86
DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 1

dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

Embed Size (px)

Citation preview

Page 1: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 1

Page 2: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

2 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 3: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 3

Page 4: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

4 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 5: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 5

Page 6: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

6 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 7: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 7

ከ ቅርብ ዓመታት ወዲህ Iትዮጵያውያን ከቀኑ ንግዳችን ይልቅ የምሽቱ Eየሰፋ፣ ከቀን

ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ጭፈራዎች የሚያዋጡ Eየሆኑ፣ ቀን ቀን ከመተያየት ይልቅ ሌሊት ሌሊት መተያየት Eየበዛ መጥቷል። Eነዚህ ምግብ፣ መጠጥ፣ የዲጄ ሙዚቃና ሺሻን ያጣመሩት “ላውንጆች”፣ በጊዜ መተኛት የለመዱ ሰዎች ህልም ማየት ሲጀምሩ፣ ገና ከቤታቸው በሚወጡ ሰዎች ይሞላሉ። Eኩለ ሌሊት ተዝናኙ ወጣት - Aሁን Aሁን Eድሜያቸው ገፋ ያለ ሰዎች ጭምር - ብቅ ብቅ ማለት የሚጀምሩበት ሰAት ነው። በAትላንታ ከተማ Eንደዚህ ዓይነት Aገልግሎት የሚሰጡ “የAበሻ” ቤቶች Aይነታቸው ቢለያይም 11 ያህል ሲሆኑ፣ ከAንድ ወር ባነሰ ጊዜ ሥራ የሚጀምሩ ሌሎች ሁለት ደግሞ Aሉ። ከመሸ በኋላ ሺሻ የማይጨስበት መዝናኛ ማግኘት ትንሽ ልፋት ይጠይቃል። Eነዚህ ቤቶች በወጣቶች መስተንግዶ የሚቀርበበት፣ በወጣቶች የሚዘወተር፣ “ወጣትነት የሚሰማቸው” Aዛውንቶችም Aልፎ Aልፎ ብቅ የሚሉባቸው ናቸው። ባለቤቶቹ ሲናገሩ በብዛት የሚመጡት ወጣቶች Eድሜያቸው ሴቶቹ ከ21- 30 ፣ ወንዶቹ ከ 21- 40 ይገመታል። ከ21 በታች Aይፈቀድም - መዝናኛዎቹም Eዚህ ላይ ቁጥጥር ያደርጋሉ።

የሌሊት ወፎች የሌሊት ወፍ ቀን ቀን Aትታይም፣ ሌሊት ሌሊት ግን ክንፍ ያላቸው ሁሉ ሲተኙ Eሷ ብቅ ትላለች። ሊና [ስሟ ተቀይሯል] የምትባል ከመዝናኛዎቹ የAንዱ Aስተናጋጅ ስትናገር “በነዚህ መዝናኛዎች የሌሊት ወፎች ብዙ ናቸው። በርካታዎቹ በሌሊት ለመዝናናት የሚመጡት ወጣቶች ቀን ቀን Aይታዩም። ይማሩ፣ ይስሩ Aይታወቅም፣ ቀን ቀን Aይታዩም - ሌሊት ግን ዋናዎቹ Eነሱ ናቸው” ትላለች። የሌሊት ወፎቹ ሌሊት በግሩፕ ሆነው ይመጣሉ። ለብቻቸው ወንበር ይይዛሉ። ሺሻ ያዛሉ፣ የሚጠጣም Aይቀርም - የሚበላም Eንዲሁ፣ Aንዱን ሺሻ Eየተቀባበሉ ያጨሳሉ፣ ዳንሱ የሚጀመረው፣ ከብዙ “ሻቶች” Eና ከብዙ ወሬ በኋላ ነው። Aስተናጋጆች ሲናገሩ ፣ ከወንዶቹ የበለጠ የሚጠጡት ሴቶቹ ናቸው።[ሁሉም ሴቶች ይጠጣሉ ማለት Aይደለም] ለዚያውም ፓትሮን የተባለ ሻት። ይህ በመለከያ ምላስ ሳይነካ ወደ ጉሮሮ የሚወረወር መጠጥ፣ የAልኮል መጠኑ 40% ነው። ጨዋታውም ዳንሱም ከዚያ በኋላ ይደራል። የሚያደርጉትን የሚያውቁ ተዝናኚዎች Eንዳሉ ሁሉ የሚያደርጉትን የማያውቁም Eንዲሁ ሞልተዋል። ብርሃኑ [ስሙ ተቀይሯል] ከምሽት መዝናኛ Aዘውታሪዎች መካከል Aንዱ ነው። ላለፉት ሁለት ዓመታት

በሳምንት ቢያንስ ሁለት ጊዜ ይወጣል። ለብርሃኑም የሚገርመው ነገር ወንዶቹ ቢራ Eየጠጡ፣ ብዙዎቹ ወጣት ሴቶች ደግሞ ፓትሮን ሻት Eየጠጡ፣ ቀድመው ሞቅ የሚላቸው ወንዶቹ መሆናቸው ነው። “Aንዳንድ ሴቶች ራሳቸውን ችለው ሲመጡ፣ ሌሎች ደግሞ ሆን ብለው በሌላው ሂሳብ ሊዝናኑ የሚመጡ Aሉ” ይላል። “Eኔ በግሌ የማውቃቸው Aሉ፣ ሆን ብለው መጥተው ጠጥተውና Aጭሰው Aንዱን ወንድ Aስከፍለው የሚሄዱ” ነው የሚለው። በብዙዎቹ ላውንጆች Eና መዝናኛዎች ውስጥ የሚታይ ተመሳሳይ ነገር Aለ። ሴቶቹ በግሩፕ፣ ወንዶቹም በግሩፕ ተነጣጥለው ነው የሚቀመጡት። ከሩቅ መተያየት ይቀጥልና በትንሽ ሞቅታ ዳንስ ይጀምራል፡ ብዙ ጊዜ ዳንሱን የሚጀምሩት ሴቶቹ ናቸው። ወንዶቹ በጣም ሞቅ ካላላቸው Eንደማይነሱ ሴቶቹ ይናገራሉ። ሞቅ ካላቸው በኋላ ደግሞ ከሁሉም ሴቶች ጋር መደነስ ያምራቸዋል። Aንዷ ጋር ደንሰው ወዲያው ሌላዋ ጋር ይሄዳሉ። ይህን ጊዜ ጸብ ይጀመራል።

Eንኪ ቅመሽ ጠብ፣ ከዚያም ቀጥሎ ድብድብ በብዙዎቹ መዝናኛዎች የተለመደ ነው። ሴቶች ከሴቶች Eና ሴቶች ከወንዶች የሚያደርጉት ጸብ ይበዛል፣ Aልፎ Aልፎ ወንድ ከወንድ መቧቀሱም Aይቀርም። የመዝናኛዎቹ ባለቤቶች ወደ ገጽ 10 ዞሯል

Eንደሚናገሩት የሚያጣሉት ምክንያቶች የተለያዩ ናቸው። Aንድንድ ጊዜ ለምን ከሌላ ሴት ጋር ደነስክ ብለው የሚጣሉ Eንዳሉ ሁሉ፣ ስታልፍ ነካኸኝ ብለው ጠርሙስና ብርጭቆ የሚወረውሩ ሴቶችም Aሉ። ድሮ ፍቅረኛ የነበሩና Aሁን የተለያዩም፣ መዝናኛ ቦታ ፣ በሞቅታ መካከል ሲገናኙ በድሮው ቁርሾ Eንካ ቅመስ የሚባባሉም Aሉ። “Aንድ ጊዜ ያጋጠመኝ ነገር Eስካሁን ትዝ ይለኛል ..” ያለን Aንዱ ተዝናኝ ነው። “ክሌርሞንት Aካባቢ ባለ Aንድ መዝናኛ ነው፣ ልጁና ልጅቷ ከተለያዩ ዓመት ይሆናቸዋል። ልጁ ብዙም የሚወጣ ልጅ Aይደለም፣ Aንድ ቀን ግን ከAዲሱ ፍቅረኛው ጋር ሊዝናኑ መጡ፣ ባጋጣሚ የድሮ ገርል ፍሬንዱ Eዚያው ከጓደኞቿ ጋር ነበረች። በስነ ሥርዓት ሰላም ብላው ከቆየ በኋላ ከመጠጡ ማብዛት ጀመረች። በኋላ ሄዳ የማይሆን የማይሆን ነገር ልጅቷ ፊት ትናገረው ጀመር፣ ዝም Aላት .. መልስ ስታጣ “ማንን ነው የምትዘጋው?” ብላ በያዘችው ብርጭቆ Aናቱን Aለችው.. ሰክራ ነበር… ያንን ቀን Aልረሳውም .. Eንዲህ Aይነት ነገር ያጋጥማል” ሰው ሊዝናና በመጣበት ቦታ ለጸብ የመጋበዙ ምክንያት ለምን Eንደሆነ Aይታወቅም። ድሮ የነበረ ቂም፣ ባሌን ነካሸው፣ ሚስቴን

Page 8: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

8 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Eውቀታችን ፣ በትናንት ችሎታችን፣ በትንናት ጉብዝናችን ዛሬን ልንሰለጥንበት Aንችልም። ራሳችንን ከቴክኖሎጂው ጋር፣ ከማሽኑ ጋር፣ ከቋንቋው ጋር፣ ሌላው ቀርቶ ከሚወራው ወሬ ጋር Eንኳን ካላለማመድነው ብዙዎች ጥለውን ይሄዳሉ። E ስ ቲ ን ግ ዳ ች ን ን Eንመልከት። ዛሬም ያው Eንደትናንቱ ነው። ኑሯችንን Eንመልከት ዛሬም ያው Eንደትናንቱ ነው፣ Aንዳንዴም ብሶ Eንጂ። ታዲያ Eስከመቼ ሁለት ሙሉ ሥራ Eየሰራን፣ Eንቅልፍ Aጥተን Eንኖራለን? Eስከመቼ ኑሯችን ከEጅ ወደ Aፍ ይሆናል? በምንችለው Aቅም፣ ባለን ጊዜ ሁሉ ከጊዜው ጋር ራሳችንን ካላስተካከልን፣ የሩጫ ማሽኑ ሲፈጥን Aብረን ካልፈጠንን ችግር ይፈጠራል። Aሁን Aሁን ነዳጅ ማደያዎች የሚቀጥሩት ሁለት ቋንቋ የሚችል ነው (ስፓኒሽ Eና Eንግሊዘኛ)፣ Aሁን Aሁን ባንኮች የሚፈልጉት፣ ግሮሰሪዎች የሚፈልጉት ሁለት ቋንቋ ተናጋሪ ነው። ከ ድ ሮ ው ል ም ድ Eንመልከት፣ በፊት ፋርመርስ ማርኬት የተባለው Eዚህ Aትላንታ ያለ Aትክልት

Aዲስ ዓመትን ካለፍን ወር ሞላን። Aሁን ሜዳ ላይ ተሰብስበን ያከበርነው የዛሬ ወር ነበር ቢባል ማን ያምናል? የዚህ Aገር ጊዜ Eንዲህ ነው የሚሮጠው። ይህቺም ጊዜ ሆና ፣ትናንት Aብረውን ሜዳ ላይ ያከበሩ Eናት ዛሬ በህይወት Eንደሌሉ በዚህ መጽሔት ዜና ላይ ወጥቷል። Eዚህ በመድረሳችን ተመስገን Eንበል። ጊዜ ሲያልፍ፣ ዓመት ሲቀየር ብዙ ነገር Aብሮ ይቀየራል። ቴክኖሎጂ ይቀየራል፣ ህግ ይቀየራል፣ ቋንቋ ይቀየራል፣ መንገድም ይቀየራል። ሁሉም ከጊዜው ጋር Aብሮ መራመድ Aለበት። ትናንት Eንደነበረ ዛሬም Aይቀጥልም፣ ትናንት Eንደሰራነው ዛሬም Aንሰራም። ህይወትን የማይቆም የመሮጫ ማሽን የሚያደርገው ይኸው ነው። Eረፍት የለም። Eፎይ በቃን የምንልበት ጊዜ መቼም Aይመጣም። ነገሮች ሲቀየሩ ፣ Eኛም Aብረን ልንቀየር ታዲያ ግድ ነው። Aባቶቻችን በድሮ በሬ ያረሰ የለም .. ይላሉ። በትናንት

ተራ ለመቀጠር መስፈርቱ በጣም ትንሽ ነበር፣ ዛሬ ፋርመርስ መግባት Iትዮጵያ Aየር መንገድ መግባት ሆኗል። መስፈርቱን ጨምሯል። ታዲያ Eኛ ቆመን መጠበቅ Aለብን? ልክ ነው ጊዜ የለንም፣ ለመማር ይቸግረናል፣ ወጪውም ብዙ ነው፣ ቤት ገዝተናል፣ መኪና Aውጥተናል፣ ልጆች ወልደናል .. በየትኛው ጊዜ? ትክክል! .. ግን ምክንያት ፈጥረን AEምሯችንን Aንዝጋው .. ቢያንስ መለወጥ፣ መሻሻል Eንዳለብን Eንመን። AEምሯችን ካመነበት፣ ጊዜውን ራሱ ይፈጥረዋል። ከስልኩ ወሬ ቀንሰን Eናንብብ፣ ከሙዚቃው ቀነስ Aድርገን መኪና ውስጥ ዜና Eንስማ፣ ጆሯችንን ከEንግሊዘኛው፣ ከAክሰንቱ ጋር Eናለማምደው፣ የማናውቀውን Eንጠይቅ፣ ሊያጋጥም የሚችል ችግር (ሪስክ) Aንፍራ፣ ያላቅማችን ቤት ገዝተን ልንሞት ከደረስን ባለሞያ Aማክሮ መውጣትም ይቻላል። መውደቅና መነሳት ያለ ነው። ለሶስት ወር Aንዱ Eየሰራ ሌላው የማይማርበት ነገር የለም። በያንዳንዷ ቀን፣ በያንዳንዷ ሰAት Eንለወጥ።

BUSINESS PAGE • Alarm Service 33 • Alteration 50 • Auto Service 39/40 • Bakery (Cake) 29 • Beauty salon 57—59 • Construction Heating, …….and Electric …… 50/52 • Credit card Mach. 52 • Driving School 38 • Electronics and …... Luggage sale 68 • Eye Glass 75 • Game Machine 6 / 73 • Gift to Ethiopia 26 • Insurance 63-67 • Lawyer/ Immigration service

inside cover/ 72 • Medical , dental and Chiropractor …...76-82 and inside back cover • Money transfer 3/9/21 • Real Estate 85 • Restaurants shisa, and Mart/market…. 11- 37 / 43/46

• Blue page 74 • School 60/62 • Shipping service 53 • Tax and Accounting ….70-72 • Travel Agents 54/55 • Towing 38 • Tire fix /sale 39 • Video, Decoration, wedding hall, and Photo > » middle pages, 47-49

____________________

ያንብቡ ያንብቡ ያንብቡ ያንብቡ

ያንብቡ!!

Page 9: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 9

Page 10: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

10 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Aንድ ሰውዬ ሚስቱ የመስማት ችሎታዋ ከቀን ቀን Eየደከመ በመምጣቱ በጣም ይጨነቃል፡፡ ስለዚህ ወደሀኪም ሄዶ ምክር መጠየቅ Aስፈላጊ መሆኑን ያምንበታል፡፡ Aንድ ቀን ወደ ሐኪም ይሄድና Eንዲህ ሲል ይጠይቃል። “ዶክተር፤ Aንድ ትልቅ ችግር ገጥሞኝ ነው የመጣሁት..” ዶክተሩም፤ “ምን ችግር ገጠመህ?” ሰውዬውም “ባለቤቴ የመስማት ችግር Eንዳለባት Aውቅ ነበር፣ Aሁን ግን ከቀን ወደቀን ችግሯ Eየተባባሰ መጣ” “ለምን?..” ዶክተሩ ጠየቀ። “ለምን Eንደሆነማ Aላውቅም፡፡ ግን ብሶባታል፡፡ ያንን Eርግጠኛ ሆኜ ለመናገር Eችላለሁ፡፡ በጣም Aስጨንቆኛል ነገሩ፡፡” ዶክተሩም፤ “ወደሌላ የህክምና ደረጃ ከማለፌ በፊት Aንድ የፍተሻ ሙከራ ማድረግ ይኖርብኛል..” “ምን ዓይነት ፍተሻ ዶክተር?” ዶክተሩ፤ “ልነግርህ ነው፡፡ Aንተ ብቻ Eኔ የምነግርህን ነገር ሄደህ Eቤትህ ትፈጽማለህ” “መልካም Eንዳሉኝ Aደርጋለሁ፡፡ ብቻ ካቅሜ በላይ Eንዳይሆን ዶክተር” ..... “በጭራሽ ካቅምህ በላይ Aይሆንም፡፡ ማንም በቀላሉ ሊሠራው የሚችለው ነገር ነው፡፡” “Eሺ ምን ማድረግ Aለብኝ?” “ቤት ትሄድና ከባለቤትህ ጀርባ በተለያየ ርቀት ላይ Eየቆምክ፤ ጥያቄ ትጠይቃታለህ..” “ምን ዓይነት ጥያቄ ነው የምጠይቃት?” “የፈለከውን” “በጣም ጥሩ፡፡ በምን ያህል ርቀት ላይ ልቁም?” “በመጀመሪያ በAሥር ሜትር ርቀት ላይ ቆመህ ትጠይቃታለህ.በጄ..” “ቀጥለህ በAምስት ሜትር ርቀት ላይ ትቆምና ትጠይቃለህ” “በጄ..” “በመጨረሻ፤ በጣም ቀርበሃት ከጀርባዋ ትቆምና ትጠይቃታለህ” “Eሺ ዶክተር ያሉኝን Aደርጋለሁ፡፡”

ሰውዬው የዶክተሩን ምክር ይዞ ወደቤቱ ይሄዳል፡፡ ባለቤቱ ወደ ምድጃው ፊቷን Aድርጋ ምግብ ትሠራለች፡፡ ስለዚህ ከጀርባዋ በግምት Aንድ Aሥር ሜትር ርቀት ላይ ቆመና “ውድ ባለቤቴ፤ ዛሬ ለEራት ምን Aዘጋጀሽልኝ?.” ሲል ይጠይቃታል፡፡ ምንም መልስ የለም፡፡ ወደ Aምስት ሜትር ያህል ይጠጋና ደግሞ ይጠይቃል- “ውድ ባለቤቴ፤ ዛሬ ለEራት ምን Aዘጋጀሽልኝ?..” Aሁንም ምንም መልስ የለም፡፡ በመጨረሻ Aጠገቧ ደርሶ ከጀርባዋ ይቆምና፤ “ውድ ባለቤቴ፤ ዛሬ ለEራት ምን Aዘጋጀሽልኝ?” ይልና ይጠይቃታል፡፡ ባለቤቱም ወደ Eሱ ዘወር ብላ “ለሦስተኛ ጊዜ መናገሬ ነው - ሹሮ Eየሠራሁ ነው Aልኩህ! Eኮ!..” ለካ መስማት Eያቃተው ያለው ራሱ ባልየው ኖሯል! ዛሬም Eኛ Eያወራን የማንደማመጥ፣ Eየተነጋገርን የማንግባባ ሆነናል። በጣም ቀላል ነገር Eየነገራችሁት የማይረዳ ሰው Aጋጥሟችሁ Aያውቅም? ያ Eኮ ከEውቀት ማነስ Aይደለም— ይልቁኑ ካለማዳመጥ Eንጂ። Aንዳንዴ ደግሞ ያልገባን Eኛ ሆነን፣ የማናዳምጠው Eኛ ሆነን፣ ለፍቅር ፣ ለAንድነት ያልተዘጋጀነው Eኛ ሆነን፣ ቂምና ጥላቻ፣ ምቀኝነትና ክፉ ሃሳብ ያለብን Eኛ ሆነን ሳለ፣ የምንከሰውና የምንወቅሰው ሌላውን ነው። Eስቲ ራሳችንን Eንፈትሽ? ጆሯችን ይሰማል? Aይናችንስ ያያል?

(ገሞራው ዘደቡብ Aትላንታ) ነካሃት Eያሉ መደባደብ ሥራ መፍታት ብቻ ሳይሆን ፣ Aንዱ ተጎድቶ Eስር ቤት ሊከት የሚችል መሆኑንም ብዙዎች የረሱት ይመስላል። ሌሎች ደግሞ ምንም ቢሰክሩ ፈረንጅ ቤት የማይደባደቡ ሰዎች ፣ Aበሻ ቤት Eንዲህ መሆናቸው የቁጥጥር መላላት ነው ሲሉ ባለቤቶቹን ይወቅሳሉ። ባለቤት ሆነውም ድብድቡ ውስጥ የሚገቡም፣ ከዚያም Aልፎ ከቀጠሩት ዲጄ ጋር ጭምር ቦክስ የሚገጥሙም Aሉ ይባላል። የተወሰኑ በስም የሚታወቁ ወንዶችም Aሉ - በሄዱበት ሁሉ ካልተደባደብን የሚሉ። ለምን ሥራ ቀይረው ቦክሰኛ Eንደማይሆኑ የብዙዎች ጥያቄ ነው። በራፍ የሚቆመው የጸጥታ ሰራተኛም ሲደባደቡ ጎትቶ ከቤቱ ውስጥ ማስውጣት Eንጂ፣ ከዚያ በኋላ ስለሚፈጠረው ነገር የሚያውቅ የለም።

ጠርሙስ Aውራጆቹ Aንዳንድ መዝናኛዎች የራሳቸው “ጠርሙስ Aውራጅ” ደምበኞች Aሏቸው። Eነዚህ ጠርሙስ Aውራጆች በግሩፕ በመምጣትና የጠርሙስ ርችት Eያስተኮሱ ሁለት ሶስት ጠርሙስ በማስወረድ ይታወቃሉ። ገንዘባቸው ነውና መብታቸው ነው። ነገር ግን “… ጠርሙስ ባወረዱ ቁጥር ሌላውን ሰው Eንደሌለ መቁጠር፣ ዲጄውን Eንደፈለጉ ዘፈን ማስቀየር፣ Aስተናጋጆቹን መነካካትና መሳደብም ከጠርሙሱ ጋር Aብሮ የሚሰጣቸው መብት Aድርገው መቁጠራቸው ያሳዝናል ..” የሚሉ ብዙ ናቸው። Aንዷ Aስተናጋጅ ስትናገር “Eኛን የሚያስጠቁን ባለቤቶች ናቸው ..” ትላለች። “Eኛን የሚያስጠቁን ባለቤቶች ናቸው፣ ገና ለገና ጠርሙስ Aውራጆቹን ላለማጣት ብለው ሲሰድቡንና ሲያዋርዱን ዝም ይላሉ፣ ሰው የሚጨፍርበትን ሙዚቃ Eነሱ ካልወደዱት ማስቀየራቸውን Eያዩ ዝም ይሏቸዋል። ገንዘባቸው ጥሩ ቢሆንም፣ Aስተናጋጆቹን ማስከበር ደግሞ ያስፈልጋል” ነው ያለችው። “Aንዳንዶቹ ጠርሙስ Aውራጆች ተቀጥረው የሚሰሩበት ቦታ ሲታይ በየቀኑ ጠርሙስ የሚያስወርድ ቦታ Eንዳልሆነ ይታወቃል፣ ባቋራጭ የሚያገኙት ገንዘብ ከሆነ ደግሞ

ለመታየት ከሚያደርጉት ፣ ቁምነገር ላይ ቢያውሉት Aይሻልም?” ያለው ደግሞ ባንኮኒ ላይ ቁጭ ብዬ መታዘብ Eወዳለሁ ያለን Aንድ ወጣት ነው።

ካዛንችስ? ብዙዎቻችን የመዝናኛ ቤቶችን ሥራ EንደAገር ቤቱ ከመቁጠር Aባዜ ገና Aልተላቀቅንም። የብዙዎቹ ላውንጆች Aስተናጋጆች ለሌላም “ቢዝነስ” የተዘጋጁ የሚመስለን Aለን። Aንዳንዶች Aስተናጋጆች ትዳር Eና ልጆች Aሏቸው፣ Aንዳንዶቹ ቀን ቀን ኮሌጅ Eየተማሩ ማታ Aስተናግደው በሚያገኙት ገንዘብ ለኮሌጅ Eየከፈሉ የሚኖሩ ናቸው። Aስተናጋጅ ስለተባሉ ብቻ Eንደ Aዲስ Aበባው ካዛንችስ Aስተናጋጆች ከቆጠርናቸው ተሳስተናል። ብዙዎቹ Aስተናጋጆች የሚሉትም ይህንኑ ነው። “..ቲፕ (ጉርሻ) የሚሰጠን ላስተናገድንበት Eንጂ መቀመጫና ደረት ለመነካካት መብት ለማግኘት Aይደለም”። “Aንቺ” Eና “ስሚ” ማለትን ትተን “የኔ Eመቤት” “የኔ Eህት”ን ብንጠቀም፣ በርግጥም Eህቶቻችንን Aከበርናቸው፣ Eኛም ተከበርን ማለት ነው።

የቀለጠው መንደር ከሶስት ሰAት በኋላ (3 A.M) መዝናኛዎቹ ወደ ቀለጠው መንደር ይቀየራሉ። ቤቶች በጭስ ታፍነዋል፣ ዲጄዎች ሙዚቃውን ከEሪኩምና ከማምየው ወደ ሂፓፕ Eየቀየሩት ይሄዳሉ። ዳንሱም ይቀልጣል። ከጥቂቶች በስተቀር የሚደንሱት ሴቶች ከሴቶች፣ ወንዶችም ከወንዶች ነው። የሴቶቹ ዳንስ ያስተዛዝባል የሚሉ Aሉ። Aንዷ ሴት ሌላዋ ሴት ላይ መቀመጫዋን ለጥፋ Eየተሻሸች መደነሷ ምን ለማለት ነው? ሲሉ የሚተቹ Aሉ። Eንደዚያ Aይነት ዳንስ ከፈለገች Aንዱን ጎትታ ብታስነሳው ምናለ? ሲሉም ያክላሉ። ሰAቱ Eየገፋ ሲሄድ ሰክሮ የሚንገዳገደው፣ ሞቅ ብሏት ሳቅና ጭፈራ የምታበዛውም Eየበዙ ይሄዳሉ። ባለቤቶችና Aስተናጋጆች “የታወቁና ሁልጊዜ ሰክረው በሸክም የሚሄዱ ሴቶች Aሉ” ሲሉ ይናገራሉ። Aያይዘውም “...የሚያሳዝነው ነገር፣ ሴቶቹ ስክር ብለው ፣ Aንዳንድ ጊዜ ከማን ጋር Eንደሚሄዱ Eንኳን Aያውቁም። ብዙዎቹ ደግሞ ወጣቶች Eና ገና ብዙ ተስፋ

የAበሻ የምሽት?...

ከገጽ 7 የዞረ

ወደ ገጽ 18 ዞሯል

ማነው የሚወቀሰው?

Page 11: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 11

Page 12: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

12 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

When it comes to help, it seems we do not notice people need it until it is one of our own. Then, if we are so busy with our own concerns, it seems we still do not notice. A week ago 3 female friends and I were driving a half hour for a birthday dinner in an area none of us were familiar with.

On the way we got a flat tire. Luckily one of the friends and I have changed flats before (thanks Daddy for teaching me and thanks to my sister for practicing with me with prior flats) so she and I begin to handle business without even pausing to think about what needed to be done. It was a dark night around 7:30pm, it was 25 degrees, and we were in a well lit gas station. There were people coming and going some looking as they pass. With teamwork among the 4 of us we got the tire taken care of fairly easily and with humor. We get back in the car to enter the restaurant address back into the GPS and there is a knock at the window.

This Caucasian man was standing outside the pas-senger window. I had noticed him parked near us and had noted he never had gotten out of his car. He knocks on the window again and asks us to roll down the window. When we do he says....not “are you ok”, not “do you need help”, but “are you done? If so could you

move so I can use the air tire thing?” Apparently we were blocking his ability to fill his tires while we were changing our tire and he was patiently waiting for us to finish working in the cold so we could move and he could take care of what he needed.

Do you notice any irritation in my tone here? If not I am hiding it well. I know how to change a tire but just having one person stop to check on us would have been nice. Three out of 4 of those in the car that night had stopped at one point (most on several occasions) to help someone who was stuck on the side of the road. As we dis-cussed the lack of help we re-ceived that night we recalled how all other times someone had stopped to help us it was either an African American or another immigrant like us (we were all Ethiopian.) The place we had broken down was a more afflu-ent “white” part of town.

I wonder what role the color of our skin, the language we were speaking, or any fea-tures in our faces played in the fact that not a single person stopped to check on us in a gas station where people were walk-ing back and forth the entire time we were working on the tire in our good clothes and heels.

Psychology says it is actually healthy for you to help someone else. Psychology re-searchers have studied the bene-fits of giving for years and ac-

c o r d i n g t o h t t p : / /www.webmd.com/balance/news/20031021/helping-others-helps-your-own-mind one re-cent study of church goers found that those “who offer love, car-ing, and support to others have better mental health than those who only receive help from others.” The research found that those who give just for the sake of giving (rather than in hopes of getting something in return) gain “mental-health benefits that can help counter the nega-tive effects of stressful life events.” It has even been found that people with depression or anxiety problems feel at least a little better by volunteering to help others. There could be several reasons for this. • Volunteering/giving implies you see others who might be suffering worse than you so you realize maybe your prob-lems are not as bad as you thought they were

•Part of depression and anxiety involves people becoming isolated and volunteering to help others connects you to people especially if you do a volunteer activity (instead of just giving money)

•Depression/Anxiety often re-sults in people being less active and volunteering to do some-thing for others forces you to get more active and in interac-tion with others

•Especially for people who are not working (retired people, etc.) giving and volunteering can help create a sense of usefulness and purpose in your life

•According to the WebMD arti-

cle depression and anxiety feeds on you thinking about yourself and your problems but volunteering and giving forces you to think about other things for a change

So here is my question

to you? Could you benefit from giving to others? Within our community, there are so many who could use your skills and abilities. You speak the lan-guage, you understand the cul-ture, you understand your peo-ple’s needs – so who better is there to help your own people. Do you like children? Maybe you can volunteer your time at your local place of worship to teach kids our language/culture or help them with their school work. Are you an artist? Maybe you can donate some of your work to be auctioned off for good causes. Do you like parties? Maybe you can volun-teer during a fundraiser where for an hour or two of collecting tickets at the door you could eat and drink for free once your shift is done. Are you good at planning or organizing? Maybe you should organize one of these fundraisers for a worthy cause.

Are you good with graphic design? Maybe you could help design posters and fliers about worthy organiza-tions or events. Do you like chitchatting and drinking coffee? I imagine there are a lot of elderly people in our community who would enjoy a visit from someone. Yes – this actually counts as helping someone! Are you proficient in more than lan-

(By Mahlet Endale, PhD) [email protected]

Cont. to page 18

Page 13: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 13

Page 14: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

14 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 15: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 15

Page 16: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

16 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 17: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 17

Page 18: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

18 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

guage? You would be such an asset at different medical clinics who are in search of translators when working with people from our community.

Do you have some

free time? You could help a newly arrived person or family by showing them how to enroll their child in school or where to go grocery shopping. I could go on and on and on because there are so many ways that one per-son can help another. Many times the only tools you need are a willing heart, a smile on your face, open hands, and someone who can show you where to start. From my situa-tion with the flat tire I learned that unless we help ourselves and each other those within our community who need help might not have anyone else reaching out to them.

Volunteering your

time, energy, and money works best when done within an exist-ing organization that has al-ready identified the needs in the community. There are tons of such organizations that are try-ing to make life better for the Ethiopians (and other groups) both here and abroad. I did a search and found the following opportunities though there are hundreds if not thousands out there: Artists for Charity (http://www.artistsforcharity.org/): According to their website “Artists for Charity is a 501(c)3 non-profit organization devoted to raising awareness and secur-ing funds for humanitarian causes. We are made up of artists and individuals from all over the world who not only volunteer time, but also donate their precious artwork for the sake of change.” All funds for ARC go to an orphanage they have established in Ethiopia for HIV positive children who have lost one or both parents to HIV/AIDS. Volunteering for this or-ganization can be done here in the U.S. (especially California, New York, DC, and Atlanta) and back home at the actual orphan-age.

International Rescue Com-mittee (http://www.theirc.org/): According to its website IRC is "a critical global network of first responders, humanitarian relief workers, healthcare providers, educators, community leaders, activists, and volunteers. Work-ing together, we provide access to safety, sanctuary, and sustain-able change for millions of peo-ple whose lives have been shat-tered by violence and oppres-sion.” IRC literally has stations around the globe. Here in the US they have refugee relocation centers where they help refu-gees from all over the world get settled and establish a new life. Volunteers in America help with translation, donating clothing and home items, transporting refugees when they first arrive, teaching English, teaching skills (ex: computer skills) to help peo-ple get jobs, and helping newly arrived refugees figure out shopping/schools/etc. Ethiopian Americans for C h a n g e ( h t t p : / /www.ethiopianamericansforchange.org/): Ethiopian Americans for Change is a not-for-profit Organization that relies on a volunteer based network of individuals, businesses and or-ganizations that contribute vari-ous resources at their own ca-pacity to the implementation of specified programs and commu-nity oriented initiatives. Through strategic building of alliances, resource allocation and grass roots community organizing, Ethiopian Americas for change facilitates effective targeting and impact optimization of com-munity development initiatives. Ethiopian Community Asso-ciation in Atlanta (http://ethiopiancaa.org/): According to their website the ECA aims to, “To bring together Ethiopians and Ethio-Americans residing in the Atlanta area and to enable them to promote their common culture and heritage. To create an organizational power that encompass all Ethiopians and Ethio-Americans, who accept the bylaws of the association, with-out regard for their religion, sex, ethnicity, age, political view, and etc., and to empower them with an ability to act as one commu-nity to protect their rights. To provide counseling and support to community members in a time of death, illness, accident, dis-

ability, unemployment, and etc. To establish a multi use community center that can be used to provide services, such as education, training, physical fitness training, entertainment, to community members and their family. To protect community’s youth from bad culture, criminal tendency, and substance abuse, and to provide them with coun-seling, training, and rehabilita-tion. To provide new community members with counseling that will enable them to transition to American culture and lifestyle. To protect community mem-bers from human rights violations and injustice, and to forge com-mon front when such transgres-sion occurs. To organize and empower community members to seek political, economic, higher education, and vocational train-ing benefits. To provide com-munity youth with scholarship opportunities and to promote their efforts in seeking other scholarship opportunities and social services.”

These are just four organizations I know of that provide help to Ethiopians/Ethiopian-Americans in different ways. The thing about volun-teering is that it is not a glamor-ous process. It takes time, effort, sweat, dedication, commitment, and sometimes tears. According to the study mentioned in the WebMD article, there are limita-tions to the mental health gains of helping others as well.

