት

1. አካዳሚው የሚከተሉት የአመራርና የአስተዳደር

አካላትን የያዘ አደረጃጀት ይኖሩታል፣

ሀ) ቦርድ፤

ለ) የአካዳሚው ዋና ዳይሬክተር እና

ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች፤

ሐ) የአካዳሚው ኤክስኪዩቲቭ ኮሚቴ፤

መ/ ብዛታቸው እንደሥራው አስፈላጊነት

የሚወሰን የአካዳሚው የሥራ ክፍሎች፣

ሠ) ለስራው አስፈላጊ የሆኑ የአካዳሚክ፣

የአስተዳደር እና የቴክኒክ ሰራተኞች

ይኖሩታል፡፡

2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ ድንጋጌ

እንደተጠበቀ ሆኖ አካዳሚው የተሰጡትን

ስልጣንና ተግባራት የሚያከናውኑ የዓላማ

አስፈፃሚና ደጋፊ የስራ ዘርፎች አረጃጀት

አካላት በመሰረታዊ የስራ ሂደት አሰራር

ጥናት መሰረት ይዋቀራሉ፡፡ ዝርዝሩ ቦርዱ

በሚያወጣው መመሪያ መሰረት ይወሰናል፡፡

፲. የቦርድ አባላት

1. ሰብሳቢውን ጨምሮ የቦርዱ አባላት በመንግስት

ይሰየማሉ፤ቁጥራቸውም እንደአስፈላጊነቱ

በመንግስት ይወሰናል፡፡

ወሰን/ተፈራ 8

2. Head Director of the academy shall be the

secretary and member of the Board;

3. The board shall be accountable to the chief-

executive and administration council.

11. Powers and Duties of the Board

The Board shall be an organ of higher

authority and have the following powers and

duties:

1. Follow up the academy general activity;

and ensure that the academy exercise its

powers and duties;

2. evaluate, investigate and cause to approve

the academy’s plan, structure, working

procedure, and decisions and reports

presented by the head director;

3. initiate the academy’s working procedures

and directives, follow up its

implementation;

4. decide the auditors’ appointment and

payment of the Academy;

5. submit matters to the government that

help for the academy improvement and

development;

6. investigate and approve training and

capacity building programs as well as

studies presented by the Academy;

7. determine the Academy’s internal

structure and working procedures;

8. investigate and cause to approve the

academy strategic plan, annual plan, and

budget as well as usage of income and

expenditure;

9. issue general directive by which academicand administrative employees of theacademy to be regulated; follow up itsimplementation up on approval by theconcerned organ;

2. የአካዳሚው ዋና ዳይሬክተር የቦርዱ አባልና

ፀሐፊ ይሆናል፡፡

3. የቦርዱ ተጠሪነት ለርዕሰ መስተዳድሩና

ለመስተዳድር ምክር ቤቱ ይሆናል፡፡

፲፩. የቦርዱ ሥልጣንና ተግባር

ቦርዱ የአካዳሚው ከፍተኛ የስልጣንአካል ሆኖ የሚከተሉት ስልጣንናተግባራት ይኖሩታል፣1. የአካዳሚውን አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴ

ይከታተላል፣ ተግባርና ኃላፊነቱንም

መወጣቱን ያረጋግጣል፤

2. የአካዳሚውን ዕቅድ፣ አደረጃጀት፣የአሰራር ሥርዓት፣ እና ከዋና ዳይሬክተርየሚቀርቡ የውሳኔ ሀሳቦችን እናሪፖርቶችን ይገመግማል፣ መርምሮምያፀድቃል፤

3. የአካዳሚውን ልዩ ልዩ የአሰራር

ስርዓቶችንና መመሪያዎችን ያወጣል፣

አተገባበራቸውንም ይከታተላል፤

4. የአካዳሚውን ኦዲተሮች ሹመትና ክፍያ

ይወስናል፤

5. ለአካዳሚው መሻሻልና ዕድገት

የሚጠቅሙ ጉዳዮችን ለመንግስት

ያቀርባል፣

6. በአካዳሚው የሚቀርቡትን የስልጠናና

የአቅም ግንባታ መርሀ-ግብሮችንና

ጥናቶችን ይመረምራል፣ ያፀድቃል፤

7. የአካዳሚውን የውስጥ የአደረጃጀትና

አሰራር ሥርዓት ይወስናል፤

8. የአካዳሚው ስትራቴጂክ ዕቅድ፣ ዓመታዊ

ዕቅድና በጀት እንዲሁም ገቢውንና ወጪ

አጠቃቀም መርምሮ ያፀድቃል፤

9. የአካዳሚው የአካዳሚክና የአስተዳደር

ሰራተኞች የሚተዳደሩበትን አጠቃላይ

መመሪያ ያወጣል በሚመለከተው አካል

ሲፀድቅም አተገባበሩን ይከታተላል፤

ወሰን/ተፈራ 9

፲. በመሰረታዊ የአሰራር ሥርዓት ጥናት

መሰረት በዋና ዳይሬክተሩ የሚቀርቡትን

የተለያዩ የስራ ዘርፍ ኃላፊዎችን ሹመት

ያስፀድቃል፣ እንዲሁም ከኃላፊነት

ያስነሳል፤

01. ለአካዳሚው መለያ የሚሆን አርማ

እንዲዘጋጅ ያደርጋል፤

02. ለአካዳሚው ለተለያዩ አገልግሎቶች

የሚደረጉ ክፍያዎችን መጠን ይወስናል፤

03. የአካዳሚክ ሰራተኞችን የደመወዝ እርከን

ይወስናል፣ እድገትና ሽልማት

በመመርመር ያፀድቃል፤

04. አካዳሚውን በሚመለከት በማንኛውም

የአካዳሚው አካል ወይም በአካዳሚው

የበላይ አካል በተሰጠው ውሳኔ ቅር የተሰኘ

አካል የሚያቀርበውን አቤቱታ መርምሮ

የመጨረሻ ዉሳኔ ይሰጣል፤

05. የአካዳሚውን ዓላማ ከግቡ ለማድረስየሚረዱ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

፲፪ የቦርዱ አሰራር

1. ቦርዱ በዓመት አራት ጊዜ ይሰበሰባል

ሆኖም አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ

በማንኛውም ጊዜ አስቸኳይ ስብሰባ

ሊጠራ ይችላል፡፡

2. የቦርዱ ምልዐተ-ጉባኤ የሚኖረው

ከአባላቱ ከግማሽ በላይ ሲገኙ ነው፡፡

3. ቦርዱ ውሣኔ የሚያሳልፈው በድምጽብልጫ ይሆናል፣ ሆኖም ድምጹእኩል በእኩል የተከፈለ እንደሆነሰብሳቢው ወሳኝ ድምጽ ይኖረዋል፡፡

4. የዚህ አንቀጽ ድንጋጌዎች

እንደተጠበቀ ሆኖ፤ ቦርዱ የራሱን

የስብሰባ ሥነ-ሥርዓት ደንብ ሊያወጣ

ይችላል፡፡

10. Cause to approve the appointment of

different department’s officials upon the

recommendation by director general as

well as dismiss based on the business

process reengineering;

11. make the Academy logo to be prepared;

12. determine the amount of payment to bemade for various service for theacademy;

13. determine the academy employees’

wage level; approve promotion and

reward through investigation;

14. Give the final decision through

investigating the application of a body

that inconvenient with the decision

made on higher official or anybody of

the academy concerning the academy;

15. perform other functions that help the to

achieve the objective of academy;

12. The Board Activity

1. The board shall have its ordinary

meetings four times annually; however,

it may call urgent meeting as deemed

necessary;

2. There shall be a quorum if more than

half of the members are present;

3. The board shall pass the decisions by a

majority vote and in case of tie, the

chairman shall have a casting vote;

4. Without prejudice to this article, the

Board may issue its own rules of

procedure.

ወሰን/ተፈራ 10

፲፫. የአካዳሚው ዋና ዳይሬክተር ሥልጣንናተግባርዋና ዳይሬክተሩ በክልሉ መንግስት

የሚሾም ሆኖ የሚከተሉት ስልጣንና

ተግባራት ይኖሩታል፣

1. ዋና ዳይሬክተሩ }Ö]’~ K`°c

Se}ÇÉ\ና ለሥራ አመራር ቦርድ J•

የአካዳሚው ዋና ሥራ አስፈጻሚና መሪ

በመሆን የአካዳሚውን ሥራዎች uuLÃ’ƒ

ÃS^M' Áe}vw^M'

2. የአካዳሚው ዓላማዎች፣ መሪ እሴቶችና

ድንጋጌዎች መከበራቸውን ያረጋግጣል፤

3. በአካዳሚው የሚሰጡ የአመራር

ስልጠናዎች በሀገሪቱና በክልሉ

ፖሊሲዎችና ስትራቴጂዎች ላይ ያተኮሩ

መሆናቸውን ያረጋግጣል፣

4. አካዳሚው ከፌዴራል፣ ከክልል አካዳሚዎችና

አግባብነት ካላቸው ሌሎች ተቋማት ጋር

ግንኙነት እንዲፈጥር ያደርጋል፡፡

5. የአካዳሚውን የትምህርት ክፍሎችየአደረጃጀትና የአሰራር ስርዓቶችንለቦርዱ ያቀርባል፤ ሲፀድቅ በሥራ ላይያውላል፡፡

6. በዚህ አንቀጽ ከንዑስ አንቀጽ ፩ - ፭

የተመለከቱት ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ

ሆነው ዋና ዳይሬክተሩ፣

ሀ) በዚህ ደንብ ለአካዳሚው የተሰጡትንሥልጣንና ተግባራት ሥራ ላይያውላል፤

ለ) ዓላማ አስፈፃሚ ባለሙያዎችንየክልሉ መንግስት በሚያፀድቀውመመሪያ መሰረት! ድጋፍ ሰጪሠራተኞችን በክልሉ የመንግስትሠራተኞች አስተዳደር ሕግጋትመሠረትይቀጥራል! ያስተዳድራል፣

ደሴ ዳልኬ

13. Powers and Duties of the HeadDirectorThe Head Director shall be designated by the

regional state and have the following powers

and duties:-

1. accountable to the chief- Executive and

board of the management, and lead and

coordinate the activities of the academy as

head executive and leader;

2. ensure the academy objectives, leading

values and provisions have been respected;

3. ensure the management training, which

given by the Academy, focus on the

country and regional policies and

strategies;

4. make the academy to create a relationship

with the federal, regional academies and

others relevant institutions;

5. submit the academy department structure

and working procedures; implement the

same upon approval;

6. Without prejudices to the generality of the

provisions of sub article form 1-5 of this

Article, the Director shall:

a) Implement the powers and duties

vested in the Institute under this

regulation;

b) Employ and administer professionalsthat execute objective in accordancewith directive approved by the regionalstate and supportive employees inaccordance with administrative lawsof regional government employees;

ወሰን/ተፈራ 11

ሐ) የአካዳሚውን የረዥምና የአጭርጊዜ የሥራ ዕቅድ፣ ዓመታዊ የሥራመርሐ-ግብርና በጀት ያዘጋጃል፣ለቦርዱ አቅርቦ ሲፈቀድም በሥራላይ ያውላል፤

መ) ለአካዳሚው በተፈቀደለት በጀትና

የሥራ መርሀ-ግብር መሠረት ገንዘብ

ወጪ ያደርጋል፣ በአካዳሚው ስም

የባንክ ሂሳብ ይከፍታል፣ ያንቀሳቅሳል፤

ሠ) ከሦስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረጉግንኙነቶች ሁሉ አካዳሚውንይወክላል፤

ረ) የአካዳሚውን የሥራ አፈጻጸምናየሂሳብ ሪፖርቶች አዘጋጅቶ ለቦርዱያቀርባል፤

7. ዋና ዳሬክተሩ ለአካዳሚው ሥራ ቅልጥፍና

አስፈላጊ በሆነ መጠን ሥልጣንና ተግባሩን

በከፊል ለአካዳሚው ኃላፊዎችና ሠራተኞች

በውክልና ሊያስተላልፍ ይችላል፡፡

፲፬. የአካዳሚው ምክትል ዳይሬክተሮችሥልጣንና ተግባር

1. ቁጥራቸው እንደ አስፈላጊነቱ የሚወሰንናበመንግስት የሚሾሙ ምክትልዳይሬክተሮች የሚኖሩ ሆኖ የሚከተሉትስልጣንና ተግባራት ይኖራቸዋል፣

ሀ) የአካዳሚውን Y^ uTkÉ'uTÅ^˃' uSU^ƒ“ uTe}vu` ª“ ÇÃ_¡}\” Ã[ÇK<'ÁT¡^K<'

ለ) በአካዳሚው የአደረጃጀት መዋቅር

መሰረት የስራ ክፍፍል በማድረግ

ከአካዳሚው የስራ ዘርፎች ከፊሉን

በኃላፊነት ይከታተላሉ፣ ይመራሉ፤

ሐ) በአካዳሚክ መዋቅሩ መሰረት

በስራቸው የተደራጁትን የስራ ክፍሎች

ወይም ዘርፎች፣ መምሪያዎች እና

አገልግሎቶችን ስራ ያስተባብራሉ

ይመራሉ፤

c) Prepare long and short term plan, annual

work programs and budget of the

academy; submit the same to the board

and implement upon approval;

d) Effect expenditure in accordance with

approved budget and work programs of

the academy; open and transfer bank

account with the academy name;

e) Represent the Academy in all its dealings

with third parties;

f) Prepare and submit performance and

financial reports of the academy to the

Board;

7. The Head director may delegate part of hispowers and duties to the officials andemployees of the Academy to the extentnecessary for the effective work of theAcademy.

14. Powers and duties of the deputyDirectors1. The deputy directors, who shall be

designated and their number, as may benecessary decided by the government,shall have the following powers andduties:

a) support and advice the HeadDirector in planning, organizing,leading and coordinating theacademy activity;

b) lead and follow up parts of theAcademy fields of workresponsibly by making jobdescription based on theAcademy structure;

c) lead and coordinate the activityof working departments or fields,departments and services that areorganized on the basis of theacademic structure accordingly;

ወሰን/ተፈራ 12

መ) ዋና ዳይሬክተሩ በማይኖርበት ጊዜተለይቶ በሚሰጣቸው የውክልናስልጣን መሰረት ዋና ዳይሬክተሩንተክተው ይሰራሉ፤

ሠ) በየዘርፋቸው የሥራ አፈጻጸምናየሂሳብ ሪፖርቶች አዘጋጅተው ለዋናዳይሬክተሩ ያቀርባሉ፤

ረ) በዋና ዳሬክተሩ የሚሰጣቸውን ሌሎች

ተግባራት ያከናውናሉ፡፡

2. ምክትል ዳይሬክተሮቹ ተጠሪነታቸው

ለዋና ዳይሬክተሩ ይሆናል፡፡

፲፭. የአካዳሚው የኤክስኪዩቲቭ ኮሚቴ

1. የኤክስኪዩቲቭ ኮሚቴው ተጠሪነቱ ለዋና

ዳይሬክተሩ ሆኖ በቦርዱ የሚመደቡ

አባላት ይኖሩታል፡፡

2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ ድንጋጌ

እንደተጠበቀ ሆኖ የአካዳሚው የኤክስኪዩቲቭ

ኮሚቴ የሚከተሉት ስልጣንና ተግባራት

ይኖሩታል፣

ሀ/ በቦርዱ የሚወጡ አጠቃላይ

መመሪያዎችን ተግባራዊ ማድረግ፤

ለ/ የሰልጣኞች አቀባበልን፣ የትምህርትደረጃ አወሳሰንን፣ የዲሲፕሊንጉዳዮችን የሚመለከቱ መመዘኛመስፈርቶችን ያወጣል፣ በዚህ ላይየሚቀርቡ ቅሬታዎችን በመመርመር

ይወስናል፤ሐ) የሰልጣኙን አጠቃላይ የመግቢያና

መውጫ የፈተና አሰጣጥ ደረጃዎችን፣

አቅጣጫዎችን ይወስናል፤

መ/ በቦርዱ የሚሰጡ አቅጣጫዎችን መሠረትበማድረግ የሰልጣኝ አስተዳደር፣የአካዳሚው የትምህርት ነክ ጉዳዮች፣የትምህርት ኃላፊዎች የምርጫ ሥነ-ስርዓት፣ የመምህራን ቅጥር፣ ዕድገት፣ጥቅማ ጥቅም፣ ዲሲፕሊንና ደመወዝበሚመለከት በቦርዱ የሚወጡመሪያዎችን ተግባራዊ ያደርጋልይከታተላል፤

d) act on behalf of the Head Director in the

absence of the Head director based on the

identified powers that to be given;

e) Prepare and submit financial reports and

working performance of each departments

to the Head Director;

f) Perform other activities that shall be given

by the Head Director.

2. Accountable to the director general.

15. The Executive Committee of theAcademy

1. The Accountability of the executive committee

shall be to the Head Director and may have

members that are assigned by the board;

2. Without prejudice the provision in sub article

/1/ of this Article, the Academy Executive

committee shall have the following powers

and duties;

a) Put into practice the general directives that

shall be issued by the board;

b) issue evaluation requirements concerning

the receiving of trainees, decision of

education level, the disciplinary matters;

investigate and decide on such grievance

that presented on the issue;

c) decide the direction and level of the

general entrance and exit examination of

the trainee;

d) follow up and implement directives thatshall be issued by the board concerning thetrainee administration, education mattersof the academy, the election process of theeducation officials, the employ ofteachers, promotion, incentive, disciplineand salary based on the directions thatshall be forwarded by the board;

ወሰን/ተፈራ 13

ሠ/ የአካዳሚክ ሠራተኞችን ቅጥር

መርምሮ ያፀድቃል፤

3. ኮሚቴው የራሱን የስብሰባ ሥነ-ስርዓት

ይወስናል፡፡

4. ኮሚቴው በአካዳሚው ዋና ዳይሬክተር

የሚሰጡትን ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

፲፮. የአካዳሚው የሥራ ክፍሎች

የአካዳሚው ልዩ ልዩ የትምህርት፣የምርምር እና

የአስተዳደር የስራ ክፍሎች ወይም ዘርፎች

የአመራር አካላት አመሰራረት፣ ሥልጣንና

ተግባር እና አሰራር በመሰረታዊ የአሰራር

ሂደት ጥናት መሰረት የሚፈፀም ሆኖ ዝርዝሩ

ቦርዱ በሚያወጣው መመሪያ ይወሰናል፡፡

ክፍል ሦስትልልዩዩ ልልዩዩ ድድንንጋጋጌጌዎዎችች

፲፯. u˃

አካዳሚው የሚከተሉት የበጀት ምንጮችይኖሩታል፣1. ከክልሉ መንግሥት የሚመደብ በጀት፤

2. አካዳሚው ከሚያስከፍለው የአገልግሎት

ክፍያዎች፤

3. ከሌሎች ምንጮች በሚገኝ ገቢ፤

ይተዳደራል፡፡

፲፰. የበጀት ዓመት

የአካዳሚው የበጀት ዓመት በየዓመቱ

ከሐምሌ ፩ ቀን ጀምሮ በተከታዩ ዓመት ሰኔ

፴ ቀን ያበቃል፡፡

፲፱. የሂሳብ መዛግብትንና የሂሳብ ምርመራ

1. አካዳሚው የተሟሉና ትክክለኛ የሆኑ

የሂሣብ መዛግብትና ሰነዶችን ይይዛል፡፡

2. የአካዳሚው የሂሣብ መዛግብትና ገንዘብነክ ሰነዶች በዋናው ኦዲተር ወይምእርሱ በሚሰይማቸው ኦዲተሮችበየዓመቱ ይመረመራሉ፡፡

e) Investigate and approve the recruit of the

academy employees.

3. The committee shall decide its own meeting

procedure.

4. The committee shall prepare other activitiesthat may be given by the Head director of theAcademy.

16. The Academy Working DepartmentThe Academy’s different education, research and

administration of working department or sectors,

establishment of management organs

establishment, powers and duties and process shall

be performed based on the business process

reengineering and its details shall be decided by

directive that shall be issued by the Board.

Part three

Miscellaneous Provisions

17. BudgetThe Academy shall have the following budgetsources:-1. Budget allocated by the Regional state;2. Service fee obtained from services rendered by

the Academy;3. Revenue obtained from other sources.

18.Fiscal YearThe budget year of the Academy shall be starting

on July 8 in each every year and ends in July 7 of

the next year.

19.Books of Account and Audit1. The academy shall keep complete and accurate

books of account;

2. The books of account of the Academy shall be

audited annually by auditor General or

auditors designated by him.

ወሰን/ተፈራ 14

፳. የመተባበር ግዴታ

ማንኛውም ሰው ይህን ደንብ ለማስፈፀም

የመተባበር ግዴታ አለበት፡፡

፳፩. ተፈፃሚነት የሌላቸው ሕጐች

ይህንን ደንብ የሚቃረን ማንኛውም ሕግ፣

ደንብ፣ መመሪያ ወይም ልማዳዊ አሠራር

በዚህ ደንብ የተሸፈኑ ጉዳዮችን

በሚመለከት ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡

፳፪. መመሪያ የማውጣት ስልጣን

1. ቦርዱ ይህንን ደንብ ለማስፈፀም አስፈላጊ

የሆኑ መመሪያዎችን ሊያወጣ ይችላል፡፡

2. አካዳሚው ይህን ደንብና ደንቡን

ተከትሎ የሚወጣውን መመሪያ በተሟላ

ሁኔታ ለማስፈጸም የሚረዳውን ዝርዝር

የአሰራር መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡

፳፫. dNb# y¸iÂbT g!z@

ይህ ደንብ ከሐምሌ ፲፩ ቀን ፪ሺ፮ ዓ.ም

ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡

ደሴ ዳልኬ

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል

መንግስት ርዕሰ መስተዳድር

ሀዋሳ

20. Duty to cooperateEvery person shall have the obligation to

cooperate on the implementation of this

regulation.

21. In applicable laws

Any laws, regulation, directive, or customary

practice which is inconsistent with this

regulation shall be inapplicable on matters

provided here in.