First, you have to

make sure you have the help to give. This goes across all forms of help whether you give your time, your energy, or your money. They found that those who gave more than they could afford ended up having worse mental health. I imagine be-cause then you are over burden-ing yourself and adding to the stress in your life. However, when done well your gain will outweigh what it cost to help. So, what are you going to do to help?

__________________

Receiving .. Cont. from page 12

ያላቸው ናቸው። Aንዳንድ ወንዶችም ሆን ብለው የሚሰክሩ ሴቶችን የሚያጠምዱና ቤታቸው ወስደው ለማሳደር የሚጠብቁ Eንዳሉም ይነገራል። ታዲያ ሰAቱ ምን ቢገፋና ሲገቡ ጠቁሮ የነበረው ሰማይ Eንደገና መቅላት ቢጀምርም፣ ወጥቶ ለመሄድ ግን ብዙዎች በግፊት ነው። ማታ ደምበኛ Aምጣልኝ Eያሉ የሚጸልዩት መዝናኛ ቤቶችም፣ መዝጊያ ሲቃረብ “Eባክህ Aስወጣልኝ” ሲሉ ሳይጸልዩ Aይቀርም። ነግቶ Eና ከጠዋቱ 6 ሰAት ሆኖ Eንኳን “ቤት ስለመቀየር” የሚያስቡ Aሉ።

Eንዲህ ማድረግ ይቻላል መዝናኛ ቤቶች መኖራቸው የሚደገፍ ነው። ሰው ሰርቶና ደክሞ መዝናናት Aለበት። ያገር ልጆች ፣ ርስ በርስ የሚገናኙባቸው ቦታዎች መኖራቸውም ደስ የሚል ነገር ነው። ብዙ ወጣቶችም ሥራ ተቀጥረው ራሳቸውንም ሆነ ቤተሰባቸውን ያስተዳድሩበታል፣ የትምህርት ቤት ወጪ ይሸፍኑበታል። ይህ ሁሉ ጥቅሙ ነው። ሁሉም ነገር ግን ራስን ጠብቆ መሆን Aለበት። የሚያደርጉትን Eያወቁና Eየጠበቁ ለመዝናናት Eንጂ፣ ራስን ስቶ፣ Aውቀውም ይሁን ሳያውቁ ሰውነትን በማዋረድና በመጉዳት መሆን ግን የለበትም። Aንኳን መዝናኛ፣ ሥራ Eንኳን Eዚህ Aገር 24 ሰAት ነውና በጊዜ ግቡ ብሎ የሚመክር ላይኖር ይችላል። ነገር ግን ሲነጋ በEንቅልፍ ልብ፣ በስካር መንፈስ Eየነዱ ስንቶች Aደጋ Aጋጠማቸው? ስንቶች ችግር ውስጥ ገቡ? ስንቶች Aንዱ ባነሳው ጸብ ተፈንክተው ሄዱ? ስንቶች ከማያውቁት ጋር Aድረው ሲነጋ ራሳቸውን ያዙ? ትልቁ መጽሃፍም ቢሆን “ሁሉ በስርዓት ይሁን” ይላል Eኮ። ወጣትነት የምንጨፍርበት ብቻ ሳይሆን፣ ለወደፊቱ ህይወት መሰረት የምንጥልበትም ነው። ሁለቱን Aመጣጥነን ማስኬድ ከኛ ይጠበቃል። ሳናውቀው ጊዜው ይነጉዳል። ነገ ነጭ ጸጉር Aናታችን ላይ ስናይ Eንዳንደነግጥ - ዛሬን Eንወቅበት። በሚቀጥለው ወር “የገዛነውን ቤት Eየኖርንበት ነው Eየኖረብን? የሚል ጉዳይ ይዳሰሳል። የምታውቁትን ጻፉልን

የAበሻ የምሽት.... ከገጽ 10 የዞረ

Page 19: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 19

Page 20: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

20 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

ጠቃሚ ስልኮች Important numbers

Eth. Community Asso. ATL 404 298 4570 Ethiopian Embassy 202 364 1200 US embassy in Ethiopia 124 24 24 Spiritual Places: Sealite Mihret Church 770 469 5466 Saint Michael Church 404 456 6499 Saint Gabriel Church 404 221 1717 Bisrate Gabriel Church 404 508 1330 Debre tsion Mariam church 770 899 0269 Debre Tsion kidist mariam 404 576 0113 Abune GebreMenfes Kidus 770 979 1380 Ethiopian Catholic Community 404 751 7375 Evangelical Church 770 496 1665 Life Gospel Ministry 404 444 3814 Rehoboth Church 404 499 2355 Hijira Islamic community 404 297 1942 Media: Mahdere Andenet Radio 404 603 8770 Voice of Ethiopia Radio 404 787 2010 Admas Radio 678 525 5178 Eth.Community Radio 404 748 9219 Dinq magazine 404 394 9321 Air Lines: Ethiopian Air lines 1800 445 2733 Lufthansa 800 645 3880 Hartsfield Airport 404 530 6830 Delta Air Lines: 800 221 1212 Air Tran: 800 AIR TRAN Hotels: Hilton 800 445 8667 Marriot 800 228 9290 Hyatt 800 233 1234 Holiday Inn 800 465 4329 Westin 800 937 8461 Transport (Local) MARTA (bus & train) 404 848 4711 Cobb Country transit: 770 427 4444 Area Attractions: World Coca – Cola : 404 676 5151 Underground Atlanta: 404 523 2311 Fox Theatre: 404 881 2100 Atlanta Zoo: 404 624 5600 Six Flags over Georgia: 770 739 3400 Stone Mountain Park: 770 498 5690 Georgia Dome: 404 233 8687 Georgia Aquarium 404 581 4000 DEKALB county business directory I R S 1800 829 3676 Trade name 404 371 2250 Zoning and Permit 404 371 4915 Business license dept. 404 371 2461 Health dept. 404 508 7900 GA sales tax 404 417 4490 GA info line 404 656 2000 Emergency: 911 Weather Service 770 486 8834

የጆርጅ ካርሊ Eይታዎች

- በታሪካችን ውስጥ ያለው የጊዜው Eንቆቅልሽ ህንፃዎቻችን ረዥም መሆናቸውና ትEግስታችን ማጠሩ : መንገዶቻችን ሰፊ መሆናቸውና Aመለካከታችን መጥበቡ ነው :: - ብዙ ገንዘብ Eናጠፋለን ግን ያለን ትንሽ ነው ; ብዙ Eንገዛለን ግን Eርካታችን ዝቅተኛ ነው ; ትላልቅ ቤቶች Aሉን ግን ቤተሰቦቻችን ትንሽ ናቸው ; የተመቻቹ ሁኔታዎች Aሉ ግን የጊዜ Eጥረት Aለብን :: - ብዙ ዲግሪ Aለን ግን ዝቅተኛ ምክንያታዊነት Aለን ; Eውቀታችን ብዙ ነው ነገር ግን ግምታችን ዝቅተኛ ነው ; ብዙ Aዋቂዎች ቢኖሩንም ችግራችን ብዙ ነው ; ብዙ መድሀኒቶች Aሉን ግን ፈውሳችን ዝቅተኛ ነው :: - ብዙ Eንጠጣለን ብዙ Eናጨሳለን ; በግድ የለሽነት ገንዘብ Eንጠፋለን ; የምንስቀው ግን ትንሽ ነው፣ በፍጥነት መኪና Eንነዳለን ; በቀላሉ Eንናደዳለን ; Aርፍደን ነው የምንተኛው ተዳክመን ከEንቅልፍ Eንነቃለን ; ትንሽ ነው የምናነበው ቴሌቪዥን ብዙ Eናያለን ብዙ ግን Aንፀልይም :: - ሕይወታችንን ማራዘም ችለናል ግን ኑሯችንንን Eናሳጥራለን ; ወደ ጨረቃ ተጉዘን ተመልሰናል ነገር ግን መንገድ Aቋርጠን Aዲስ ጎረቤት ለማየት Eንቸገራለን ; የውጭውን Aለም ተቆጣጥረናል ውስጣችንን ግን Aልተቆጣጠርነውም :: - ትላልቅ ነገሮችን ሰርተናል ነገር ግን የተሻሉ ነገሮችን Aልሰራንም :: Aየሩን Aፅድተናል ነገር ግን መንፈሳችንን በክለናል :: Aቶምን ተገንዝበናል ነገር ግን ወገናዊነትን Aልተገነዘብንም :: ብዙ Eንፅፋለን ግን ትንሽ ነው የምንማረው :: - የምናቅደው ብዙ ሲሆን የምንፅፈው ግን ትንሽ ነው :: መጣደፍን ተምረናል ነገር ግን መታገስን Aልተማርንም :: ብዙ Iንፎርሜሽን የሚይዙና ከምንፈልገው በላይ ብዙ ኮፒ የሚያደርጉ ኮምፒተሮች ሰርተናል ነገር ግን የEርስ በርስ ግንኙነታችን ዝቅተኛ ነው :: - ይህ ዘመን ምግብ በቅፅበት የሚገኝበትና የበላነው ምግብ ቶሎ የማይፈጭበት ዘመን ነው ; ይህ ዘመን የታላላቅ ሰዎች ግን የዘቀጠ ፀባይ ; የከፍተኛ ትርፍ ግን የAልባሌ ግንኙነት ዘመን ነው :: ይህ ዘመን Eጥፍ ድርብ የቤተሰብ ገቢ ነገር ግን ብዙ ፍች፣ የደልቃቃ ቤቶች ግን የሀዘንተኛ ኗሪዎች ዘመን ነው :: - Eነዚህ ጊዜዎች ጉዞ ቅፅበታዊ የሆነበት ; የህፃናት መፀዳጃ ጨርቆች ተጠቅመን የሚጣሉበት የቆሸሸ ግብረ ገብነት ; የAንድ ሌሊት ወሲባዊ ግንኙነት ; ብዙ ወፍራም ሰዎች ያሉበት ; ጉደኛ የሆኑ ኪኒኖች ባንድ ጊዜ ሊያስደስቱን ዝም ሊያሰኙን ወይንም ሊገሉን የሚችሉበት ጊዜ ነው :: - ይህ መጋዘን ውስጥ ምንም ነገር ሳይኖር ለህዝብ በማሳያው ክፍል ውስጥ ብዙ Eቃ የሚቀርብበት ጊዜ ነው :: - ይህ ጊዜ ቴክኖሎጂ Eንዲህ ያለውን ጽሁፍ Aምጥቶልን ሀሳቡን ከሌሎች ጋር ለመካፈል የምንወስንበት ወይንም መሰረዣውን "ዲሊት " የሚለውን ቁልፍ ተጭነትን መልEክቱን የምናጠፋበት ጊዜ ነው ::

__________________

Page 21: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 21

Page 22: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

22 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

_______________________________________ ሁለት Aዲስ ሙሽሮች Aንድ ምግብ ቤት ገቡና Eንደተቀመጡ፣ ባል “የኔ ፍቅር፣ Aሁንኮ Eኔና Aንቺ ሁለት Aካል ሳይሆን Aንድ Aካል ሆነናል” ሲላት ፣ ሚስት ቀበል Aድርጋ “ልክ ነህ ፣ ግን ሁለት ምግብ ማዘዝ Eንዳለብን Aንዳትረሳ” Aለችው። ___________________ ሰውየው ለፍቅረኛው ቀለበት ለመግዛት ጠየቀ “ይሄኛው ቀለበት ስንት ነው? “ይኼኛው Aንድ ሺህ ብር ነው፣ “ ሲል ገዢው በመደንገጥ Aፏጨና “ይኼኛውስ/” Aለው፣ “Aይ ገታዬ Eሱ ደግሞ , Eም .. ሁለት ፉጨት ቢሆን ነው” ሲል መለሰለት። _____________________ Aያትና የልጅ ልጅ ያወራሉ “ይቺ መኪና ያንተ ናት?” Aንዳንዴ የኔ ናት Eንዴት Aንዳንዴ? ሚስቴ ስራ ስትሄድ የሷ ናት፣ Aንድ ቦታ ፓርቲ ከተዘጋጀ የሴቷ ልጄ ትሆናለች፣ ስቴዲየም ጨዋታ ያለ ቀን የወንዱ ልጄ ስትሆን፣ ነዳጅ ሲያልቅባት ግን የኔ ነች። ________________________

ስላቅ! Aልቃይዳ ፕሬዝዳንት Oባማ ያሉበትን ለጠቆመው Aስር

ግመሎችን Eንደሚሸልም ተናገረ፡፡ የAልቃይዳ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ሂላሪ ክንተንን ለጠቆመው ደግሞ ዶሮዎችን በወሮታ Eንደሚሰጥ ነው የተሳለቀው፡፡ በሞቃዲሾ ጉብኝት ያደረጉት የAሜሪካ ረዳት የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ጆኒ ካተን የAልቃይዳን የEሸልማለሁ ሽሙጥ የማይረባ ቀልድ ብለውታል፡፡ የAሜሪካ መንግስት በቀዳሚው ሳምንት የAልቃይዳን ቱባ ቱባ መሪዎች ያሉበትን ለሚመራና ለሚጠቁመኝ ለEያንዳንዳቸው ከሶስት Eስከ ሰባት ሚሊዮን ዶላር ወሮታ Eከፍላለሁ ብሎ ማስታወቂያ ማስነገሩን በማስታወስ የፃፈው ቢቢሲ የወሬ ምንጭ ነው፡፡ የAልቃይዳ ስላቆችም ለAሜሪካው የወሮታ ማስታወቂያ ቀጥተኛ ምላሽ ሳይሆን Eንዳልቀረ ተገልጿል፡፡

___________________________________

Aይበቃኝም

Eንደ ሰማይ ስፋት Eንደ ባህር ጥልቀት፣ ምን ተብሎ ይነገር ምን ተብሎ ይታተት፣ Eንደ መንገድ ሩቅ ሂዶ Eማይጨርሱት፣ ሃሳብ የማይለካው የግጭት ግምት፣

መብቀያሽ ፀደይ ነው መፈንደቂያሽ በጋ፣ ምናለ ላንቺ ሲባል ሳይመሽ በነጋ፣

ፊደልሽ Eሸት ነው የAተር የባቄላ፣ የምትማሪበት ለAይጠገብ ገላ፣ ዘፈንሽ Eልልታ የወፎች ዝማሬ፣ ሕልምሽ ዋናተኛ

Eንደ ባሕር Aውሬ፣ ሽፋንሽ ሐምራዊ

Eንደ ፀሐይ ጨረር፣ ኅብረ ቀለማት ነው ያጀበሽ ጨረቃ፣

Eንኳን ከEንቅልፍና ከሞት የማያነቃ፣ መገመት ቀላል ነው መለካትም ሌላ፣ ያንቺ ግን ሚዛኑ ለሃሳብ ያደላ፣ ንጣፍሽ ቀጤማ ጨፌ የጀጀባ፣ የፍቅርሽ Aዝማሪ ከቤት የሚገባ፣ Eንደ መንገድ

ሩቅ Eንደ ሃሳብ ጭልጥ፣ የEኔ ዓለም ያንቺ ዓለም

ተያይዞ ጭልጥ፣ ብርቅ ነው ድንቅ ነው መናገር ያልቻሉት፣ ምድርና ሰማይ

Eነሱው ይግለጡት፡፡

(Aስራት Eንለይ፣ የመጀመሪያዪቱ፤ 2000)

Aስደናቂ

ፍጥረታትና Eውነታዎች

• * ‹‹ኪንግ ኮብራ›› ከመርዘኛ Eባቦች መካከል Eጅግ ትልቁ ሲሆን 5.5 ሜትር ርዝመት Aለው፡፡

• Aዞ የራሱን ክብደት ያህል ምግብ ለመመገብ Eስከ 160 ቀናት ያህል ይወስድበታል፡፡

• ‹‹ሲ ሆርስ›› በመባል የሚታወቀው የዓሣ ዓይነት ጅራቱ Eንደ Eጅ የሚጠቀም ብቸኛ ዓሳ ነው፡፡

• ‹‹ፍላት ፊሽ›› ተብለው የሚጠሩት የዓሣ ዓይነቶች Eንደ Eስስት መልካቸውን መለዋወጥ ይችላሉ፡፡

• ‹‹Eባብ በሁለት የተከፈለ ሹካ መሰል ምላስ ያለው ሲሆን ለማዳመጫነት፤ ለማሽተቻነትና ለመቅመሻነት ይጠቀሙበታል፡፡

• ‹‹ሳልመን›› ተብለው የሚጠሩ የዓሳ ዓይነቶች Eንቁላሎቻቸውን ለመጣል በየዓመቱ ከ3ሺህ ኪ.ሜ. የሚበልጥ ጉዞን ያቋርጣሉ፡፡

• ‹‹ሸፕ ኬድ›› በመባል የምትታወቀው ክንፍ የለሽ ዝንብ በሕይወት ዘመኗ የምትጥላቸው Eንቁላሎች ብዛት ከ12 Aይበልጥም፡፡

• በውቅያኖስ ውስጥ Eጅግ ፈጣን Eንስሳ ‹‹ሴይል ፊሽ›› ተብሎ የሚጠራው መርከበኛው ዓሣ ሲሆን በሰዓት 100 ኪ.ሜ. ያህል ይዋኛል፡፡

• በላቲን ስሙ ‹‹ጊላ ሞንስተር›› ተብሎ የሚጠራው የEንሽላሊት ዓይነት በጅራቱ ውስጥ ምግብን ለረዥም ቀናት ማቆየት ይችላል፡፡

• Eስስት በAንድ ዓይኗ ፊት ለፊት Eያየች፤ በሌላኛው ዓይኗ ወደ ኋላ ወደ ቀኝ ወይም ወደ ግራ መመልከት ትችላለች፡፡

• ‹‹ማሳል›› በመባል የምትጠራው ቀንድ Aውጣ በሩብ ሰዓት ጊዜ ውስጥ ብቻ 12 ሚሊዮን ያህል Eንቁላሎችን መጣል ትችላለች፡፡

• የAንዳንድ ደቃቅ ዛጎሎች መጠን ከAንድ Aሸዋ ብናኝ የማይበልጥ ቢሆንም በተቃራኒው ደግሞ Eጅግ ግዙፉ 230 ኪ.ግ. ያህል ይመዝናል፡፡

- የሐዋሳው ፈቃዱ ሺፈታ ‹‹ምጥን›› ብሎ ካሳተመው የተገኘ (2003)

Page 23: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 23

Page 24: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

24 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

የ ተሣፈርንበት Aውሮፕላን ምድሪቱን ሲለቅ Aይኔን ጨፈንሁ፡፡ የከፍታ ፍርሃት Aለብኝ፡፡ Eስከ

ቅርብ ጊዜ ድረስ የEርገት መኪና (ሊፍት) ለመሣፈር Aልደፍርም ነበር፡፡ የሦስተኛ ዓመት የሳይኮሎጂ ተማሪ Eያለሁ The future of an illusion የሚል የሲግመንድ ፍሮይድን መፅሐፍ Aነበብኩና ከሃይማኖት ጋር ፍቺ ፈፀምኩ፡፡ ይሁን Eንጂ Aውሮፕላን ላይ በወጣሁ ቁጥር ለAጭር ጊዜ ሃይማኖተኛ Eሆናለሁ፡፡ Aውሮፕላኑ ሰማይ ላይ ሲደላደል የበረራ Aስተናጋጇ ብቅ Aለችና Aደጋ ቢፈጠር ልናደርገው የሚገባንን ጥንቃቄ ታብራራልን ጀመር፡፡ ይህንን የጉዞ Eድል ያገኘሁበትን ቀን በልቤ ረገምሁ፡፡ Eንግዲህ ምን ይደረግ? ይቺን ዳመና Aሳልፋችሁ Aውርዱኝ Aይባል ነገር!! “Aውሮፕላኑ በባህር ላይ Eንዲያርፍ ከተገደደ ከወንበርዎ ሥር ያለውን መንሣፈፊያ ትጥቅ Eንዲህ Aድርገው ይልበሱት፡፡ ከለበሱትም በኋላ Eዚህ ጋ የሚታየውን ክር በተደጋጋሚ ይሳቡት፡፡ ያኔ ከረጢቱ በAየር ይሞላል” Aለች Aስተናጋጇ፡፡ ወይ Aበሳ! ወይ ቀን Aያውቁ! ወይ መንሣፈፊያ ከረጢት! ለመሆኑ በAደጋ ሠዓት ከወንበሬ ሥር መንሣፈፊያ ከረጢት መኖር Aለመኖሩን ይቅርና፣ ወንበር ላይ ልቀመጥ ጉቶ ላይ Eንዴት ትዝ ሊለኝ ይችላል? ሰው Aለቅጥ ሲደነግጥ Eንዲህ ያለውን የጥንቃቄ ዝርዝር ይቅርና በሽንት ቤት Eና በሱሪው መካከል ያለውን ልዩነት Eንኳ ይረሣዋል፡፡ ለዚህ ነው ብዙ ድንጉጦች በAደጋ ሠዓት ሽ ን ታ ቸው ን ለ ሱ ሪ ያ ቸ ው የሚያስረክቡት፡፡ Aሁን Aስተናጋጇ የምታቀርበውን የAደጋ ጥንቃቄ ተግባራዊ Aድርጎ የዳነ ሰው ካለ ጀምስ ቦንድ መሆን Aለበት፡፡ Eኔ የበረራ Aስተናጋጅዋን ብሆን ኖሮ የሚከተለውን ማለቴ Aይቀርም ነበር፡፡ “ክቡራን መንገደኞቻችን Aውሮፕላኑ ድንገተኛ Aደጋ

ከገጠመው በወንበርዎ ሥር የፀሎት መፅሐፍ ስላለ ያንን Aውጥተው Aጠር ያለ ፀሎት መርጠው ይድገሙ፡፡” ትዝ ይለኛል፣ በመጋቢት ማጠናቀቂያ ላይ Eንደ ገጠር ሎንቺና የሚንገጫገጭ Aውሮፕላን ተሣፍሬ ወደ ባህር ዳር ስበር Eንቅልፍ ሸለብ ያደርገኛል፡፡ በሕልሜ ከፓይለቱ ክፍል በማጉያ የሚመጣ ድምፅ “ክቡራንና ክቡራት ደንበኞቻችን በAሁኑ ጊዜ ከባህር ጠለል በላይ በሁለት ሺህ ሜትር ላይ Eየበረርን ነው፡፡ ይሁን Eንጂ በድንገት የAውሮፕላኑ ሞተር ስለጠፋብን በከባድ ጭንቀት ላይ Eንገኛለን፡፡ ስለዚህ ካሁኗ ደቂቃ ጀምሮ ሞባይላችሁን ከፍታችሁ ለቤተሰቦቻችሁ የስንብት ቃል ወይም ኑዛዜ ማስተላለፍ Eንደምትችሉ ስገልፅ ሐዘን ይሰማኛል” ይላል፡፡ ወዲያው የAውሮፕላን ሆድ በሽብር ይታመሣል፡፡ ሽንትና Eንባ ተቀላቅሎ ይፈሣል፡፡ ከጥቂት ትርምስ በኋላ ፓይለቱ “ክቡራንና ክቡራት ደንበኞቻችን የጠፋውን ሞተር ካፖርት ኪሴ ውስጥ ስላገኘሁት ተረጋጉ፡፡ በነገራችን ላይ Aፕሪል ዘ ፉልን ምክንያት በማድረግ ያዝናናኋችሁ ካፒቴን ገብረመስቀል ነኝ፡፡ መልካም በረራ” ይልና ይስቃል፡፡ ከዚህ ህልም በኋላ Aውሮፕላን ላይ ላለመተኛት ወሰንኩ፡፡ የበረራ Aስተናጋጇ በAደጋ ጊዜ ማስጠንቀቂያ Aስቦክታኝ ወደ ኩሽና ስትገባ ወደ ግራዬ ዞር Aልሁ፡፡ በጢም ቁጥቋጦ የተሸሸገ ተሣፋሪ Aጠገቤ ተቀምጧል፡፡ Eድሜ ለቢንላደን ጢማም! ሰው ባየሁ ቁጥር የሚቃጠል ሕንፃ Aብሬ Aያለሁ፡፡ ጢምና ነውጥ ተቆራኝተው ታዩኝ፡፡ በዓላማችን ላይ የተፈራረቁ ነውጠኞች ወይም የነውጥ ሰበቦች ጢማም ወይም ሙስታሻም ሲሆኑ ሰላማዊ ሰዎች ደግሞ ልጩዎች ናቸው፡፡ የማሕታማ ጋንዲን፣ የማርቲን ሉተር ኪንግን Eና የማንዴላን ጢም Aልባ Aገጭ ይመለከቷል፡፡

ስልጣኔ ማለት ተፈጥሮን መከርከም ነው፡፡ ጢሙን መግታት የማይቻል ሰው ምናልባት ደም ፍላቱንም መግታት Aይችል ይሆናል፡፡ ጢማሙን ነውጠኛ ጢመ-በራውን ሰላማዊ የሚያደርገው ምደባዬ፣ ከAጉል Eምነት የሚጠጋ ሀሳብ መሆኑ ገብቶኛል፡፡ ቢሆንም A Eም ሮ ዬ E ን ዳ ይ ቦ ዝ ን Aገልግሎኛል፡፡ ግን ብዙ Aልቆየም፡፡ ሀሳቤ ሲያልቅ ሰውዬውን ደግሜ ተመለከትሁት፡፡ Eጅግ ጠብደል ከመሆኑ የተነሣ ያለ ምንም የጦር መሣሪያ በጥፊና በEርግጫ ብቻ Aውሮፕላኑን መጥለፍ የሚችል ነው፡፡ በAይነ ቁራኛ Eሾፈው ጀመር፡፡ ትንሽ ቆይቶ ብድግ Aለና ከፓይለቶቹ ክፍል Aጠገብ በሚገኘው ሽንት ቤት ውስጥ ገብቶ ሰነበተ፡፡ ኧረ ይሄ ነገር Aላማረኝም፡፡ ሰውዬው ኑሮውን ነው Eንዴ የሚፀዳዳው? ሽንት ቤቱን ለብቻው ነጥሎ ሳይጠልፈው Aልቀረም፡፡ Ladies and gentlemen the toilet has been hijacked! so please remain seated የሚል ማሳሰቢያ መጠበቅ ጀመርሁ፡፡ Aውሮፕላኑ የኔን ሥጋት Eያስተባበለ ካርቱምን Aልፎ ካይሮን ቁልቁል ገላምጦ ሜዲትራኒያንን ማቋረጥ ጀመረ፡፡ ዞር ዞር ስል ጥቂት ተሣፋሪዎች በንባብ ተጠምደዋል፡፡ Eኔም የገዛ ሐሳቤን ማንበብ ጀመርሁ፡፡ ከ ወ ን በ ሬ ጋ ር የተቆራኘሁበትን ቀበቶ ፈታሁና E የ ተ ን ገ ዳ ገ ድ ሁ የ በ ረ ራ A ስ ተ ና ጋ ጆ ች ም ግ ብ ወደሚያበስሉበት ያውሮፕላኑ ኩሽና ሄጄ መጋረጃ ገልጬ ገባሁ፡፡ ሁለት ቆነጃጅት የበረራ Aስተናጋጆች ከምድጃቸው ላይ ቀና ብለው በግርምት ተመለከቱኝ፡፡ “ትርፍ ፓራሹት ይኖራችኋል?” Aልኳቸው፡፡ ሲስቁልኝ ጊዜ ፍርሃቴ ጥሎኝ ጠፋ፡፡ ከዚያ Eንድቀመጥ ጋብዘውኝ፣ የክት ምግብና መጠጥ Aቅርበውልኝ Eንደ ጋዳፊ በቆነጃጅት ታጅቤ የሮማን ሰማይ

Aለፍሁ፡፡ ትንሽ ቆይቶ ያውሮፕላኑ ምክትል ነጂ ያለሁበት ድረስ መጥቶ የምፈልገው ነገር Eንዲዘጋጅልኝ Aሳሰበ፡፡ በርግጥ የምፈልገው ካውሮፕላኑ መውረድ ነበር፡፡ Eው ነ ት ለ መ ና ገ ር ያውሮፕላኑ ቤተሰቦች ከሁለት ሳምንታት በፊት የIሚግሬሽን ዘበኛ ያደረሰብኝን በደል ካሱኝ፡፡ ትዝ ይለኛል፡፡ የይለፍ ጦማሬን (ፓስፖርቴን) ለማሳደስ Iሚግሬሽን ገስግሼ ብሄድ፣ የደጅ ጠኚው ሰልፍ Aሥር ቦታ ተጠማዞ የኮንሶን Eርሻ መስሎ ጠበቀኝ፡፡ Eውን ይሄ ሁሉ ሠልፍ የፓስፖርት ነው ወይስ Iሚግሬሽን ስኳርና ዘይት ማደል ጀምሯል? በማለት Eያጉተመተምሁ Aጠር ያለውን ሠልፍ መርጬ ቆምሁ፡፡ ወድያው ግን ከየት መጣ ያላልኩት፣ በAንገቱ ላይ የታይሰን ፊት፣ በትከሻው ላይ የተርምኔተር ክንድ የተገጠመለት ዘበኛ Eንደ በቆሎ በገዛ ኮቴ Aንጠልጥሎ ቢወረውረኝ በAካባቢው በሚገኝ የጉልት Aምባሻ ላይ ባፍጢሜ ወደቅሁ፡፡ የAረብ መንደገኛ ሁላ ለጊዜው ትካዜውን ረስቶ ባወዳደቄ ሳቀ፡፡ ለማንኛውም ብቻ ለንደን ገባሁ፡፡ ለንደን Eንደገባሁ በመጀመሪያ ያደረግሁት የፊደል ገበታ የሠፈረበት ካናቴራ ለብሼ ሕዝብ በተሰበሰበበት ቦታ በመንሸራሸር Aገሬን ማስተዋወቅ ነበር፡፡ ትንሽ Eንደቆየሁ ግን ባለፊደል ካናቴራ ቀርቶ የቄስ ትምህርት ቤት ተሸክሜ ብሔድ Eንኳ ትኩረት Eንደማላገኝ ገባኝ፡፡ በርግጥ Aንድ ሁለት ፈረንጆች ዞር ዞ ር E ያ ሉ ባ ድ ና ቆ ት ተመልክተውኛል፡፡ ያድናቆታቸው ምንጭ ግን Eንዴት በዚህ Aጥንትን በሚቆረጥም ብርድ ካናቴራ ለብሶ ይወጣል የሚል Eንደሆነ ጠርጥሬያለሁ፡፡ ለንደን ውስጥ Aይን ማግኘት በጣም ብርቅ ነው፡፡ በዚያው መጠን ዞር ብሎ ከማያያቸው ሕዝብ ጋር Eልህ የተጋቡ የሚመስሉ፣ ለመታየት ተግተው የሚሠሩ ሰዎች Aሉ፡፡ ከላይ Eስከ ታች በንቅሳት ተዥጐርጉሮ የጥምቀት ሽመል የሚመስል ወደል ፈረንጅ ተመልክቻለሁ፡፡ ፊቷ ላይ Aራት ትልልቅ ቀለበት ደርድራ ጽናጽል የመሰለች ሴትዮ ተመልክቻለሁ፡፡ በዚህ መሀል የኔ ካናቴራ ብርድ Eንጂ ትኩረት Eንደማትስብ ስገነዘብ ሆቴሌ ገብቼ ካፖርት ደረብሁ፡፡

(ክፍል 2 ይቀጥላል)

የበEውቀቱ ሥዩም ትዝብት ከለንደን

(ክፍል 1) (ጽጌ Aይናለም ከAዲስ Aበባ Eንዳጠናቀረችው)

Page 25: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 25

Page 26: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

26 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

በታፕስትሪ የሚዘጋጅ

ወርሃዊ መልክት

የሆነ ሰው • ወደ Aሜርካን Aገር በውሸት ማታለል ወይም በጋብቻ

Aምጥቶዎታል? • በAካላዊ፣በወሲባዊ፣ በስነልቦናዊ፣ ወይም በAወንታዊ

ማስፈራሪያ Aድርሶቦታልከዚህ Aገር Eንደሚያስወጣዎ ያስፈራራዎታል?

• የማይገባዎን Eዳ Eንዲከፍሉ ያስገድዶዎታል? • በስራ ቦታዎ ደህንነት Eንዳይሰማዎ Eና ስራ የመልቀቅ

ወይም የማቋረጥ መብትዎን ወይም ነፃነተዎን ነፍጎታል? • Eርስዎን በመጠቀም ገንዘብ ወይም ሌላ ለግሉ ጥቅም

Aውሏል? • በAሜርካን ሐገር ወይም በትውልድ ሐገርዎ ካሉ ዘመድ

ወይም ጓደኛዎ Eንዳይገናኙ Aግድዎታል? • ቃል Eንደተባልዎ ወይም ከሚሰጡት Aገልግሎት

ተመጣጣኝ ክፍያ Aልተከፈልዎትም? • የተለያዩ ማስረጃዎችን ደብቆቦታል? • Aዎን ከሆነ ምላሽዎ ወይም ሌላ ጥያቄ ካለዎት

Eንረዳዎታለን በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች ይደውሉልን? • 866- 317- 3733 ወይም 404-299- 0895

የስራ ባልደረባዎ ወይም የቤተሰብ Aባል • በመደብደብ በመግፋት ፣ በመጮህ ወይም ቁሳቁሶችን በመጠቀም ያሰፈራራዎታል?

• ያለሱ ወይም ያለሱዋ መኖር Eንደማይችሉ ይነግሩዎታል? • ርካሽነት ወይም የበታችነት Eንዲሰማዎት ያደርጎታል? • ከዚህ ሐገር Eንደሚያስባርርዎት ያስፈራራዎታል? • የIሜግሬሽን ወይም የስደተኞች ጉዳይ ጽ/ቤትን E?ርሶን ለመቆጣጠር ይጠቀምቦታል

• በስራዎ ላይ ጣልቃ ለመውሰድ ለማራቅ ያስፈራራዎታል? • ልጆችዎን ከርሶ ለመውሰድ ወይም ለማራቅ ያስፈራራዎታል?

• ከቤተሰብዎ ወይም ከጓደኛዎ ይነጥልዎታል? • ከEነዚህ Aንዱ ነገር ከተሰማዎ ብቻዎትን Eዳልሆኑ ይወቁ • Eርዳታ ማግኘት ይችላሉ • ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 404- 299- 2185 • ታፔስትሪ ብለው ደውሉ _____________ ታፕስትሪ Iንክ፣ ለትርፍ ያልተቋቋመ በAትላንታ የሚገኝ ድርጅት ነው። ዓላማው የቤት ውስጥ በደል Eንዲቆም ማድረግ ነው። ከዚያም ጋር በተያያዘ ሰዎች ስለ ቤት ውስጥ በደልና ስለ ሌሎችም ተያያዥ ጉዳዮች Eውቀት Eንዲኖራቸው ያስተምራል። ታፕስትሪ ይህንን ለማድረግ የቀጥታ የምክር Aገልግሎትና Aንዳንድ ጊዜም የህግ ምክር የሚያገኙበትን መንግድ ያመቻቻል። በቀጥታ ከሚሰጣቸው Aገልግሎቶች መካከል ተበዳዮች Aስፈላጊ ከሆነ ጊዜያዊ መጠለያ _____________________

በደል ከደረሰብዎት በ 404 299 2185 ይደውሉ!

Page 27: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 27

(ምንጭ Aዲስ Aድማስ

(Aዲስ Aበባ) )

በካንሰር ህመም ምክንያት ህይወቱን የሚያጣው ሰው ቁጥር በHIV ከሚሞተው በEጥፍ ይበልጣል። ከቅርብ Aመታት በፊት የበለፀጉት Aገራት ችግር Eንደነበር የምናውቀው የካንሰር በሽታ ዛሬ ዛሬ የደሀ ሀገራትም Aሳሳቢ ችግር ሆኗል፡፡ ይኸው በሽታ በዓለም ላይ ካሉትና የሰውን ልጅ ህይወት በማጥፋት ከሚታወቁት ዋና ዋና ገዳይ በሽታዎችም Aንዱ ነው፡፡ ዓለም Aቀፉ የካንሰር ድርጅት E.ኤ.A በ2007 ዓ.ም ባወጣው ሪፖርት መሠረት በዓለም በየዓመቱ 7 ሚሊዮን ህዝብ በካንሰር በሽታ ምክንያት ህይወቱን ያጣል፡፡ ወደ Aስራ Aንድ ሚሊዮን የሚጠጋው ደግሞ በየዓመቱ በካንሰር ይያዛል፡፡ Eንደ ሪፖርቱ ችግሩ በዚሁ ባለበት ሁኔታ የሚቀጥል ከሆነ E.ኤ.A በ2020 በካንሰር የሚሞተው ህዝብ ቁጥር 10 ሚሊዮን የሚደርስ ሲሆን በየዓመቱ በካንሰር የሚያዘው ሰው ቁጥር ደግሞ 16 ሚሊዮን ይደርሳል፡፡ የበለፀጉት Aገራት የካንሰር በሽታን በመከላከሉና በመቆጣጠሩ ረገድ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥተው በ መ ሥ ራ ታ ቸ ው ች ግ ሩ ን ለመቆጣጠርና የበሽታውን መስፋፋት ለመቀነስ ችለዋል፡፡ በAንፃሩ ደግሞ በታዳጊ Aገራት ህክምናው በበቂና በተሟላ ሁኔታ ስለማይገኝና ለመከላከሉና ለመቆጣጠሩ ተግባር በርካታ ገንዘብ የሚጠይቅ በመሆኑ የካንሰር በሽታ በከፍተኛ ሁኔታ Eየተስፋፋ ይገኛል፡፡ Eንደ Aለም

Aቀፉ የጤና ድርጅት (WHO) ጥናት በAሁኑ ወቅት በየዓመቱ በታዳጊ Aገራት ውስጥ በካንሰር ህመም ምክንያት ህይወቱን የሚያጣው ሰው ብዛት በኤችAይቪ ኤድስ ከሚሞተው ሰው በEጥፍ ይበልጣል፡፡ ካንሰር ከሌሎች በሽታዎች የሚለይበት ሁኔታ ከቁጥጥር ውጪ በሆነ ሁኔታ በማደጉና ሴሎችን በመውረሩ ነው፡፡ ለካንሰር መነሻ ምክንያቱ በሰውነታችን ውስጥ ያሉ ሴሎች ባልተለመደ ሁኔታ መራባትና ማደግ ነው፡፡ በዚህ ሂደት ውስጥ ሴሎች ከተፈጥሮAዊው መንገድ ውጪ ልንቆጣጠረው በማንችለው ሁኔታ Eየተባዙ ይሄዳሉ፡፡ ይህ ሒደት በሣይንሳዊ A ጠ ራ ሩ ሜ ታ ስ ታ ሲ ስ (metastasis) ተብሎ ይጠራል፡፡ ከዚህ በተጨማሪም በኬሚካል፣ በቫይረስ፣ በሲጋራ ማጨስ፣ በፀሐይ ብርሃንና በመሳሰሉ Aካባቢያዊ ተጽEኖዎች ምክንያት የሰውነታችን ሴሎች ሊጠቁና ሊጐዱ ይችላሉ፡፡ ይህም የሴሎቹን ትክክለኛ ሥራ የመቆጣጠር Aቅም ያዳክማል ወይንም ጨርሶውኑ Eንዳይኖር ያደርጋል፡፡ በዚህ ጊዜም የካንሰር ሴሎች ይፈጠራሉ፡፡ Eነዚህን የካንሰር ሴሎች Eድገት ለመቆጣጠር የሚችል DNA ስለሌላቸው ሴሎቹ ራሳቸውን ከቁጥጥር ውጪ በሆነ ሁኔታ በማብዛትና በደምና በሌሎች የሰውነታችን ፈሳሾች Aማካኝነት በሰውነታችን ውስጥ Eንዲሰራጩ በማድረግ በመጀመሪያ ሴሎቹ በተነሱበት Aካባቢ ህመሞች Eንዲፈጠሩ ያደርጋል፡፡ የካንሰር ህመም በሰውነታችን ውስጥ መከሰት የሚጀምረው ሴሎች ከቁጥር ውጪ በሆነ ሁኔታ ማደግ ሲጀምሩ ነው፡፡ በዚህ ወቅት

የተፈጠሩት ሴሎች Eያደጉና Eየተባዙ ሲሄዱ ሌሎቹን ጤናማ ሴሎቹን በማስጨነቅ መደበኛ ሥ ራ ቸ ው ን E ን ዳ ይ ሰ ሩ ያደርጓቸዋል፡፡ ህመሙ Eያደገና Eየተስፋፋ ሄዶ በመገጣጠሚያ Aካላት፣ በነርቭ፣ በAንጀትና በውስጥ Aካላት ላይ ተጽEኖ ማሳደር ይጀምራል፡፡ በዚህ ወቅትም ህመምተኛው የተለያዩ ምልክቶችን ማሳየትና ክብደቱም መቀነስ ይጀምራል፡፡ የካንሰር በሽታ ስርጭትን በAልትራሳውንድ፣ በሲቲ ስካን፣ (MRI)፣ በኤክስሬይ Eና ቦን ስካን በተባሉ የምርመራ ዘዴዎች ማወቅ ይቻላል፡፡ ህመሙ ካንሰር መሆን Aለመሆኑ ለመለየት የሚረዳው ዘዴም የፓቶሎጂ ምርመራ Eየተባለ ይጠራል፡፡ በካንሰር ህመም የተያዙ ሰዎች ታክሞ የመዳን Eድላቸው Eንደ ህመሙ ዓይነት፣ ሕመሙ የሚገኝበት ደረጃ፣ የታማሚው ሰው Eድሜና ህክምናው በተሟላ ሁኔታ መስጠት Aለመስጠቱ ላይ የተወሰነ ነው፡፡ ካንሰርን Eንደማንኛውም ህመም ማዳን፣ መከላከልና መቆጣጠር ይቻላል፡፡ በቶሎ ከተደረሰበትና በቂ ህክምና ካገኘም ይድናል፡፡ ለካንሰር በሽታ ከሚሰጡ ህክምናዎች መካከል ቀዶ ህክምና፣ የጨረር ህክምና፣ ኬሞቴራፒ፣ የሆርሞን ቴራፒና፣ ባዮሎጂካል ቴራፒ ዋና ዋናዎቹ ናቸው፡፡ ለካንሰር ህሙማን የሚሰጠው የቀዶ ህክምና ካንሰሩን በቀዶ ህክምና ዘዴ Aውጥቶ በካንሰር በሽታ የተያዘውን ሴል የማስወገድ ዘዴ ነው፡፡ የጨረር ህክምና የምንለው ደግሞ ከፍተኛ ኃይል ያለውን ጨረር በመጠቀም የካንሰር ሴሎችን

የመግደል ህክምና ነው፡፡ ኬሞቴራፒ የምንለው የህክምና ዘዴ ደግሞ ብዛት ያላቸውን የካንሰር መድሃኒቶች በAንድ ጊዜ በመጠቀም በሰውነት ውስጥ የሚገኙ የካንሰር ሴሎችን ለመግደል የሚሰጥ የህክምና ዘዴ ነው፡፡ በዚህ የህክምና ሂደት ውስጥ ጤነኛ የሆኑ ሴሎች Aብረው የሚሞቱበት ሁኔታ Aለ፡፡ ሆርሞንቴራፒ የምንለው በሆርሞን ላይ ጥገኛ የሆኑ የካንሰር ህመም Aይነቶችን ለማከም የምንጠቀምበት ዘዴ ነው፡፡ Eነዚህ ህክምናዎች ግን በAገራችን Eንደ ልብና በስፋት ሊገኙ የሚችሉ የህክምና Aይነቶች Aይደሉም፡፡ በካንሰር ህመም የተያዘ ሰው ከሚያሳያቸው ምልክቶች መካከል ከፍተኛ የክብደት መቀነስ፣ በሰውነት ላይ Aዳዲስ ነጠብጣብ መታየት፣ በAንጀትና በኩላሊት ላይ የህመም ስሜት መቀስቀስ ተከታታይና ደረቅ ሣል ማሳል፣ በጡት (በሰውነት ክፍሎች) ላይ ጠጠር ያለ ወይም ላላ ያለ Eብጠት መከሰት፣ በቶሎ የማይድን የጉሮሮ ህመም መከሰት ጥቂቶቹ ናቸው፡፡ ከዚህ ለወራት ብሎም ለዓመታት በዝምታ ቆይቶ ህይወትን ከሚያሳጣ ገዳይ በሽታ ለመጠበቅ ሁላችንም ለራሳችን ትኩረት ማድረግና በሰውነታችን ላይ የሚታዩ ለውጦችን በማስተዋል ወደ ህክምና ተቋማት መሄድ Aቢይ ጉዳይ ነው፡፡

____

ካንሰር

Page 28: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

28 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

ዘና ይበሉ

SODUKU ከ 1-9 ያሉትን ቁጥሮች

በተመሳሳይ መደዳ (ወደ ታችም ወደ ጎንም) Eንዳይደጋገሙ

Aድርገው ይሙሉ::

1 3 9 9 1 5 2 4 6 5 7 8 7 9 2 6 1 3 2 1 7 5 9 6 4 2 2 6 5 9 8 4

Page 29: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 29

Page 30: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

30 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Mental Asylum During a visit to the mental asylum, I asked the Director how does one determine whether or not a patient should be institution-alized. "Well," said the Director, "we fill up a bathtub, and then we offer a teaspoon, a teacup and a bucket to the patient and ask him or her to empty the bathtub." "Oh, I understand," I said. "A normal person would use the bucket because it's bigger than the spoon or the teacup." "No." said the Director, "A normal person would pull the plug. Do you want a bed near the window?" Three elderly golfers are walking down the fairway. "Sixty is the worst age to be," said the 60-year-old, "You always feel like you have to pee. And most of the time nothing happens." "Ah, that's nothing," said the 70-year-old. "When you're 70, you don't have a bowel movement anymore. You take laxatives, eat bran, you sit on the toilet all day and nothing happens." "Actually," said the 80-year-old, "Eighty is the worst age of all." "Do you have trouble peeing too?" asked the 60-year-old. "No, I pee every morning at 6.00 am. I pee like a racehorse; no problem at all." "Do you have trouble having a bowel movement?" "No, I have one every morning at 6.30 am." Puzzled with this the 60-year-old said, "Let's get this straight. You pee every morning at 6.00 am and poop every morning at 6.30 am. So what's so tough about being 80?" "I don't wake up until seven."

____________________________________________

Medical Problem An old woman came into her doctor's office and confessed to an embarrassing problem. "I do that all the time, Doctor John-son, but they're soundless, and they have no odor. In fact, since I've been here, I did it no less than twenty times. What can I do?" "Here's a prescription, Mrs. Harris. Take these pills three times a day for seven days and come back and see me in a week." Next week an upset Mrs. Harris marched into Dr. Johnson's office. "Doctor, I don't know what was in those pills, but the problem is worse! I'm doing it just as much, but now it smells terrible! What do you have to say for yourself?" "Calm down, Mrs. Harris," said the doctor soothingly. "Now that we've fixed your sinuses, we'll work on your hearing!!!"

Things we have learned from movies…

1. Large, loft-style apartments in New York City are well within the price range of most people whether they are employed or not. 2. At least one of a pair of identical twins is born evil. 3. Should you decide to defuse a bomb, don't worry which wire to cut. You will always choose the right one. 4. Most laptop computers are powerful enough to override communica-tions system of any invading alien society. 5. It does not matter if you are heavily outnumbered in a fight involving martial arts - your enemies will wait patiently to attack you one by one by dancing around in a threatening manner until you have knocked out their predecessors. 6. When you turn out the light to go to bed, everything in your bedroom will still be clearly visible, just slightly bluish. 7. If you are blonde and pretty, it is possible to become a world expert on nuclear fission at the age of 22. 8. Honest and hard working policemen are traditionally gunned down three days before their retirement. 9. Rather than wasting bullets, megalomaniacs prefer to kill their archene-mies using complicated machinery involving fuses, pulley systems, deadly gasses, lasers, and man-eating sharks, which will allow their cap-tives at least 20 minutes to escape. 10. During all police investigations, it will be necessary to visit a strip club at least once. 11. All beds have special L-shaped cover sheets that reach up to the arm-pit level on a woman but only to waist level on the man lying beside her. 12. All grocery shopping bags contain at least one stick of French bread. 13. It's easy for anyone to land a plane providing there is someone in the control tower to talk you down. 14. Once applied, lipstick will never rub off even while scuba diving. 15. When they are alone, all foreign military officers prefer to speak to each other in English. 16. The Eiffel Tower can be seen from any window in Paris. 18. A man will show no pain while taking the most ferocious beating but will whine when a woman tries to clean his wounds. 19. If a large pane of glass is visible, someone will be thrown through it before long.

Page 31: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 31

Page 32: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

32 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 33: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 33

ባ ለ ፈ ው ክ ፍ ል

Aንድ .. Eንጀራ Aባቴ የቤቱ Aባወራነቱን ስላፀደቀ የት ገባሽ የት ወጣሽ ማለት ጀመረ፡፡ .. ብለን ነበር ያቆምነው ...

ክፍል ሁለትና የመጨረሻው Eነሆ ...

Eኔም ውሎዬን Aንድም ሳላስቀር Eናዘዛለሁ፡፡ ‹‹ገና ከAሁኑ ለስራ ምን Aስቸኮለሽ ይልቁንስ ማሻሻያ ገብተሽ ማትሪክ ብትፈተኚ ይሻልሻል ለክፍያው ከሆነ Aታስቢ Eኔ Aለሁ›› Aለኝ፡፡ Aይ Aለመተዋወቅ፡፡ Eኔ ከምኔው ስራ ይዤ ከቤት በወጣሁ Eላለሁ ጭራሽ ትምህርትሽን Aሻሽይ፡ ለጊዜው Eሺታዬን ሰጥቼ ት/ቤት Aጣሁ በሚል ሰበብ ዳግም ጥያቄውን Eንዳያነሳ Aደረግሁት፡፡ ትንሽ ቆይቶ ግን በህይወቴ ትልቁ Aደጋ ተከሰተ፡፡ Eናታችን የነካት ነገር ሳይታወቅ ራሴን ብላ በተኛች በሶስተኛው ቀን ህይወቷ Aለፈ፡፡ ሰማይ ምድሩ ተደፋብኝ የምሆነው Aጣሁ ምንም ነገር ሊያፅናናኝ Aልቻለም፡፡ Eናትም Aባትም ማጣት የቀን ጨለማ መሆኑ የገባኝ ያኔ ነው፡፡ ከEናታችን Aርባ በኋላ የEንጀራ Aባቴ ክፉ Aመል ይፋ ወጣ፡፡ በየቀኑ ሰክሮ መግባት ስራው ሆነ፡፡ መጀመሪያ Aካባቢ ጐረቤት ሁሉ ‹‹የሚስቱን ሀዘን ለመርሳት ነው›› ብሎ Aዘነለት፡፡ ሲደጋገም ግን ‹‹Aዬ ጉድና ጅራት ከወደኋላ ነው›› ማለት ጀመረ፡፡ ለEኔ ደግሞ Aዲስ ፈተና ተከፈተልኝ፡፡ ሰክሮም Aምሽቶ ገብቶ ‹‹ራት Aቅርቢልኝ፣ ውሃ ስጪኝ፣ ነጠላ ጫማ Aቀብይኝ፣ ነይ ጐኔ ቁጭ ብለሽ ብይ… ›› Eያለ ቁም ስቅሌን ያበላኝ ጀመር፡፡ Eህቴ ትንሽ በመሆኗ በጊዜ ነው የምትተኛው፡፡ ከዚህ ሁሉ ትEዛዝ በኋላ Eንድተኛ ይፈቀድልኛል፡፡ ውሎ ባደረ ቁጥር ግን ሁኔታዎች Eየከረረ መጡ፡፡ Aንዳንዴ በጣም ሳይሰክር ይመጣና በረባ ባልረባው Eየጠራ ከAጠገቡ Eንዳልጠፋ ያደርገኛል፡፡ ይህ ሁኔታው ጥርጣሬን ስለፈጠረብኝ ሁልጊዜ የሳሎኑን በር ሳልቆልፍ Eተወዋለሁ፡ ፡ Eቃ ቤት Eንዳይገባብኝም የምፈልገውን ሁሉ ሳሎን Aድርጌ Eጠብቀዋለሁ፡፡ Eንዲህ የAይጥና ድመት ኑሮ Eየኖርን ሳለ Aንድ ቀን Aፍ Aውጥቶ ‹‹Aብረሺኝ Eደሪ›› Aለኝ፡፡ Eውነት ነው፣ የምልሽ Eናቴ የሞተች Eለትም Eንደዚያ Aልደነገጥኩም፡፡ ዋይ ብዬ መኝታ ቤት ገብቼ በሩን ከውስጥ ቆለፍኩት፡፡ Aሁን ጥርጣሬዬ Eውን ሆነ፡፡ የት Aባቴ ልግባ? ለማን ልንገረው? ሰው ያምነኛል? Eኔ

ከዚህ ቤት ብሄድ Eህቴስ Eንዴት ትሆናለች? Eንዴት ነው ከዚህ ስው ጋር የምኖረው? Eያልኩ ሳሰላስል ለሊቱ ነጋ፡፡ ጠዋት Eህቴን ቀስቅሼ Aብረን ከመኝታ ቤት ወጣን፡፡ Eንጀራ Aባቴ ቀድሞን ተነስቶ ሄዷል፡፡ ለወትሮው ቁርስ በልቶ ሻይ ጠጥቶ ነበር የሚሄደው፡፡ የማታ ድርጊቱ Aሳፍሮት ነው መሠለኝ በማለዳ ሹልክ ብሏል፡፡ ማታ ያቀረብኩትን Eራት Eንዳላነሳሁት Aሁን ነው ያስተዋልኩት፡፡ Eህቴም በሁኔታው ግራ ብትጋባም ለትምህርት ቤቷ ስለቸኮለች ነው መሰለኝ ጥያቄ Aላነሳችም፡፡

ቀኑን Eንዲሁ በሃሳብ ተወጥሬ ዋልኩና መጨረሻ ላይ Aንድ መፍትሄ መጣልኝ፡፡ የEኔና የEህቴ ክርስትና Eናት Eኛው ሰፈር ስለሚኖሩ ለEሳቸው ሄጄ ችግሬን መንገር፡፡ ቶሎ ብዬ ወደሳቸው ገሰገስኩ፡፡ ክርስትና Eናቴን ሳይ ልነግራቸው የነበረው ነገር መንገር Aሳፈረኝ፡፡ ከዚያ ይልቅ Eኔ ስራ Aግኝቼ ብሄድ ትንሿን Eህቴን Eሳቸው ጋ ማድረግ Eችል Eንደሁ ጠየቅኋቸው፡፡ ‹‹ምነው Aባቷስ?›› Aሉኝ በጥርጣሬ፡፡ Aይ Eሱ በሰራተኛ ይኑር Eሷ ግን Eርስዎ ጋር ትሁን ብዬ ከEንባ ጋር ለመንኳቸው፡፡‹‹ Eንዴ Eሱ ቅር Eንዳይለው ብዬ ነው Eንጂ ለኔማ ልጄ Aይደለች?›› Aሉኝ፡፡

የEኔን ከA.A ወጥቶ መሄድ ግን Aልደገፉትም፡፡ Aዬ ችግሬ መች ስራ ሆነና የህልውና ጉዳይ ነው፡፡ ከEርሳቸው ቤት ስወጣ ትልቅ ሸክም ተቃለለልኝ፡፡ Aሁን በርትቼ ስራ መፈለግ ነው ያለብኝ፤ የትም ይሁን የት Eሄዳለሁ Aልኩ ለራሴ፤ ይህን Aሁን ያለሁበትን ስራ ግን በህልሜም በEዉኔም Aላሰብኩትም፡፡

ከEንጀራ Aባቴ ጋር ሳንነጋገር Aስራ Aምስት ቀናት Aለፉ፡፡ የሚፈልገውን ያዘኛል፤ Aቀርባለሁ፤ ከዚህ ውጪ ንግግር የለም፡፡ ለካ Eሱ Eያደባልኝ ኖሯል? ታዲያ Aንድ ቀን ምሽት Eንደልማዱ ሰክሮ መጣ፡፡ Eኔም Eንደልማዴ የሳሎኑን በር ሳልቆልፍ ራት ማቅረቤን ጀመርኩ፡፡ ራት ከበላ በኋላ ‹‹ነይ Eዚህ ተቀመጪ›› Aለኝ በቁጣ፡፡ መልስ Aልሰጠሁትም፡፡ ተነስቶ ቆመ፡፡ Eኔም ወደበሩ Eያየሁ ቆምኩ፡፡ ድንገት Eጁን ካፖርት ኪሱ ውስጥ ሲከት ሽጉጥ ሊያወጣ መስሎኝ ወደ በሩ Eየጨህኩ ሮጥኩ Eና ከፍቼ ወጣሁ፡፡ ከኋላዬ በሩ ሐይለኛ ድምጽ Aሰማ፤ ዞሬም Aላየሁ፤ የግቢውን በር ከፍቼ በረርኩ፡፡ ቀጥታ የሄድኩት ክርስትና Eናቴ ቤት ነው፡፡ የግቢውን በር ባለ በሌለ ሀይሌ ስደበድብ በውስጥ

ልቦለድ

ልብስ ብቻ ያለችው ሰራተኛ መጥታ ‹‹ማነው?›› Aለች ‹‹Eኔ ነኝ›› Aልኳትና ከፍታልኝ ገባሁ ከኋላዬ የመጣ ስለመሰለኝ Aሁንም Aሁንም ዞሬ Aያለሁ ‹‹በሩን ዝጊው በሩን ዝጊው›› ብዬ ልጅቷ ላይ ጨህኩባት፡፡ ‹‹ዘግቼዋለሁ Eኮ›› Aለችኝ፡፡ ሁኔታዬ ግራ Eያጋባት ክርስትና Eናቴም በተመሳሳይ በውስጥ ልብስ ብቻ ሆነው ወደኔ Eየመጡ ነው፡፡ ‹‹ምንድን ነው? ምን ሆነሻል? የምን Aውሬ ነው ያባረረሽ?›› ጥያቄ በጥያቄ ላይ ደራረቡልኝ ለቅሶ Eና ድንጋጤ የፈጠረው መንቀጥቀጥ ሊያናግረኝ Aልቻለም፡፡

በዚህ መሃል በሩ ዳግመኛ ተደበደበ፡፡ ጩኸቱ Eኔ ከመታሁት Aይተናነስም ‹‹Aይክፈቱ Eሱ ነው Eሱ ነው›› Aልኳቸው Aሁን ያበድኩ ሁሉ መሰላቸው ‹‹ማነው Eሱ?›› Aሉ በቁጣ ‹‹የEንጀራ Aባቴ›› Aልኳቸው ‹‹ምናባቱ ይሰራል ምንድነው የሆንሽው?›› Aሉ በሩ Aሁንም Aላቋረጠም፡፡ በገዛ ቤቴማ ምንም Aያደርግሽ Aሉና ልጅቷን ‹‹ክፈቺው›› Aሏት፡፡ በሩ ሲከፈት ግን Aይኔን Aላመንኩም ቤት ትቻት የመጣሁት ታናሽ Eህቴ Eየተንቀጠቀጠች ቆማለች፡፡ ለካስ የሳሎናችን በር በሃይል ሲጨህ ደንግጣ ስትነሳ Eኔን ታጣኛለች፡፡ ሰውየው Eሳት ጎርሶ Eሳት ለብሶ ለEኔ የወረወረው ፋስ በሩ ላይ ስለተሰካበት ለማውጣት ሲታገል ታየዋለች፡፡ ደግነቱ Eሱ Aላያትም Eንጂ ወደ Eሷ መዞሩ Aይቀርም ነበር፡፡ ቶሎ ብላ ሶፋው ስር ትደበቅና መውጫዋን ስታስብ ድንገት ወደራሱ መኝታ ቤት ይገባል፡፡ ይሄኔ በተከፈተው በር Eግሬ Aውጪኝ ብላ ወደዚህ ትመጣለች፡፡ Eሷን ሳይ Eንባዬ Eንደጐርፍ ፈሰሰ፡፡ ተያይዘን Aለቀስን፡

ጊዜው ከምሽቱ 4 ሰዓት Aልፏል፡፡ በዚያ ሰዓት Aንዲት የ13 ዓመት ልጅ ብቻዋን ያውም በፒጃማ ብቻ ስትሮጥ ይታይሽ ወላጆቼን ማጣት ምን ያህል Eንደተሰማኝ ልነግርሽ Aልችልም፡፡ ክርስትና Eናቴ የሚያደርጉት ጠፍቷቸዋል፡፡ የሚሉትን ግራ

ገብቷቸዋል ፡ ፡ Eንደምንም Aረጋጉንና Eሳቸውም ተረጋጉና ወደቤት Aስገቡን፡፡ ከብዙ ለቅሶና ሳግ በኋላ ምስጢሩን ነገርኳቸው፡፡ ተናደዱ ሳይሆን ተቃጠሉ ማለቱ ይቀላል፡፡ የርግማን ናዳ Eያወረዱበት ወደመኝታችን ሄድን፡፡ ለሊት Eንቅልፍ ባይኔ Aልዞረም፡፡ Aሁን ለይቶልናል፤ ሁለተኛ Eዚያ ቤት Aልገባም፡፡ Eህቴም Eንደዚሁ መጨረሻችን ግን የት ይሆን? Eያልኩ ሳወጣ ሳወርድ ቆየሁ፡፡ ቤቱ የወላጆቻችን ነው፡፡ Eሱ Aምስት ሳንቲም Aላወጣበትም፡፡ ቢያንስ ቢያንስ ድርሻችንን Aናጣም፡፡ ያንን ህግ ነው የሚዳኘን ብዬ ለህግ ተውኩት፡፡ በማግስቱ ጠዋት የክርስትና Eናቴ ከEንቅልፋችን ሳንነቃ ከሄዱበት ተመለሱና ቀስቅሰው ‹‹በስካር መንፈስ ስለሆነ ያንን ያደረግሁት ይቅርታ ታድርግልኝ ብሏል›› Aሉኝ፡፡ Aንቀጠቀጠኝ ፡፡‹‹የማታው Eኮ የመጨረሻው Aደጋ ነው መከራውማ Aመት ሊሆነው ነው Aልኳቸው›› ለሽማግሌዎቹ፡፡ ‹‹Aይ Aሁን ዳግመኛ Eይውና ከደገመ Eኛ ጣልቃ ገብተን የሚሆነው ይሆናል›› Aሉኝ፡፡ ክርስትና Eናቴ Eሺ Eንድል በAይናቸው ምልክት ሰጡኝ፡፡ ነገሩ ባይገባኝም ‹‹Eሺ›› Aልኩ፡፡ ሽማግሌዎቹ ይዘውን ሊሄዱ ፈልገው ነበር፡፡ ክርስትና Eናቴ ግን ቁርስ ከበላን በኋላ E ሳቸው Eንደሚያደርሱን ነግረዋቸው ሄዱ፡፡ ሰዎቹ ከሄዱ በኋላ ‹‹ሁለተኛ Eዚያ ቤት መመለስ የለም Aሁን ሄደን ልብሳችሁን Eናመጣለን ከዚያ በኋላ ቀሪውን ህ ግ ይ ፈ ታ ዋ ል › › A ሉ Eየተንቀጠቀጡ፡፡ በቃ መጨረሻው ደረሰ ያሉትን ሁሉ Aደረግን፡፡ ሰውየው ልብሳችንን ስናወጣ ቆሞ ያየናል፡፡ ነገሩ Eንዳበቃለት ገብቶታል፤ ያሰበው ስላልተሳካለት ግን ደም በጐረሱ Aይኖቹ Eያየኝ ነበር፡፡ የወላጆቼን ቤት ለመጨረሻ ጊዜ ተሰናብቼ ወጣሁ፡፡

ከዚያ በኋላ ውሎዬ ደላላ ቤት ሆነ፡፡ ለድርጅት ጽዳትም ሆነ ተላላኪነት ያስቀጥራሉ ስለተባልኩ Eመላለስ ጀመር፡፡

(ደራሲው ያልታወቀ)

ወደ ገጽ 41 ዞሯል

Page 34: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

34 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 35: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 35

ለ60 ዓመቷ ወይዘሮ ፣ ወለተዮሃንስ ወልዴ፣ የዘንድሮው የAዲስ ዓመት ገበያ Aድካሚና Aስቸጋሪ ነበር። ከሚኖሩበት ላፍቶ ከሚባል ቦታ ፣ Eስከ ፒያሳ Aትክልት ተራ ድረስ የመጡት Aትክልት፣ በተለይም ሽንኩርት ሊገዙ ቢሆንም፣ Aልቀናቸውም። የገረማቸው፣ በAዘቦት ወቅት ግፊያ የማያጣው Aትክልት ተራ፣ Aሁን በዓሉ ጥቂት ቀናት Eየቀሩት Eንኳን ጭር ማለት ነበር። ከጠዋቱ 5 ሰAት (በAሜሪካ Aቆጣጠር 11 ኤ ኤም) ላይ ሲደርሱ፣ ብዙዎቹ ሽንኩርት በመሸጥ የሚታወቁት ሱቆች ይባስ ብለው ዘግተዋል። ሽንኩርት ፈላጊዎች ተማረው ሲመለሱ፣ Eሳቸው ተስፋ Aልቆረጡም፣ ፍለጋቸውን ቀጠሉ፣ Eኝኝኝ ከሚለው ዝናብ ጋር Eየታገሉ ፈለጉ .. ግን Aላገኙም። በመጨረሻው ጠፍቶ Aይጥፋ ሲባልለት፣ ከመንገድ ማዶ መንገድ ዳር ቸርችረው የሚሸጡ ነጋዴዎች Aገኙ። Eነዚህ ቸርቻሪዎች የሚሸጡት ባልተፈቀደ ቦታ ነበረና፣ ከፖሊስ ጋር Aይጥና ድመት Eየተጫወቱ፣ ፖሊስ ሲመጣ፣ የዘረጉትን Aፋፍሰው ሲሮጡ፣ ጭር ሲል ሲዘረጉ.፣ Eንኳን በቅጡ Aነጋግረው ሊሸጡ ቀርቶ፣ ለገዢ የማይያዙ ነበሩ። Eንደዚያም ሆኖ ወ/ሮ ወለተየስ Aልቀናቸውም። ገምተው የመጡት በኪሎ 10 ብር ይሆናል ብለው ቢሆንም፣ በኪሎ 16 ብር ነው በመባላቸው - የቋጠሯትን 10 ብር ይዘው ባዶ Eጃቸውን ተመለሱ። “ከዋጋው መወደድ፣ ጭራሹኑ ለምርጫ Eንኳን፣ በፊት የሚሸጡልን ነጋዴዎች ሁሉ የሉም፣ Aማርጠንና ተከራክረን

Eንኳን መግዛት Aልቻልንም .. “ ነበር በብስጭት ያሉት። ሱቆቹ ሊዘጉ የቻሉት Aዲሱ ዓመት ሊደርስ 9 ቀን ሲቀረው፣ በAትክልት ዋጋዎች ላይ ድንገት በወጣ የዋጋ ተመን ምክንያት Eንደሆነ ነጋዴዎቹ ይናገራሉ። ሴፕቴምበር 3 ቀን የወጣው መመሪያ ሽንኩርት፣ ቲማቲም Eና ሚጥሚጣ በዚህ ዋጋ ሽጡ ተብሎ ተመን ተነገረ፣ ያ ዋጋ Aያዋጣንም ያሉ ነጋዴዎች ደግሞ ከስረን ከመሸጥ ብንዘጋ ይሻላል፣ ብለው ሱቃቸውን ዘግተው ጠፉ። ከነዚህ ነጋዴዎች መካከል ሚኪያስ ብሩ Aንዱ ነው። ሚኪያስ ሽንኩርት ብቻ የሚያከፋፍልበት የቤተሰብ ሱቅ Aለው። የዋጋ ተመኑን ሥሰማ ደንግጫለሁ ይላል …. “ደንግጫለሁ ..፣ ሽጡ የተባልንበት ዋጋ ካመጣንበት ዋጋ ጭራሽ ያነሰ ነው፣ Eንዴት ልሸጥ Eችላለሁ?” ነው የሚለው። ሽጡ የተባለበት ዋጋ ሽንኩርትና ቲማቲም በኪሎ 8 ብር ሲሆን ሚጥሚጣ በኪሎ 7 ብር ነበር። ያ ደግሞ ነጋዴዎቹ Aያዋጣንም የሚሉት ዋጋ ነው። Eንደ Aርብ መመሪያው ወጥቶ፣ ቅዳሜ ገበያው ቀዘቀዘ። Eሁድ ደግሞ የጠቅላይ ሚኒስትሩን ቀብር ምክንያት Aድርገው ነጋዴዎቹ ሱቃቸውን ዘግተው ጠፉ። ሚኪያስ Eንደሚናገረው ሽጡ በተባለበት ዋጋ ማንም ነጋዴ Aይሸጥም። “Eኔ ለምሳሌ፣ በራፌ ላይ በዚህ ዋጋ ሽጥ ብለው ለጥፈው ሄዱ፣ Eኔ ግን በድሮው ዋጋ መሸጤን ቀጠልኩ፣ በኋላ ተመልሰው መጥተው Aሸጉብኝ፣ ያን ጊዜ መሸጡን Aቆምኩ” ብሏል። በማግስቱ Eንደገና የሽንኩርት ተመን ከ 8 ብር ወደ 12 ብር ከፍ Eንዲል ተደረገ። Eሱም ቢሆን