22. Power to issue Directives1. The board may issue directives necessary for

the implementation of this regulation;

2. The Board may issue detail performance

directive that helps for the complete

implementation of this regulation and the

directive to be issued pursuant to this

regulation.

23. Effective DateThis regulation shall come into force as of the18th day of July, 2014

Done at Hawassa, the 18th day of July 2014

Dese Daleke

Southern Nations, Nationalities and Peoples’ Regional

State, President

1

ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#BnU¶T Uz@È

DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS,NATIONALITIES AND PEOPLE’S REGIONAL STATE

¥ýÅ

የየደደቡቡብብ ብብሔሔሮሮችች፣፣ ብብሔሔረረሰሰቦቦችች እእናና ሕሕዝዝቦቦችች

ክክልልላላዊዊ መመንንግግስስትት የየሥሥራራ አአመመራራርር ኢኢንንስስቲቲትትዮዮትት

ማማቋቋቋቋሚሚያያ አአዋዋጅጅንን ለለመመሻሻርር የየወወጣጣ አአዋዋጅጅ ቁቁጥጥርር

፻፻፶፶፮፮//፪፼፮

የየደደቡቡብብ ብብሔሔሮሮችች፣፣ ብብሔሔረረሰሰቦቦችች እእናና ሕሕዝዝቦቦችች ክክልልላላዊዊ

መመንንግግስስትት የየሥሥራራ አአመመራራርር ማማሰሰልልጠጠኛኛ ተተቋቋምም እእናና

ኢኢንንስስትትቲቲዩዩትት ማማቋቋቋቋሚሚያያ አአዋዋጅጅ መመሻሻርር አአስስፈፈላላጊጊ ሆሆኖኖ

በበመመገገኘኘቱቱ፤

በበተተሻሻሻሻለለውው የየደደቡቡብብ ብብሔሔሮሮችች፤፤ብብሔሔረረሰሰቦቦችች እእናና ሕሕዝዝቦቦችች

ክክልልልል ህህገገ--መመንንግግስስትት አአንንቀቀጽጽ ፶፶፩፩ ንንዑዑስስ አአንንቀቀጽጽ ፫፫ ((ሀሀ))

መመሰሰረረትት የየሚሚከከተተለለዉዉ ታታዉዉጇጇልል፡፡፡፡

11.. አጭር ርዕስ

ይህ አዋጅ "የየሥሥራራ አአመመራራርር ኢኢንንስስቲቲትትዮዮትት

ማቋቋሚያ አዋጅን ለመሻር የወጣ አዋጅ ቁጥር

/፪፼፮’’ ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡

bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ?ZïC KLልE መንግሥት Mክር b@T

ጠባቂነት የወጣ

ዋጅ

20 Year No 6Hawassa July 18/2014

፳ ›mT q$_R ፮Hêú ሐምሌ ፲፩qN ፪፼፮ ›.M

Contents

Proclamation NO.156/2014 issued to repealSouthern Nations, Nationalities and PeoplesRegional State Management InstitutionEstablishment Proclamation

Whereas, it has been found necessary to repeal thesouthern nations, nationalities and peoples regionalstate management training institution establishmentproclamation;

Now, therefore, in accordance with sub-article 3(a)of article 51 of the revised constitution of southernnations, nationalities and peoples region thefollowing proclaimed.

1. Short title

This proclamation may be cites “aProclamation No. --------/2014 issued torepeal the management instituteestablishment proclamation”

2

2. Repealed laws

In this proclamation;

a) Southern nations nationalities and people

regional state proclamation No.15/1997

issued to establish management training

institution; and

b) Article 4 sub article 32 and article 39 of

southern nations nationalities and peoples

regional state proclamation No. 133/2011

issued to re-determined the power and

duties of executive body;

Are hereby repealed

3. Transfer of rights and obligation

The rights and obligations of management

training institution established under

proclamation No.15/1997 as well as

management institute established under sub

article 32 of article 4 and article 39 of the

proclamation No.133/2011 are hereby

transferred to the southern nations

nationalities and peoples regional state

management academy established by

administrative council regulation

No115/2014

2. መሻር

በዚህ አዋጅ ፣

ሀ/ የደቡብ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦች እና

ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት የሥራ

አመራር ማሰልጠኛ ተቋምን ለማቋቋም

በቁጥር ፲፭/፲፱፹፱ ዓ.ም የወጣዉ አዋጅ፤

እና

ለ/ የደቡብ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦች እና

ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት አስፈፃሚ

አካላትን ሥልጣንና ተግባር እንደገና

ለመወሰን በወጣዉ አዋጅ ቁጥር

፻፴፫/፪፼፫ አንቀጽ ፬ ንዑስ አንቀጽ ፴፪

እና አንቀጽ ፴፱ ስር የሥራ አመራር

ኢንስቲቱትን ለማቋቋም የተደነገገው፤

ተሽረዋል፡፡

3. የመብት እና ግዴታ መተላለፍ

በአዋጅ ቁጥር ፲፭/፲፱፹፱ ተቋቁሞ የነበረዉ

የሥራ አመራር ማሰልጠኛ ተቋም እንዲሁም

በአዋጅ ቁጥር ፻፴፫/፪፼፫ በአንቀጽ ፬ ንዑስ

አንቀጽ ፴፪ እና በአንቀጽ ፴፱ ተቋቁሞ

የነበረዉ የሥራ አመራር ኢንስቲትዩት

መብትና ግዴታዎች በመስተዳድር ምክር

ቤት ደንብ ቁጥር ፻፲፭/፪፼፮ ለተቋቋመዉ

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች

ክልል መንግስት አመራር አካዳሚ በዚህ

አዋጅ ተላልፏል፡፡

3

4. Effective date

This proclamation shall come into force on the

date of approval July 18/2014

DONE AT HAWASSA, 18th DAY OF JULY, 2014

DESE DALKE

PRESIDENT OF SOUTH NATIONS,

NATIONALITIES AND PEOPLES

REGIONAL STATE

4. አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ

ይህ አዋጅ ከፀደቀበት ከዛሬ ቀን ሐምሌ ፲፩

፪፼፮ ዓ.ም ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡

ሀዋሣ

ደሴ ዳልኬ

¾Åu<w wN?a‹: wN?[cx‹“ Q´x‹

¡ML© S”ÓYƒ `°c Se}ÇÉ`

1

ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST db#BnU¶T Uz@È

DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS,NATIONALITIES AND PEOPLE’S REGIONAL STATE

ማውጫ

አዋጅ ቁጥር ፻፶፪/፪፼፮

የየደደቡቡብብ ብብሔሔሮሮችች ብብሔሔረረሰሰቦቦችችናና ሕሕዝዝቦቦችች ክክልልልልመመንንግግስስትት ሬሬድድዮዮናና ቴቴሌሌቭቭዥዥንን ድድርርጅጅትትንን

ለለማማቋቋቋቋምም የየወወጣጣ አዋጅ

መመግግቢቢያያ

ሀገራችን በማስመዝገብ ላይ የምትገኘውን ዘርፈብዙ እድገት በማፋጠን ረገድ የመገናኛብዙሀን ሚና የላቀ በመሆኑ፣

የክልሉን ህዝብ የመረጃ ፍላጎት በተሳካሁኔታ ለማሟላትና የመረጃ ስርጭት ስርአቱንውጤታማ ለማድረግ የብዙሀን መገናኛንማስፋፋት አይነተኛ ጠቀሜታ እንዳለውበመታመኑ፣

የክልሉ ሬሬድድዮዮናና ቴቴሌሌቭቭዥዥንን ድድርርጅጅትትአደረጃጀትና የስርጭት አድማስ ማስፋት ብሎምበስራ ላይ የነበሩት ህጎች ክፍተትን የሚሞላአዲስ የህግ ማዕቀፍ ማበጀት በማስፈለጉ፣

በተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና

ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ሕገ-መንግስት

አንቀጽ ፶፩ ንዑስ አንቀጽ ፫/ሀ/ መሰረት

የሚከተለው ታውጇል፡፡

bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ?ZïC KLልE መንግሥት Mክር b@T

ጠባቂነት የወጣ

ዋጅ

20 Year No2Hawassa February 13/2014

፳¾ ›mT q$_R ፪ሀêú yµtET 6 qN ፪፼፮

›.M

Content

Southern, Nation, Nationalities and People’s

Regional State Radio and Television Enterprise

Establishment Proclamation No 152/2014

/

Preamble

Whereas, mass –media’s role is very high inswifting the multi- development that our country hasbeen achieving;

Whereas, it has been believed that the expansion of

mass- media has a very paramount important to

make effective information dissemination and to

fulfill successfully the information demand of the

people of the region;

Whereas, it has been necessary to prepare a newlegal framework that expand the organization anddissemination horizon as well as to fill the existinglegal discrepancy of Radio and Television Enterpriseof the Region;

Now, therefore, in accordance with sub-article 3(a)

of article 51 of the revised constitution, the state

council of the Southern Nation, Nationalities and

people’s Regional State has hereby proclaimed as

follows:-

PART ONE

GENERAL

1. Short Title

This Proclamation may be cited as “Proclamation

No_2014 issued to establish the Radio and

Television Enterprise of Southern, Nation,

Nationalities and People’s Regional State”

2. Definition

In this proclamation, unless the context otherwise

requires:-

1. “Region” means Southern, Nation, Nationalities

and People’s Regional State

2. “Enterprise” means Radio and Television

Enterprise of Southern, Nation, Nationalities

and People’s Regional State

3. “Board” means board that established inaccordance with article /8/ of proclamation.

4. “Radio and Television Enterprise” means

institutions which collect, produce and

disseminate information through radio and

television; gather and disseminate to the public

works of news and other featuring programs as

well as articles in various means or distribute

same to other institutions which transmit them

directly.

ክክፍፍልል አአንንድድ

ጠጠቅቅላላላላ

፩፩.. አአጭጭርር ርርዕዕስስ

ይህ አዋጅ “የደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችናህዝቦች ክልል መንግስት ሬሬድድዮዮናና ቴቴሌሌቪቪዥዥንንድድርርጅጅትት ለማቋቋም የወጣ አዋጅ ቁጥር /፪ሺ፮

ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡

፪. ትርጓሜ

የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነበስተቀር በዚህ አዋጅ ውስጥ፡-

፩. “ክልል” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስትነው፡፡

፪ “ድርጅት” ማለት የደቡብብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልልመንግስት ሬሬድድዮዮናና ቴቴሌሌቪቪዥዥንን ድድርርጅጅትትነው፡፡

፫. “ቦርድ” ማለት በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፰መሰረት የተቋቋመ ቦርድ ነው፡፡

፬. “የየሬሬድድዮዮናና ቴቴሌሌቭቭዥዥንን ድድርርጅጅትት” ማለትበሬዲዮና ቴሌቪዥን አማካኝነት መረጃየማሰባሰብ፣ የማዘጋጀትና የማሰራጨትስራዎችን የሚያከናውኑ የዜናና ሌሎችየፊቸር ፕሮግራም ስራዎችንናመጣጥፎችን በማጠናቀር በልዩ ልዩዘዴዎች ለህዝብ የሚያሰራጩ ወይምእነዚህኑ በቀጥታ ለሚያስተላልፉ ሌሎችተቋማት የሚያከፋፍሉ ተቋማት ናቸው፡፡

3

5. “Journalist” means any person employed in

Regional radio and television as a producer,

editor, reporter, production leader, roving camera

man and translator.