ግን ሁሉንም ያስደሰተ Aልነበረም። ከመርካቶ ቀጥሎ ትልቁ የሜዳ ላይ ገበያ የሆነው ሾላ ገበያም Eንዲሁ በዓመት በዓል ገበያ ግራ Eንደተጋባ Aሳልፏል። ሾላ ገበያ ላይ ሽንኩርት በኪሎ 12 ብር ቢሸጥም፣ ቲማቲም ግን ለዓይን Eንኳን የሚገኝ Aልነበረም። ሾላ ገበያ በዶሮ ንግድም ይታወቃል። ዶሮ ወጥ Aጃቢው ብዙ ነውና ወጪው የዚያን ያህል ክፍ ያለ ነው። የበዓሉ ሰሞን ታዲያ የሾላ ገበያ Eንዲሁ ተቀዛቅዞ ነበር። ዝናቡም ከባድ ስለነበረ፣ ነጋዴዎች ዶሯቸውን ሸፍነው ከመቀመጥ ውጪ መሸጥ Aልቻሉም። ድንገት ዣንጥላ የያዘ ገዢ ከመጣ፣ በሱ ዣንጥላ ተጠቅመው በመከለል ገለጥ Aድርገው ያሳያሉ። ክነዚህ ዶሮ ነጋዴዎች መካከል Aንዱ Aፍሪ ካሳ ነበር። የ 21 ዓመት ወጣት የሆነው Aፍሪ ፣ ጃኬቱን ጥብቅ Aድርጎ ለብሶ ገዢ ይጠብቃል። Aፍሪ ሸኖ ከሚባል ከተማ ከወላጆቹ ጋር ተጣልቶ Aዲስ Aበባ በመምጣት ከAጎቱ ጋር ይኖራል። በ Eንቁላል ንግድ ጀምሮ፣ Aሁን ዶሮ ነጋዴ ሆኗል። በዓሉ Aንድ ሳምንት ሲቀርው Aፍሪ ዶሮዎቹን ከ 90-120 ብር በመሸጥ ላይ ነበር። መቼም ክርክር መኖሩን ስለሚያውቅ ሲጠራ ግን 150 ብሎ ይጀምራል። ገዢ ከሆኑ መከራከራቸው Aይቀርም ባይ ነው።፡ ካሰች ንጋቱ በበኩሏ Eዚያው ሾላ ገበያ ሽንኩርትና ቅመማ ቅመም ነጋዴ ስትሆን፣ ሥራዋን ስትጨርስ፣ ለራሷ ዶሮ በ 70 ብር ገዝታ ሄደች። Eዚያው ነጋዴ መሆኗ በርካሽ ዶሮ ለማግኘት Eንደጠቀማት ትናገራለች። Aፍሪ

በሁለት ቅርጫቶች ከ መቶ ያላነሱ ዶሮዎች ይዟል፣ ከበዓሉ በፊት ሁሉንም Eሸጣለሁ የሚል ግምት Aለው - ቀንቶት ይሆን? በዚያው በሾላ ገበያ፣ Eንቁላል Aንዱ በ 2.50 ይሸጣል። የሸኖ ቅቤ በኪሎ 175 ብር፣ መካከለኛው 155 ብር፣ ፣ በሳሉ ደግሞ 150 ብር ይሸጣል። በፋሲካ ወቅት 170 ብር ደርሶ ስለነበረ፣ ጥቂት የቀነሰ ብቸኛው ነገር ቅቤ ሆኖ ታይቷል። ዘይት ያው ነው። በሊትር 40 ብር፣ የታሸገው ደግሞ 44 ብር ይሸጣል። የዳቦ ዱቄት በኪሎ 8.60 የሚሸጠውም Eዚሁ ሾላ ገበያ ነው። Eህል በረንዳም ይህንን የAዲስ ዓመት የገበያ ሁኔታ በራሱ መንገድ Aሳልፏል። ጤፍ ከ1ሺ 100 ብር፣ ወደ 1400 ብር ከፍ ሲል፣ ማኛ ጤፍ ከሆነ 1600 ብር፣ ቀይ ጤፍ 1450 ብር ተሸጧል። ስንዴ በኩንታል 750 ብር ነበር። በግ ተራ ላይ Aንድ በግ ከ800 Eስከ 2ሺ ብር ሲሸጥ፣ ፍየሎች 800 ብር Aካባቢ ተሸጠዋል። ቄራ Aካባቢ ፣ Aንድ የቁም ከብት ከ 7ሺ Eስከ 15ሺ ብር ተጠርቶበታል። ለፋሲካ 20ሺ ደርሶ ስለነበር፣ ያሁኑ ዋጋ ካለፈው ቀንሷል Aስብሏል። ይህም የሆነው Aዲስ ዓመት ከክረምቱ በኋላ ስለሚመጣና ያን ጊዜም ሳር የተመገቡ ከብቶች በብዛት ወደ ገበያው ስለሚመጡ Eንደሆነ ተነግሯል። የAዲስ Aበባ ቄራዎች ድርጅት፣ በዚህ Aዲስ ዓመት ብቻ 1500 ያህል በሬዎች Aርዶ ለሥጋ ቤቶች ማከፋፈሉን Aስታውቋል።

___________

Page 36: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

36 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 37: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 37

Page 38: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

38 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

$20 በሰAት

Page 39: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 39

Page 40: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

40 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Now , we also do Mechanical work

Page 41: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 41

የ2005 ዓ.ም የAዲስ ዓመት በዓል ሴፕቴምበር 9 ቀን በAትላንታ ተከብሯል፣ በIትዮጵያ ኮሚኒቲ ማህበር በተከበረው በዚህ በዓል በርካታ ሰው ተገኝቷል። የAትላንታ የሙዚቃ ባለሙያዎች ምርጥ ሙዚቃ ያቀረቡ ሲሆን፣ ልዩ ልዩ መዝናኛዎችም ነበሩ። ኮሚኒቲውን ላገለገሉም ሽልማት ተሰጥቷል። የድንቅ መጽሔት ሪፖርተሮች የሚከተለውን Aጠናቅረዋል። በዓል በበጎ ፈቃደኞች ማዘጋጀት ከባድ ነው። ይህንን በዓል ጊዜያቸውን ወስደው ያዘጋጁት ሁሉ ትልቅ ምስጋና ይገባቸዋል። በሥፍራው የተገኙ ሁሉ ደስ ብሏቸዋል፣ ቢሻሻል .. ያሏቸውንም የጠቀሱ ነበሩ። “Eሰይ ያገሬን ሰው Aየሁ” ያሉት ከIትዮጵያ ከመጡ Aራት ወራት የሆናቸው Eናት ናቸው። ልጆቻቸው የሚኖሩት ከከተማው ራቅ ያለ ቦታ በመሆኑ Aበሻ የማየት Eድል Aልነበራቸውም፣ Aገር ቤት በትርምስ መሃል መኖር የለመዱት Eናት፣ በAራት ወራቸው ያገራቸው ህዝብ ተስብስቦ ሲያዩ ደስ ብሏቸው ነው ይህን ያሉት። ስሟን መናገር ያልፈለገች Aንዲት ታዛቢ ቅሬታ Aላት። “ሁልጊዜም ቢሆን ባህላችንን ለ ም ን E ን ደ ም ና ጣ ጥ ል Aይገባኝም..”ትላለች። ይህንን ያለችበትንም ስታብራራ ..”የበዓሉ ቀን ጠዋት ቤተክርስቲያን ነበርኩ፣ ካህናቱ ከሰAት በዓል Eንዳለ ተናገሩ፣ Eኛም ከሰAት መጣን፣ ጠዋት ያየኋቸው ብዙ ሰዎች ሜዳው ላይም ነበሩ፣ የሚያሳዝነው ግን ጠዋት የለበሱትን ያገር ልብስ Aውልቀው በጂንስ ነው የመጡት። ልጆቻቸው Eንኳን ጠዋት ያበሻ ቀሚስና ሸሚዝ Aድርገው የነበሩት፣ ከሰAት በቲሸርትና በቁምጣ ነበሩ፣ Eንዲህ ዓይነት በዓል ያገራችን ባህል የሚታይበት፣ የውጭ Aገር ሰዎችም ለየት ያለ ነገር ለማየት የሚመጡበት Aጋጣሚ ነው፣ በዚያን ቀን የባህል ልብሳችንን ካልለበስን መቼ ልንለብስ ነው? በጣም ቅር ብሎኛል..” ነበር ያለችው። “ህጻናት በዙ..” ያለን ደግሞ ሌላው ነው። “.. ህጻናት በዙ፣ ደስ ይላል፣ ግን ከAዋቂው ህጻኑ የሚበዛበት ምክንያት ሊያሳስብ ይገባል፣ ወላጆች Eንደመዋለ ህጻናት ቆጥረነው Eንዳይሆን የምንመጣው፣ ወይም ለልጆቹ ስንል ብቻ የምንመጣ Eንዳይሆን። ከዚሁ ጋር በተያያዘ፣

በዓሉ የኛ በAል Eንደመሆኑና ልጆች ከበዙ Aይቀር፣ በሚገባቸው ቋንቋ Aዲስ ዓመትን በተለየ ቀን ለምን Eንደምናከብርና ስለ Iትዮጵያ በAጠቃላይ ገለጻ ቢደረግላቸው ጥሩ ይመስለኛል” ሲል Aስተያየቱን ቋጭቷል።

ሌላዋ ወጣት ለመጨፈር ተዘጋጅታ Eንደመጣች ተናግራ “ነገር ግን ከIትዮጵያ ብሄረሰቦች ሙዚቃ ይልቅ፣ የዳንስ ዘፈን ነበር የበዛው፣ በተለይ ከAማርኛ ውጭ የነበሩት ዘፈኖች Aንሰዋልና ወደፊት ቢስተካከል ጥሩ ነው” ብላለች። መንፈሳዊ ድርጅቶች ላይ ቅሬታ Aለኝ ያለው ደግሞ የክላርክስተን ነዋሪ የሆነ Aንድ ወጣት ነው። “ይህ በዓል የሁላችንም በዓል ነው፣ በተለይ Aዲስ ዓመት ልንጠብቀው የሚገባ ትልቁ በዓላችን ነው፣ በዓሉን ለማድመቅ ታዲያ ሁሉም የራሱን ድርሻ መወጣት Aለበት። ብዙ ጊዜ የማየው ግን መንፈሳዊ ድርጅቶች በተቻለ መጠን ለራሳቸው ገቢ ለማግኘት Eንጂ፣ በAሉን ለማድመቅ ሲሰሩ Aላይም፣ በዚያም በዚህም ገንዘብ ለማግኛ ብቻ ነው የ ሚ ጠ ቀሙ በ ት ፣ ይ ል ቁ ኑ መዘምራኖቻቸውን ይዘው፣ ቢቻል ታ ሪ ካ ዊ ት ስ ለ ሆ ነ ች ው ቤተክርስቲያን ጽሁፎች በሁለት ቋንቋ Aሳትመው ፣ በደንብ በዓሉ ላይ ተሳትፎ ቢያደርጉ ይመረጣል፣ በዚህ በዓል ላይ የማይታዩም Aሉና ስለ Aንድነት Eያስተማሩን Eነሱን ካላየን ደስ Aይለንም Eና ካሁኑ በበለጠ በዓሉን ማድመቅ ላይ ቢሳተፉ ጥሩ ነው” ሲል Aስተያየቱን ሰጥቷል። “የከተማው ባለሥልጣናት ቢጋበዙ ጥሩ ነበር” ያለችው ደግሞ Aንዲት የስቶን ማውንቴን ነዋሪ ነች። “በዚህ በAል ላይ የከተማው ባለሥልጣኖች፣ ቢቻልም ደግሞ የዚህም Aገር ጋዜጠኞች ቢጋበዙ ራሳችንን ለማስተዋወቅ ይረዳናልና፣ ሊታሰብበት ይገባል” ስትል Aስተያየቷን ሰጥታለች። የIትዮጵያ ኮሚኒቲ ማህበር በዓሉን ያደመቁትን ሁሉ Aመስግኗል። Aዲሱ ዓመት የሁሉም Iትዮጵያውያን Eንደመሆኑ ሁሉ ማህበሩም የሁሉም ነውና ፣ ወደፊትም Iትዮጵያውያንን የማገናኘት ሥራውን Eንደሚቀጥል ይታመናል። Aንድ በዓል የሚደምቀው በAዘጋጆቹ ብቻ ሳይሆን በሁላችንም ነው፣ ለዘንድሮው Eንኳን Aደረሳችሁ Eንደተባባለን፣ “ዓመት ዓመት ያድርሰን” Eንባባል።

ደላሎቹ ግን የሚጠቁሙኝ ስራ የቡና ቤት Aሻሻጭነት ብቻ ሆነ፡፡ ‹‹Aንቺን የመሰለ ወጣት Eንዴት ፅዳት ትመኛለሽ? ይልቁንስ ቶሎ ብር ሰብስበሽ የራስሽን ቡና ቤት Aትከፍቺም? Eንኳን Aንቺ ስንት ፉንጋ Aልፎላታል›› Eያሉ ጠዋት ማታ ያባብሉኝ ጀመር በመጨረሻ Eስከመቼ በሰው ቤት Eኖራለሁ Aልኩና ለክርስትና Eናቴ ክሱን Eንዲቀጥሉ ነግሬያቸው ለጊዜው Aንድ መ/ቤት ስራ ስላገኘሁ ሻሸመኔ Eንደምሄድ ዋሽቻቸው Eህቴን ስሜ Eንደምፅፍላት ነግሬያት ብEንባ ተለየኋት፡፡

Aንድ ነገር ልንገርሽ ሊገርምሽ ይችላል፡፡ የሴትነት ክብሬን ያጣሁት ቡና ቤት ውስጥ ነው ለመጀመሪያ ጊዜ ያገኘኝ የማያውቀኝ ሰው Eንዴት Eንደተደሰተ ሳስታውስ ግርም ይለኛል ሰው Eንዴት ደም በማፍሰስ Eንዲህ ይደሰታል? በዚህ ሁኔታ ሻሸመኔ ከቆየሁ በኋላ ወደዚህ Aገር ጥሩ ይሰራል ሲሉኝ መጣሁ ሻሸመኔ ሴቶቹ ብዙ ስለሆኑ ገበያ Eንደልብ Aይገኝም፡፡ Eናም ገንዘብ ሳገኝ ለEህቴ Eየላኩ Eያስተማርኳት ነው፡፡ ማንም ግን ቡና ቤት መስራቴን Aያውቅም፡፡

ወይ የሰው ልጅ ህይወት Eንዴት ምስቅልቅል ነው? ለካ የትEግስት ደርባባነት ያለነገር Aልነበረም ሳትፈልግ ለተዳረገችበት ህይወት Eውቅና ላለመስጠት ኖሯል፡፡ የሆዷን Aውጥታ ከነገረችኝ በኋላ በረጅሙ ተነፈሰች፡፡ ቀለል ያላትም ትመስላለች ሳናስበውም ሰዓቱ ነጉዷል፡፡ የEነEታበባም መምጫ ሰዓት ስለደረሰ Eቴቱ ቡና ማቀራረብ ጀምራለች፡፡

ከዚያ ቀን ጀምሮ ለትEግስት ያለኝ ፍቅር ጨምሯል፡፡ ሁልጊዜ Eረፍቷ ሲሆን Aብረን Eናሳልፋለን፡፡ ለEታበባ ታሪኳን ነግሬያት ታዝንላት ጀምራለች፡፡ Eንደውም Eሷ ፍቃደኛ ከሆነች Eነሱ ቢሮ በፅዳት መቀጠል Eንደምትችል ቃል ገብታላታለች፡፡ Eኔ Eስክመለስ ትEግስት Eዚያው ቡና ቤት ነበረች፡፡ በኋላ ግን ከነዚያ ሹፌሮች Aንዱን Aግብታ ወደባሌ ሮቤ መሄዷን ሰምቻለሁ። የትግስት ገመና ይህ ነበር።

(ተፈጸመ)

ገመና ....ከገጽ 33 የዞረ “Eሰይ! ያገሬን ሰው Aየሁ”

Page 42: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

42 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

ኤሪስ ማርች 21 - Aፕሪል 20 ፍቅር Aምላኪዎቹ ኤሪሶች የተዋጣ ፍቅር በመሸመት የሚያህላቸው የለም። ፈላጊያቸው ያን ያህል ቢሆንም Eንኩዋን Eነሱ ግን ከማፍቀር ወደሁዋላ የሚሉበት ጊዜ Eና ወቅት የለም፤ ሲበዛ ራሳቸውን ለፍቅር የሰጡ የፍቅር ሰዎች ናቸው። በማንም Aይቀኑም፣ ታማኞችና ትክክለኛዎቹ የፍቅር ሰዎች ናቸው። ወንዱ ኤሪስም ሆነ ሴትዋ ብዙ ጊዜ ይመሳሰላሉ። ኤሪሶች ዘንድ ፍቅር ውድ በጣም ውድ ጉዳይ ነው። ሁሉ ነገራቸውን ለፍቅር መስጠት ይሆንላቸዋል።

ታውረስ Aፕሪል 21 - ሜይ 21 ቢፈቀሩም ቢያፈቅሩም መጀነን ያበዛሉ። የሚያንገላታ Eና የሚያሰቃይ ሃይለኛ የሚባለው የሚያቃጥል ፍቅር ቢጠምዳቸው Eንኩዋን ፍቅሬን Eንዳላጣው በሚል ስጋት ዝቅ ብለው ፍቅርን መለመን Aይሆንላቸውም። ቢሆንም ይጀነኑ Eንጂ ፍቅር ፈልጎዋቸው ሲከተላቸው ይታያሉ። ወንዶቹ ታውረሶች ኩራተኛዎች ናቸው። ሴቶቹ ታውረሶች ግን ለፍቅር ራሳቸውን ዝቅ የሚያደርጉበት Aጋጣሚ Aለ።

ጄሚኒ ሜይ 21 ጁን 22 ለወደዱት ነገር ለፈለጉት ሰው ሁሉንም ነገር መሆን Eና ራሳቸውን መስጠት ያውቁበታል። ላፈቀሩዋቸው በመታዘዝ Eነሱ ላይ የሚደርስ የለም። ሁሉን ያውቃሉ ስላፈቀሩ ብቻ Aላዋቂ መሆን መምሰል Eና ለወደዱት መገዛትን ተክነዋል። ወንዶቹ ጄሚኒዎች ልባቸው የተከፋፈለ ቢሆንም ለፍቅር ምቹ ናቸው። ሴቶቹ ጄሚኒዎች ልባቸው መንታ ቦታ ይረግጣል Eና በAንድ ሃሳብ Aይረጉም።

ካንሰር ጁን 21 ጁላይ 22 Eየወደዱ የሚጠሉ ፤ Eየፈለጉ የሚሸሹ ፣ Eየተወደዱ የማይወዱ ፤ Eየወደዱ የሚያስመስሉ Aስቸጋሪዎች ናቸው። ካንሰሮች ብዙ ጊዜ በፍቅርም ይሁን በጥቅም ሰው ከቀረቡ Eነሱን ለመራቅ Aስቸጋሪ ነው። ከያዙ Aይለቁም ስለወደዱ ሳይሆን የሚፈልጉትን ለማግኘት ከሰው ላይ ልክክ ማለት

ስለሚሆንባቸው Eነሱን መለየት ከባድ ነው። ሴቶቹ ካንሰሮች የትቅም ነገር ሲሆን ገላቸውን Aይደለም ህይወታቸውን ይሰጣሉ። ወንዶቹ ደግሞ ባፈቀሩት ሰው ህይወታቸውን ይለውጣሉ።

ሊዮ ጁላይ 23 - Oገስት 23 ተፈላጊዎችም ተፈቃሪዎችም ናቸው። ይስባሉ። ለAፍታ የተመለከታቸው ይከጅላቸዋል። Eነሱ ግን

ቢከጅሉም ደንታ ቢሶች ስለሆኑ ቶሎ ለፍቅር Aይወድቁም Aይሸነፉም። ሁሌም ቤተሰባዊ ፍቅር ስለሚያጠቃቸው Eድሜያቸው Eየነጎደም በAንድ ለመወሰን Eና ወስኖ ለማፍቀር ይቸገራሉ። ወንዶቹ ሊዮዎች ተጠራጣሪዎች Eያፈቀሩ የሚፈሩ ድብቆች ናቸው።

ቪርጎ Oገስት 24 - ሴፕቴምበር 22 ማንም Aይረዳላቸውም። ምንም ቢናገሩ ቶሎ ታማኝነትን ማግኘት ይቸግራቸዋል። በፍቅር ቶሎ ይሸነፋሉ። ያፈቀሩትን ሲያዩ መፍራት Eና የማይችሉት ነገር ቢሆን Eንኩዋን ላፈቀሩት ማድረግ ያስደስታቸዋል። የሚወዱትን ማንም Eንዲያይባቸው

Aይፈልጉም። ወንዶቹ ቪርጎዎች መቅናት ይችሉበታል ላፈቀሩት ነው የሚቀኑት። ሴቶቹ ቪርጎዎች የምትበልጣቸውን ሴት ማየት መታገስ Aይችሉም ይቀኑባታል።

ሊብራ ሴፕቴምበር 23 - Oክቶበር 22 ከልብ Aፍቃሪዎች ናቸው። ችኩልነት Eና ለፈለጉት ነገር ቶሎ መወሰን ሃላፊነት መውሰድ

ያስደስታቸዋል። በተደጋጋሚ

ቢያፈቅሩም Eንኩዋን ፍቅር ልፋት

ሲሆንባቸው ይስተዋላሉ።

በሰው የተወደደች ወይንም

በሰው የተፈቀረ ማፍቀር ይቀናቸዋል። ወንዶቹ ሊብራዎች ሚዛናዊ Aፍቃሪዎች ናቸው ከራሳቸው ይልቅ ላፈቀሩዋት ቢደክሙም ይካዳሉ ሸፍጥ ይፈጸምባቸዋል። ሴቶቹ ሊብራዎች Aይን Aፋሮች ናቸው።

ስኮርፒዮ Oክቶበር 23 - ኖቬምበር 21 በፍቅር Aንጀት መብላት ያውቁበታል Eስካፈቀሩ Eና ፈላጊያቸውን Eስኪያንበረክኩ ድረስ የማይፈነቅሉት ድንጋይ የማይምሱት Aፈር የለም። ያጠመዱትን በቁጥጥራቸው ስር ካደረጉ በሁዋላ ግን ዘና ኮራ ማለት ይጀምራቸዋል። ደጋግመው Aያፈቅሩም Aልመው Aንዴ

ይወዳሉ የፈለጉትን Iላማቸው ውስጥ ማስገባት ይሆንላቸዋል። ወንዶቹም ሴቶቹም ስኮርፒዮውች ይመሳሰላሉ።

ካፕሪኮር ዲሴምበር 22 - ጃንዋሪ 19 ሁለመናቸው የዋህ ነው። ባፈቀሩት መከዳት ተደጋግሞ ያጋጥማቸዋል። ቢሆንም ግን የልባቸው የፍቅር መሻት በመልካም የፍቅር ፍላጎት ላይ የተመሰረተ በመሆኑ የማታ ማታ የተዋጣ ፍቅር ይጠብቃቸዋል ይሳካላቸዋል። ሴቶቹም ወንዶቹም ካፔዎች ተመሳሳይ Eና ተቀራራቢ ባህሪይ Aላቸው።

Aኩዋሪየስ ፌብሪዋሪ 19- ማርች 20 ይወላውላሉ። ነገር ግን ከብዙ ያልተረጋጋ የፍቅር ህይወት በሁዋላ ማፍቀር ሲጀምሩ Aንድ ልብ ውስጥ ረግተው መኖርን የታደሉ ልዩ Aፍቃሪዎች ናቸው። ለመውደድ Eና ለማፍቀር ጊዜ Eና ቦታ Eድሜ Eና የሰው ማንነት ላይ Aያተኩሩም ልባቸው የፈቀደውን ያፈቅራሉ ቢሆንም ብዙ በፍቅር ውስጥ Eስኪፈተኑ ድረስ መወላወላቸውን Aያቆሙም ሲበቃቸው ግን ከልባቸው ያፈቅራሉ። ሴቶቹ Aኩዋዎች ሰው Aይመርጡም ያፈቅራሉ። ወንዶቹ ግን የምትሆናቸውን በመምረጥ Eየወላወሉ ብዙ ይቆያሉ።

ፒሰስ ፌብሪዋሪ 19 - ማርች 20 ፒሰሶች ተፈጥሮ ሆኖባቸው ያዩትን ሁሉ የራሳቸው ማድረግ ይፈልጋሉ። ችግሩ የራሳቸው ሊያደርጉዋቸው ያጠመዱዋቸውን ሁሉ ቢያገኙም Eንደገና ሌላ ከመፈለግ Aይቦዝኑም። ወንዶቹ ፒሰሶች በውበት ያምናሉ፣ ቆንጆዎችን ሁሉ የራሳቸው ለማድረግ ይማስናሉ በሃብት በገንዘብ Aያምኑም። ሴቶቹ ፒሰሶች ፍቅር የሚባል ነገር Aያውቁም፣ የወለዱትንም ቢሆን Aያፈቅሩም ጭካኔ ያጠቃቸዋል። ገንዘብ ያመልካሉ፣ ገንዘብ ያምናሉ፣ ገንዘብ ይከተላሉ። በሰው ገንዘብ Eንደፈለጉ Eየሆኑ Eየዋሹ መኖር ይፈልጋሉ፤ ውድቀታቸው ግን Aያምርም።

October 2012 Aስትሮሎጂ

Astrology

Page 43: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 43

Page 44: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

46 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 45: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 47

Page 46: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

48 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

ሊገባኝ ያልቻለ ነገር ማስታወቂያ ስናወጣ ወይም ቢዝነስ ካርድ ስናሳትም ፣ ላዩ ላይ በግልጽ የቢሮ ስልክ ፣ የEጅ ስልክ ብለን Eንጽፋለን። Aንዳንድ ሰዎች ግን በሚገርምና በሚያሳዝን ሁኔት Eኩለ ሌሊት ላይ በ Eጃችን ስልክ ደውለው ስለ ሥራ ሊያዋሩን ይፈልጋሉ። ይባስ ብለው፣ “ስልክ Aታነሱም” ብለው ሊቆጡም ይፈልጋሉ። ረጋ ብለን Eናስብ። Eንዴት በ Eጅ ስልክ Eኩለ ሌሊት ላይ ይደወላል? ትንሽ Eናስብ Eንጂ!! ሥራችን 24 ክፍት ነው ፣ ደውሉልን ብለን Aላስተዋወቅን። Eንዴት ሌሊት ይደወላል? Aንዳንዶቻችን Eኮ Eኛ ካልተኛን፣ Eኛ የሌሊት ሰራተኞች ከሆንን ሌላውም የሚተኛ Aይመስለንም። Eንታረም። (ነገሩ የሚገርማት Aንዷ ነጋዴ ከAትላንታ)

ማግባት ምን ዋጋ Aለው?

ባለፈው ወር Eትም Aግብተዋል? የሚለውን ዓምድ Aነበብኩት። ብዙዎች Eንዳላገቡና ለዚያም የሰጡትን ምክንያት Aየሁት፣ የሚገርም ነው፣ የኔን ግን ለየት ይላል። ለማግባቱስ Aግብቻለሁ፣ ግን ምን ዋጋ Aለው? ሰነፍ ባል Aግብቼ፣ ቁጭ ብሎ ያሜሪካ Eግር ኳስ ካለማየት ሥራ የለውም። ወይ ልጆቹን Aያስጠና፣ ወይም ተሯሩጦ ሰርቶ Aስተማሪ Aይቀጥር፣ ልክ የድሮ የIትዮጵያ ባል ማለት ነው። ትንሽ ሙያ Aለው፣ ሥራው ሲኖር ይሰራል፣ ከሌለም ቁጭ ነው፣ ተሯሩጦ Eንኳን Aይፈልግም። Eንግዲህ Eኔም Aግብተዋል ከሚባሉት ውስጥ Aይደለሁ? ይሁና! (Aንዷ ከAትላንታ)

Eኔም Aላገባሁም ሴት ነኝ፣ Eድሜዬ Aሁን 41 ነው። Aላገባሁም። በ31 ዓመቴ Aንድ ልጅ ከጋብቻ ውጭ ወልጃለሁ። ልጄ Aሁን Aስር ዓመቱ ነው። ማግባት የምፈልገው Aበሻ ቢሆንም፣ ልጅ Eያለኝ Aገባሻላሁ የሚል Eስካሁን Aልመጣም። ለሴቶች Aንድ ነገር ልምከራችሁ። ሁሉ ነገር በጊዜው ይሁን።

Aንዳንዶቻችን Eድሜያችንን ቀንሰን ለሰው Eየነገርን፣ ትክክለኛውን Eድሜያችንን ራሳችን ሁሉ ሳንረሳው Aልቀረንም። ጠዋት ጠዋት ፓስፖርታችንን ገለጥ Eያደረገን ብናይ ያን ጊዜ የጊዜ ዋጋ ይታወቀናል። ሁልጊዜ ቆንጆ Eንደሆኑ፣ ሁልጊዜ ልጅ Eንደሆኑ ሁልጊዜ ፈላጊ Eንደበዛ Aይኖርም …፣ ሁሉም ሳታስቡት ይቀየራል። ልጅም ቢሆን Aግብታችሁ በስር ዓቱ ብትወልዱ ጥሩ ነው። ግንኙነት ስታደርጉ ተጠንቀቁ። (Eህታችሁ ከAትላንታ)

ብቸኛ Eናቶች ስለ ብቸኛ Eናቶች የቀረበውን ዘገባ Aየሁት። Eንዲህ ራሳችንን የምናይበት ጽሁፍ ማቅረባችሁ የሚመሰገን ነው። Eኔን ከብቸኛ Eናቶች Aንዷ ነኝ፣ ትዳሬን ከፈታሁ Aስር ዓመት ሆኖናል። Aንድ ልጅ ነበረን፣ ልጃችንም Eኔው ጋር ነው ያለው። ነገር ግን ራሴን ጠብቄ፣ የምፈልገውን Eያደረኩ፣ ልጄንም በሚገባ Eያሳደኩ፣ ደስ የሚል ህይወት ሳልጨናነቅ Eየኖርኩ ነው። መፋታት ማለት የህይወት መጨረሻ Aይደለም። ከማይረባ ትዳር ፍቺ ፣ ከማይረባ ባልም ለብቻ መኖር የሚሻል መሆኑን ራሴ Aረጋግጫለሁ። Eንደኔው ብቸኛ Eናቶች ካላችሁ - Aይዟችሁ፣ ራሳችሁን ጠብቁ፣ Aንገታችሁን ቀና Aድርጉ። የምትፈልጉትን ማግኘት Aያቅታችሁም። (ማርታ - ከሜርያታ)

ለውበት ባህል Aለው

Eንዴ? Aንዳንዱ ጸጉሩን ሲያሳድግ ያምርበታል፣ ሌላው የራሱ የጺም Aቆራረጥ ስታይል Aለው፣ Aንዳንድ ሴቶች Aጭር ጸጉር፣ ሌሎች ረዥም፣ Aንዳንድ ሴቶች Aጭር ቀሚስ፣ ሌሎች ረዥም፣ ሌላዋ ሱሪ .፣ Aንዳንዶች ጌጥ በማብዛት ደስ የሚላቸው፣ ሌሎች የማይወዱ፣ A ን ዳ ን ዶ ች ሊ ፒ ስ ቲ ክ የ ሚ ስ ማ ማ ቸ ው ፣ ሌ ሎ ቹ የማይስማማቸው .. Aንዳንዶች ጸጉራቸውን መቀጠል ያምርብናል ብለው የሚገምቱ፣ ሌሎች መቀጠል የማይወዱ ይኖራሉ።

ሁ ሉ ም ለ ራ ሱ የሚያምርበትን ማድረግ መብቱ ነው። Aንዳንዶቻችን ሌላው ደስ ብሎት በሚያደርገው ነገር ምን ጥል ቅ Aድር ጎ ን ነ ው የምንፎትተው? ይባስ ብለን ለAበሻነት ትርጉም Aውጥተን “Aበሻ Eንዲህ Aያደርገም ፣ Aበሻ ይህን Aያደርግም … ወዘተ. Eያልን፣ Aለባበስና የጸጉር ስታይልንም “በAበሻነት” ሳጥን ውስጥ ልንከት የምንሞክር Aለን። የሚገርመው፣ ከዚያም Aልፈው ምግብ ሁሉ ላይ Aቃቂር የሚያወጡ፣ “Aንተ Aበሻ Aይደለህ Eንዴ Eንዴት ሽሪምፕ ትበላለህ?” የሚሉ ደፋሮችም Aሉ። ስሙ ኝ E ና ን ተ ም የሚያምርባችሁን Aድርጉ፣ Eኔም የሚያምርብኝን። ራሴን ችያለሁ፣ Eናንተም ራሳችሁን ቻሉ .. የምን ጥልቅ ነው? Eማማ ትሙት ሥራ የፈታችሁ ብዙ Aላችሁ። (ሲቲ - ከAትላንታ)

ተሸወድን ጓደኛሞች ነን። ተሰብስበን ስናወራ ሁላችንም Eየተጫጫሱ ስለመኖር Eንጂ፣ ስለ ትዳር Aንድም ቀን ተነጋግረን Aናውቅም፣ በዚህ መካከል ግን Aንዱ ጓደኛችን Aገር ቤት ላጥ ብሎ Aንዷን Aግብቶ ከች Aለ። Eኛን Aዘናግቶ Eሱ ሄዶ ማግባቱ Aናደደን። ግን ምን ይደረግ .. ላይፍ ነው። ለማንኛውም ግን ትዳር - ከAሪፍ ሰው ጋር ከሆነ ጥሩ ነው የሚል ግምት Aለኝ። (ሳሚ - ከክላርክስተን)

Aንድ በሉን Aንድ ጓደኛችን በ6 ዓመቱ Aገር ቤት ለAንድ ወር ብሎ ሄደ፣ Eዚያ Eያለም፣ ቆይታውን በሶስት ወር Aራዘመው። ሲመለስ ከAንዲት የAዲስ Aበባ ቆንጆ ድብን ያል ፍቅር ይዞት መጣ፣ በሶስት ወር ውስጥ ምን Eንደቀምሰ Eንጃ! .. Aሁን ወሬው ሁሉ ስለ ልጅቷ ነው - የሚገርመው ከመጣ ጀምሮ በየሳምንቱ ገንዘብ መላክ ነው፣ Aሁን Eንዲያውም ገና በመጣ በሁለት ወሩ ስለ መሄድ ማውራት ጀምሯል - Eንዲያውም - Eሷ Aሜሪካ መምጣት ስለማትፈልግ፣ Eኔ Eዚያው ሥራ መፈለግ Aለብኝ

Eያለ ማውራት ሁሉ ጀምሯል፣ ነገሩ Aስፈሪ ነው፡ በኋላ Eንዲጎዳ Aንፈልግምና ምን Eንበለው፣ Eስቲ Aንባቢያን ምከሩት? (ጓደኛሞች ከታከር ጆርጂያ)

Aቅዳለሁ ግን Aይሳካም

ባለፈው ወር Eትም Aቶ ቴዎድሮስ Eንዳሉት Aቅደን፣ መግቢያና መውጪያውን Aይተን ብንንቀሳቀስ ጥሩ ነው፣ Eኔ ግን Aልሆን ያለኝ ነገር Eቅዴን ማሳካቱ ነው። ሁልጊዜ Aቅዳለሁ ግን Eቅዴ Aይሳካም። Aንዳንዴ በዚህ ዓመት Eንዲህ Aደርጋለሁ ብዬ Aስብና Eረሳዋለሁ፣ ዓመቱን ያልቃል። የዚህ Aገር ኑሮና ሩጫ ሌላ ነገር Eንዳናስብ Aደረገን Eኮ! (የመይሳው ልጅ - ከዲኬተር)

ሰውም ሰይጣን ይሆናል

የ ሰ ይ ጣ ን ወ ሬ በተረቶቻችን መብዛቱ Aቶ ዳንኤል ክብረትን Aስደንቋል፣ Eኔ ግን Aላስደነቀኝም፣ ምክንያቱም Eኛ Eንኳን በተረታችን በመካከላችን ራሱ ብዙ ሰይጣኖች Aሉ። ለምን ይመስላችኋል ወደ ኋላ የቀረነው? ከመካከላችን Aንዱ ሮጦ Eንዳያመልጥ Eግሩን Eየያዝነው Eኮ ነው። ስለ Aንድነት ሰባኪ በመሆን ማንም Aይችለንም። ከኛ በጥቂት የተለየ ሃሳብ ያለውን ግን “ታርጋ Eናወጣለታለን”፣ የመንግስት ደጋፊ ነን የምንል ሰዎች፣ Aንድ ቀን ተሳስተን Eንኳን “መንግስት ይህን ይህን ማድርጉ ትክክል Aይደለም” ስንል Aንታይም፤ የመንግስት ተቃዋሚ የሆንንም Eንዲሁ Aንድ ቀን ተሳስተን Eንኳን “በዚህ በዚህ ላይ መንግስት ያደረገው ትክክል ነው ፣ Eደግፋለሁ” ስንል Aይሰማም። ታዲያ በሁለት የተለያዩ ጫፎች ሆነን Eንዴት ነው በውይይት ልዩነትን ማጥፋት የምንችለው? የዚህን Aገር ፖሊቲካ ተመልከቱ። ራምኒ Oባማን፣ Oባማም ራሚን የሚደግፉባቸው ነገሮች Aሉ፣ ግን ሁለቱ ተፎካካሪዎች ናቸው። (ሳህሌ Aስራት - ከኖርዝ ካሮላይና)

Page 47: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 49

Page 48: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

50 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 49: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 51

በ2012-13 የውድድር ዘመን የሚካሄደው የAውሮፓ ሻምፒዮን ሊግ ከፍተኛ ፍልሚያ ይጠበቃል። በምድብ ድልድሉ ከፍተኛ ፈተና Eንደሚገጥመው የሚጠበቀው የAምናው የEንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ሻምፒዮን ማንችስተር ሲቲ ሆኗል፡፡ ከጀርመን፣ ከስፔንና ከሆላንድ የAምና ሻምፒዮኖች ጋር በተፋጠጠበት የሞት ምድብ ይገኛል፡፡ የAምናው የAውሮፓ ሻምፒዮን ቼልሲ በተደለደለበት ምድብ ከጁቬንትስ ጋር ከመገናኘቱ በቀር ብዙም የሚያስፈራ ተጋጣሚ Aልደረሰውም፡ ፡ Aርሰናልና ማን.ዩናይትድም በAውሮፓ Eግር ኳስ በ2ኛ ደረጃ ከሚታዩ ክለቦች ጋር ተደልድለዋል፡፡ ዝላታን Iብራሞቪችን፣ ቲያጐ ሲልቫና ሌላ ተጨዋችን Eስከ 138 ሚሊዮን ፓውንድ ወጭ በማድረግ ቡድኑን ያጠናከረውና ከ8 ዓመታት በኋላ በሻምፒዮንስ ሉግ የመወዳደር Eድል ያገኘው የፈረንሳዩ ፓሪስ ሴንትዠርመን በውድድር ዘመኑ የሚኖረው ተሳትፎ

ቫን ዘማን ሆላንዳዊው ሮቢን ቫንፕርሲ ከ6 የውድድር ዘመናት በኋላ የሰሜን ለንደኑን ክለብ Aርሰናል በመልቀቅ የOልድትራፎርዱን ማን .ዩናይትድ ተቀላቅሏል፡፡ ለዝውውሩ 37 ሚ.ዶላር ወጭ ሆኖበታል፡፡ ቫንፐርሲ በAርሰናል ክለብ ለ6 የውድድር ዘመን በነበረው ቆይታ 194 ጨዋታዎችን በሁሉም ውድድሮች ለክለቡ በማድረግ 132 ጐሎች Aስቆጥሯል፡፡ ዘንድሮ በማን ዩናይትድ ማልያ መሰለፍ ሲጀምርም ግብ Aዳኝነቱን

ትኩረት ስቧል፡፡

ስምንቱ ምድቦች ምድብ 1 - ፖርቶ፤ ዳይናሞ ኪዩቭ፣ ፓሪስ ሴንትዥርመን፣ ዳይናሞ ዛግሬብ ምድብ 2 - Aርሰናል፣ ሻልካ፣ Oሎምፒያኮስ ፣ ሞንትፕሊዬር ምድብ 3- ኤሲሚላን፣ ዜኒት ፒትስበርግ፣ Aንደርሌክት፣ ማላጋ ምድብ 4 - ሪያል ማድሪድ፣ ማንችስተር ሲቲ፣ Aያከስ፣ ቦርስያ ዶርትመንድ ምድብ 5 - ቼልሲ፣ ቫካተር ዶኔትስክ፣ ጁቬንትስ፣ ኖርጅላንድ ምድብ 6 - ባየር ሙኒክ፣ ቫሌንሺያ ፣ ሊል፣ ባቴቦሪሶቭ ምድብ 7- ባርሴሎና፣ ቤነፊካ፣ ስፖርታክ ሞስኮ፣ ሴልቲክ ምድብ 8 - ማን.ዩናይትድ፣ ብራጋ፣ ጋላተሳራይ፣ ክሉጅ

ና ቸ ው ። ውድድ ሩ ተ ጀ ም ሯ ል ፣ ማ ን ዋንጫውን ይወስዳል? ግምታችሁን ላኩልን።

በኃይሌ ኳሴ

Aልተወም፡፡ በ3 ጨዋታዎች 4 ጐሎች Aግብቷል፡፡ ይሁንና ለሆላንድ ብሄራዊ ቡድን በዓለም ዋንጫ ማጣርያ ባለፈው ሰሞን የደረሰበት ጉዳት ሰር Aሌክስ ፈርጉሰን Aሳስቧቸዋል፡፡ ቫንፐርሲ በAርሰናል በቆየባቸው 6 የውድድር ዘመናት በተለያዩ ግዜያት ባጋጠሙት ጉዳቶች ቢያንስ 1 የውድድር ዘመንን ያህል ሳይጫወት Aሳልፏል፡፡

Iብራሞቪች ስዊድናዊው ዝላታን Iብራሞቪች በዘንድሮው የውድድር ዘመን

ወደ ገጽ 61 ዞሯል

ሻምፒየንስ ሊግ ከፍተኛ ፉክክር ይጠብቃል! (ከሴፕቴ. 18/12- ሜይ 25/13)

ተጨማሪ

Page 50: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

52 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 51: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 53

Iትዮጵያዊቷ Eናት

Aረፉ፣ Aትላንታ፦ ላለፉት 5 ዓመታት የAትላንታ ከተማ ነዋሪ የነበሩት ወ/

ሮ በለጥሻቸው ለማ ያረፉት ባ ለ ፈ ው ሴፕቴምበር 1 ቀን ነው። ወ/ሮ በ ለ ጥ ሻ ቸ ው ባ ደ ረ ባ ቸ ው የካንሰር በሽታ ለረዥም ጊዜ

በኤምሪ ሆስፒታል ሲታከሙ ቢቆዩም ህይወታቸው ሊተርፍ ግን Aልቻለም። ሁለት ልጆቻቸው በሚኖሩበት በዚሁ በAትላንታ ከተማም የቀብር ሥነሥርዓታቸው ተፈጽሟል። ______________________

የወ/ሮ ጤናዬ በሻህ ቀብር ተፈጸመ።

Aትላንታ፦ በዚሁ በAትላንታ ከተማ ከ20 ዓመታት ላላነሰ ጊዜ ነዋሪ የነበሩት ወ/ሮ ጤናዬ በሻህ ሴፕቴምበር 3 ቀ ን ነ ው ህ ይ ወ ታ ቸ ው ያለፈው። ወ/ሮ ጤናዬ በሻህ በ ህ መ ም ም ክ ን ያ ት ሆ ስ ፒ ታ ል ይ መ ላ ለ ሱ E ን ደ ነ በ ር ተነግሯል። ሳይታሰብ ህይወታችው ያለፈው የወ/ሮ ጤናዬ በሻህ የቀብር ሥነ ሥርዓት Eዚሁ Aትላንታ ተፈጽሟል።

የወ/ሪት ወለላ ፈለቀ ሞት Aሳዛኝ ነው ተባለ Aትላንታ፦ ወይዘሪት ወለላ ፈለቀ ወጣትና Eዚህ Aትላንታ ከ15 ዓመት በላይ የኖረች ወጣት ናት። ታዲያ ባልታወቀ ሁኔታ ባለፈው ሴፕቴምበር 2 ቀን ህይወቷ ማለፉት ብዙዎችን Aስደንግጧል። ወለላ

በ A ን ድ ትምህርት ቤት የ ፈ ረ ን ሳ ይ ኛ ቋ ን ቋ ም ታ ስ ተ ም ር E ን ደ ነ በ ር ሲነገር፣ ከዚህ በፊት በኮሚኒቲ

Eንቅስቃሴዎች ውስጥ ትልቅ ተሳትፎ የነበራት ወጣት ነበረች። የፖሊስ ሪፖርት ባይደርሰንም፣ የራሷን ህይወት ሳታጠፋ Eንዳልቀረች የቅርብ ሰዎች ይናገራሉ። ሞተች ከተባለበት ቀን ከሁለት ቀናት በፊት በAንድ ጂም Eንደነበረች በቦታው ያዩዋት ሰዎች ለAድማስ ሬዲዮ ተናገረዋል። ከሁለት ቀን በፊት ራሷን ለመጠበቅ ስፖርት ስትስራ የነበረች ልጅ በሁለት ቀን ውስጥ ሌላ ነገር ውስጥ Eንዴት Eንደገባች ግራ ያጋባል የሚሉ ብዙ ናቸው። የወ/ሪት ወለላ ፈለቀ Aስከሬንም የቅርብ ቤተስቦቿ ወዳሉበት ወደ ቨርጂኒያ የተላከ ሲሆን የቀብሩ ሥነ ሥርዓትም Eዚያው ቨርጂኒያ ተፈጽሟል። Eዚህ Aትላንታም በጓደኞቿ Aማካኝነት የመታሰቢያ ዝግጅት መደረጉም ታውቋል።

Iትዮጵያዊቷ Eናት Aረፉ

Aትላንታ፦ Eዚህ Aትላንታ ከተማ ላለፉት 3 ወራት ነዋሪ የነበሩት ወ/ሮ መልካምሰው ከበደ ማረፋቸውን ቤተሰቦቻቸው ለ A ድ ማ ስ ሬድዮ ገለጹ። ወ / ሮ መልካምሰው ልጆቻቸውን ለ መ ጠ የ ቅ ና የ ል ጅ ልጆቻቸውንም ለማየት Eዚህ Aትላንታ ከመጡ በኋላ በደህና ጤንነት ላይ ነበሩ፡ Eንዲያውም ባለፈው Eሁድ በተደረገው የIትዮጵያ ኮሚኒቲ የAዲስ ዓመት በዓል ላይም ተገኝተዋል። ነገር ግን Aዲሱ ዓመት ባለፈው በማግስቱ ህመም ተሰምቷቸው ሆስፒታል ቢወስዱም ህይወታቸው ግን ሊተርፍ Aልቻለም። ወ/ሮ መልካምሰው የ 84 ዓመት ሴት ሲሆኑ፣ ዘጠኝ ልጆችና 11 የልጅ ልጆችን Aይተዋል። Aስከሬናቸው ወዳገር ቤት መሸኘቱ ታውቋል።

Iትዮጵያዊው በዘር

ማጥፋት ወንጀል ተያዘ ዴንቨር፦ የዴንቨር ከተማ ቻናል 9 ቴሌቪዥን ባለፈው Oገስት 31 ዜናው ፣ በዴንቨር ከተማ ለረዥም ጊዜ ነዋሪ የነበረው ከፈለኝ ዓለሙ የተባለ ግለሰብ ፣ በAገር ቤት በነፍስ ማጥፋት የሚፈለግ በመሆኑ ተያዘ ሲል Aስታውቋል። Eንደዜና ዘገባው ከሆነ፣ ቱፋ ወይም ሃብተAብ በርሄ የሚባለው ግለሰብ፣ በAገሩ ከመቶ በላይ ሰዎችን ነፍስ በማጥፋት ይፈለጋል ብሏል። Aቶ ከፈለኝ Aለሙ ከAራት ልጆቹ ጋር ከሃያ ዓመት በፊት Aሜሪካ በመድረስ ጥገኝነት ጠይቆና ተፈቅዶለት መኖሩን ከዚያም ዜግነት ማግኘቱን የፍርድ ቤት መዛግብት Aሳይተዋል። Aሁን የዴንቨር ፖሊስ በተጭበረበረ መረጃ በመግባቱ Eስከ 10 ዓመት ድረስ ሊፈረድበት ይችላል ያሉ ሲሆን፣ ከዚያ በኋላ ወዳገሩ ይባረር Aይባረር ለጊዜው Aልታወቀም። Aቶ ከፈለኝ ዓለሙ ከ 60-65 ዓመት የሚገመት Eድሜ Eንዳለው የሚያውቁት ሰዎች ተናገረዋል።

ተጨማሪ ዜናዎች በገጽ 66

Aበራ ገብሩን ያላግባብ ያሰረው ፖሊስ ከሥራ ተባረረ

Aትላንታ፦ Eዚህ Aትላንታ ከተማ የራሱን ቡና ቤት ከፍቶ ላለፉት 15 ዓመታት ሲያስተዳደር የቆየው Aበራ ገብሩ፣ ከደምበኞቹ ከAንዷ ጋር በተነሳ Aለመግባባት የተነሳ በፖሊስ በመታሰሩ፣ ነገሩን ፍርድ ቤት ሊያቀርበው ችሏል። Aበራ ለAትላንታው ቻናል 2 ቲቪ Eንደተናገረው፣ ሴትየዋ ሰክራ ደምበኞቹን በመረበሿ መጠጡን Eንደቀማት ፣ በዚያ ወቅት ግን ፖሊስ መጥቶ Eንዳሰረው ተናግሯል። ጉዳዩን ያየው ፍርድ ቤትም “የAበራ መታሰር ተገቢ፣ Aይደለም፣ ሱቁንም ሳይዘጋ ፣ ደምበኞቹን Eዚያው Eንዳሉ መወሰዱ Aላግባብ ነው” ሲል ፈርዷል። የAትላንታ ፖሊስ በበኩሉ ድርጊቱን የፈጸመውን የፖሊስ Aባል ከሥራ ማገዱን Aስታውቋል። Aበራ ገብሩ፣ በብዙዎች የAትላንታ Aበሾች ዘንድ Aብርሃም በሚል ስም የሚታወቅ ሲሆን፣ ዳውን ታውን Aትላንታ የሚገኝ ብላክ ላየን የተባለ ቡና ቤት በባለቤትነት Eንደሚያስተዳደር ይታወቃል።

Iትዮጵያዊቷ Eናት የገዛ ልጇን ደበደበች ተብላ ታሰረች ልጇም ህይወቱ Aልፏል።

ሳንዲያጎ ፦ የ 7 ወር Eድሜ ያለውን ልጇን ደብድባለች፣ ልጁም ባልታወቀ ሁኔታ ከሚኖሩቤት 3ኛ ፎቅ ላይ ወድቆ ህይወቱ Aልፏል” በሚል ክስ ትናንት Aርብ ፍርድ ቤት የቀረበችው Iትዮጵያዊቷ ዘውድነሽ በዳሶ “ጥፋተኛ Aይደለሁም” ስትል ለፍርድ ቤት ቃሏን መስጠቷን የከተማው ፎክስ የዜና Aውታር ገለጸ። Eንደዜናው ከሆነ ፣ ሁለት መንገዶች ህይወቱ ያለፈው ህጻን Aካል ወድቆ Aግኝተው ለፖሊስ ከደወሉ በኋላ፣ ፖሊስ ከስፍራው ይደርሳል፣ ህጻኑንም ወደ Aቅራቢያው ራዲ የልጆች ሆስፒታል ተወስዶ ምርምራ ተደረገለት፣ ያን ጊዜ ህጻኑ Aንገቱ Eና ፊቱ ላይ ባለው ምልክት የተደበደበ ለመሆኑ ፍንጭ ይሰጣል። Eናም Eናቱ በጥርጣሬ ተይዛለች። ፖሊስ Eንደሚለው ወላጅ Eናት ከIትዮጵያ ወደ Aሜሪካ የመጣችው የዛሬ 12 ዓመት ሲሆን፣ ወደ ሳንዲያጎ ከተማ የመጣችው ግን በቅርብ ነው። ህጻኑ የተወለደው “ላስ ቬጋስ ከተማ Eያለሁ Aስገድዶ በደፈረኝ ሰው ነው” ማለቷም ተሰምቷል። Aሁን የምትኖርበት ቤት የገባቸው ከሶስት ቀን በፊት ሲሆን Eሷ Eንደምትለው “ህጻኑ በAጋጣሚ ወድቆ Eንጂ፣ Eኔ መትቼው Aይደለም፣ መሞቱንም Aሁን ከታሰርኩ በኋላ ነው የነገሩኝ” ነው ያለችው። Aያይዛም “ልጄን Eንዳቀፍኩት፣ መስኮቱን ልከፍት ሄድኩ፣ ለቤቱ Aዲስ Eንደመሆኔ ይህ ይፈጠራል ብዬ Aላሰብኩም፣ ልክ መስኮቱን ስከፍት ልጄ ከ Eጄ ላይ ተፈራገጠና Aመለጠኝ፣ ያን ጊዜ ነው የወደቀው” ብላለች።

Page 52: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

54 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 53: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 55

Page 54: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

56 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 55: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 57

I have been married for over 10 years and counting. The other day, I came home

to a romantic meal and a well organized night that caught me off guard. I

asked my wife what did I do and her answer was, you asked for it. I finally re-

membered how she came up with the idea. We were

watching a romantic movie and I jokingly said to her,

“I love you even though you don’t do this kind of stuff for me.” She gave me the fake evil look and we both laughed it out and I forgot about it. She obviously did-n’t. Can you tell me exactly what happened and how to

make it happen again? (Y.A, Atlanta)

Y.A, you did some-thing that a lot of people don’t realize. You gave the power of LOVE a chance to work its magic. The three letter words “I love you” get abused out of the ordinary these days, but using them correctly makes a huge difference. There is love be-tween you and your wife. It is obvious; mentioning it and reminding each other does not hurt at all. It sparks up the for-gotten or stored feeling to in-spire the both of you to do what the other loves. The habesha commu-nity usually forgets that the relationship shouldn’t lose its spark. Marriage and relation-ships should not feel like a bur-den and a forced act. It should be a stage in life that should be enjoyed and appreciated. A

dozen roses here and there, a box of chocolate or even a cour-tesy call to say “I love you” makes the relationship stronger and tighter. The understanding between the two will get even better. I had a similar ques-tion asked to me that might give you another insight. An individ-ual within the relationship takes it for granted when they are approached amiably. The best way to bal-ance out the relationship is to work towards the same goal. You should treat your signifi-cant other the same way you would like to be treated. Doing so will boost the self-esteem and satisfy both sides of the

relationship and inspire positive thoughts. Saying romantic phrases and calling each other with love names gives the other a warm feeling inside. Even tough you didn’t do it purposely, here are my

suggestions for your future en-deavors. You have now ac-quired the power to know the power of the four lettered word. Using it doesn’t necessarily guarantee you all but it will surely give you the confidence and resistance your relationship needs. When you think about it, one of the main reasons you ended up together was your love for each other. Strengthen-ing it by reminding each other should help you. Remind her how much you love her. Be real, truthful and have the confidence in the relationship. Within time, you will definitely notice the difference in her as well. It takes one to know one _________________.

Merhawit is a Colum-nist in Dinq magazine and she is an advisor in relation ship and love.

READY, GET, SET, SHARE (By Merhawit) [email protected]

Do you have any question on relationship? Send it to [email protected]

The power of

Page 56: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

58 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

A ንዲት ጓደኛዬ፣ ባለማግባቷ በጣም Eንደምታዝንና Eንደ ምትማረር Aንድ ቀን

ነገረችኝ። ምሬቷ ደግሞ የሚብሰው ሰርግ ስታይ ነው። ያን ጊዜ ምሬቷን ለማስወገድ ያልኳት Aንድ ነገር ነበር “Aብደሻል Eንዴ? Eንደውም ባለማግባትሽ ደስ ይበልሽ!” ይህን ስላት በመገረም ከማየቷም በላይ በትዳሬ ችግር ያለብኝ Aድርጋም ቆጥራኝ ነበር። ምክንያቱም Eኔ ያገባሁና በትዳሬም በጣም ደስተኛ ነበርኩና። ታዲያ Eንዴት ነው የሷ Aለማግባትም፣ የኔ ማግባትም ሁለቱን ጥሩ የሚሆነው? ዛሬ Eዚህ ላይ ነው መነጋገር ያለብን። Aንዱን ከፍ Aንዱን ዝቅ Aድርገን በራሳችን ምሬት ውስጥ የምንገባው ነገሮችን በራሳቸው ሳይሆን በንፅፅር ስለምናይ ነው:: ሁሉም በራሱ ያምራል። Aንድ ያላገባ ወይም ያላገባች ሴት ራሳቸውን ካገቡት ጋር Eያነጻጸሩ ዝቅ Aድርገው ካላዩት በስተቀር Aለማግባት ወይም ብቸኛ (ሲንግል) መሆን በራሱ ችግር Aይደለም። Aስቡት፣ ብቸኛ ከሆኑ የራስዎ ነጻ ጊዜ ይኖርዎታል፣ በፈለጉት ሰAት የፈለጉት ቦታ የመሄድ፣ Eዚህ ገባሽ ፣ Eዚህ ወጣሽ ሳይባሉ፣ በራስዎ ሰAትና ወቅት ከፈለጉት ጋር ይዝናናሉ፣ ይህ ህይወት የምትሰጠው ነጻነት የሚገኘው ብቸኛ (ሲንግል) ከሆኑ ብቻ ነው። ባንጻሩ፣ ማግባትም Eንዲሁ ጥሩ ነው፣ የቅርብ ጓደኛ፣ ውሃ Aጣጭ ማግኘት፣ የጋራ ህይወት መስርቶ ልጆች ወልዶ፣ ለበሽታ ሳይጋለጡ፣ ሃላፊነት ያለበት ኑሮ መምራት የሚቻለው በትዳር ነው - ትዳርም በራሱ ካየነው ጥሩ ነው። ብዙዎቻችንን፣ያገባንም፣ ያላገባንም፣ የፈታንም፣ የሞተብንም፣ ፍቅረኛ Eየፈለግን ወደ ገጽ 75 ይዞራል

ያለንም፣ ፍቅረኛ ያለንም፣ ወዘተ. ባለንበት ሁኔታ Eንዳንደሰት የሚያደርገን Aንድ ዓይነት ምክንያት ነው - ይህም ካለንበት Aኗኗር የተለየ ስንመኝ ጭንቀት ይይዘናል፣ ትዳር ያለን ምነው ባላገባሁ ኖሮ ካልን፣ ያላገባንም Eንዴት Eስካሁን ሳላገባ—ቆሜ መቅረቴ ነው- ስንል AEምሮAችን ለጭንቀት ይዳረጋል። በመሆኑም የሆንነውን Aጥብቀን Eና ራሳችንን Aላምደን መኖር ስንችል ያልሆነውን በመመኘት ደስታችንን Eናጠፋለን። ባል ያለው ባልኖረኝ ኖሮ Eያለ ሲጨነቅ ከባሉ ጋር ሊኖረው የሚገባውን ደስታ ያጣል። Aግብቶ ምነው ባላገባሁ ኖሮ Eያለ የሚኖር ሰው፣ ልክ ምነው ትዳር በያዝኩ Eንደሚል (Eንደምትል) ላጤ ያህል ነው ጭንቀቱ። የሆንነው Eና ልንሆን የምንመኘው ነገር በሰፋ ቁጥር ህመማችንም ይሰፋል። መፍትሄው ባልያዝነው ነገር በምኞት ከመቃጠል፣ የያዝነው ነገር ላይ በማመስገን ለመደሰት መሞከር ነው። ሩቅ Aላሚ ቅርብ Aዳሪ ይባላል፣ በEጅ ያለውን ትተን የሌለውን ስንመኝ ከሁለቱም ሳንሆን Eንቀራለን። ላጤ መሆናችን ጥቅም Aለው ብለን ብዙ ነገሮች ልንዘረዝር Eንችላለን፣ ያ ግን ከውስጣችን ሆኖ በልባችንም ጭምር ካልተደገፈ ለታይታ ብቻ ይሆንብንና ውስጣችን ይጎዳል።

Page 57: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 59

Page 58: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

60 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 59: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 61

ለፈረንሳዩ ክለብ ፓሪስ ሴንት ጀ ር መ ን መ ጫ ወ ት ጀምራል፡፡ ባለፉት 8 ዓመታት ጣሊያን ውስጥ በጁቬንትስ በIንተርሚላንና በኤሲሚላን Eንዲሁም በስፔኑ ባርሴሎና የተጫወተው Iብራሞቪች የፈረንሳዩ ክለብ ፓሪስ ሴንትዠርመን 5ኛ ክለቡ

ነው፡፡ለዝውውሩ የወጣው ሂሳብ ደግሞ ሚሊዮን ዶላር ነው፡፡ በAጠቃላይ የ5 ክለቦች ዝውውር 210 ሚ.ዶላር ወጭ ሆኖበትም በኒኮላስ Aኔልካ ተይዞ የነበረን ክብረወሰን ተረክቧል፡፡ የ30 ዓመቱ I ብ ራ ሞ ቪ ች በ ፓ ሪ ስ ሴንትዠርመን የተጀመረው የEድገት Eንቅስቃሴን በተመለከተ ሲናገር ክለቡ በፈረንሳይ ሊግ ብቻ ሳይሆን በAውሮፓ ደረጃም ከፍተኛ ስኬት የሚያገኝ ይሆናል ብሏል፡፡ ማንኛውም ትልቅ ከተማ የሚወክለው ጠንካራ ክለብ ያስፈልገዋል ያለው Iብራሞቪች በፓሪስ ሴንትዠርመን ለ2 የውድድር ዘመናት በሚኖረው ቆይታ ዋንጫዎችን ለመሰብሰብ ከፍተኛ ትጋት Eንደሚያሳይ ገልጿል፡፡

ሮናልዶ የ27 Aመቱ ክርስትያኖ ሮናልዶ ከጥቂት ሳምንታት በፊት በሪያል ማድሪድ ባለው ቆይታ ደስተኛ Aለመሆኑን ከገለፀ በኋላ በክለቡ ያለው ቆይታ መነጋገርያ ሆኗል፡፡ በAንድ የውድድር ዘመን 11 ሚሊዮን ዩሮ ደሞዝ በማድሪድ የሚያገኘውን ደሞዝ ከታክስ በፊት ወደ 15 ሚሊዮን ዩሮ ለማሳደግ የተጨዋቹ ፍላጎት መሆኑን Aንዳንድ መረጃዎች Eየገለፁ ናቸው፡፡

ሪያል ማድሪድ የዘንድሮው የላሊጋ Aጀማመር የተበሳጩ የክለብ ደጋፊዎች የሮናልዶ ብቃት መውረድን Eንደሰበብ Eየጠቀሱ ቢሆንም ተጨዋቹ ክለቡ ከሲቪያ ጋር በሚያደርገው ጨዋታ ምርጥ ብቃቱ Eንዲመለስ በቡድን Aጋሮቹ ምክርና ማበረታቻ ተደርጎለታል፡፡ በዓለም ዋንጫ ማጣርያ Aገሩ ፖርቱጋል ከሉክዘምበርግ Eና ከAዘርባጃን ጋር ተጫውታ ሁለቱንም ስታሸንፍ ጉል AስተዋፅO ያደረገው ሮናልዶ Aሁን ትኩረቱን ወደ ክለቡ ሪያል ማድሪድ ማድረጉን ሰሞኑን የገለፀ ሲሆን በኮንትራቱ ላይ የመደራደር ጉዳይ ሳያስጨንቀው በውድድር ዘመኑ ለቀረቡት ዋንጫዎች Aሸናፊነት በታታሪነት ለመስራት ያለውን ፍላጎት ገልጿል፡፡ ሮናልዶ በማድሪድ ህይወቱ ደስተኛ Aይደለሁም የሚለው በክለቡ የሚያገኘውን ደሞዝ ለማስጨመር ነው መባሉ ውጥረቱን ቢያባብስም ተጨዋቹ በበርናባO Eስከ 2015 የሚቆይበት ኮንትራት መያዙ ቆይታውን የሚያስረው ይሆናል፡፡

ቫንደርቫርት ሆላንዳዊው ራፋኤል ቫንደርቫርት E ን ደ ሁ ለ ተ ኛ A ገ ሩ ወደየሚመለከታት ጀርመን ገብቷል፡፡ በቦንደስ ሊጋው ለሚወዳደረው ሃምቡርግ ለ2ኛ ግዜ ተመልሶ ለመጫወት የወሰነው የቀድሞ ክለቡን ቶትንሃም ሆትስፐርስ በ13 ሚሊዮን ዩሮ የዝውውር ሂሳብ በመልቀቅ ነበር፡፡ ለሃምቡርግ በመሰለፍ የመጀመርያ ጨዋታውንም ነገ ያደርጋል፡፡ ቫንደርቫርት ዘንድሮ ከቦንደስ ሊጋው ላለፉት 50 ዓመታት ወርዶ የማያውቀውን ሃምቡርግ በተሻለ ውጤት ለመታደግ ሃላፊነት ተሰጥቶታል፡፡ ቫንደርቫርት ከ2005 Eስከ 2008 EኤA በሃምቡርግ ክለብ ለ3 የውድድር ዘመናት ተጫውቶ ነበር፡፡ ያኔ በመጀመርያ የውድድር ዘመኑ ለክለቡ 29 ጎሎች Aግብቶ በ3ኛ ደረጃ Eንዲጨርስ ሲያደርግ፤ በሁለተኛው የውድድር ዘመን በ7ኛ ደረጃ Eንዲሁም በ3ኛው የውድድር ዘመን በAራተኛ ደረጃ ቦንደስሊጋውን ሲያጠናቅቅ ከፍተኛ ሚና ነበረው፡፡ ከዚያ በኋላ Aድርጎ ሃምቡርግን በመልቀቅ ወደ ሪያል ማድሪድ ተዛውሯል፡፡ ሃሙብርግ ቫንደርቫርትን ካጣ በኋላ ባለፉት 4 የውድድር ዘመናት በወራጅ ቀጠና ውስጥ የሚታገል ክለብ ሆኖ ቆይቷል፡፡

___________

ሻምፒየንስ ...... ..ከገጽ 51 የዞረ

ሻርለት ዳግላስ Aየር ማረፊያ ኖርዝ ካሮላይና ግዛት ይገኛል። ይህ Aየር ማረፊያ ትራፊክ ወይም ተሳፋሪ ከሚበዛባቸው የAሜሪካ Aየር ማረፊያዎች Aንዱ ነው። Aንዳንድ ጊዜ Eስከመቶ ሺ ሰው ድረስ በቀን ይተላለፍበታል። ከነዚህ ተሳፋሪዎች መካከል Aንዳንዶቹ ያላቸውን ጊዜ Aይተው ጫማቸውን ያስጠርጋሉ - ያስወለውላሉ። ከነዚህ ጫማ ጠራጊዎች (ሊስትሮዎች) መካከል ደግሞ በኮንኮርስ ዲ ላይ የሚገኘው Iትዮጵያዊው ጌቱ መርሻ Aንዱ ነው። ጌቱ ለደምበኞቹ የሚነግራቸው ነገር “ልክ Eኔ ጫማዎን Aጽድቼ ስጨርስ፣ Aዲስ የተገዛ ነው የማስመስለው ” ይላቸዋል። Iትዮጵያ ተወልዶ ያደገው ጌቱ ጫማ Aጠራረጉን ያውቅበታል። በትንሹ 20 ያህል ደረጃዎች ይጠቀማል፣ የመጨረሻው የጫማ ማሳመር ደረጃው ፣ ልክ Eንደ ማሳጅ፣ ጫማውን በንጹህ ጨርቅ ቀስ ብሎ Eያሹ Eንዲያብረቀርቅ ማድረጉ ነው። ለምን ይህን ታደርጋለህ? ሲባል “የጫማው ቆዳ ደርቆ ከሆነ፣ የጫማ ኮንዲሽነር Aድርጌ በጨርቅ ሳሸው ይለቃል፣ ይለሰልሳል” ሲል ይመልሳል። ጌቱ መርሻ ብዙ ገጠመኞች Aሉት፣ በጫማው መቆሸሽ Eና መድረቅ የተበሳጨ Aንድ ተሳፋሪ፣ Aዲስ ጫማ ሊገዛና Aርጌውን ቆሻሻ መጣያ ውስጥ ጥሎ ሊሄድ Aስቦ ሳለ፣ ጌቱ Eንዴት ጊዜ ወስዶ ጫማውን Eንዳሳመረለት Eና ተደስቶ ሳይገዛ Eንደሄደ ያስታውሳል።