6. “Technical professional” means professional

draft reading extract which prepared in sound or

to be mixed in sound and picture from the

information that collected by journalist,

implement as editorial of sound and visual mix,

follow up and organize web-site information,

carry out study and maintenance of media

technology equipment, function dissemination

role of media outcome to reach out for audience

and other related duty.

7. “Council” means council of Southern, Nation,

Nationalities and People’s Regional State

8. “Person” means any physical person or an entity

bestowed with juridical personality.

፭. “ጋዜጠኛ” ማለት በበክክልልሉሉ ሬሬድድዮዮናና

ቴቴሌሌቭቭዥዥንን ድድርርጅጅትት ውስጥ በዘጋቢነት፣

በአዘጋጅነት ፣ በአርታኢነት፣ በዝግጅት

መሪነት፣ በተንቀሳቃሽ ፊልም አንሺነት

በተርጓሚነት ሙያ የተሰማራ ሰው

ነው፡፡

፮. “የቴክኒክ ባለሙያ” ማለት በጋዜጠኛው

የተሰበሰቡ መረጃዎች በድምጽ ወይም

በድምጽ እና በምስል እንዲዋሃዱ

የተዘጋጀውን የፅሁፍ ንባብ የሚቀርጽ፣

የምስልና ድምጽ ቅንብር የሚያከናውን

ኤዲተር ፣ የድረ-ገጽ መረጃዎችን

የሚያደራጅና የሚከታተል፣ የሚዲያ

ቴክኖሎጂ መሳሪያዎችን ጥናትና ጥገና

የሚያከናውን፣ የሚዲያ ውጤቶች

ለታዳሚያን እንዲደርሱ የማሰራጨት

ተግባራትንና ተዛማጅነት ያላቸውን

ተግባራት የሚያከናውን ባለሙያ ነው፡፡

፯. “ምክር ቤት” ማለት የደቡብብሄሮች፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልልምክር ቤት ነው፡፡

፰. “ሰው” ማለት በተፈጥሮ ወይም በህግየሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፡፡

PART TWO

Establishment, Organization

and Power and Duty

3. Establishment

1. Southern, Nation, Nationalities and People’s

Regional State Radio and Television

Enterprise is hereby established as state

enterprise with an independent juridical

personality by this proclamation;

2. The Enterprise is accountable to

Regional Council.

4. The Enterprise

1. The Head quarter of theEnterprise shall be situated inHawassa;

2. The enterprise may have

dissemination center and branch

office both within and outside the

Region as necessary.

5. Organization

The Enterprise shall have organization:-

1. Management board

2. General manager

3. Deputy manager

4. Manger of branch office

5. Other necessary professional and

employees

ክክፍፍልል ሁሁለለትት

ስስለለመመቋቋቋቋምም፣፣ አአደደረረጃጃጀጀትትናና

ስስልልጣጣንንናና ተተግግባባርር፣፣

፫. መቋቋም

፩. የደቡብ ብሄሮች ፣ብሄረሰቦችና ህዝቦችክልል መንግስት ሬሬድድዮዮናና ቴቴሌሌቭቭዥዥንንድድርርጅጅትት ህጋዊ ሰውነት ያለውመንግስታዊ ድርጅት ሆኖ በዚህአዋጅ ተቋቁሟል፡፡

፪. የድርጅቱ ተጠሪነት ለክልሉ ምክርቤት ይሆናል፣

፬. ስስለለድድርርጅጅቱቱ መመቀቀመመጫጫ፣፣

፩. የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት ሐዋሳከተማ ይሆናል፣

፪ ድርጅቱ እንደአስፈላጊነቱ በክልሉውስጥና ከክልሉ ውጭ የስርጭትጣቢያዎችና ቅርንጫፍ ጽህፈትቤቶች ይኖሩታል፣

፭. አደረጃጀት

ድርጅቱ የሚከተለው አደረጃጀትይኖረዋል፣

1 የስራ አመራር ቦርድ፣2 ዋና ስራ አስኪያጅ፣3 ምክትል ስራ አስኪያጆች፣4 የቅርንጫፍ ጽ/ቤት ስራ

አስኪያጆች፣5 አስፈላጊ ባለሙያዎችና ሠራተኞች

ይኖሩታል፣

5

6 . Objectives

The Enterprise shall have the objectives:-

1. To encourage and promote freedom of

expression in compliance with the provisions

of the Federal and the Regional Constitutions

as well as other relevant police, laws

regulations and directives;

2. To create conducive conditions to enable

the people of the region to get-upto-date and

accurate information and arrive at national

consensus on major national and regional

issues;

3. To play a supportive role in the economic,

political and social activities and fasten

inclusive growth through expanding best

practice in the region and to promote

democratic culture among the society;

4. To enhance institutional income as well as to

encourage accessibility of media outcome of

the people of the region through

implementing study and maintenance of

media technology equipment.

7. Power and Duty of the Enterprise

The Enterprise shall have the following

power and duties:-

፮. ዓላማ

ድርጅቱ የሚከተሉት አላማዎችይኖሩታል፡-

፩. በፌደራልና በክልሉ ህገ-መንግስት

እንዲሁም በሌሎች አግባብነት ባላቸው

ፖሊሲዎች፣ህጎች ደንቦችና መመሪያዎች

መሠረት ሀሳብን በነጻ የመግለጽ ነጻነትን

ማበረታታት፤

፪. የክልሉ ህዝብ ለመረጃ ቅርበት

እንዲኖረው ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር

ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን

እንዲያገኝ ማድረግ፡፡ በዚህም በዋና ዋና

የሀገሪቱና የክልሉ ጉዳዮች ላይ ብሄራዊ

መግባባትን ለመፍጠር መስራት፤

፫. በክልሉ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊእንቅስቃሴ ውስጥ አጋዥ ሚና መጫወትምርጥ ተሞክሮዎችን በማስፋት ሁለንተናዊዕድገትን ማፋጠን እና በህብረተሰቡውስጥ ዲሞክራሲያዊ ባህል እንዲጎለብትማበረታታት፣

፬. የሚዲያ ቴክኖሎጂ መሳሪያዎችን ጥናትና

ጥገና በማከናወን የክልሉን ህዝብ የሚዲያ

ውጤቶች ተደራሽነት ማጠናከር እንዲሁም

ተቋማዊ ገቢን ማሳደግ ይሆናል፡፡

፯. የድርጅቱ ስልጣንና ተግባራት ፡-

ድርጅቱ የሚከተሉት ስልጣንና ተግባራትይኖሩታል፣

1. Transmit news and related information that

are useful to the people through radio and

television channels , have for this purpose

,as may be necessary , make to have regular

transmission and production of radio and

television;

2. Publicize government strategic direction,

policies , laws as well as create favorable

media forum for the public to exchange

views, discuss and comment on the

strategies, policies and laws and hereby to

attain national consensus;

3. Present variety of programs by correlating

with best experiences which foster human

and democratic rights awareness of people

of the region;

4. Entertain free public opinions and

suggestions as well as investigate of same

by interviewing concerned bodies and

announce the result back to the public

thereof;

1. ለክልሉ ሕዝብ ጠቀሜታ ያላቸውን

አስፈላጊ ዜናና ዜና ነክ መረጃዎችን

በሬድዮና በቴሌቪዥን ማሰራጫዎች

ለህዝብ ያስተላልፋል ለዚህም

እንዲረዳው እንደአስፈላጊነቱ መደበኛ

የሬድዮና ቴሌቪዥን ማሰራጫና

ማቀነባበሪያ እንዲኖሩት ያደርጋል፣

2. የመንግስትን ስትራቴጂያዊ እቅጣጫዎች፣

ፖሊሲዎችና ህጎች ለህዝብ ያስተዋውቃል

ህዝቡም በስትራጂያዎቹ በፖሊሲዎቹና

በህጎቹ ላይ ሀሳቡን እንዲለዋወጥባቸው

እንዲመክርባቸውና አስተያየቱን

እንዲሰጥባቸው በዚህም ብሄራዊ መግባባት

ላይ እንዲደረስ ምቹ የሚዲያ መድረኮችን

ይፈጥራል፣

3. የክልሉ ህዝብ ስለሰብአዊና ዴሞክራሲያዊ

መብቶች ያለውን ግንዛቤ ለማጎልበት

የሚረዱ ልዩ ልዩ ዝግጅቶችን መልካም

ተሞክሮዎችን እየቀመረ ያቀርባል፣

4. ነፃ የህዝብ አስተያየቶችንና ጥቆማዎችን

ተቀብሎ ያስተናግዳል፡፡

የሚመለከታቸውንም አካላት በመጠየቅ

ያጣራል፤ ውጤቱንም መልሶ ለህዝብ

ይገልጻል፣

7

5. Produce and disseminate a variety of

articles and radio as well as television

programs which would develop the

general awareness of the public and meet

its entertainment needs through various

methods;

6. Follow up and report on the current

economical, political and social affairs;

7. Record, publicize for the people

continuously the efforts and outcome of

development and good governance that

being implemented in the region; work

the enhancement of people’s involvement

8. Deliver photograph, film documentation ,

publication, advertising as well as

provides professional training;

9. Install establish and organize in

appropriate locations essentials for

operating radio and television programs

production and transmission, news and

information transmitter or transiting as

well as other institutions and equipment

applicable for similar services and

administer same thereof;

5. የህዝቡን ጠቅላላ እውቀት

የሚያዳብሩና የመዝናናት ፍላጎትን

የሚያረኩ ልዩ ልዩ ጽሁፎችንና

የሬድዮም ሆነ የቴሌቪዥን

ዝግጅቶችን እየሰራ በተለያዩ ዘዴዎች

ያሰራጫል፣

6. ወቅታዊነት ያላቸውን ኢኮኖሚያዊ፣ፖለቲካዊና ማህበራዊ ጉዳዮችንተከታትሎ ይዘግባል፣

7. በክልሉ ውስጥ የሚፈጸሙ የልማትናየመልካም አስተዳደር ጥረቶችንናውጤቶችን በተከታታይ በመዘገብለህዝብ ያሳውቃል የህዝብተሳታፊነትን የማጎልበት ስራ ይሰራል፣

8. የፎቶግራፍና የተንቀሳቃሽ ምስልዶክመንቴሽን፣ የህትመት፣ ማስታወቂያእንዲሁም ሙያዊ የስልጠናአገልግሎቶችን ይሰጣል፣

9. ለስራው አስፈላጊ የሆኑ የሬድዮና

ቴሌቪዥን ፕሮግራሞች ማቀናበሪያና

ማሰራጫዎችን የዜናና መረጃ

ማስተላለፊያ ወይም ማሸጋገሪያዎችን

እንዲሁም ለተመሳሳይ አገልግሎቶች

የሚውሉ ሌሎች ተቋማትን እና

መሳሪያዎችን በተገቢው ስፍራ

ይተክላል፤ ያቋቁሟል፤ ያደራጃል፤

ያስተዳድራል፣

10. Provides study , installment and amaintenance service on media technologyequipment;

11. Collect equitable service charge and

exempt partially or in full when deemed

necessary;