ለጫማ መጥረግ የሚያስከፍለው $5 ነው። ጫማው ምንም ይሁን ምን ክፍያው ያው ነው። Aንዳንዶች ክፍያው ያነሰ ነው ብለው Eንደሚገምቱ የሚናገረው ጌቱ መርሻ፣ “ያደኩበትን ስለማውቅው ለኔ ትልቅ ክፍያ ነው” ባይ ነው። ጌቱ የ14 ዓመት ልጅ Eያለ ነው ካገሩ የወጣው። ያን ጊዜ በደርግ Aፈሳ ምክንያት ወጥቶ፣ በ Eግሩ ሱዳን ገባ፣ ከዚያ ኬንያ ። በ1992 ዓ.ም Aሜሪካ በፖሊቲካ ጥገኝነት መጣ። ወዲያውም በዴንቨር Aውሮፕላን ማረፊያ የጫማ ጠረጋ ሥራ ጀመረ። Aሁን ሻርለት Eየሰራ ይገኛል። ያለበትንም ኑሮ ከድሮው ጋር ሲያነጻጽረው “Eዚህ Aሜሪካ በጣም የደበረኝ ቀን የምለው፣ Aገሬ ቢሆን ትልቁ የደስታ ቀኔ ይሆናል፣ Eዚህ በጣም ተመችቶኛል - ሰላም ነኝ” ሲል ይናገራል። የዛሬ 13 ዓመት Aገር ቤት ሄዶ ነበር። Eዚያም Aንዲት የ9 ዓመት ወጣት ልጅ መንገድ ላይ ያገኛል፣ በጣም Aዝኖም የሚያረገው ቢያጣ ሊስትሮነት Aስተምሯት፣ የሊስትሮ Eቃ ገዝቶላት መጣ። “Aሁንም ሃሳቤ Eነዚያ የመንገድ ላይ ልጆች ጋር ነው፣ በትንሹ Aሁን ሰባት ልጆችን Eየረዳሁ ነው፣ Eዚህ Eኔም 2 ልጆች Aሉኝ፣ ግን ከገቢዬ 10 በመቶ የሚሆነው Aገር ቤት፣ ለልጆቹ የሚላክ ነው” ሲል ተናግሯል። Iትዮጵያዊው ሊስትሮ በAሜሪካ ይህን ይመስላል።

______________

Iትዮጵያዊው

ሊስትሮ በAሜሪካ

Page 60: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

62 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 61: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 63

ውስጣችን ከተቀበለው ያለንበት የኑሮ ዘይቤ Aያስቸግረንም፣ ያገባ ሰው ስለትዳር ጥቅም ሊያሳምነን Eንደሚሞክር ሁሉ፣ ያላገባም ስላለማግባት ጥቅም መዘርዘር ይችላል። ምንም Eንሁን ምን Eንቀበለው! የሌለንን በማለም ራሳችንን በምኞት Eየጠለፍን ከምንጥል፣ ያለንን Aጥብቀን Eንደሰትበት። ልባችን Aይበታተን፣ ይልቁኑ የጀመርነው ላይ ያተኩር! Aግብተናል? ጥሩ! Aላገባንም? ጥሩ! ተፋተናል? ጥሩ! .. ሁሉም የየራሱ ጥሩ ጎን Aለው፣ Eሱ ላይ Eናተኩርና Eንዲህ ቢሆን ኖሮ Eያለን በሌለ ምኞት መቃጠሉን Eንተው! ሞኝ ነን Eንዴ? ማግባት የምንፈልግ ከሆነ፣ ችግር የለም፣ በሲንግልነታችን Eየተደሰትንና Eየተጠቀምንበት፣ ግን ራሳችንን Eናዘጋጅና መንገዱን Eንጀምር! ብዙ ሰዎች - ያገቡም፣

ያላገቡም፣ የተፋቱም ..- የሚሳሳቱት Aትኩሮታቸው በጥቅሙ ላይ ሳይሆን በጉዳቱ ላይ በመሆኑ ነው። Aግብተው ስለትዳር ጥቅም ሳ ይ ሆ ን በ ማ ግ ባ ታ ቸ ው የደረሰባቸውን ጉዳት ያስባሉ፣ ያላገቡም Eንዲሁ ብቸኝነት ስላለው ጥቅም ሳይሆን ባለማግባታቸው ስለቀረባቸው ነገር ያስባሉ። ያ ደግሞ ያለንበትን ህይወት ጣEም በማሳጣት ለዛ ቢስ ያደርገዋል!! ታዲያ ያሉበትን የኑሮ ዓይነት ቢያደንቁና ቢያከብሩ Aይሻልም? ራሱ በህይወት መኖራችን Eኮ በትልቅ ፓርቲ ሊዘከር ይገባዋል! ዛሬ ማታ ይውጡና ሻምፓኝ ከፍተው ያክብሩ፣ ካገቡም ትዳርዎን፣ ብቸኛ ከሆኑም ብቸኝነትዎን ይደሰቱበት! ባለዎት Eየተደሰቱ ነው ሌላ መፈለግ።

((by Christine Carlson – translated to Amharic by dinq staff)

__________

ባለማግባትሽ .. ከገጽ 58 የዞረ

Page 62: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

64 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 63: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 65

ከኖቬምበር ወር ጀምሮ ወደ Aዲስ Aድራሻ የምንዛወር መሆኑን Eንገልጻለን።

Page 64: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

66 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

ተጨማሪ ዜና ገጽ 71

መንግስት ያቀመላት ጠበቃም “ህጻኑ በወደቀበት ጊዜ ጡት ታጠባው ነበር፣ Eና ያ ን ያ ህ ል የምትወደውን ልጅ በ መ ስ ኮ ት ትወረውራለች ብሎ መናገር Aይቻልም” ብሏል፡ ፖሊስ ግን ልጇን ደብድባለች፣ በግዴለሽነትም ወድቆ E ን ዲ ሞ ት Aድርጋለች በሚል ክስ Aቅርቦ ጉዳዩ ለሴፕቴምበር 25 ተቀጥሯል። ጥፋተኛ ሆና ከተገኘች 25 ዓመት Eስር E ን ደሚ ፈ ረድ ባ ት ዜናው Aያይዞ ገልጿል።

Iትዮጵያዊው ታክሲ ሾፌርን ያሰቃየው ተከሰሰ፣ ሾፌሩ ህይወቱ

በቋፍ ላይ ይገኛል ሲንሲናቲ፦ ተከሳሹ ቻርልስ ብላችክ ፣ የተከሰሰው Iትዮጵያዊው ታክሲ ሾፌርን Aስገድዶ በመዝረፍ፣ ከዚያም ሾፌሩን በታክሲው ኮፈን ውስጥ ከትቶ ቀኑን ሙሉ ታክሲውን ይዞ ሲዞር በመዋሉ ነው። ይህን ዜና የዘገበው የሲንሲናቲ ከተማ ጋዜጣ ሲሆን፣ ነገሩ የሆነውም Eዚያው ሲኒሲናቲ Oሃዮ ነው። ነገሩ የሆነው ሴፕቴምበር 8 ጠዋት ነው። ንጋት ላይ Iትዮጵያዊው ታክሲ ሾፌር ሽፈራው ሙሉጌታ፣ ይህንኑ ቻርልስ ብላክ የተባለ ግለሰብ ይጭናል። ቻርልስ መሄድ የፈለገው ወደ ዳውንታውን ሲንሲናቲ ነበረና፣ Eየወሰደው ሳለ፣ ከኋላው ሆኖ በማጥቃት ሾፌሩን ይጎዳዋል። ወዲያውም ጭንቅላቱን በመምታት Aቅሉን ሲስት፣ Aንስቶ የኋላው ኮፈን ውስጥ ጨምሮ ይዘጋዋል።

ከጥቂት ሰAታት በኋላ የሽፈራው ሙሉጌታ ድንገት መጥፋት ያሳሰባቸው ጓደኞች ለፖሊስ ያሳውቃሉ። ፖሊስም ታክሲውን ፍለጋ ይጀምራል። ጠዋት ላይ ይህ በሆነ፣ Aመሻሹ ላይ ታክሲውን ፖሊስ መንገድ ላይ ያየዋል። ፖሊስም ለማስቆም ሲሞክሩ ሾፌሩ ቻርልስ ብላክ Aልቆምም በማለቱ ለ 20 ደቂቃ ያህል ስዶ ማሳደድ ይቀጥላል፣ ከ 20 ደቂቃ በኋላ ግን መኪናዋን Aጋጭቶ በመውረድ ለማምለጥ ሲሞክር ፖሊስ ደርሶ ሊይዘው ችሏል። ታክሲም ሲፈተሽ ከኋላ ትራንክ ውስጥ የታክሲው ባለቤት ሽፈራው ሙሉጌታ ተገኝቷል። ራሱንም ስቶ ስለነበር ዩኒቨርሲቲ የተባለ ሆስፒታል ተወስዶ በመታከም ላይ ሲሆን፣ ህይወቱ በAስጊ ሁኔታ ላይ ነው ሲል ፖሊስ ለዜና ሰዎች ተናግሯል። ዘራፊውም ፣ ባለታክሲውም የ 30 ዓመት ጎልማሶች መሆናቸውን ፖሊስ Aያይዞ ገልጿል።

Aጉል Eምነት ጉድ Aደረገ ዱባይ፦ በዱባይ በAንድ ቤት በቤት ሰራተኝነት የምታገለግል Aንዲት Iንዶኔዥያዊት ሴት፣ የቤቷ ባለቤት ትበድለኛለች፣ መጥፎ ሰው ነች ብላ በማመን፣ ምን ላድርግ ስትል Aገሯ ደውላ ፣ Aንዲት Aሮጊትን ታማክራለች፣ Eሳቸውም ይህን ይህን ብታደርጊ ሴትየዋ ጥሩ ትሆናለች ሲሉ ባህላዊ ምክር ይመክሯታል። Eሷም የተመከረችውን ለAራት ወር ድረስ ታደርጋለች፣ ሴትየዋ ግን Aልተለወጠችም፣ Eንዲያውም Eየባሰባት ሄዶ፣ ጭራሽ ሰራተኛዋ ለመያዝ በቅታለች። ዜናውን ያወራው ገልፍ ኒውስ ትናንት Oገስት 17 ነው። Aሁን የተመከረችውንና ያደረገችውንን Eንንገራችሁ .. ምክሩ ለAራት ወር ያህል ሻይ Aቅርቢ ስትባል፣ ትንሽ ትንሽ ሽንቷን Eየጨመረች Eንድትሰጣት ነበር። Eናም Aራት ወር ሙሉ Aንድ ሲኒ ሻይ ላይ Aንድ ማንኪያ ሽንት Eየጨመረች ነበር የምትሰጣት። በመጨረሻ ስትጠራጠር የቆየችው ባለቤት ተደብቃ ተከታትላ ይዛታለች። ይህችው Iንዶኔዥያዊት ሰራተኛም ከሰሞኑ ፍርድ ቤት ቀርባለች። የባህል መድሃኒት Aዋቂዋም Aላዳነቻትም። Aጉል Eምነት!

Aቦነሽ Aድነው ዘፈን በቃኝ Aለች ዲሲ፦ ባላገሩ ቁጥር 1 Eና በሌሎችም የAማርኛና የጉራጊኛ ዘፈኖቿ የምትታወቀው Aርቲስት Aቦነሽ Aድነው ዘፈኝ በቃኝ Aለች። Aቦነሽ ይህንን ያለችው ከAትላንታው Aድማስ ሬዲዮ ጋር ባደረገችው ቆይታ ነው። Aቦነሽ ከዚህ ወዲያ በOርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ዘማሪ ሆና የመቀጠል ፍላጎት Aላት።

ከገጽ 53 የቀጠለ

Page 65: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 67

In Business

Page 66: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

68 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 67: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 69

A ንድ ጓደኛዬ በላከለኝ I ሜይል “Aገር ቤት ኑሮ ስለተወደደ፣ በተለይ የዶሮ፣ የሽንኩርትና

የጤፍ ዋጋ ሰማይ ስለነካ፣ Aዲሱ ዓመት በደንብ Aልተከበረምና Eንደገና ይደገምልን” ተብሏል ብሎ ትንሽ Aስፈግጎኝ ነበር። ያሰብነው Aልሆነምና Aዲሱ ዓመት ይደገምልን ቢባል ስንት ሰው ይስማማል? ያው ወደፊት በታሪካችን ላይ በዚህ በዚህ ዘመን Eንዲህ ዓይነት ነገር ተፈጥሮ የAዲስ ዓመት በዓል በድጋሚ Eንዲከበር ተደርጎ ነበር ተብሎ ይጻፋል Eንጂ፣ ሌላ ምን ይመጣል? Aዲስ ዓመት በመግባታችን፣ በዚያ ሁሉ ግርግር በማክበራችን፣ ምን Aገኘን የሚለው ላይ Eስቲ Eንነጋገር። Aንድ ወር ሆነን Eኮ! ከ Eንቁጣጣሽ ዘፈን ትዝታ በቀር ዓመት በመቀየሩ ህይወታችን ላይ ምን ተቀየረ? ብዙዎቻችን በዚህ በAዲሱ ዓመት መስከረም Aንድ ቀን፣ ይህን Aድርገን ያን Aድርገን ብለን ቃል የገባነውን ያህል፣ ልክ መስከረም ሁለት ሲሆን ስንቶቻችን የገባነውን ቃል Aስታወስን? ስንቶቻችንስ ልናደርግ የፈለግነውን ነገር ቢያንስ መንገዱን ጀመርን? ከ6 ወራት በፊት ከጓደኞቼ ጋር ሰብሰብ ብለን ያስታረቅናቸው ሰዎች ከስድስት ወር በኋላ፣ Aሁን በቅርቡ በAዲስ ዓመት ማግስት Eንደገና ተጣሉ Aሉን። በAዲሱ ዘመን የተጣሉ የሚታረቁበት ይሁን Aልን Eንጂ የታረቁ የሚጣሉበት ዘመን ይሁን Aልን Eንዴ? .. የለም.. የለም ..Aጀማመራችን ትክክል Aይደለምና Aዲሱ ዓመት ይደገምልን !! Aዲሱ ዓመት ከገባ በኋላ ሰርጎችም ሆነ ስብሰባዎች፣

Eንዲሁም የተለያዩ ዝግጅቶች Aጀማመራቸው Eንዴት ነበር? በAዲሱ ዓመት ቃል ከገባነውና ልናሻሽል ከፎከርንባቸው Aንዱ ሰAት ማክበር ሆኖ Eንደነበር Aስታውሳለሁ። ታዲያ 8 ሰAት ጠርቶ 11 ሰዓት መጀመር፣ 4 ሰAት ብሎ ጠርቶ 6 ሰAት ላይ ገና ወንበር መደርደር መቼ ተወን? Eናም በAዲሱ ዓመት ቀጠሮ Aክባሪ Eንሆናለን ብለን ቃል ገብተን ቃላችንን Aልጠበቅንምና - Aዲሱ ዓመት ይደገምልን! Aዲስ ዓመት ሲቀየር ያልተመኘነው ምኞት፣ ያልተመከርነው ምክር፣ ያልተቀበልነው ምርቃት Aልነበረም። ከምርቃቱና ከመልካም ምኞቱ Aንዱ “ፍቅርና Aንድነትን ይስጠን” የሚል ደስ የሚል ምርቃት ነበር። ታዲያ በዓሉ Aልፎ ገና Aንድ ወር Eንኳን ሳይሞላው Aትላንታ ያሉ ሰባት ያህል Aብያተ ክርስቲያናት ስድስት ቦታ ተለያይተው መስቀልን ሲያከብሩ፣ ቃሉን ዝም ብለን ነበር የምንጠራው? የሚል Aግራሞትን ይፈጥሯል። የሚገርመው ግን በተግባር Aንድ መሆኑ ቢቀር፣ በሃሳብ Eንኳን “Aንድ የመሆን፣ Aንድ ላይ የማክበር” ስሜት ያለ Aለመምሰሉ፣ ይሄ Aዲስ ዓመት ምንም ሳናገኝበት ወር ሞልቶታልና ይደገምልን ለማለት Eንድንገደድ Aድርጓል - Aዎ! Aዲሱ ዓመት ይደገምልን! በAገራችን በቤተመንግስቱም በቤተክህነቱም ከተፈጠረው ክስተት በኋላ፣ ቢያንስ ቁንጮዎቹን ሰበብ

Aድርገው የተራራቁ ሁሉ “Aሁን Eንዴት ነው? መቀራረብ Aንችልም?” ብለው ለመነጋገር ይጠራሩ ይሆን ይሆናል ብለን ገምተን ነበር፣ ነገሩ ከሆነ ከወር በላይ ቢሆንም የሰማነው የለም፣ ከዚያም ወዲህ የAስተሳሰብ ለውጥ የምናደርግበት Aዲስ ዓመት Eንዲሁ በማለፉ፣ Aልተጠቀምንበትምና፣ ብዙ ርቆን ሳይሄድ Aዲሱ ዓመት ይደገምልን! የባህሪይ ለውጥ Aድርገን፣ መጥፎ Aመልን፣ Aንዱ ላንዱ ጉድጓድ መቆፈርን፣ Eየሳቁ መግደልን፣ ነገርና ስድብን፣ ቅናትን Eና ጠብን ልንተው በAዲሱ ዓመት፣ ጳጉሜ 6 ቀን ምለን ተገዝተን ቃል የገባን ሰዎች፣ ገና በAንድ ወር ጊዜ ውስጥ የዓመላችንን Aይነት ቀይረን፣ የምንቆፍረውን ጉድጓድ Aጥልቀን፣ የስድብ ታክቲካችንን ለውጠን፣ በቅናትና በጠብ Aብጠን የምንገኝ ከሆነ፣ ጳጉሜ 6 ስንሰዳደብና ስንዛዛት የነበርን ሰዎች መስከረም Aንድም ዛቻውና ስድቡን የቀጠልን ከሆነ ያ ሁሉ በAደባባይ ተሰብስቦ መመራረቁ ሁሉ ገደል ገብቷልና፣ Aዲሱ ዓመት ይደገምልን! ብዙ ነገሮችን ለመለወጥ፣ Eኛም “ለ-መ-ለ-ወ-ጥ”፣ ይቅር ለመባባል፣ ለመተባበር፣ ለመረዳዳት፣ የቡድን ስሜትን፣ የጎሳ ስሜትን ለመተው፣ ሁሉንም የዚያች ድንቅ Aገር የIትዮጵያ ልጅ በፍቅር ዓይን ለማየት፣ ርስ በርስ ሰላም ለመባባል፣ ላለመናናቅ፣ የተመኘንበትና ቃል የገባንበት ወቅት ነበር፣ ከዚያም በላይ የምናጨስ ላናጨስ፣ የምንሰክር ላንሰክር፣

የማንማር ልንማር ቃል የገባንበት ዓመት ነበረና፣ Aንዱንም ሳንሞክር በዓሉ ካለፈ Aንድ ወር ተቆጥሯልና …. Aዲሱ ዓመት ይደገምልን! በዓል በዘፈን፣ በምግብ፣ በጨዋታ ይከበራል፣ ያ ግን በቂ Aይደለም። በዓል፣ በተለይ Aዲስ ዓመት፣ የበለጠ ቃል ኪዳንን ይጠይቃል። Aዲስ ዓመት የተስፋ በዓል ነው፣ Aዲስ ዓመትን በደስታ የምናከብረው፣ ስለተመቸን፣ ስላማረብን፣ ስለደላን ላይሆን ይችላል፣ ነገር ግን ይደላናል፣ ይመቸናል፣ የተሻለ Eናገኛለን ብለን ተስፋ ስለምናደርግ Eንጂ! ባለፈው ዘመን ያላደረግነውን፣ ያላገኘንውን፣ ለማግኘት፣ ለማድረግ ቃል የምንገባበት፣ በህይወታችን ለውጥ ለማምጣት ተስፋ የምናደርግበት በዓል ነው። ይህ ከሆነ፣ ከኛ ሳይሆን ከሰማይ ተዓምር የምንጠብቅ፣ ከኛ ሳይሆን ከሌላው ለውጥና Aዲስ ነገር የምንጠብቅ Aንሁን።Eናም Aዲስ ዓመትን በAዲስ Aስተሳሰብ ሳንሞላ Eንዲሁ “Eንደማንኛውም ቀን” ከቆጠርነው Aዲስ ዓመት መባሉ ትርጉም የለውም። በAንድ ወር ጊዜ ለውጥ ላናይ Eንችላለን፣ የለውጡን መንገድ ግን መጀመራችንን ርግጠኛ Eንሁን። Aለበለዚያ Eንስማማና Aዲስ ዓመትን Eንደገና Eናክብረው።

በቴዎድሮስ ኃይሌ [email protected]

በዚህ ዓምድ በ ዕለት ተለት የኑሮ ውጣ ውረድ የሚያጋጥሙንን ነገሮች በማንሳት እየተወቃቀስን እንማማራለን። የማህበራዊ ኑሯችን አካል የሆኑ የተለያዩ ጉዳዮች ይነሳሉ። የዚህ ዓምድ ጽሁፍ የጸሃፊው የግል አቋም መሆኑ ይታወቅ።

Page 68: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

70 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 69: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 71

Iትዮጵያዊው ሰው ገደለ ተብሎ ታሰረ

Aትላንታ፦ በዚህ በAትላንታ ነዋሪ የሆነው ወጣት ሄኖክ ተስፋዬ፣ ፍ ሬ ዴ ረ I ክ I ን ግ ሊ ሽ የተባለ የ16 ዓመት ወጣት ገደለ ተብሎ መ ታ ሰ ሩ ን ፎ ክ ስ ቴ ሌ ቪ ዥ ን ፣ በሴፕቴምበር 14 ዜናው ገልጸ። Eንደ ዜናው ከሆነ፣ ሄኖክና ፍሬዴሪክ ይተዋወቃሉ፣ ከግድያው በፊትም በሆነ ነገር ሳይጨቃጨቁ Aልቀረም። ሚሞሪያል ድራይቭ የሚባለው መንገድ ላይ ነው፣ ሄኖክ ተኩሶ ገደለው የተባለው። የሄኖክ ተስፋዬ ቤተሰቦች ግን ይህንን Aይቀበሉም። ሆን ብለው ነው Eሱ Eንደገደለ ያስመሰሉት Eንጂ፣ የገደለው ሌላ ሰው ነው ይላሉ። Eናም ጠብቃ ይዘው Eንደሚከራከሩ Aስታውቀዋል።

Aዲስ የዝንጀሮ ዝርያ ተገኘ

ኮንጎ ኪንሻሳ፦ ሌሱዳ ይባላል፣ በተቀረው ዓለም ግን Aይታወቅም፣ Aዲሱ ዝርያ፣ በጣም የሚገርም መልክ ነው ያለው፣ ዙሪያውን የAንበሳ ጎፈሬ የሚመስል ጸጉር ሲኖረው፣ መልኩ ግን ቀጥ ያለ Aፍንጫ፣ ጎላ ያለ Aይን፣ ወጣ ያለ ፊት ( ዝ ን ጀ ሮ ዎ ች ብዙ ጊዜ ፊታቸው ፣ በተለይ Aፍንጫቸው Aካባቢ ልምጥ ያለ ነው) .. ይህኛው ግን Eንደምታዩት ፊቱ ቀጥ ያለ ነው፣ __________________

ከAገር ቤት በAገር ቤት ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ትልቁ ገበያ ሰው ሰራሽ ዳሌ ወይስ ሰው ሰራሽ መቀመጫ ሆኗል። ሻጮቹ ፌክ Aስ ይሉታል፡ ዳሌያቸው Aነስ ያለባቸው፣ መቀመጫችን ትንሽ ብለው ስጋት የያዛቸው ሴቶች Eነዚህን ሱቆች Eንደሚያዘወተሩ ሰምተናል። በፒያሳ፣ በመርካቶ፣ በቦሌና በሃያ ሁለት ማዞሪያ Aካባቢ Eነዚህ የቁንጅና መጠበቂያ ሱቆች (ቢውቲ ሰፕላይ) ሱቆች Eነዚህን ሰው

ሰራሽ ዳሌዎች ይሸጣሉ። ሻጮቹ Eንደሚናገሩት በቀን ከ 10-20 የውሸት ዳሌና መቀመጫ ይሸጣሉ .. ዋጋውም ከ 150 -200 ብር ነው። Aጠቃቀሙን ሲናገሩም ፣ ሁለት ዓይነት Aለ ይጅላሉ፣ Aንዱ Eንደ ፓንት ወይም Eንደ ቁምጣ ሱሪ የተዘጋጀ ሲሆን፣ Eሱን ከውስጥ ያጠልቁና በላዩ ላይ ታይት ወይም ጂንስ ወይም ሌላ ጥብቅ የሚል ሱሪ ይደርቡበታል። ሌላውም ደግሞ ሰውነት ላይ የሚለጠፍና ማታ ማታ ሊነሳ የሚችል ነው። Eነዚህ የውሸጥ ዳሌና መቀመጫዎች የሚሰሩት ከስፖንጅና ከጨርቅ ነው። ይህ የውሸት ማሳመሪያ የሚመጣው ከታይላንድና ቻይና Eንደሆነም ተነሯል። _____________________ ከAምስት Iትዮጵያውያን መካከል ቢያንስ Aንዱ የAEምሮ ህመም Aለበት ተባለ፣ ይህን ያለው የIትዮጵያ ጤና Aጠባበቅ ማህበር ነ ው ፣ ለ 8 0 ሚሊዮን Iትዮጵያውያን በAገሪቱ ያሉት 40 ሳይካትሪስቶች ብቻ ነው፣ ያለውም የAEምሮ በሽተኞች ሆስፒታል Aንድ ብቻ ነው፣ (Aማኑኤል) .. Aሁን ሌላ Aንድ ሆስፒታል ሊሰራ በዝግጅት ላይ ነው … ______________________ በIትዮጵያ በወርቅ የተሸፈነ ተራራ Aለ ተብሎ ይታመናል። ስፍራው ከAዲስ Aበባ 962 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ቤኒሻንጉል ውስጥ፣ በርታ ብሄረሰብ የሚኖሩበት Aካባቢ Aንድ ተራራ Aለ። ተራራውም ጎሌ ይባላል። ይህ ተራራ .. Eንደ Aካባቢው ነዋሪዎች Eምነት፣ በወርቅ የተሸፈነ ነው። ወርቁንም የሚጠብቁ የራሱ ሰይጣን ስላለው፣ ማንም ተራራው ላይ ወጥቶ ሊወሰደው Aይችልም። የሞከሩ ሰዎችም ህይወታቸው Aልፏል… ተራራው ጫፍ ላይ Aንዲት ዛፍ Aለች። Eዚያች ዛፍ ላይ የሚያርፍ Aሞራ ከዛፏ ላይ ቅጠል በጥሶ Aልፎ Aልፎ ወደ መሬት ይጥላል፣ ያንን ቅጠል ቀድሞ ያገኘ ሰው ፣ ውሃ ውስጥ ቢከተው ወርቅ ይሆንለታል .. ።ሲሉ የAካባቢው ነዋሪዎች ያምናሉ። ዝናብ ሲዘንብ ደግሞ ጎርፍ ከተራራው ላይ Eየጠረገው ወደ ታች የሚያመጣው Aፈር ሲታይ ወርቅ ነው። Eዚያ Aካባቢ ያሉ የበርታ ብሄረሰብ ነዋሪዎችና ሌሎችም ያንን ጥራጊ Aፈር Eየተሻሙ ይወስዱታል፣ ወርቅም Eናገኛለን ብለው ያምናሉ። ______________________

________________

ከገጽ 66....

Page 70: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

72 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 71: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 73

ከጥቂት ዓመታት በፊት Iየሩሳሌምን ለመጀመርያ ጊዜ ለማየት መጥቼ ነበር፡፡ ስመለስ Aውሮፕላኑን የሞሉት ቤተ Eሥራላውያን ነበሩ፡፡ በመካከሉ Aንዱን ሽማግሌ «የት Eየሄዳችሁ ነው?» ብዬ ጠየቅኳቸው፡፡ «ወደ Aዲስ Aበባ» Aሉኝ፡፡ «ምነው Aልቀበል Aሏችሁ Eንዴ» ስል መልሼ ጠየቅኳቸው፡፡ «ኧረ ከሄድን ስድስት ዓመታችን ነው» Aሉኝ፡፡ «ታድያ ለምን ትመለሳላችሁ» «ዋንዛዬ ጠበል ልንነከር ነው» ዋንዛዬ ጠበልን Aውቀዋለሁ፡፡ ደቡብ ጎንደር የሚገኝ ፍል ጠበል ነው፡፡ «Eናንተ ቤተ Eሥራኤል Aይደላችሁ Eንዴ Eንዴት ዋንዛዬ ጠበል ትሄዳላችሁ» «ብንሆንስ የኖርንበት Aይደል፤ የኖርንበትን ልንተወው ነው» ተገርመው ነበር የመለሱልኝ፡፡ E ው ነ ታ ቸ ው ን ነ በ ር ፡ ፡ መልካቸው፣ጠባያቸው፣ ባህላቸው፣ Aምሮታቸው፣ ሥነ ልቡናቸው Iትዮጵያዊ ነው፡፡ Aንድ ሊቅ Aንድ ጊዜ Eንዲህ ብለው ጠይቀው ነበር፡፡ «ሰው ነው በሀገር ውስጥ የሚኖረው ወይንስ ሀገር ነው በሰው ውስጥ የሚኖረው?» Aንዳችን ይህንን ሌሎቻችን ደግሞ ያንን መለስን፡፡ Eርሳቸው ግን Eንዲህ Aሉን «መጀመርያ ሰው በሀገር ውስጥ ይኖራል፡፡ ይህ ቀላሉ ነገር ነው፡፡ የመወለድ ጉዳይ ነው፡፡ የፈቃድ ጉዳይ ነው፡፡ የAሠራር ጉዳይ ነው፡፡ የመታወቂያ ጉዳይ ነው፡፡ ዋናው

ከዚያ በኋላ የሚመጣው ነው፡፡» «ከዚያ በኋላ ምን ይመጣል?» «ከዚያ በኋላ ግን ሀገር በሰው ውስጥ ትኖራለች፡፡ ይህችን ሀገር በሰው ልብ ውስጥ የሚተክላት ፍቅር ነው፣ ባህል ነው፤ ቤተሰብ ነው፤ Eምነት ነው፤ ታሪክ ነው፤ ከዚያም በላይ ደግሞ Aንዳች ሁላችንም የማናውቀው ኃይል ነው፡፡ Eውነተኛ ዜጎች በሀገራቸው ውስጥ የሚኖሩ Aይደሉም፡፡ ሀገራቸው በEነርሱ ልብ ውስጥ የምትኖር ናቸው፡፡ Eነዚህ ዜጎች የትም ይኖራሉ፡፡ ሀገራቸው ግን በልባቸው ውስጥ ናት፡፡ «ሰውን ከሀገር ማስወጣት ቀላል ነው፡፡ የኃይል ጉዳይ ነው፡፡ የጊዜ ጉዳይ ነው፡፡ የሥልጣን ጉዳይ ነው፡፡ የመሬት ጉዳይ ነው፡፡ የፍርድ ጉዳይ ነው፡፡ የAቅም ጉዳይ ነው፡፡ ሀገርን ከሰው ልብ ውስጥ ማውጣት ግን በጣም ከባድ ነው፡፡ ማንም ባለ ሥልጣን፣ ማንም ባለ ጉልበት፣ ማንም ባለ ጊዜ፣ የሚችለው Aይደለም፡፡ «Aንዳንዴ ራሱ ሰውዬው Eንኳን Aይችልም፡፡ Eነዚህ ዘፋኞች ሲዘፍኑ «ሕመሜ» የሚሉትን ነገር ታውቃላችሁ? የሚወዱትን ነገር «ሕመሜ» ይሉታል፡፡ ተመልከቱ ያንን ነገር ይወዱታል፡፡ ነገር ግን ደግሞ ሲያስቡት ያማቸዋል፡፡ ሊጠሉት Aልቻሉም፡፡ ሊተውት Aልቻሉም፡፡ የተውት Eና የረሱት ይመስላቸዋል፡፡ ግን ደግሞ ሲያስቡት ያማቸዋል፡፡ ነገሩ ከደማቸው Eና ከነፍሳቸው ጋር ተዋሕዷልና መንቀል ይከብዳቸዋል፡፡ ባላሰቡት Eና ባልጠበቁት ሁኔታ Eየወጣ ያስቸግራቸዋል፡፡ ስለዚህ «ሕመሜ»

ይሉታል፡፡ ሰው ሲያምመው ያለቅሳል Eንጂ Eንዴት ይዘፍናል? የሚያስዘፍን ሕመም Aለ ማለት ነው፡፡

«ሀገርም ለAንዳንዶች Eንዲህ ናት፡፡ የሚዘፍኑላት ሕመም ናት፡፡ ነቅለው ሊያወጧት ወይንም ተክለው ሊያጸድቋት ያልተቻለቻቸው ሕመም፡፡» Eኒህ ሊቅ Eውነታቸውን ነው፡፡ ሂዱ ግቡ ቴሌ Aቪቭ፣ የEሥራኤል የፖለቲካ ከተማ፡፡ Aያሌ ቤተ Eሥራኤላውያን ሠፍረዋል፡፡ Eነርሱ ራሳቸው ትንሿ ጎንደር ይሏታል፡፡ Eንኮየ መስክን ጎንደር ላይ ታውቁታላችሁ? ዋናው የጠላው ሠፈር፡፡ Aዝማሪ ሲያቀነቅን የሚያመሽበት ሠፈር፡፡ Eዚህ ቴሌ Aቪቭ Aለላችሁ Eንኮየ መስክ፡፡ Eናንተ ይኼ ይገርማችኋል፡፡ ከጠላ ቤት Aጠገብ ጣሳ ተተክሎ ብታዩ ምን ልትሉ ነው? ጎንደር Eንኮየ መስክ Eንዳይመስላችሁ፡፡ Eዚህ በሰው ሀገር Eሥራኤል ቴሌ Aቪቭ ውስጥ ነው የምላችሁ፡፡ Eነዚህ ቤተ Eሥራኤላውያን ከIትዮጵያ ወጥተው መጥተዋል፡፡ Iትዮጵያ ግን ከEነርሱ ልቡና ልትወጣ Aልቻለቸም፡፡ በሠለጠነው የAዲሲቱ Iየሩሳሌም Aውራ ጎዳና ላይ በቆዳ በተሠራ Aንቀልባ፤ ያውም በዛጎል በተጌጠ ልጇን Aዝላ የምትጓዝ Eናት ታያላችሁ፡፡ Eርሷ Eምነቷ ይሁዲ Eንጂ ልቧ Iትዮጵያዊ ነውኮ፡፡ ግቡ ወደ ቤተ Eሥራኤላውያን መንደር፡፡ ቋ ቋ ቋ ቋ ቋ ቋ የሚል ድምጽ ወደ Eኩለ ቀን ስድስት ሰዓት Aካባቢ ትሰማላችሁ፡፡ ጠርጥሩ Eስኪ ምን ወደ ገጽ 78 ዞሯል

በዳንኤል ክብረት www.danielkibret.com

ይመስላችኋል? ቡና ተቆልቶ Eየተወቀጠኮ ነው፡፡ ከመንገድ ላይ የሚገዛ ቡና ንክች የማያደርጉ Aያሌ ቤተ Eሥራኤላውያን Aሉ፡፡ Eንዲያውም ዛሬ በቤተ Eሥራኤላውያን ሬዲዮ ጣቢያ በEሥራኤል የIትዮጵያ Aምባሳደር Aቶ ሕላዌ ዮሴፍ ቀርበው ነበር፡፡ ቤተ Eሥራኤላውያንን Eያስጨነቀ ያለውን ጥያቄ ሊመልሱ፡፡ የምን ጥያቄ ይመስላችኋል? «Eንጀራ ካልበላሁ ምኑን በላሁት» የሚሉ በመቶ ሺ የሚቆጠሩ ወገኖች Eዚህ Aሉን፡፡ የሚያሳስባቸው የጤፍ ጉዳይ ነው፡፡ ጥያቄያቸው የEንጀራ ጥያቄ ነው፡፡ Eዚህ ትንሿ ጎንደር ብቻ ሳይሆን በየቤቱ የዶሮ ዓይን የመሰለ ጠላ የሚጠምቁ ባለሞያዎች ሞልተዋል፡፡ Eንዲያውም Aንዷ ባለሞያ የጠመቁት ጠላ በጉዟችን መሐል ቀርቦ የAዲስ Aበባ Eናቶች ጉድ ጉድ ሲሉለት ነበር፡፡ Aንዲት Eናት Eንዲያውም «Eነዚህን የመሰሉ ወይዛዝርት Eዚህ መጥተው ነዋ ሀገር ቤት ጠላው Aልጥም ያለን» ሲሉ ሰምቻቸዋለሁ፡፡ ምን ጠላውን ብቻ፡፡ ብርሌ የሚያስም ጠጅ የሚጥሉም ሞልተዋል፡፡ ታድያ ምን ያደርጋል፡፡ ይሄ ሁሉ ሞያ ተሰልፎ ዶሮው በነጭ ጤፍ Eንጀራ ካልቀረበ ነገር ተበላሸ፡፡ «ጋዜጠኞቹ Eንዴው የጤፍ ጉዳይ ምን ይሻላል? Eዚህ Eንጀራ ሳይበሉ ውለው የማያድሩ በመቶ ሺ የሚቆጠሩ ዜጎች Aሉ፡፡ የIትዮጵያ መንግሥት Aስተያየት ሊያደርግልን ይገባል» ሲሉ ነበር፡፡

Page 72: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

74 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

ቤትዎ ምን Aለ? What do you have In your home? ማንኛውም የቤት Eቃ Eና የማይጠቀሙበት ቁሳቁስ ካለ Eዚህ ገጽ ላይ በነጻ

Eናወጣልዎታለን። የሚፈልጉ ሰዎች ደውለውልዎ መጥተው ከቤትዎ ይወስዳሉ። ምን Aሎት? ከሚጣል ወይም ዝም ብሎ ከሚቀመጥ ወገኖችዎ ይጠቀሙበት ....