12. Establish work relations, pursuant to the

country’s laws, with similar domestic

and foreign enterprise in order to make it

possible to exchange items of news and

information as well as enable to make

training and experience sharing;

13. Manage the employees; effect its budget

PART THREE

Power and Duty of the enterprisesManagement Body

8. Management Board

1. The Enterprise shall be directed by amanaging board having members not lessthan seven and more than nine;

2. The accountability of the board shall be tothe Council of the Region;

3. The chairperson and member of the boardshall be appointed by the Council of theRegion up on their presentation by thePresident selected from the appropriategovernment organs and section of thesociety;

፲. የየሚሚዲዲያያ ቴቴክክኖኖሎሎጂጂ መመሳሳሪሪያያዎዎችች ጥጥናናትት፣፣

ተተከከላላ እእናና ጥጥገገናና አአገገልልግግሎሎትት ይይሰሰጣጣልል፣፣

፲፩. ለሚሰጠው አገልግሎት ተመጣጣኝ

ዋጋ ያስከፍላል እንደአስፈላጊነቱም

በከፊልም ሆነ በሙሉ ከክፍያ ነጻ

አገልግሎት ሊሰጥ ይችላል፣

፲፪. በአገሪቱ ሕግ መሠረት በአገር

ውስጥና በውጪ አገር ካሉ ተመሳሳይ

ድርጅቶች ጋር ዜናዎችንና

መረጃዎችን ለመለዋወጥም ሆነ የሥልጠና

እና የልምድ ልውውጦችን ለማድረግ

የሚያስችሉትን የስራ ግንኙነቶች

ይመሰረታል፣

፲፫. የራሱን በጀት ያንቀሳቅሳል፤ ሰራተኞችን

ያስተዳድራል፣

ክክፍፍልል ሶሶስስትትስስለለ ድድርርጅጅቱቱ አአመመራራርር አአካካላላትት ሥሥልልጣጣንንናና

ተተግግባባራራትት

፰. የሥራ አመራር ቦርድ

፩. ድርጅቱ ከሰባት የማያንሱና ከዘጠኝየማይበልጡ አባላት ባሉት የሥራአመራር ቦርድ ይመራል፣

፪. የቦርዱ ተጠሪነት ለክልሉ ም/ቤትይሆናል፣

፫. የቦርዱ ሰብሳቢና አባላት አግባብነትካላቸው የመንግስት መ/ቤቶችና የሕዝብክፍሎች ተውጣጥተው በርዕስመስተዳድር አቅራቢነት በምክር ቤትይሰየማሉ፣

9

4. Where members of the board incompletewith different reasons ,the President shallappoint instead of un appeared membersuntil voting of reimbursement membersubmitted to and approved by meeting of thecouncil;

5. The manager of the enterprise shall be the

member and secretary of the board.

9. Power and Duty of the Board

The board shall have the following power

and duties. The board shall:-

1. serve as the highest decision making

organ of the Enterprise;

2. ensure that the Enterprise implement the

polices and laws concerning the mass

media that issued in the country;

3. issue editorial policies and working

regulation and directives that concern the

radio and television of the region;

4. follow up to see it that governmentalpolicies and laws that need to be knownby the public have been timelybroadcasted through media channels ofradio and television of enterprise;

5. periodically assess how much the people

of the region are benefiting from the

service rendered by the enterprise; devise

productive and democratically ways that

enhance the service and pass same to

enterprise;

፬. የቦርዱ አባላት በተለያየ ምክንያት

በሚጓደሉበት ጊዜ የምትክ አባላት

ምርጫ ለም/ቤት ጉባኤ ቀርቦ

እስከሚፀድቅ ድረስ በተጓደሉ አባላት

ምትክ በርዕሰ መስተዳድሩ ይሰየማሉ፣

፭. የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ የቦርድ

አባልና ፀሐፊ ሆኖ ይሰራል፡፡

፱፱.. የየቦቦርርዱዱ ስስልልጣጣንንናና ተተግግባባርር፣፣

ቦቦርርዱዱ በበዚዚህህ አአዋዋጅጅ መመሰሰረረትት የየሚሚከከተተሉሉትት

ስስልልጣጣንንናና ተተግግባባራራትት ይይኖኖሩሩታታልል፣፣

1. ከፍተኛው የድርጅቱ አመራር አካል ሆኖ

ያገለግላል፣

2. በሀገሪቱ የሚወጡ ብዙሀን መገናኛን

የሚመለከቱ ፖሊሲዎችና ህጎች በድርጅቱ

ውስጥ ተግባራዊ መደረጋቸውን ያረጋግጣል፣

3. ቦርዱ የየክክልልሉሉንን ሬሬድድዮዮናና ቴቴሌሌቭቭዥዥንንድድርርጅጅትት የሚመለከቱ ኤዲቶሪያልፖሊሲዎችንና የአሰራር ደንብናመመሪያዎች ያወጣል፣

4. በህዝብ ሊታወቁ የሚገባቸው የመንግስት

ፖሊሲዎችና ህጎችን በድርጅቱ የየሬሬድድዮዮናና

ቴቴሌሌቭቭዥዥንን መገናኛ ዘዴዎች አማካይነት

በወቅቱ መተላለፋቸውን ይከታተላል፣

5. ድርጅቱ በሚሰጣቸው አገልግሎቶች የክልሉ

ህዝብ ምን ያህል ተጠቃሚ እንደሆነ በየጊዜው

ይገመገማል፤ ይበልጥ ተጠቃሚ

የሚሆንባቸውን ልማታዊና ዲሞክራሲያዊ

መንገዶችን እየቀየሰ ተግባራዊ እንዲሆኑ

ለድርጅቱ የሥራ መመሪያዎችን ይሰጣል፣

6. see to it that proper explanation is given in

response to public complaints made

concerning activities under taken by the

enterprise in accordance with this

proclamation; foreward, as necessary, its own

decision by examining complaints;

7. supervise that the enterprise provides

balanced media coverage to all compatriots

without discrimination on the basis of

nation, nationalities, sex, religion and

political outlooks;

8. approves directives to the manner of

recruitment, salary scale and benefits of

journalists , technical experts and supportive

staff of the enterprise; cause to put in to

practice the same up on the consent of the

concerned body;

9. follow-up that finance and property

administration of the Enterprise is in

accordance with finance law;

10. evaluate the structure capacity of the

Enterprise and cause the same to be approved

by submitting to the concerned body;

implement thereof upon permission;

11. cause to approve the short ,medium and long

as well as annual plan budget; follow up its

implementation

6. ድርጅቱ በዚህ አዋጅ መሰረት

የሚፈፅማቸውን ተግባራት በተመለከተ

ከህዝብ በሚቀርቡ ቅሬታዎች ላይ ተገቢ

ማብራሪያዎችን እንዲሰጥ ያደርጋል፣

እንደአስፈላጊነቱም ቅሬታዎችን መርምሮ

የበኩሉን ውሳኔ ይሰጣል፣

7. ድርጅቱ በብሄር ፣በብሔረሰብ ፣በፆታ፣በሀይማኖት እና በፖለቲካ አመለካከቶችመካከል ልዩነት ሳያደርግ ለሁሉምወገኖች ሚዛናዊ የመረጃ ሽፋን መስጠቱንይቆጣጠራል፣

8. የድርጅቱን ጋዜጠኞች ፣የቴክኒክ

ባለሙያዎችና ድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች

የደመወዝ፣የቅጥር፣የጥቅማጥቅም የአፈጻፀም

መመሪያዎች ያጸድቃል፤ በስራ ላይ

እንዲውል፣ በሚመለከታቸው አካላት

ሲፈቀድ ተግባራዊ ያደርጋል፣

9. የድርጅቱ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር

በፋይናንስ ህግ አግባብ መሰረት መሆኑን

ይከታተላል፣

፲. የድርጅቱን መዋቅር አቅም በመገምገም

ለሚመለከተው አካል አቅርቦ ያስፀድቃል

ሲፈቀድም ሥራ ላይ ያውላል፣

፲፩. የድርጅቱን የአጭር ፣ የመካከለኛና

የረጅም ጊዜ እንዲሁም አመታዊ እቅድ

በጀትና ሪፖርት ያጸድቃል፤

አፈጻፀሙንም ይከታተላል፣

11

12. follow and supervise that the enterprise

properly expend the budget appropriated

from the government and its internal

revenue;

13. design ways to strengthen the enterprise as

well as upgrade its performance.

14. appoint the deputy manager and managerof branch office up on his presentationby the general manager; decide, as maybe necessary, on the recruitment andallotment of other higher managementbodies of the enterprise;

15. Consult and decide on other policy issues

pertinent to the enterprise.

10. Meeting Procedure

1. The Board make the regular meeting in

every three months; meeting per-dime of

the board members function in accordance

with appropriate law;

2. Not with standing to the provision of sub-

sub-article of (1) of this article, the Board

may hold a session at any time whenever

the chair person of Board or one third of

the board members so request in case of

emergency;

፲፪. ድርጅቱ ከመንግስትና ከውስጥ ገቢ

የተመደበለትን በጀት በአግባቡ ስራ ላይ

ማዋሉን ይቆጣጠራል፤ ይከታተላል፣

፲፫. ድርጅቱ የሚጠናከርበትንና አሠራሩየሚሻሻልበትን መንገድ ይቀይሳል፣

፲፬. የድርጅቱን ምክትል ስራ አስኪያጆች እናየቅርንጫፍ ጽ/ቤት ስራ አስኪያጆች በዋናስራ አስኪያጁ አቅራቢነት ይሾማል፡፡እንደአስፈላጊነቱ የሌሎች የድርጅቱአመራር አካላት አመላመልና ምደባንይወሰናል፣

፲፭. ድርጅቱን በሚመለከቱ ሌሎች የፖሊሲ

ጉዳዮች ላይ ይመክራል፤ ይወስናል፡፡

፲. የስብሰባ ሥነ-ሥርዓት

፩. ቦርዱ በየሦስት ወሩ መደበኛ ስብሰባ

ያካሄዳል፡፡ የቦርዱ አባላት የስብሰባ

ውሎ አበልም አግባብነት ባለው ህግ

መሰረት ተግባራዊ ይደረጋል፣

፪. የዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ1 ድንጋጌ

ቢኖርም አስቸኳይ ጉዳይ ሲያጋጥም

በቦርዱ ሰብሳቢ ጥሪ ወይም ከቦርዱ

አባላት መካከል አንድ ሶስተኛ

የሚሆኑት ከጠየቁ በማናቸውም ጊዜ

መሰብሰብ ይችላል፣

3. There shall be a quorum where more than half

of the members of the Board are present at its

meeting

4. Any decision of the Board shall be passed by

majority vote; in case of a tie, however the

chairperson shall have a casting vote;

5. The Board may issue its own directive of ruler

the meeting and working procedure;

11.Powers and Duties of the GeneralManager

1. The General Manager shall be appointed by

the President;

2. The General Manger shall be the chiefexecutive officer of the Enterprise and shalldirect the activity of the enterprise with theoverall directions forwarded by the Board;administrate the same;

3. Without prejudice to the generalist of sub-

article (2) of this article the General

Manager shall discharge specific duties

given to the enterprise and implement the

following as well:-

a) Direct and supervise the day to day

activities of the Enterprise;

b) Organize office of the Enterprise;

፫. በስብሰባው ላይ ከግማሽ በላይ አባላት

ከተገኙ ምልአተ ጉባኤ ይሆናል፣

፬. ቦርዱ ማንኛውንም ውሳኔ የሚያሳልፈውበድምጽ ብልጫ ሲሆን ድምጽ እኩልለእኩል ከሆነ ሰብሳቢው ያለበት ወገንሀሳብ ውሳኔ ያልፋል፣

፭. ቦርዱ የራሱን የስብሰባና የአሰራር ስነ

ስርዓት መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡

፲፲፩፩.. የየዋዋናና ሥሥራራ አአስስኪኪያያጅጅ ስስልልጣጣንንናና ተተግግባባርር

1. የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ በርእሰ

መስተዳድር ይሾማል፣

2. ዋና ስራ አስኪያጅ የድርጅቱ ዋና ስራ

አስፈጻሚ በመሆን ከቦርድ በሚሰጠው

አጠቃላይ መመሪያ መሰረት የድርጅቱን

ስራ ይመራል፤ ያስተዳድራል፣

3. በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 2

የተመለከተው አጠቃላይ አነጋገር

እንደተጠበቀ ሆኖ ስራ አስኪያጅ

ለድርጅቱ የተሰጡትን ዝርዝር ተግባራት

እና በተጨማሪም የሚከተሉትን

ያከናውናል፣

ሀ. የድርጅቱን የእለት ተእለት ስራዎችበበላይነት ይመራል፤ይቆጣጠራል፣

ለ. የድርጅቱን ጽ/ቤት ያደራጃል፣

13

c) Employ and administer journalists,

technical professionals and supporting

staff;

d) Prepare and submit to the Board short,

medium and long as well as annual

work program and draft budget of the

enterprise and there by implement the

same upon decision;

e) Effect expenditure in accordance with

the approved budget and work

program of the enterprise;

f) Represent the enterprise in all its

relations with third parties;

g) Submit periodic reports on the activity

of enterprise to the Board and the

President;

h) Carryout other functions entrusted to

him by the Board

ሐ. ጋዜጠኞችን፣ የቴክኒክ ባለሙያዎችንናድጋፍ ሰጭ ሰራተኞችን ይቀጥራል፤ያስተዳድራል፣

መ. የድርጅቱን የረጅም፣ የመካከለኛ፣

የአጭር ጊዜ እንዲሁም አመታዊ

የስራ ፕሮግራምና የበጀት ረቂቅ

አዘጋጅቶ ለቦርዱ በማቅረብ

ሲወሰንለት ተግባራዊ ያደርጋል፣

ሠ. ለድርጅቱ በተፈቀደው በጀትና

የስራ ፕሮግራም መሰረት ገንዘብ

ወጪ ያደርጋል፣

ረ. ከሶስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረጉ

ግንኙነቶች ሁሉ ድርጅቱን

ይወክላል፣

ሰ. የድርጅቱን የስራ እንቅስቃሴ

በሚመለከት ወቅታዊ ዘገባዎችን

ለቦርዱ እና ለርዕሰ መስተዳድሩ

ያቀርባል፣

ሸ. በቦርዱ የሚሰጡትን ሌሎች

ተግባራት ያከናውናል፣

4. The General Manager may delegate part

of his powers and duties to subordinate

officials and other employees of the

enterprise to the extent necessary for

efficient performance of the activities of

the Enterprise; provided, however, the

officials who act on behalf of the general

manager for more than thirty days; the

prior approval of the board shall be

required.

12. Power and Duty of Deputy Manager

1. The deputy manager shall direct and co-

ordinate the activities of the sections

which are placed under his responsibility

according to the directives of the manager;

he shall also discharge other duties

entrusted to him by the general manager

2. One of the deputy managers where

appointed on behalf of the General

Manager on his absence shall direct the

Enterprise.

13. Branch Managers

1. Branch Managers shall be appointed in

branch office center that already

established and to be established in the

future;

4. ዋና ስራ አስኪያጅ ለድርጅቱ ስራ

ቅልጥፍና ባስፈለገ መጠን ስልጣንና

ተግባሩን በከፊል ለበታች የድርጅቱ

የስራ ኃላፊዎችና ሌሎች ሰራተኞች

በውክልና ሊሰጥ ይችላል፡፡ ነገር ግን

እሱን ተክቶ የሚሰራው ሰው ከ30 ቀናት

በላይ ለሚሆን ጊዜ የሚወከል ከሆነ

ውክልናው አስቀድሞ ለቦርዱ ቀርቦ

መጽደቅ አለበት፡፡

፲፪. የምክትል ስራ አስኪያጅ ስልጣንና ተግባር

፩. ከዋናው ስራ አስኪያጅ በሚሰጠው

የሥራ መመሪያ መሠረት በስሩ

የተመደቡለትን ዘርፎች ተግባር

ይመራል፤ ያስተባብራል፣ እንዲሁም

ከዋናው ስራ አስኪያጅ

የሚሰጡትን ሌሎች ተግባሮች

ያከናውናል፣

፪. ስራ አስኪያጁ በሌለበት ጊዜ

ከምክትል ስራ አስኪያጆቹ አንዱ

ሲወከል የዋና ስራ አስኪያጁን

ተግባራት ይፈፀማል፡፡

፲፲፫፫.. ስስለለ ቅቅርርንንጫጫፍፍ ስስራራ አአስስኪኪያያጆጆችች

፩. የቅርንጫፍ ጣቢያ ጽ/ቤት

በተቋቋሙባቸውና ወደፊት በሚቋቋሙበት

ቦታዎች ሁሉ የቅርንጫፍ ስራ አስኪያጆች

ይመደባሉ፣

15

2. direct, co-ordinate the branch offices; carry

out activities at branch center level in

accordance with directives cascaded from

Board and General manager

3. implement and work detail duties, which

given to the enterprise according to this

proclamation, in order to achieve mission

and vision of the Enterprise;

4. recruit, administer, direct journalists,

technicians and other employees of branch

offices based on directive issued by the

Board;

5. Work to access outcomes of the media to

the nations who are provided services by

Branch centers with their languages.

Part Four

Miscellaneous Provisions

14. Management Worker

1. The Enterprise shall have its own scale ofsalary and benefits of higher, journalists,technicians and supportive staffs employeesbased on the decision of regionalgovernment;

2. Chief Administrative Council shall issue

workers administration regulation for

journalists, technicians and other

professionals or employees basing the work

trait of the enterprise.

፪. በቅርንጫፍ ጣቢያ ደረጃ ሊከናወኑ

የሚገባቸውን ከቦርዱና ከዋና ስራአስኪያጁ

በሚወርዱ መመሪያዎች መሰረት

የቅርንጫፍ ጽ/ቤቱን ይመራሉ፤

ያስተባብራሉ፣

፫. የድርጅቱን ራዕይና ተልእኮ ለማሳካት

ለድርጅቱ በዚህ አዋጅ መሠረት

የተሰጡትን ዝርዝር ተግባራት

ይፈጽማሉ፤ ይሰራሉ፣

፬. የቅርንጫፍ ጽ/ቤት ጋዜጠኞች፣ ቴክኒሻኖችና

ሌሎች ሰራተኞችን ቦርዱ በሚያወጣው

የአፈጻፀም መመሪያ መሠረት ይቀጥራሉ፤

ያስተዳድራሉ፤ ይመራሉ፣

፭.በበቅቅርርንንጫጫፍፍ ጣጣቢቢያያዎዎቹቹ አአገገልልግግሎሎትት

የየሚሚቀቀርርብብላላቸቸውው ብብሄሄረረሰሰቦቦችች በበፍፍትትሃሃዊዊነነትት የየሚሚዲዲያያ

ውውጤጤቶቶችች በበቋቋንንቋቋቸቸውው ተተደደራራሽሽ እእንንዲዲሆሆኑኑ

ይይሰሰራራሉሉ፡፡

ክክፍፍልል አአራራትትልልዩዩ ልልዩዩ ድድንንጋጋጌጌዎዎችች

፲፲፬፬.. ስስለለ ሠሠራራተተኛኛ አአስስተተዳዳደደርር

1 ለድርጅቱ አመራሮች ጋዜጠኞች፣

ቴክኒሻኖችና ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች

የደመወዝና ጥቅማጥቅም በክልሉ

መንግሥት በሚወሰነው መሠረት የራሱ

ስኬል ይኖረዋል፣

2 የድርጅቱ የስራ ባህሪን መሰረት ያደረገ

ለጋዜጠኞች፣ቴክኒሻኖች እና ሌሎች

ባለሙያዎች ወይም ሰራተኞች የሰራተኛ

አስተዳደር ደንብ የክልሉ መስተዳድር

ምክር ቤት ያወጣል፡፡

፲፭. የድርጅቱ የበጀት ምንጭና አስተዳደር፣

1. የድርጅቱ በጀት ከሚከተሉት ምንጮች

የተውጣጣ ይሆናል፣

ሀ. በክልሉ መንግሥት ከሚመደብለት

በጀት፣

ለ. በዚህ አዋጅ መሠረት ከሚሰበሰበው

የአገልግሎት ክፍያ፣

2. በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ 1 ስር ከ(ሀ) እስከ

(ለ) ከተዘረዘሩት ምንጮች የሚገኘው ገቢ

በድርጅቱ ስም በሚከፈት የባንክ ሂሳብ

ተቀማጭ ሆኖ የድርጅቱን ስራዎች

ለማከናወን በክልሉ ፋይናንስ አሠራር መሠረት

ወጪ እየተደረገ ሥራ ላይ ይውላል፣

3. .የድርጅቱ ገቢ እንዲሁም የንብረት

አስተዳደርና አጠቃቀም በክልሉ የፋይናንስና

የንብረት አስተዳደር ሕግ መሠረት

ይፈጸማል፡፡

፲፮. የሂሳብ መዛግብት፣

1. ድርጅቱ የተሟላና ትክክለኛ የሂሳብ

መዛግብትና ሰነዶችን ይይዛል፣

2. የድርጅቱ ሂሳብ በክልሉ ዋና ኦዲተር

ወይም ዋናው ኦዲተር መ/ቤት

በሚወከሉ አካላት በየበጀት አመቱ

ይመረመራል፡፡

፲፯. የተሻሩ ሕጎች፣

አዋጅ ቁጥር ፹፯/፲፱፻፺፯ እና አዋጅ ቁጥር

፻፲፮ /፪ሺ በዚህ አዋጅ ተሽረዋል፡፡

15. The Enterprises Budget Source andadministration

1. The budget of the enterprise shall be

generated from the following sources;

a) Budget appropriated by the regional

government

b) Service charges collected by the enterprise

pursuant to this proclamation.

2. All the revenues drawn from resourcesspecified under sub article (1) (a) up to (b) ofthis article shall be deposited in a bankaccount opened in the name of the enterpriseand shall be periodically expended inaccordance with regional finance standard forthe implementation of the enterprisesactivities;

3. The enterprises income as well as propertyadministration and utilization shall beexecuted in accordance with the low offinance and properly administration of theRegion.