(404) 929 0000) ወይም [email protected]

_____________

ሥራ ፈላጊ ካለ Aላባማ በሚገኝ ቺክን ፋክትሪ ሄዶ መስራት የሚፈልግ (የምትፈልግ) ካለ Eናስቀጥራለን። ከደሞዛችሁ ላይ የሚታሰብ የመኖሪያና የመጓጓዣ ሁኔታ ይዘጋጃል። ለምህረት ይደውሉ. 619 681

4928 ________________

Eንኩ በነጻ የኮምፒውተር ፕሪንተር Aለኝ፣

Aዲስ ስለገዛሁ ይህኛውን የሚፈልግ ካለ በድንቅ መጽሔት

ስልክ ይደውልልኝ (404) 929 0000

__________

የሚከራይ

መኖሪያ

በቢጫ የተጻፈው በዚህ ወር የተጨመረ ነው

የሚከራይ ቤት* 3 መኝታ ቤት፣ 2 1/2 መኝታ ቤት፣ ጣውላ ወለል፣ 2 መኪና ማቆሚያ፣ ማጠቢያና ማድረቂያ Eንዲሁ ፍሪጅ Aለ፣ ሰፈሩ ዲኬተር ኮቪንግተን ሃይዌይ Aካባቢ ፣ ዋጋ 899/በወር

(404) 290 9459 ___________

የሚከራይ ታውን ሃውስ* 2 መኝታ ቤት

2 1/2 መታጠቢያ ቤት Aሪፍ ጓሮ ያለው ለባስ የሚመች $699/በወር

ጂሚ ካርተር Aካባቢ (404) 936 9170

__________________

የሚከራይ ቤት * 3 መኝታ ቤት፣ 2 ሙሉ መታጠቢያ፣ የተሟላ ቤዝመንት፣ ከምበርላንድ ሞል

Aካባቢ፣ $850/በወር (770) 634 0048 ____________

ቤዝመንት የሚከራይ * የራሱ መኝታ ቤት፣ የራሱ መታጠቢያ፣

የራሱ ኪችን፣ የራሱ መግቢያና መውጫ ያለው ፣ ኬብል ያለው $450

(ከነዩቲሊቲው) Iንዲያን ትሬል Aካባቢ (206) 453 9996 ______________ የሚከራይ ቤት *

1 መኝታ ቤት፣ 1 መታጠቢያ፣ ሴት ነው የምንፈልገው፣ ሰፈሩ ጉኔት ነው፣

የተሟላ Eቃ ያለው፣ ኬብልና Iንተርኔትም ያለው $399/በወር

(770) 638 0150 __________________

የሚከራይ ቤት 2 መኝታ ቤት፣ 2 1/2 መታጠቢያ፣

ትልቅ ጓሮ ያለው፣ በቂ ማቆሚያ፣ ታከር Aካባቢ $999/ በወር

ስልክ 404 957 2306 _____________

የሚከራይ ኮንዶ* 1 መኝታ ቤት፣ 1 መታጠቢያ፣ ለባስ የሚመች፣ መዋኛና ፊትነስ ያለው፣ ኬብልና ውሃ ነጻ / ታከር Aካባቢ

(404) 396 5846 __________________

የሚከራይ ክፍል፦ 1 መኝታ ቤት ፣ 1 መታጠቢያ ቤት፣ ማጠቢያና ማድረቂያ፣ Iንተርኔትና ኬብል ያለው፣ Aልፋሬታ Aካባቢ ፣

ስልክ (770) 757 4745 ________________

የሚከራይ ቤት * 3 መኝታ ቤት፣

2 1/2 መታጠቢያ፣ Iንተርኔት፣ ኬብል Eና Aላርም ያለው፣ ስቶን ማውንቴን Aካባቢ

ዋጋ ለAንዱ ክፍል 299/በወር (404) 791 9411

____________________

የሚከራይ ቤት፡-* 3 መኝታ ቤት፣ 2 መታጠቢያ፣ ላውንደሪ ሩም፣ ኬብል፣ Aላርም

Aለው፣ 85ላይ ኤግዚት 101 ፣ ዋጋ $375/ለAንድ ክፍል ከነ ዩቲሊቲው

ስቶን ማውንቴን Aካባቢ) (404) 788 5047 ______________ የሚከራይ ቤት*

3 መኝታ ቤት፣ 2 ሙሉ መታጠቢያ፣ ፋሚሊ ክፍል፣ ቢሮ፣ Aዲስ ቀለምና ምንጣፍ፣ ለAውቶቡስ ይመቻል $950/በወር (ሴኩሪቲ ዲፖዚት $600 ይጠየቃል፣) ሰፈሩ ስቶን ማውንቴን ነው።

(770) 315 9170 _______________

*የሚከራይ ቤት፡ 3 መኝታ ቤት፣ 2 2/2 መታጠቢያ ቤት፣ ክላርክስተን Aካባቢ፣ ዋጋ

$700 (770) 572 4569

_________________ *የሚከራይ ክፍል፣ .

. ሲክስ ፍላግ Aካባቢ፣ Aዲስ ቤት፣ $400

(ከነ ዩቲሊቲው) ፣ በ770 906 4759 ወይም

በ404 914 2477 ይደውሉ _______________ *የሚከራይ ክፍል፣

ታውን ሃውስ፣ 2 መኝታ ቤት፣ 2 1/2 መታጠቢያ ቤት፣ ምግብ ክፍል፣ ሳሎንና Eቃ ማስቀመጫ

ያለው፣ $850 (ውሃን ጨምሮ)፣

770 310 0049 ይደውሉ። _______________

*የሚከራይ ቤት፣ 1 መኝታ ቤት፣ 1 መታጠቢያ ቤት፣ ልብስ ማጠቢያና ማድረቂያ ያለው፣ ለAውቶቡስና ባቡር የሚመች፣

$350 (ከነዩቲሊቲው) 678 698 6242 ይደውሉ __________________

*ቤዝመንት፦ የራሱ መግቢያና መውጫ ያለው፣

2 መኝታ ቤት፣ ሳሎን፣ ማብሰያ፣ መታጠቢያ፣ ኬብል ፣ Iንተርኔት፣ Aላርም ያ፣ ቴኒስ ሜዳና መዋኛ ያለው፣ ጉኔት ፕሌስ Aካባቢ

$699/በወር፣ 770 686 3093/ 615 589 5311

____________________

ኮንዶ* 1 መኝታ —1 መታጠቢያ ፣ ትርፍ

ክፍል፣ ንጹህ ሰፈሩ ጉኔት ነው፣ $400 / room

(770) 374 3170 _________________

ኮንዶ* 2 መኝታ ቤት፣ 1 መታጠቢያ ክላርክስተን (ፋርመርስ Aካባቢ)

$599/በወር ለቤን ይደውሉ

(404) 307 8026 ________________

የሚከራይ ቤት፦ * 1 መኝታ ቤት፣ 1 መታጠቢያ ቤት - 599/በወር ኖርዝ ሌክ

ሞል(404) 314 9742 _____________________

*ኮንዶ የሚከራይ፦ 2 መኝታ ቤት፣ 1.5

መታጠቢያ፣ ሁሉም ነገር Aዲስ፣ Aውቶቡስ ያለው፣ ክላርክስተን ለፋርመርስና ለሌሎችም ቦታዎች

ቅርብ፣ በወር $650 (770) 846 4236 _____________________

* የሚከራይ ቤት ፦ 1 መኝታ ቤት፣ 1 መታጠቢያ ቤት፣ ሃይ ዌይ 316 [ሪቨርሳይድ

ፓርክዌይ Aካባቢ) $399 ከነዩቲሊቲው

770 662 7292 ይደውሉ ________________

____________ ____________ ____________

Page 73: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 75

ሴቶቹን Aሰብኩ፡፡ Eንዴት ሊሆኑ ነው? መሬት የሚባል ነገር Aይታይም፡፡ Eኔን ዘንግቼ ስለሰው Aስባልሁ ራሴስ Eንዴት ልሆን ነው? የፈለገ ዋና ብችል ከዚህ የመውጫ Aቅም ኖሮኝ Aልወጣም፡፡…Aሁን ሲከፋኝ ወደ Eግዜር Eኔም ልመና ተኮስኩ። ‹‹መቼም በዚህ ሰዓት Eያየኸኝ ነው ያን ሁሉ ፈተና Eንድወጣ Aድርገህ ባህር ላይ Aታስቀረኝም፡፡ ፈጣሪዬ ሆይ ፈርቻለሁ Eና ከዚህ A ው ጣ ኝ ፡ ፡ ብ ት ፈ ል ግ መ ላ E ክ ትም… › › ድው…ድው..ድው…ተኩሱ ከሀሳብ ልመናዬ መንጥቆ Aወጣኝ፡፡ ነጭ የለበሱት የየመን ባህር ሀይሎች ጀልባቸውን Aስጠግተው ወደEኛ ጀልባ ዘለው ወጡ፡፡ ሶማሊያውያኑ ሊገለብጡን Eንዳሰቡ Aውቀዋል፡፡ መሳሪያ ደግነው ጉዞ ተቀጠለ፡፡ በሆዴ ‹‹Eል..Eልልልል….›› Aልኩኝ፡፡ በAፌማ Aልደፍርም፡፡ ደግሞ ሁለተኛ ይበርቅሱኝ? ልመናዬን ሳልጨርስ ከተፍ Aለልኝ ፡ ፡ Aምላክ . .ማድረግ የሚችለውን ያደርጋል፡፡ ይህንኑ ማደረጉ…ነበር Eና ቀና ብዬ ወደ ሰማይ Aየሁ፡፡ ሆን ብለው ጀልባዋን ለማስመጥ ሙከራቸውን Eንደቀጠሉ ባህር ኃይሎቹም Eየተኮሱ፣ Eየከለከሉ መሬት ልንረግጥ በግምት ሰባ ሜትር ያህል ሲቀረን ጀልባዋ ሙሉ ለሙሉ መስመጥ ጀመረች፡፡ Eየዘለልን ወደባህር መግባት ግድ ሆነ፡፡ የባህር ሀይሎቹ ትናንሽ ጀልባዎች የሚችሉትን ያህል በተለይ ሴቶቹን ቅድሚያ Eየሰጡ ማዳኑን ተያያዙት፡፡

ትንሽዬ ዋና በመቻሌ የያዝኳትን ቦ ር ሳ በ ጀ ር ባ ዬ ይ ዤ ተፍጨረጨርኩ፡፡ ቦርሳዬ Aመለጠኝ Eና ለማዳን ስል ልሰምጥ ነበር፡፡ የተወሰነ ውሀ Eንደጠጣሁ ራሴን ለማዳን ስታገል Eጄን Aፈፍ Aድርጎ Aንጠለጠለኝ፡፡ ጀልባቸው ላይ ወጣሁ፡፡ ህይወቴ ተረፈች Eና መሬት ለመርገጥ በቃሁ፡፡

‹‹ተመስጌን Aምላኬ!! ፀጋህ Aይጓደል፡፡ ልመናዬን ሰምተኸኛል Eና . . › › Eንባዬ መጣ፡፡ መስመጣችንን Eያለምኩ መሬት በመርገጤ Eንዴት በደስታ Aላነባ? ከዚህ በኋላ ወታደሮቹ የፈለጉትን ያድርጉኝ ብዬ ሰውነቴን ማሳረፍ ፈለኩ፡፡ ለ42 ሰዓታት ኩርምት ብዬ የተቀመጥኩበት Eግሬ ውሀውን

ለመቅዘፍ ባለመቻሉ በEጄ ብቻ ነበር የተጠቀምኩት፡፡ ርሀብ Aጥወልውሎኛል፡፡ ውሀ ግን ብዙ ጠጥቻለሁ፡፡ Aልፎ Aልፎ ከርቀት ነጥብ Aክላ ትታየን የነበረው ሁለተኛዋ ጀልባ ከቆይታ በኋላ በየመን ባህር ኃይሎች ታጅባ መጣች፡፡ ለመሬት ቀረብ ብሎ በመቆሙ ብዙም ጉዳት ሳይደርስባቸው መሬት ረገጡ፡፡ ጅብሪልን Aየሁት፡፡ የትንሽ ቀን ጓደኛዬ ሳይሆን ወንድሜ መሰለኝ፡፡ ደስታው ውስጤን ናጠው፡፡ የሚገርመው ግን Eሱም በAይኑ ሲፈልገኝ ነበር፡፡ ሲያየኝ ፈገግ ቢልም ፈገግታው በድካም የወየበ ነበር፡፡ Aጠገቤ Eንደደረሰ‹‹Aልሀምድሊላህ ተጨንቄ ነበር የሰመጠው ጀልባ

ውስጥ መስለኸኝ..›› ‹ ‹Aሀ ! . .የሰመጠውን ጀልባ Aይታችሁታል?›› ‹‹Aዎ Aይተነዋል፡፡›› Aለኝ Eንደዘበት፡፡ ለካ መከራም ሲበዛ ልብ ያደነድናል፡፡ ሰውነቴን ብርክ ይዞኛል፡፡ ፈፅሞ መቋቋም Aልቻልኩም፡፡ ጅብሪልም ስለተረፈ ፈጣሪዬን Aመሰገንኩት፡፡ የሞቱት ወንድሞቼ ግን በሀዘን ውስጤን Aቆራመዱት፡፡‹‹ምነው ፈጣሪ መከራውን Aበዛህብን Eኛ ፍጡሮች ህ A ይ ደ ለ ንም ? የEስከዛሬው Aይበቃንም? በAዳም ሀጢያት ሞት Eንደተፈረደብን በAባቶቻችን ሀጢያት ነው የምንቀጣው ወይስ ያላወቅነው ያጠፋነው፣ የምንቀጣበት ወንጀል Aለን? መከራው ስቃዬ ስደቱ ማቆሚያ Aልተበጀለትም? የዘውትር Eጣ ፋንታችን ነውን?›› ስል ብዙ መልስ Aልባ ጥያቄዎች ጠ የ ኩ ት ፡ ፡ ‹ ‹ ለ መ ከ ራ ተፈጥረን፣በመከራ ኖረን፣ በመከራ የምናልፈ Aሳዛኝ ዜጎች…ምነው ዘነጋኸን?..››Eንጃ Aሁን ማስታወስ ያልቻልኩት ብዙ ጥያቄ ጠይቄ ብዙ ብሶት Aሰምቻለሁ፡፡

ሰውነቴ ዛለ Aልታዘዝህ Aለኝ፡፡ Eነሱ ደሞ Aስነስተውን Aሰለፉን፡፡

ባለፈው ወር Eትም ..... ‹‹ ... ...ገድለው ወደባህር ቢወረውሩኝ ማ ን ይ ጠ ይ ቃ ቸ ዋ ል የሚጠይቃቸውም ቢኖር Eኔ ጠያቂ ሳይሆን ህይወቴን ነው የምፈልጋት። ዝምታዬም ቢሆን ያመጣው ነገር የለም፡፡ Aንደኛው የያዘውን ሀሺሺ Eያቦነነ፣ ዱላውን Eየነቀነቀ ወደ Eኔ መጣ፡፡ !! .. ብለን ነበር ያቆምነው ...

....... ..... …. Aመጣጡ ሊማታ ነው የመሰለኝ፡፡ ውስጤ ተሸማቀቀ Eሱ ግን የሚያጨሰውን ሀሺሽ ቁስሌ ላይ ተረኮሰልኝ፡፡ ቢያደፋፍረኝ ብዬ ተቀብዬ ያጨስኩት ሀሺሽ ቁስሌም ላይ ተተረኮሰ፡፡ ከብዙ ትግል በኋላ ደሙ ቆመልኝ፡፡ ተመስጌን!!!..ቀጣዩ መሬት የመርገጥ ጉጉት ነው፡፡ Aቤት ያኔ የፀለይኩት ፀሎት….Eስከዛሬ የያዘኝ Eሱ ነው ማለት ይቻላል፡፡ Eንዲሁ ውሀ ብቻ Eየጠጣሁ ያለ Eንቅልፍ፣ ያለ Eህል ወደ Aርባ ሰዓት ያህል ተጓዝኩ፡፡ የያዝነውን Aቡወለድ ሁለቴ ስቀምሰው ወዲያው ስለሚመለስ ፌስታል ፍለጋ ስለሆነ መብላቱን ትቼዋለሁ፡፡ በAርባኛው ሰዓት የጀልባው ጉዞ ሊጠናቀቅ ከAንድ ሰዓት በላይ ይቀረዋል፡፡ Aቅጣጫ ስተዋል፡፡ ባይስቱ ኖሮ ከሰላሳ ስድስት Eስከ ስላሳ ስምንት ሰዓት መጓዝ ያለብንን 40 ሰዓት ተጉዘን ቀሪ Aይኖረንም ነበር፡፡ Aንድ ጀልባ ወደ Eኛ ስትከንፍ መጣች፡፡ ነጫጭ የለበሱ የየመን ባህር ሀይል Aባላትን ጭናለች፡፡ ተኩስ ከፈቱ፡፡ ደነገጥን፡፡ ተኩሱ ወደ ሰማይ ነበር፡፡ ሶማሊያውያኑ Aፀፋ Aልሰጡም፡፡ የባህር ሀይሎቹ ተጠግተው Aጅበው ወደ ዳር ሊያወጡን ጉዞ ተጀመረ፡፡ ሶማሊያዊያኑ ጀልባዋን መገልበጥ ፈልገዋል፡፡ ውሀ መሸፈጫው ስለማይሰራ የሚገባውን ውሀ በጀሪካን Eየቀዱ ተቀባብለው የሚደፉትን Aስቆሙዋቸው፡፡ ገብቶ ገብቶ በዛው Eንድንሰምጥ፣ በAንድ በኩል ሆን ብለው ያጋድሉታል፡፡ ልቤም Aብራ ታጋድላልች፡፡ Eነሱ በጣም የሚመኩበት የዋና ልምድ Aላቸው፡፡

በግሩም ተክለሃይማኖት—ከየመን

በሰልፉ መሰረት ቁጭ Aደረጉን፡፡ Aንድ ሳይቀር የያዝነውን Eቃ ሁሉ ፈተሹን፡፡ Eጅ ላይ ያለ ሰዓት ሳይቀር ያስፈታሉ፡፡ ገንዘብ የሶማሊያ ሽልንግ ሳይቀር ይወስዳሉ፡፡ ግን ምንም Aይሰራላቸውም፡፡ የያዝኩትን ብር ቀስ Aድርጌ Aሸዋውን ጫር..ጫር Aረኩና ቀበርኩት፡፡ ጊዜያዊ የቀብር ስነ-ስርዓቱን ፈፀምኩለት ልበል? ፈትሾኝ ሲያልፍ ቀስ ብዬ Aውጥቼ ጫማዬ ውስጥ ከተትኩት፡፡ Eነሰናይት የያዙትን በሶ Aይተው ‹‹ሀሺሽ..ሀሺሽ..›› Eያሉ ጮሁ፡፡ Aረቢኛ የሚችሉት ልጆች Aለመሆኑን Eና ምግብ Eንደሆነ ነ ገ ሯ ቸው ፡ ፡ E የ ቀመሱም Aሳዩዋቸው፡፡ Eነሱም ቀመሱ፡፡ ብዙ ጊዜ በባህር የሚገቡ ሀሺሽ Aመላላሾች መኖራቸውን ያወኩት

ሰነዓ ከተማ ከገባሁ በኋላ በEነሱ Aጠራር ሲጅናል መርከዚ የሚሉት ዋናው Eስር ቤት Eስረኛ ጥየቃ ስሄድ በሀሺሽ ሰበብ የታሰሩ ከሀያ Aምስት በላይ ልጆች Aግኝቻለሁ፡፡ ሞት ተፈርዶባቸው ወደ Eድሜ ልክ የተቀየረላቸው 9 ልጆች Aውቃለሁ ፡ ፡ EግዚAብሔር ይስጣቸው ከሞት ምን ይገኛል? Eንኳን ማሩዋቸው፡፡ Aካባቢውን ሲያስስ የቆየው የየመን ባህር ኋይሎች ጀልባ የሁለት Iትዮጵያዊያንን ሬሳ ይዞ ተመለሰ፡፡ በዚህን ጊዜ ጀልባውን ሲዘውሩ ከነበሩት ሶማሊያዊያን Aንዱ ተነስቶ ቆጠረንና ገና ስድስት ሰው Eንደሚቀር ተናገረ፡፡ ‹‹ከሁለቱ ጋር Aጠቃላይ ስምንት ሰው ሞቷል ማለት ነው? ወይኔ..›› ውስጤ የጠየቀው ግን ያላወጣሁት ጥያቄ ነው፡፡ በምን ቋንቋ..ሬሳውን ስናይ ሁላችንም ተላቀስን፡፡ የሞቱት ለሁሉም ዘመድ ናቸው? ሲሉ መጠየቃቸውን Aስተርጓሚዎች ነገሩን፡፡ የሁላችን ማልቀስ ግራ Aጋብቷቸዋል፡፡ Aሰልፈው ሊወስዱን ሲሉ ቋንቋ የሚያውቁት Eንቅበር ሲሉ ለመኗቸው፡፡ ይፈቅዱልን ይሆን?

(ክፍል 10 ይቀጥላል) __________________

ክፍል 9

“ድንገት ተኩስ ከፈቱብን፣ ጥይቱ በአናታችን በረረ...”

Page 74: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

76 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 75: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 77

Page 76: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

78 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

1

ጥያቄ Aለኝ (ይህ ዓምድ መታሰቢያነቱ ለጳውሎስ ኞኞ ይሁን)

(Aዘጋጅ— ዞብል ዘ ጨርቆስ) ___________________________

? Eኔ ራሴ በጣም ተጫዋች Aድርጌ ነው የምቆጥረው፣ ጓደኞቼ ደግሞ ሞዛዛ ነሽ ይሉኛል. Eውነት ሞዛዛ ነኝ? (Eውነቱን ንገሩኝ - ከAትላንታ) = Eኛማ የት Eናውቅሻለን? ጓደኞችሽ ሞዛዛ ነሽ ካሉ ግን ነሽ ማለት ነው፤ ከነሱ የበለጠ የሚያውቅሽ Aይኖርም። ? ባይገርማችሁ Eኔ ከሰው ልጅ የበለጠ ውሻና ድመት ደስ ይለኛል፤ ምን ችግር Aለው? (ማርዬ - ከዲኬተር) = Eንሰሳ መውደዱ ችግር Aይደለም፣ ከሰው ካስበለጥሽው ግን ሌላ ነገር ነው፣ ሆነም ቀረ ብትሞች የሚቀብርሽ፣ ቢርብሽ የሚያበላሽ ፣ ብትታተሚሚ የሚያስታምምሽ ሰው ነውና ሰውን ጠበቅ ብታደርጊ ጥሩ ይመስለናል። ? በቀደም ዲሲ ሄጄ ደብሮኝ መጣሁ፣ ሰዉ ዲሲ ዲሲ የሚለው ምን Aይቶ ነው? (ሚሚሽ - ከናሽቪል) = Aንቺም ስው ስላለ ፣ ብዙ ጠብቀሽ መሄድሽ ትክክል Aይደለም፣ በራስሽ ፍረጂ፣ ለAንዱ የሚያዝናናው ለሌላው ሊደብረው ይችላል። Aንቺም ዲሲን ለቀቅ Aርገሽ የራስሽን ናሽቪል ጠበቅ ብታደርጊ ይሻላል። ? ባይገርማችሁ ባለፈው ዓመት ለAዲስ ዓመት በዓል Aይቼ የወደድኳትን ልጅ ፣ የዘንድሮው የAዲስ ዓመት በዓል ቀን Eንደገና ድንገት Aየኋትና ድንገት ጠፋችብኝ፤ Eንዴት ላገኛት Eችላለሁ? (የቆጨው - ከክላርክስተን) = የሚፈቀድላት ባመት Aንድ ጊዜ ለAዲስ ዓመት መውጣት ሊሆን ይችላልና በሚቀጥለው ዓመት ጠብቃት፣ ያኔ ካመለጠችህ ግን ለኛ ምንም Eንዳትጽፍ። ? በቀደም Aንዲት Aሮጊት ፈረንጅ ጠብሼ፣ ይኸው ሽሪምፕ Eያበላችኝ ወፈርኩ፣ Aሪፍ Aይደል? (Aትቅኑብኝ - ከቻታው Aፓርትመንት Aትላንብታ) = ሽሪምፑ የሰለቸህ ቀን ምን Eንደምትል ስለምንገምት ፣ የሚቀና ያለ Aይመስለንም። ? ያበሻ ሴቶች ሜክ Aፕ Eየተቀቡ ደህና ፊታቸውን ባያበላሹ ምናለ? (ቆፍጣናው - ከሲያትል) = Aባባልህ የተፈጥሮው ውበታችሁ ይበቃል ለማለት ከሆነ መልክቱን Aገኝተዋል፣ ስለ ሜካፕ ግን ባለሙያ ቢናገር ይሻላል። ? ? Eኔ ራሴ በጣም ተጫዋች Aድርጌ ነው የምቆጥረው፣ ጓደኞቼ ደግሞ ሞዛዛ ነሽ ይሉኛል. Eውነት ሞዛዛ ነኝ? (Eውነቱን ንገሩኝ - ከAትላንታ) = Eኛማ የት Eናውቅሻለን? ጓደኞችሽ ሞዛዛ ነሽ ካሉ ግን ነሽ ማለት ነው፤ ከነሱ የበለጠ የሚያውቅሽ Aይኖርም።

Eነዚህን ቤተ Eሥራኤላውያን ከመቀመጫቸው Aስፈንጥሮ የሚያስነሳቸው የEሥራኤልን ሀገር ዜማ ሲሰሙ Eንዳይመስላችሁ፡፡ «Eምየ ጎንደር ጎንደር ጎንደር የፋሲል ከተማ የቴዎድሮስ ሀገር» የሚለውን የሰሙ ጊዜ ነው፡፡ ያን ጊዜ Aንገት ይወልቃል፤ ትከሻ ተፈታትቶ ይቀመጣል፤ ወገብ በነጠላ ሸብ ይደረጋል፡፡ ሽልማት ይጎርፋል፡፡ ሀገርን ከልብ ማውጣት ከባድ ነው፡፡ Iትዮጵያውያን ከAንድ መቶ በላይ በሚሆኑ ሀገሮች ተበትነዋል፡፡ ከሀገራቸው ወጥተው የሚኖሩ ከሁለት ሚሊዮን በላይ ዜ¯ች Eንዳሉን የሚገምቱ Aሉ፡፡ ከAብዛኞቹ ልብ ውስጥ ግን ሀገራቸው Aልወጣችም፡፡ ታላቁ Aባት Aትናቴዎስ ከባዛንታይናውያን በደረሰበት ጥቃት በተደጋጋሚ የEስክንድርያን መንበር Eየተወ ተሰድዶ ነበር፡፡ በAንድ ወቅት ሮም ተገኝቶ በነበረ ጊዜ የሮሙ ሊቀ ጳጳስ ከEስክንድርያ በመባረሩ ማዘናቸውን ገለጡለት፡፡ Eርሱም Eንዲህ ብሎ መለሰላቸው «Eኔን ከEስክንድርያ ማስወጣት ቀላል ነው፡፡ ከባዱ Eስክንድርያን ከEኔ ልብ ውስጥ ማስወጣት ነው፡፡ Eስክንድርያ ሩቅ Aይደለችም፡፡ Eስክንድርያ Eኔ ልብ ውስጥ ናት፡፡ Eኔ የማዝነው ከEስክንድርያ ሲያስወጡኝ Aይደለም፡፡ Eስክንድርያ ከEኔ ልብ ውስጥ ከወጣች ነው» ነበር ያለው፡፡ በAሁኑ ጊዜ Aራት ዓይነት Iትዮጵያውያን Aለን፡፡

Iትዮጵያ ውስጥ ያሉ፤ Iትዮጵያም በEነርሱ ውስጥ ያለች Eነዚህ Iትዮጵያውያን ልብ ውስጥ ያለችው Iትዮጵያ ልዩ ናት፡፡ በሀገራቸው ውስጥ ሆነው፣ ችግሯን Eና መከራዋን ሁሉ Aብረው ተቀብለው፤ ቢያዝኑም ሳይማረሩባት የሚኖሩ ናቸው፡፡ Aቡነ ሺኖዳ «በAካል ካለችው ግብጽ በልባችን ውስጥ ያለችው ግብጽ ትበልጣለች» Eንዳሉት በEነዚህ Iትዮጵያውያን ውስጥ ያለችው Iትዮጵያም ታላቅ ናት፡፡ በቀበሌው፣ በAስተዳደሩ፣ በAመራሩ፣ በAሠራሩ፣ በIኮኖሚው፣ በኋላ ቀርነቱ ወዘተ ምክንያት በሚደርሰው ነገር Aይለኳትም፡፡ Eዚህ በዓይናቸው የሚያዩት ገጽታ በውስጣቸው ያለችውን Iትዮጵያ ገጽታ Aይቀይርባቸውም፡፡ የEነርሱ Iትዮጵያ ታላቅ ናት፤ ኩሩ ናት፤ ጀግና ናት፤ ነጻ ናት፤ ውብ ናት፤ ፍቅር ናት፤ ሥልጡን ናት፡፡ ሲሠሩ፣ ሲደክሙ፣ ሲያለሙ፣ ሲሠው፣ ሲከፍሉ፣ በልባቸው ላለቺው Iትዮጵያ ነው፡፡ በሚያዩዋት Iትዮጵያ Eንጂ በልባቸው ባለቺው Iትዮጵያ Aይማረሩም፡፡

Iትዮጵያ ውስጥ ያሉ፣ Iትዮጵያ ግን በEነርሱ ውስጥ የሌለች Eነዚህ በIትዮጵያ ውስጥ Aሉ፡፡ Aንዳችም የIትዮጵያ ጠባይ፣ ባህል፣ ፍቅር፣ ክብር፣ Aመል፣ ስሜት፣ ወኔ፣ ቅንAት በልባቸው ውስጥ የለም፡፡ ለEነርሱ Iትዮጵያ መልክA ምድር ብቻ ናት፡፡ ቦታ ብቻ ናት፡፡ በሰሜን ኤርትራ፣ በደቡብ ኬንያ፣ በምEራብ ሱዳን፣ በምሥራቅ ሶማልያ Eና ጂቡቲ የሚያዋስኗት ሀገር ብቻ ናት፡፡ Aለቀ በቃ፡፡ Iትዮጵያ ብትወድቅ ብትነሣ፣ ብትሞት ብትድን፤ ቢያልፍላት ባያልፍላት፣ ብታድግ ብትደኸይ Aይገዳቸውም፡፡ ሊጠቅሟት ሳይሆን ሊጠቀሙባት ብቻ ይፈልጓታል፡፡ ስለ Eነርሱ Eንድትኖር Eንጂ ስለ Eርሷ Eንዲኖሩ Aይፈልጉም፡፡ ለEርሷ Aይሠውም፤ ለEነርሱ ግን ይሠውዋታል፡፡