16. Books of Account

1. The Enterprise shall keep complete and

accurate books of accounts and financial

records;

2. The account of the Enterprise shall be

frequently audited by the auditor general of

the region or by the body behalfed by head

auditor organization.

17. Repealed Law

Proclamation No 87/97 and 116/2008 repealed by

this proclamation.

17

፲፲፰፰.. ደደንንብብ የየማማውውጣጣትት ስስልልጣጣንን፣፣

ይህንን አዋጅ ተከትሎ ደንብ የማውጣት

ስልጣን የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት

ነው፡፡

፲፲፱፱.. መመመመሪሪያያ የየማማውውጣጣትት ስስልልጣጣንን

የስራ አመራር ቦርድ ይህንን አዋጅ ለማስፈጸም

የሚያስፈልጉ መመሪያዎችን ሊያወጣ ይችላል፡፡

፳፳.. አአዋዋጁጁ የየሚሚጸጸናናበበትት ጊጊዜዜ

ይህ አዋጅ በክልሉ ምክር ቤት ከጸደቀበት ከ

ቀን ፪፼፮ ዓ/ም ጀምሮ የፀና

ይሆናል፡፡

ደሴ ዳልኬ

የደቡብ ብሔሮች፤ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል

መንግስት ፕሬዚዳንት

18. Power to Issue Regulation

The Administration Council of the Region has apower to issue regulation following thisproclamation

19. Power to Issue directive

Management Board may issue directives

necessary to implement this proclamation

20. Effective Date

This proclamation shall come into force from___

2014 up on the approval by Regional Council.

Done at Hawassa , the ____ 2014

Dese Daleke

Southern Nations, Nationalities and People’s Regional

State, President

ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGSTdb#B nU¶T Uz@È

DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS,NATIONALITEIS AND PEOPLES REGIONAL STATE

በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት የቆላ አበል አከፋፈል ለማሻሻልና በኋላ ቀርወረዳዎች የሚሰሩ የመንግሥት ሰራተኞች የደመወዝ ማሻሻያ እና ለሎች

ጥቅማቅጥሞችን ለመወሰን የወጣውን ደንብ ቁጥር 35/1997ን ለማሻሻል የወጣደንብ ቁጥር 85/2003

መግቢያ

በደንብ ቁጥር 35/1997 መሠረት ለ1ኛ እና ለ2ኛ ደረጃ ቆላማ አካባቢዎች የሚከፈለው አበል

እንዱሁም ለኋላቀር ወረዳዎች የሚሰጠው የደመወዝ ማሻሻያ ክፍያ በወረዳዎች በጀት ላይ

ከፍተኛ ጉድለት ማስከተሉና በወረዳዎች የልማት እንቅስቃሴ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እያሳደረ

በመሆኑ፣

ቀበም ሲል ተጠንቶ በተፈቀደው ደንብ ቁጥር 35/19997 ላይ የኋላ ቀር ወረዳዎችን

ለማወዳደር የተወሰዱት መስፈርቶች /የመሠረተ ልማት ያለመሟላት ማለትም መብራት፣ ውሃ

የመገናኛ አውታሮች እንዲሁም የጤናና የትምህርት ተቀማት/ በአሁኑ ጊዜ መንግሥት ከፍተኛ

ትኩረት በመስጠት የመሠረተ ልማት ግንባታዎችን እያከናወነ በመሆኑ፣

የቆላማ አካባቢዎች እና በኋላ ቀር ወረዳዎች ለሚሰሩ የመንግሥት ሠራተኞች መንግሥት

ከፍተኛ ደጀት በመመደብ ምቹ የሥራ አካባቢና ለኑሮ ምቹ ሁኔታ እንዲፈጠር እያደረገ

በመሆኑ፣

በቆላማ አካባቢዎችና በኋላ ቀር ወረዳዎች የተማረ የሰው ሃይልና የባለሙያ እጥረት

እንዳይከሰት በአሁኑ ጊዜ መንግሥት ለትምህረት ሴክተር በሰጠው ከፍተኛ ትኩረት

ከመንግሥትም ሆነ ከግል የትምህርት ተቋማት እዳዲስ ምሩቃንን በበቂ ሁኔታ ማግኘት

የሚቻል መሆኑ ስለተረጋገጠ፣

ስለሆነም ከላይ በዝርዝር በተቀመጡት ምከንያቶች ደንበ ቁጥር 35/1997ን ማሻሻል አስፈላጊ

ሆኖ በመገኘቱ በደንቡ በክፍል አምስት በአንቀጽ 13 ላይ የቆላ አበል፣ የኅላቀር ወረዳዎተ

3rd Year No. 1Awassa 27rd September 1997

ሦስተኛ ዓመት ቁጥር አዋሳ ጥቅምት /

bdb#B B/@éC½B/@rsïCÂ?ZïC KL§êE mNGST Mክር

b@T ጠባቂነት የወጣ አዋጅ

የደመወዝ ማሻሻያ ክፍያና ለሎች ጥቅማጥቅሞች ሰለሚሻሻሉበትና ስለሚቋረጡበት ሁኔታ

በተገለፀው መሠረት የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በጥር 5/2ዐዐ3 ዓ.ም ባደረገው መደበኛ

ስብሰባ ደንብ ቁጥር 35/1997 እንዲሻሻል ወስኗል፡፡

በዚህም መሠረት በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት የመንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 47/97

በአንቀጽ 1ዐ ንዑስ አንቀጽ 2 ላይ የልዩ ልዩ አበሎች ክፍያ እያጠና ለክልሉ መንግሥት ካቢኔ

ውሳኔ እንዲያቀርብ ለክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ በተሰጠው ሥልጣንና ኃላፊነት መሠረት

ቢሮው አጥንቶ ባቀረበው የጥናት ውጤት መሠረት የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት የአስፈፃማ

አካላትን ሥልጣንና ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ መሠረት ይህንን ደንበ አውጥቷል፡፡

1. አጭር ርዕስ

ይህ ደንብ የቆላ አበልና የኋላቀር ወረዳዎች የደመወዝ ማሻሻያ ክፍያ እና ሌሎች

ጥቅማጥቅሞችን ለመወሰን የወጣውን ደንብ ቁጥር 35/1997 ለማሻሻል የወጣ ደንብ

ቁጥር 85/2ዐዐ3 ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡

ክፍል

ጠቅላላ

2. ትርጓሜ

የቃሉ አግባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፣

1. “የመንግሥት ሠራተኛ” ማለት በመንግሥት መስሪያ ቤት ውስጥ በቋሚነት ወይም

በጊዜያዊነት ተቀጥሮ የሚሰራ ነው፡፡

2. “የመንግሥት መስሪያ ቤት” ማለት ራሱን ችሎ በአዋጅ ወይም በደንብ የተቋቋመና

ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል ከመንግሥት በሚመደብለት በጀት የሚተዳደር በክልል፣

በዞን፣ በልዩ ወረዳ፣ በወረዳና በከተማ አስተዳደር ደረጃ የተቋቋመ መስሪያ ቤት ነው፡፡

3. “የቆላ አበል” ማለት በክልሉ ቆላማ ተብለው በተፈረጁ አካባቢዎች በባለሙያ የሥራ

መደብ ላይ ተመድበው ለሚሰሩ የመንግሥት ሠራተኞች ከመደበኛ የወር ደመወዛቸው

ላይ በፐርሰንት ተሰልቶ በተጨማሪ የሚከፈል የአበል ዓይነት ነው፡፡

4. “የባለሙያ የሥራ መደብ” ማለት ዲኘሎማና ከዚያ በላይ የትምህርት ዝግጅት

የሚጠይቅና በመዋቅር የተመደበ የሥራ መደብ ነው፡፡

5. “ቢሮው” ማለት የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ መስሪያ ቤት ነው፡፡

6. በዚህ ደንብ ለወንድ ፆታ የተመለከተው ለሴትም ፆታ የሚያገለግል ይሆናል፡፡

3. ዓላማ

ለቆላ አበልና ለኋላቀር ወረዳዎች የደመወዝ ማሻሻያ ክፍየ የሚውለውን በጀት በወረዳዎቹ

ለሚደረገው የልማት እንቅስቃሴና የመሠረተ ልማት ግንባታ እንዲውል በማድረግ

መንግሥት የነደፈውን የዕድገትና የልማት እቅድ ከግብ ለማድረስ፣

4. ደንብ ቁጥር 35/1997ን ማሻሻል አስፈላጊ ያደረጉ ምክንያቶች

4.1. የተፈቀደው የቆላ አበልና የኋላቀር ወረዳዎች የደመወዝ ማበረታቻ ክፍያ

በወረዳዎች በጀት ላይ ከፍተኛ ጉድለት እያስከተለ እና በልማት ሥራዎች ላይ

አሉታዊ ተጽዕኖ እያሳደረ በመሆኑ፣

4.2. በመስፈርትነት የተወሰዱት የመሠረተ ልማት ግንባታዎች /የትምህረት ተቋማት፣

የጤና ሽፋን፣ መንገድ፣ የመገናኛ አውታሮች፣ መብራትና ውሃ የመሳሰሉት/

ያመሟላትን በሚመለከት መንግሥት ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት የተለያዩ መሠረተ

ልማቶች እንዲሟሉ እያደረገ በመሆኑ፣

4.3. የተማረ የሰው ኃይል እጥረትንና የሰራተኞች ፍልሰትን በሚመለከት በአሁኑ ወቅት

ከተለያዩ የመንግሥትም ሆነ የግል የትምህርት ተቋማት በተለያዩ የሙያ ዘርፎች

በቂ የተማረ የሰው ኃይል ማግኘት የሚቻል በመሆኑ፣ ደንቡን ማሻሻል አስፈላጊ

ሆኖ ተገኝቷል፡፡

5. ደንቡ ተፈፃሚ ስለሚሆንበት ወሰን

በዚህ ደንብ የቆላ አበል ክፍያ ተፈፃሚ የሚሆነው በክልሉ ውስጥ ተጠንቆ ቆላማ

መሆናቸው በተወሰነላቸው አካባቢዎች ብቻ ይሆናል፡፡

ክፍል ሁለት

6. ዝርዝር አፈፃፀም

6.1. የቆላ አበል አፈፃፀም

በዚህ ደንበ መሠረት የቆላማ ወረዳዎተ አበል የሚከፈለው ለሚከተሉት ወረዳዎች

ብቻ ይሆናል፡፡

1. ሱርማ ቤንች ማጂ ዞን

2. ሰላማጐ ደቡብ ኦሞ ዞን

3. ኩራዝ ደቡብ ኦሞ ዞን

4. ዳሰነች ደቡብ ኦሞ ዞን

5. ኛጋቶም ደቡብ ኦሞ ዞን

6. ሀመር ደቡብ ኦሞ ዞን

7. በናፀማይ ደቡብ ኦሞ ዞን

6.2. የቆላ አበል ክፍያ መጠን በደመወዝ መቶኛ

ከላይ በአንቀጽ 6 በንዑስ አንቀጽ የተጠቀሱት ወረዳዎች እንደተጠበቁ ሆነው፡-

1. በንዑስ አንቀጽ 6.1 ላይ ከተዘረዘሩት ወረዳዎች መካከል ከተራ ቁጥር እስከ ተራ ቁጥር

5 ድረስ ለተዘረዘሩት ወረዳዎች ማለትም፡-

1. ሱርማ ቤንች ማጂ ዞን

2. ሰላማጐ ደቡብ ኦሞ ዞን

3. ኩራዝ ደቡብ ኦሞ ዞን

4. ዳሰነች ደቡብ ኦሞ ዞን

5. ኛጋቶም ደቡብ ኦሞ ዞን፣ በእነዚህ ወረዳዎች ላይ ተቀጥረው

ለሚሰሩ የመንግሥት ሠራተኞች በወቅቱ ከሚከፈላቸው ካልተጣራ የወር ደመወዛቸው

2ዐ% እየተሰላ በወር ደመወዛቸው ላይ በተጨማሪ የማከፈላቸው ይሆናል፡፡

2. በንዑስ አንቀጽ 6.1 ላይ ከተዘረዘሩት ወረዳዎች መካከል በተራ ቁጥር 6 እና በተራ

ቁጥር 7 ላይ ለተጠቀሱት ወረዳዎች ማለትም፡፡

1. ሀመር ደቡብ ኦሞ ዞን

2. በናፀማይ ደቡብ ኦሞ ዞን ላይ ተቀጥረው ለሚሰሩ የመንግሥት ሠራተኞች

በወቅቱ ከማከፈላቸው ካልተጣራ የወር በደመወዛቸው 15% አየተሰላ በወር

ደመወዛቸው ላይ በተጨማሪ የሚከፈላቸው ይሆናል፡፡

6.3. የኋላ ቀር ወረዳዎች የደመወዝ ማሻሻያ ክፍያ አፈፃፀም

በደንብ ቁጥር 35/1997 በክፍል ሦስት በአንቀጽ 7 ከፊደል ሀ - ሰ በተዘረዘሩት

የመሠረተ ልማት ግንባታዎችያለመሟላታቸው ታይቶ በደንቡ በአንቀጽ 8 በንዑስ

አንቀጽ 1 እና 2 ላይ በተጠቀሰው መሠረት ጥናት ከተደረገባቸው 53 ወረዳዎች

መካከል ከመክፈል አቅም አኳያ ተገናዝቦ በአንፃራዊነት ከ6ዐ% ነጥብ ለላይ ሆነው

የተመሠረጡ 17 ወረዳዎች የደመወዝ ማሻሻያ ክፍያ ተጠቃሚ እነዱሆኑ ሲደረግ

ቆይተል፡፡ ሆኖም ግን አሁን ካለው የልማት እንቅስቃሴ አንፃር በመሰረታዊነት

ወሳኝ የሆኑት የመሠረተ ልማት ግነባታዎች ማለትም የትምህርት ተቋማት፣

የጤና ሽፋን፣ የመገናኛ አውታሮች እንዱሁም ውሃና መብራት የመሳሰሉት የተማላ

መሆናቸው በተጨማሪም ከተለያዩ የግንግሥትና የግል የትምህርት ተቋማት

በተለያዩ የሙያ ዘርፎች አዳዲሰ ምሩቃን በበቂ ሁኔታ እየተፈጠሩ ስለሆነ ከነዚህ

አካባቤዎች የሚፈጠረውን የሰራተኞች ፍልሰት መቆጣጠር የሚቻልበት ሁኔታ

የተፈጠረ በመሆኑ ከዚህ ቀደም በደንብ ቁጥር 35/1997 መሠረት ሲከፈል የነበረው

የኋላቀር ወረዳዎች የደመወዝ ማሻሻያ ክፍያ በዚህ ደንብ መሠረት ሙሉ በሙሉ

ተነስቷል፡፡

ክፍል ሦስት

ልዩ ልዩ ጥቅማጥቅሞች

በቆላማ ወረዳዎች ለሚሰሩ የመንግሥት ሰራተኞች ከቆላ አበል በተጨማሪ ሊሰጡ የሚገቡ

ጥቅማጥቅሞች

7. የሕክምና ወጪ ሰለመሸፈን

በመንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 47/94 በአንቀጽ 42 በንዑስ አንቀጽ 1 እና 2 ላይ

ያለው እንደተጠበቀ ሆኖ በቆላማነት አካባቢ ለሚሰሩ ብቻ ተለይቶ ያለባቸውን አስቸጋሪ

ሁኔታ ከግምት ውስጥ በማስገባት ለመንግሥት ሰራተኛውና ለቤተሰቡ /ለትዳር ጓደኛው እና

አካለ መጠን ላልደረሱ ልጆች/ ሙሉ ክፍያ በመንግሥት የሕክምና ተቋማት የሚሰጠውን

ተጠቃሚ እንዲሆኑ ይደረጋል፡፡

8. የተፈላጊ ችሎታ ማሻሻያ ስለማድረግ

8.1. ዲኘሎማና ከዚያ በላይ የትምህርት ደረጃ ኖሮአቸው የቆላ አበል በተጠናላቸው

ወረዳዎች በባለሙያ የሥራ መደብ ላይ የደረጃ እድገት ለሚሰጣቸው የመንግሥት

ሠራተኞች በተፈላጊ ችሎታ መመሪያ ላይ ለየሥራ መደቡ ከማጠየቀው ዝቅተኛ

ተፈላጊ ችሎታ ላይ ከሥራ ልምድ 2 ዓመት ዝቅ ብሎ /ተቀንሶ/ እንዲያዝላቸው

ይደረጋል፡፡

8.2. የቆላ አበል ከተፈቀደላቸው አካባቢዎች ወደ ሌላ አካባቢ የሚዛወር ሠራተኛ

በተፈላጊ ችሎታ ምክንያት ያገኘውን ደመወዙን እንደያዘ ይዛወሪል፡፡

9. በሥልጠና ውድድር የተለየ ትኩረት ስለመስጠት

በሥልጠና መመሪየ መሠረት ውድድር በሚፈፀምበት ወቅት በማንኛውም የውጭ ሃገርና

የሃገር ውስጥ ሥልጠና እድል ለውድድር ለሚቀርብ የሥራ ልምድ አያያዝ ላይ በቆላማ

ወረዳዎች ተመድበው ለሚሰሩ ባለሙያዎች የአንድ ዓመትየሥራ ልምድ እንደ ሁለት

ዓመት /በእጥፍ/ እንዱያዝላቸው በማድግ በተለየ ሁኔታ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ይደረጋል፡፡

10. በዝውውር ቅድሚያ ስለመስጠት

ቆላማ በሆኑ ወረዳዎተ የሚሰሩ የመንግሥት ሰራተኞችበአካባቢው ሦስት ዓመት ከሰሩ

በኋላ ዝውውር ሲጠይቁ በሌሎች አካባቢ ከሚሰሩት ይልቅ ወደ ሌላ አካባቢ የዝውውር

ቅድሚያ እድል ይሰጣቸዋል፡፡

ክፍል አራት

ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች

11. በዚህ ደንብ ውስጥ የቆላ አበል በተፈቀደላቸው ወረዳዎች የሚሩ የመንግሥት ሰራተኞች

በዘውውር፣ በትምህርት፣ እንዲሁም በሌሎች ምክንየቶች ወደ ሌሎች አካባቢ /የቆላ አበል

ወዳልተወሰነላቸው አካባቢ/ ከሦስት ወር ለበለጠ ጊዜ በማሄዱበት ወቅት የተወሰነው የቆላ

አበል አይከፈልም፡፡

12. ከላይ በአንቀጽ 11 የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በትውስት ዝውውር፣ በፈቃድ፣

በሕመም፣ ወይም በሥራ ምክንያት ከአካባቢው በማለዩበት ወቅት የተወሰነው የቆላ አበል

ለሦሰት ወር ሊከፈል ይችላል፡፡

13. የቆላ አበል ክፍያን የማስፈፀም ኃላፊነት

13.1. በዚህ ደንብ መሠረት የቆላ አበል በተወሰነላቸው ወረዳዎች ላይ ለሚገኙ

የመንግሥት ሰራተኞተ የቆላ አበል ክፍያን የማስፈፀም ኃላፊነት በቅድሚያ

በጀትበማስያዝ የመክፈል ኃላፊነት ያለበት አሰሪው የመንግሥት መስሪያ ቤት

ይሆናል፡፡

13.2. የቆላ አበል ክፍያ በተወሰነላቸው ወረዳዎተ ተመድበው ለሚያገለግሉ የመንግሥት

ሠራተኞች የሚገባው ክፍያ የለአግባብ ቡቋረጥ ወይም ባይፈፀም ሰራተኞቹ

በየደረጃው ለሚገኙ ሴከተር መስሪያ ቤቶች አቤቱታቸውን/ቅሬታቸውን በማቅረብ

ማስፈፀም የሚችሉ ሲሆን በዚህ ደረጃ ካልተፈፀመላቸው አቤቱታቸውን/ቅሬታቸውን

ለክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ በማቅረብ የመጨረሻ እልባት ማግኘት ይችላሉ፡፡

14. ዝርዝር የአፈፃፀም መመሪያ የማውጣት ሥልጣን

የክልሉ ሲቪል ሰርበስ ቢሮ ይህንን ደንብ ተከትሎ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ዝርዝር የአፈፃፀም

መመሪያ ሊያዘጋጅ ይችላል፣ የደንቡንና የአፈፃፀም መመሪያውን በሥራ ላይ መዋሉን

ከመከታተልና የማስፈፀም ኃላፊነትም ጭምር ለቢሮው ተሰጥቶታል፡፡

15. የቆላ አበል ክፍያ ሰሚሻሻልበትና ስለሚቋረጥበት ሁኔታ

በዚህ ደንብ የተፈቀደው የቆላ አበል ማበረታቻ ክፍያ የክፍሉ ሲቪል ሰርቪስ ቢሮ

በማጥናት በማያቀርበው መረጃ መሠረት የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በማንኛውም ጊዜ

እንዲሻሻል ወይም እንዲቋረጥ ሊያደርግ ይችላል፡፡

15.1. ይህ ደንብ የሚያስገኘው ጥቅም የማይተላለፍ ስለመሆኑ ይህ ደንብ የሚያስገኘው

ጥቅም በውርስ ሊተላለፍ፣ በእዳ ሊያዝ እንዲሁም በማቻቻያ ሊቻቻል አይችልም፡፡

15.2. ይህን ደንብ የሚቃረን ማንኛውም ደንብ፣ መመሪያ፣ ወይም የአሰራር ልምድ በዚህ

ደንብ በተመለከቱ ጉዳዮች ላይ ተፈፃሚ አይሆንም፡፡

16. የተሻረ ሕግ

ከዚህ ቀደም በክልል ደረጃ ተጠንቆ በሥራ ላይ ውሎ የነበረው የቆላ አበል ክፍያ ደንበ

ቁጥር 35/1997 በዚህ ደንብ ተሽሯል፡፡

17. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ

ይህ ደንብ በክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ከፀደቀበት ከየካቲት 1 ቀን 2ዐዐ3 ጀምሮ የፀና

ይሆናል፡፡

ሽፈራው ሽጉጤ

የደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት

ርዕሰ መስተዳድር