ከIትዮጵያ የወጡ፣ Iትዮጵያ ግን ከEነርሱ ልብ ያልወጣች፣

Eነዚህ ደግሞ ወደውም ሆነ ሳይወዱ ከሀገር የወጡ ናቸው፡፡ በAካል ከሀገር ርቀዋል፡፡ በልባቸው ግን Iትዮጵያን ፀንሰዋል፡፡ ደማቸው፣ ጠባያቸው፣ Eምነታቸው፣ Aመላቸው፣ ባህላቸው፣ ስሜታቸው Iትዮጵያ ውስጥ ነው፡፡ ስሟን ሲሰሙ Aንዳች ነገር Eንደ ኤሌክትሪክ ይነዝራቸዋል፡፡ ልጆቻቸውን፣ ቤታቸውን፣ Aቆጣጠ ራቸውን፣ ሃሳባቸውን፣ ምኞታቸውን፣ ጸሎታቸውን ሁሉ Iትዮጵያኛ Aድርገውታል፡፡ ለEነርሱ የጊዜ ጉዳይ ነው፡፡ Aንድ ቀን ነፍሳቸውም ሥጋቸውም Eዚያው Iትዮጵያ ትኖራለች፡፡ ቢሞቱ Eንኳን ሥጋቸው Eንዲመለስ ይፈልጋሉ፡፡

ከIትዮጵያ የወጡ፤ Iትዮጵያም ከEነርሱ ልብ የወጣች Eነዚህ ደግሞ የሚኖሩትም ውጭ ነው፤ Iትዮጵያም ከEነርሱ ወጥታለች፡፡ ምናልባትም መልካቸው ብቻ ካልሆነ በቀር Aንዳችም ከሀገራቸው ጋር የሚያመሳስላቸው ነገር በዲኤን ኤ Eንኳን ላይገኝ ይችላል፡፡ ለEነርሱ Iትዮጵያ በምሥራቅ Aፍሪካ የምትገኝ Aንዲት ሀገር ናት፡፡ በቃ፡፡ ብትኖር ብትሞት ስሜት Aይሰጣቸውም፡፡ Aይኖሩባትም፤ Aትኖርባቸውም፡፡ «ብረሳሽ ቀኜ ትርሳኝ፣ ባላስብሽ ምላሴ ከትናጋዬ ትጣበቅ» የሚል ምሕላ የላቸውም፡፡ Iትዮጵያን ከልባቸው ማውጣት ብቻ ሳይሆን ከልጆቻቸው ልብ Aንዳትገባም Aድርገዋታል፡፡ በዓለም ባሉ ቋንቋዎች ሁሉ ሁለት ቃላትን መተርጎም ከባድ ነው ይባላል፡፡ «ፍቅር Eና ሀገር»፡፡ ልብ Eንጂ ቃል Aይተረጉማቸውምና፡፡ Eኛስ ከየትኞቹ ወገን ነን?```

..... (ከገጽ 73 የዞረ)

Page 77: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 79

10/30/12

Page 78: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

80 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

በመንገድ ላይ ነኝ። Eዚሁ ባለንባት ጆርጂያ ክላርክስተን ከተማ ውስጥ። Eንደሚታወቀው ክላርክስተን በተለያዩ ምክንያቶች ከሌላው Aለም ሃገራት የመጡ ዜጎች የሚኖሩባት ከተማ ናት። በዚህ የተነሳም ለብዙ ጊዜ የተለያዩ የትራፊክ ጥፋት በመስራት የሚወነጀሉ የሌላ ሃገር ዜጎች የሚበዙባት በጆርጂያ ከሚገኙ ከተማዎች ዋናዋ መሆንዋን መረጃዎች ያመለክታሉ። በመንገድ ላይ ነኝ። Aመሻሽ ላይ ነው Oገስት ወር የመጨረሻው ሃሙስ Eኔም Eያሽከረከርኩ ነው ኮሌጅ Aቨንዩ በሚባለው መንገድ ወደ ሚሞሪያል ጎዳና ለመድረስ የAካባቢውን የማሽከርከሪያ ፍጥነት በጠበቀ Aኩሁዋን Eየተጉዋዝኩ ነው። ሆኖም ወደሚሞሪያል መግቢያ ስደርስ Aራት Aሽከርካሪዎች በፖሊስ Eንዲቆሙ ተደርገዋል ከተሽከርካሪዎች መጠን Eጥፍ የፖሊስ መኪናዎች የAደጋ ጊዜ መብራት Eያሳዩ ቆመዋል። ለማለፍ A ስቸጋሪ በመሆኑ በ ርካታ Aሽከርካሪዎች መንገድ Eስኪለቀቅልን መጠበቅ ነበረብን። ትEይንቱ ቀጥሎዋል። መንገዱ ግን ሊከፈት Aልቻለም። ለኔ ግን የምሄድበት ጉዳይ Aስቸኩዋይ ባለመሆኑ ወሬውን ለማየት ጥሩ Aጋጣሚ Eንደሆነልኝ ይሰማኛል። ሁለት ፖሊሶች ሁለቱን Aሽከርካሪዎች በማስወረድ ከመንገድ ዳር ይዘዋቸው ወጡ። የተቀሩት ደግሞ የተሽከርካሪዎቻቸው Eና የሚያሽከረክሩበት ፈቃድ ምርመራ Eየተካሄደበት ነው። Eንደምንም መንገዱ ለቀቅ Eያለ መንገዳችንን ስንቀጥል Eነዚያ ወደመንገድ ዳር የተወሰዱት Aሽከርካሪዎች Aልክሆል በሰውነታቸው ውስጥ መጠኑን Aልፎ Eንደሆነ በፖሊስ ምርመራ Eየተደረገባቸው Eንደሆነ Aየሁ። Aሁንም በመንገድ ላይ ነኝ። ጉዳዬን ፈጽሜ በሚሞሪል ጎዳና በስተቀኝ በሬይስ መንገድ ስጓዝ መዞሪያዬን Iስት ፖንስ Aድረግኩኝ። Iስት ፖንስ ላይ ያልተጠበቀ ነገር ተመለከትኩኝ። ጠጥቶ በመንገድ ላይ Eየተንገዳገደ በመሄድ የተያዘ Aንድ ኤሽያዊ የፖሊስ ቲኬት ሲሰጠው ተመለከትኩኝ። በመንገድ ላይ ነኝ…ለመሆኑ ይሄ ጠጥቶ መንዳትን የሚከለክለው የዲ ዩ Aይ ህግ ምን ይላል ወደቤቴ ገብቼ መረጃ ለመሰብሰብ ቸኩያለሁ…በመንገድ ላይ። DUI በሚል የEንግሊዘኛ ምህጻር የሚጠራው ቃል ትርጉዋሜው የAልክሆል መጠጥ ጠጥቶ ማሽከርከር የሚከለክለውን ህግ የሚገልጽ ቃል ሲሆን የ Eንግሊዘኛው ቃል ሲተነተን DUI Driving under intoxicated ወይንም Driving under the influ-ence Drinking and Driving is the act of Driving a Motor vehicle with blood levels of a legal limit የሚል ቃል ትርጉዋሜ Eና ትንታኔ ያለው ሲሆን በAጠቃላይ ጠጥቶ በመንዳት ሌሎችንም ሆነ ራስን ለAደጋ Aሳልፎ በሚሰጥ ሁኔታ ውስጥ መሆንን ያመለክታል። በዚህ በAሜሪካም ሆነ በተለያዩ ሃገራት Eንደተመለከተው Eና Eንደተደነገገው

በሰውነት ውስጥ ሊኖር Eና ሰው ጠጥቶ Eንዲያሽከረክር ከሚፈቀድለት የAልክሆል መጠን በደም ውስጥ በልጦ ሲገኝ በጠቀሰው የዲ ዩ Aይ ወንጀል ያስከሣል ማለት ነው። በሰውነት ውስጥ ለAንድ Aሽከርካሪ የሚፈቀደው የAልክሆል መጠን Eንደየሃገሩ Eና Eንደየህጉ ልዩነት ያለው ሲሆን ይህንንም የዲዋይ ህግ BAC ይለዋል። ቃሊ ሲተነተን Blood Alcohol Content የሚል ሲሆን በAሽከርካሪው ደም ውስጥ ሊገኝ የሚገባውን የAልክሆል መጠን የሚያሳይ ነው። በተለይ ይህ የAልክሆል መጠን በAንድ Aሽከርካሪ ውስጥ ሊገኝ መቻል Aለበት የተባለው መጠን የተደነገገው ከAንድ Aለም Aቀፋዊ ጥናት በሁዋላ Eንደሆነ ሲታወቅ Aብዛኛው ብለድ Aልክሆል ኮንቴንት ከ0.5 ጀምሮ Eስከ 0.8ሲሆን በተለያዩ ሃገሮች ደግሞ Eስከ 12.5 ያህል የAልክሆል መጠን ጠጥቶ በሚያሽከረክር ሰው ደም ውስጥ ቢገኝ ችግር Eንደሌለው ተደንግጎ ይገኛል። የሆነው ሆኖ ጠጥቶ ማሽከርከር በAለማችን የተሽከርካሪ Aደጋ ቁጥር ከተመዘገበባቸው መካከል ዋናው የተሽከርካሪ Aደጋዎች መንስኤ መሆኑም ይታወቃል። ከሰላሳ Aራት Aመታት በፊት የተደረገ Aንድ ጥናት Eንደሚያመለክተው ከሆነ ጠጥቶ በማሽከርከር Aደጋ ዋናዋ ተጠቃሽ ሃገር ፈረንሳይ Eንደሆነች ጥናቱ ያመለክታል። በሌላ በኩል በሰሜን Aሜሪካም ይህ የጠጥቶ መንዳት Aደጋ ከፍተኛ ቁጥር የተመዘገበባቸው ጊዜዎች Eንዳሉ ሲታመን Aደጋው ከመከሰቱ ቀደም ብሎ ፖሊስ በሚያደርገው ክትትል Eና ምርመራ Aሜሪካ ውስጥ ጠጥተው የሚያሽከረክሩ ሰዎች ቁጥር ከፍተኛ መሆኑን መረጃዎች በቁጥር Aስደግፈው ያብራራሉ። የጠጥቶ መንዳት ህግ በየመስሪያ ቤቱ Eና በየስቴቱ የተለያዩ ህጎችም Eንዳሉት ይታወቃል። ለምሳሌ የፌደራሉ የባቡር መንገድ መስሪያ ቤት ባልደረባዎች በተለይም ባቡር የሚያሽከረክሩ Aባላቱ ከ 0.4 ፐርሰንት በላይ Aልክሆል Eንዲጠጡ Aይፈቀድላቸውም። በ ካ ሊ ፎ ር ኒ ያ ስ ቴ ት ለAሽከርካሪዎች የሚፈቀደው የAልክሆል መጠን 0.08 ፐርሰንት የነበረ ሲሆን Aሁን ግን ወደ 0.04 ዝቅ ማለቱን ነው መረጃ የሚያሳየው። ይሁን Eና በተለያዩ ሂደቶች የዲዋይ ህግ የተለያዩ መልኮች Aሉት። ይህ ግን በAጠቃላይ በፌደራል ከተደነገገው ባሻገር የየስቴት የዲዋይ ህግ የተለያዩ ድንጋጌዎች Aሉት። በካሊፎርኒያ Eድሜያቸው ከ21 Aመት ላላለፉ Aሽከርካሪዎች የሚፈቀደው የAልክሆል መጠን 0.01 ፐርሰንት ነው። በዲዋይ ማለትም ጠጠቶ በመንዳት ማለትም ከሚፈቀደው የAልክሆል መጠን ተጠቅሞ

ሲያሽከረክር የተያዘ ግለሰብ በተለይ በዚህ በAትላንታ ከሚፈቀደው ከሁለት ቢራ ያህል መጠን ባለፈ መጠን ጠጥቶ የተያዘ ግለሰብ Eስራት፤ የገንዘብ ቅጣት፤ የAሽከርካሪነት ፈቃዱ መታገድ፤ Eንዲሁም ያንን ድርጊት ተመልሶ Eንዳይፈጽም የሚረዳውን ትምህርት ገንዘብ ከፍሎ Eንዲማር የሚገደድበት ህግ Aለ። በAጠቃላይ የተደረጉ ጥናቶች Eንደሚያሳዩት ከሆነ በAሜሪካ E.A.A በ1996 1ሺ467 ሰዎች በዲዋይ ህግ መተላለፍ ሳቢያ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውለዋል። በ1997 ደግሞ 513 200 ተይዘዋል። በ1983 Eንደዚሁ 1.9 ሚሊዮን ሰዎች በድርጊቱ ተወንጅለዋል። ይሁን Eና በ1990 ቁጥሩ በከፍተኛ ሁኔታ መቀነሱን የቁጥር መረጃዎች ሲያመለክቱ በድርጊቱ የተያዙ ሰዎች በመላው Aሜሪካ 593 000 ያህል ናቸው። Eንደ ዜና ማEከላት መረጃ ከሆነ በጆርጂያ Aትላንታ በየEለቱ የሚመዘገበው Aልክሆል ጠጥቶ የማሽከርከር ማለትም ከተፈቀደው የAልክሆል መጠን በደም ውስጥ የመገኘት የAሽከርካሪዎች ይሄንን መረጃ ሳውቅ ታዲያ ከወራቶች በፊት ዳላስ ከሰዎች ጋር ሰብሰብ ብለን ቡና Eየጠጣን ስናወራ Aብዛኛዎቻችን ከተለያዩ ስቴቶች የተሰባሰብን ነበርን Eና ብዙዎቹ የየመጡበትን ስቴት Eየተናገሩ ስለመጡበት ስቴት ለየት ለየት ያለ ነገር ከተናገሩ በሁዋላ የኔ ተራ ደረሰ Eና ገና Aትላንታ ከማለቴ Aንደኛው ከመቅጽበት… “U…! U…! U…! የAትላንታ ልጆች በዲዋይ Aለቁ…” Aለ Eና መልሶ “Eንዴት ነው በናትህ ብዙ ልጆች Eስር ቤት Eንደገቡ ሰምቻለሁ ባለፈው Eዚያ ነበርኩ Eና ሁለት ሃበሻዎች በዲዋይ ተይዘው Eስር ቤት ሲወሰዱ ተመልክቻለሁ…” Aለ Eና Eኔ የምለውን ጠበቀ። Aዎ ብዙ ጊዜ ሰዎች በዚህ ነገር ብቻም Aይደለም በፖሊሶቹ ጥቃቅን ነገሮችን Eንደጥፋት በመቁጠር በሚወስዱት Eርምጃ ቅጣት ብዙዎቹን Eንደሚያገኛቸው ገለጽኩለት ማለት ነው። Aሁን Aሁን ግን ብዙዎች ግንዛቤ Eያገኙ በመሆኑ ከብዙ ጉዋደኛሞች መካከል Aንዱ ባለመጠጣት የAሽከርካሪነቱን ሚና Eሱ ይወጣል። በሌላ በኩልም ዛሬ Eዝናናለሁ ብሎ ወደመዝናኛ የሚሄድ ሰው ፕሮግራሙን በታክሲ ለመገልገል በመወሰን ራሱን ጠጥቶ ከማሽከርሸር Aደጋ Eና ቅጣት ብሎም ስጋት ይጠብቃል ማለት ነው። Aሁንም በመንገድ ላይ ነኝ በሰፕቴምበር የመጀመሪያው ሃሙስ ላይ ላቪስታ ላይ ነኝ በርካታ መኪናዎች ይተራመሳሉ ስንቱ ሳይጠጣ Eየነዳ ነው ? ስንቱስ ቢጠጣም ራሱን ከAደጋ Eና ከስጋት ጠብቆ በራስ መተማመኑን ከፍ Aድርጎ Eያሽከረከረ ነው ቤት

ይቁጠርው። Aሁንም በመንገድ ላይ ነኝ። ግን ትንሽ ስለዲዋይ ለማውራት Aመሻሽ ቢሆንም ከመንደራችን ትንሽ ወጣ Aልኩኝ። ወደ ክሌርሞንት Aካባቢ ነኝ ከሃበሻዎች መዝናኛ ወደ Aንዱ ጎራ Aልኩኝ። ከ ኤስ . ዋይ ጋር ተገናኘን ትቂት ወግ ቢጤ ጀመርን። Aልኮል Aልባ ለስላሳ መጠጥ ይዤ ከወዳጄ ጋር Eያወጋሁ ነው። ይህ ወዳጄ ከጉዋደኛዎቹ ነጠል ብሎ Eኔን Eያወራኝ ነው። Aዲሱ Aቁዋምህን ወደጄልሃለሁ ግን በዚሁ ጥንካሬህ ትቀጥላለህ ? የኔ ጥያቄ ነበረ.... “ምን ማለትህ ነው ? በቃ Eኮ ካላሽከረከርክ Eዚህ ሃገር Eኮ ሁሉ ነገርህ ቀጥ ብሎ ነው የሚቆመው ስለዚህ ላለመጠጣት ወስኛለሁ…” ኤስ ዋይ በAትላንታ ሎረንስ ቪል Aካባቢ ነው የሚኖረው። በAንድ ትልቅ ስቶር ውስጥ የካሸር ሰራተኛ ነው ባላሰበው Aንድ መጥፎ Aጋጣሚ በዲዋይ ተከሶ ተወንጅሎዋል Eናም ያንን መጥፎ Aጋጣሚ Eንዲህ ያስታውሰዋል። “ ...Aምስት ነበርን በEለቱ ከAምስታችን የAንደኛው ጉዋደኛችን የልደት ቀን ነበር። ልደቱን ለማክበር ስንዝናና Aመሸንና በኔ ሾፌርነት ወደ Aንድ መዝናኛ ክለብ Aመራን…ብዙ የመጠጣት ልምድ ቢኖረኝም ቶሎ Aል ሰ ክ ርም ራሴንም ሆ ነ ጉዋደኛዎቻችንን በመቆጣጠሩ በኩል ከሁላችን Eኔ የተሻልኩ ነኝ፣ Eናም Eየጠጣን ብንቆይም የመስከር Eና ራሴን ባለመቆጣጠር ስሜት ውስጥ Aልገባሁም። በሁዋላ የሆነው ግን ያልታሰበ ነው። Eያሽከረከርኩ ስንጉዋዝ Eዚሁ ክሌርሞንት Aካባቢ ከሁዋላ በተቀመጡት ጉዋደኛዎቻችን መካከል Aለመግባባት ተፈጠረ Eና መጨቃጨቅ ይጀምራሉ የትራፊክ መብራት ይዞን Eንደቆምን Aረንጉዋዴ መብራት ቢበራም የሚጨቃጨቁት ጉዋደኛዎችን ለማስማማት ወደሁዋላ Aንገቴን መለስ Aድርጌ ለማስማማት ሙከራ ሳደርግ በAረንጓዴው ቆሜ ኖሮ፣ መኪኖች ተደጋጋሚ ጡሩምባ Aሰሙ ከነሱ መሃል ፖሊስ ነበረ Eና ማሽከርከር ስጀምር ተከተለኝ Eና Aስቆመኝ…በቃ የሆነው ሁሉ ሆነ መጠጣቴን ፖሊሱ ጠየቀኝ ጊዜውን ለመግፋት ሲባል Eንደሰማሁት Aንድ ቢራ ብቻ ነው የጠጣሁት ብለውም ፖሊሱ ግን በሰውነቴ ደም ውስጥ ያለውን የAልክሆል መጠጥ ለመለካት ፈቃደኛ መሆኔ ን ሲጠይቀ ኝ… ፈቃደ ኛ Aለመሆኔን ነገርኩት Eንግዲያውስ ብሎ ወደ ህግ ቦታ ብሎ ወሰደኝ ሆኖም ቢያንስ በቆይታ ውስጥ የደሜ የAልክሆል መጠን ይቀንሳል ብዬ የነበረ ቢሆንም Aላመለጥኩም ወደ Eስር ቤት ገባሁ Eናም የሚከፈለውን ገንዘብ ከፍዬ ወጣሁ ከዚያም የዲዋይ ትምህርት ተከታትዬ በማጠናቀቅ Aሁን የመንጃ ፈቃዴ የEገዳው ጊዜ ተጠናቆ መንዳት Eጀምራለሁ በተረፈ ለማሽከርከር Aይደለም መጠጥን ለመዝናኛም Aላስበውም ካሁን በሁዋላ…” በማለት ሃሳቡን Aጠቃሎ ተለያየን። ማምሻዬን Aጠናቅቄ ወደ ቤቴ Aበቃሁ ሰላም።

DUI ጠጥቶ የመንዳት ህገ-ወጥነት በAሜሪካ የAትላንታ ልጆችና ዲ ዩ Aይ !

(በዳንኤል ገዛኸኝ—Aትላንታ)

Page 79: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 81

Page 80: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

82 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 81: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 83

How did the Vikings send secret messages? By norse code! _____________ Teacher: What's 2 and 2? Pupil: 4 Teacher: That's good. Pupil: Good?, that's perfect! ___________________ Why did the knight run about shouting for a tin opneder? He had a bee in his suit of armour! _________________ Teacher: Who can tell me where Hadrians Wall is? Pupil: I expect it's around Hadrian's garden miss! ___________________ Why were the early days of history called the dark ages? Because there were so many knights! _________ Teacher: Why does the statue of liberty stand in New York harbour? Pupil: Because it can't sit down! _____________ What was Camelot? A place where people parked their camels! _____________ Who gave the Liberty Bell to Philadelphia? Must have been a duck fam-ily A duck family? Didn't you say there was a quack in it! _____________ An ideal homework excuse Teacher: Where is your homework? Pupil: I lost it fighting this kid who said you weren't the best teacher in the school ______________ Teacher: If 1+1=2 and 2+2=4, what is 4+4? Pupil: That's not fair!

cafeteria? The food! ____________ What kind of food do maths teachers eat? Square meals! ____________ The food in our school can-teen is perfect. If your a bug! _____________ An ideal homework excuse Teacher: Where is your homework? Pupil: Our puppy toilet trained on it ______________ A history joke How did Columbus's men sleep on their ships? With their eyes shut! _____________ How did the boy feel after being caned? Absolutely whacked! _____________ What's black and white all over and difficult? An exam paper! ____________ Why aren't you doing very well in history? Because the teacher keeps asking about things that hap-pened before I was born! ___________ Who invented fractions? Henry the 1/8th! ______________ The Spanish explorers went round the world in a galleon. How many galleons did the get to the mile! _____________ What kind of lighting did Noah use for the ark? Floodlights

__________________

When a teacher closes his eyes, why should it remind him of an empty classroom? Because there are no pupils to see! ____________ Why did the teacher put the lights on? Because the class was so dim! _____________ How did Vikings communi-cate? By norse code! ____________ Teacher: How much is half of 8? Pupil: Up and down or across? Teacher: What do you mean? Pupil: Well, up and down makes a 3 or across the mid-dle leaves a 0! _____________ What is a forum? Two-um plus two-um! _________________ Great news, teacher says we have a test today come rain or shine. So what's so great about that? It's snowing outside! _______________ An ideal homework excuse Teacher: Where is your homework? Pupil: I was mugged on the way to school and the mug-ger took everything I had ______________ What would you get if you crossed a vampire and a teacher? Lots of blood tests! ________________ Where did all the cuts and blood come from? The school went on a trip! ______________ What's the worst thing you're likely to find in the school

Leonardo DA Vinci in-vented scissors. Also, it took him 10 years to paint Mona Lisa's lips. ___________________ Bruce Lee was so fast that they actually had to slow a film down so you could see his moves. That's the opposite of the norm. __________________ The original name for the butterfly was "flutterby"! ___________________ By raising your legs slowly and lying on your back, you can't sink in quicksand. _________________ Mosquito repellents don't repel... They hide you. The spray blocks the mos-quito's sensors so they don't know you're there. ________________ Dentists recommend that a toothbrush be kept at least six feet away from a toilet to avoid airborne particles resulting from the flush. _______________ The first product to have a bar code was Wrigley's gum. __________________ Michael Jordan makes more money from Nike annually than the entire Nike factory workers in Malaysia combined. _____________ Marilyn Monroe had six toes on one foot. ______________ Adolf Hitler's mother seri-ously considered having an abortion but was talked out of it by her doctor.

FACTS

Page 82: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

84 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

Page 83: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 85

• Liquor Store business for sale in city of Atlanta, and Mtn. Ind. Blvd. • Gift shop for sale in down town Atlanta $35K • Need Gas Stations and other retail business? .. Call me , I can help • Restaurant for sale in Clarkston, Clairmont, and North Decatur locations.

TESHAGER MENGESHA, Certified Foreign Investor Specialist (CFIS) Commercial and Residential Real Estate Consultant

Page 84: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

86 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005

በዚህ ዓምድ .... ታሪክ የሆነ ነገር ሁሉ ይዘገባል።

Aርቲስት Aስናቀች ወርቁ

(1927-2004) በተጠናቀቀው የIትዮጵያውያን 2004 ዓ.ም የመጀመሪያ ሣምንት ከግማሽ ምEት ዓመት በላይ በክራር ቅኝቷ የብዙዎችን ቀልብ ገዝታ የኖረችው Aስናቀች ወርቁ ኅልፈተ ሕይወት የተሰማበት ወር ነበር፡፡ በቀድሞው ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ቴAትር (በAሁኑ የIትዮጵያ ብሔራዊ ቴAትር) በታላላቅ ቴAትሮች ላይ መሪ ተዋናይት የነበረችው ድምጻዊቷና ተዋናይቷ Aስናቀች ወርቁ፤ ለ10 ዓመታት ያህል Aልጋ ላይ ከዋለች በኋላ በመስከረም ወር ነው ሕይወቷ ያለፈው፡፡ በወቅቱም ዜና Eረፍቷ ለወዳጅ ዘመዶቿ Eና ለAድናቂዎቿ Aስደንጋጭ Eና Aሳዛኝ ነበር፡፡

ሙዚቀኛው ደረጀ መኮንን

(1957 -2004) ኅዳር ወር ጋዜጠኛን Eና የሙዚቃ ባለሞያን በAንድ ላይ የወሰደበት ወር ነበር፡፡ ከዳሎል ባንድ መሥራቾች Aንዱ የነበረው ሙዚቃ ቀማሪው ደረጀ መኮንን፤ ባጠናቀቅነው ኅዳር ወር 2004 ዓ.ም ኅልፈተ ሕይወቱ ሲሰማ

ለወዳጅ ዘመዶቹ Eና ለሙዚቃ ባለሞያ የሞያ Aጋሮቹ Aስደንጋጭ ዜና ነበር፡፡ በወቅቱ በርካታ ብዙሃን መገናኛ ዜና Eረፍቱን ባይዘግቡትም በሥርዓተ ቀብሩ ላይ ግን በርካታ Aርቲስቶች Eና ታዋቂ ሰዎች ተገኝተው ነበር፡፡ የታዋቂው የሙዚቃ Aቀናባሪ ቴዲ ማክ (ቴዎድሮስ መኮንን) ወንድም የነበረው ደረጀ መኮንን ከታዋቂው የሬጌ Aቀንቃኝ የቦብ ማርሌይ ልጅ ዚጊ ማርሌይ ጋር በተለያየ ጊዜ በመላው ዓለም ባቀረበው የሙዚቃ ኮንሰርት ላይ ተሳትፏል፡፡ በተጨማሪም ዚጊ ማርሌይ ዓለም Aቀፉን የግራሚ Aዋርድ ሽልማት ባሸነፈበት ሁለት Aልበሞች ላይም መስራቱ ይታወቃል፡፡

ስብሐት ለAብ ገብረ EግዚAብሔር (1928-2004)

የካቲት ሳይጋመስ Iትዮጵያ Aንድ Aንጋፋ ደራሲዋን Aጣች፡፡ ስብሐት ለAብ ገብረ EግዚAብሔር ነፃ Aስተሳሰቦችን የሚያራምድ፣ መድረክ ላይ የሚያደርጋቸው ንግግሮች ሁሌም Aስቂኝ Eና Aነጋጋሪ የነበሩ፤ ከዚያም በላይ ደግሞ የሰዎችን በነፃ የማሰብ፣ በነፃነት የመናገር መብት በይፋ የሚያውጁ ነበሩ፡፡ በትግራይ

ጠቅላይ ግዛት፣ Aድዋ Aውራጃ፣ Eርባ ገረድ በተባለች መንደር ከAባቱ ከቄስ ገብረ EግዚAብሔር ዮሐንስ Eና ከወይዘሮ መAዛ ወልደመድኅን የተወለደው ስብሐት ገብረ EግዚAብሔር የሁለት ወንዶች Eና የሦስት ሴቶች Aባት የነበረ ሲሆን ባደረበት ሕመም ምክንያት በሕክምና ሲረዳ ቆይቶ የካቲት 12 ቀን 2004 ዓ.ም ሕይወቱ Aልፏል፡፡

ደራሲና ጋዜጠኛ ማሞ ውድነህ (1923-2004) የካቲት 23 ቀን 2004 ዓ.ም የAቶ ማሞ ውድነህ ሕይወት Aለፈ፡፡ ጥቅምት 12 ቀን 1923 ዓ.ም. በዋግ Aውራጃ Aምደ ወርቅ ከተማ ከAባታቸው Aቶ ውድነህ ተፈሪና ከEናታቸው ወይዘሮ Aበበች ወልደየስ የተወለዱት ደራሲ Eና ጋዜጠኛ ማሞ ውድነህ፤ በሕይወት ዘመናቸው በAምስት ዘርፎች በጋዜጠኛ ነት ፣ ደራሲነት ፣ ተርጓሚነት፣ ገጣሚነት Eንዲሁም በAገር ሽማግሌነት ከፍተኛ AስተዋፅO Aበርክተዋል፡፡ Aቶ ማሞ በተወለዱ የካቲት 23 ቀን 2004 ዓ.ም. በ81 ዓመታቸው ነበር።

የተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር Aርቲስት Aፈወርቅ ተክሌ (1925-2004)

Eጅግ የተከበሩ የዓለም ሎሬት ሜትር Aርቲስት Aፈወርቅ ተክሌ በ80 ዓመታቸው ማክሰኞ ሚያዝያ 2 ቀን 2004 ዓ.ም. ሌሊት Aረፉ፡፡ ከሰማንያ ዓመት በፊት በAንኮበር ከተማ ጥቅምት 12 ቀን 1925 ዓ.ም. ከEናታቸው ከEመት ፈለቀች የማታ ወርቅና ከAባታቸው Aቶ ተክሌ ማሞ የተወለዱት ሜትር Aርቲስት Aፈወርቅ፤ ትልቅ የጥበብ ሰው ነበሩ።

ታደሰ ሙሉነህ (ጋዜጠኛ) (1938-2004) በIትዮጵያ ሬዲዮ፣ ቴሌቪዥን E ና በሌሎች ብዙሃን መገናኛ ከ40 ዓመታት በላይ ያገለገለው ጋዜጠኛ ታደሰ ሙሉነህ ከAባቱ ከAቶ ሙሉነህ ሽብሬና ከEናቱ ከEመት በለጠች ሰኔ 3 ቀን 1938 ዓ.ም በAዲስ Aበባ ከተማ ተወልዶ ለ26 ዓመት ያህል ብ Eሁድ ፕሮግራም፣ በኋላ ላይም በሸገር ሬዲዮ ሰርቷል። ባለትዳርና የAንዲት ሴት ልጅ Aባት የነበረው ጋዜጠኛ ታደሰ ባደረበት ሕመም በAዲስ Aበባ፣ በጆሐንስበርግ

ወርሃ ጥቅምት በIትዮጵያ ታሪክ • ጥቅምት 16 Iድ Aል Aድሃ በዓል

• ጥቅምት 23 ቀን 1923 ዓ.ም Aጼ ሃይለ ሥላሴ ንጉሰ ነገስት ተብለው ዘውድ ደፉ።

• ጥቅምት 23 ቀን 1940 Aጼ ኃይለ ሥላሴ ያዲስ Aበባ ስቴዲየምን ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ጣሉ።

(ደቡብ Aፍሪካ) Eና ባንኮክ (ታይላንድ) ሕክምናውን ሲከታተል ቆይቶ በ66 ዓመት Eድሜው ያረፈው ግንቦት 17 ቀን 2004 ዓ.ም. ነበር፡፡

ጋዜጠኛ ታደሰ Eንግዳው (1965-2004) በሐምሌ ወር 2004 ዓ.ም ላለፉት ስምንት ዓመታት ለጀርመን ሬዲዮ ጣቢያ (ዶቼቬሌ) የAማርኛ ድምጽ ከAዲስ Aበባ ይዘግብ የነበረው ጋዜጠኛ ታደሰ Eንግዳው በተወለደ በ39 ዓመቱ በመኪና Aደጋ ከዚህ ዓለም በሞት ተለየ፡፡ መስከረም 14 ቀን 1965 ዓ.ም በጐንደር ክፍለ ሀገር የተወለደው ጋዜጠኛ ታደሰ Eንግዳው ባለትዳርና የሦስት ወንድ ልጆች Aባት ነበር፡፡ ጋዜጠኛ ታደሰ Eንግዳው፤ የቀብር ሥርዓት በተወለደበት በጐንደር ከተማ ሐምሌ 9 ቀን 2004 ዓ.ም ተፈጽሟል፡፡

ብፁE ወቅዱስ Aቡነ ጳውሎስ (1928-2004) ነሐሴ 10 ቀን 2004 ዓ.ም ያረፉት የ76 ዓመቱ ፓትርያርክ Aቡነ ጳውሎስ የድንገተኛ ሕልፈታቸው መንስዔ የስኳር ሕመምና የደም ግፊት መሆኑን ቅዱስ ሲኖዶስ ይፋ Aድርጎ ነበር፡፡ ጥቅምት 25 ቀን 1928 ዓ.ም በAድዋ ከተማ፣ በመደራ Aባ ገሪማ ገዳም Aካባቢ ከAባታቸው ከAፈ መምህር ገብረ ዮሐንስ ወልደ ሥላሴና ከEናታቸው ከወ/ሮ Aራደች ተድላ ተወለዱ። ከ1983 ዓ.ም ጀምሮ Eስካለፈው ዓመት ድረስ የIትዮጵያ Oርቶዶክስ ተዋህዶ ቤ/ክ ፓትርያርክ ሆነው Aገልግለዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ (1947-2004) የ I ት ዮ ጵ ያ ፌ ዴ ራ ላ ዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ሰኞ ነሐሴ 14 ቀን 2004 ዓ.ም በ57 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ሌላው ነበር። በትግራይ ክልል በAድዋ ከተማ፣ ከAባታቸው ከAቶ ዜናዊ Aስረስ Eና ከEናታቸው ወይዘሮ Aለምነሽ ገብረልUል ግንቦት 1 ቀን 1947 ዓ.ም የተወለዱት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ለቤተሰባቸው ሦስተኛ ልጅ ነበሩ፡፡ ከ1983 ዓ.ም ጀምሮ Eስካለፈው ዓመት ድረስ የIትዮጵያ ፕሬዚዳንት፣ ከዚያም ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን ሰርተዋል።

በ2004 ዓ.ም በAገር ቤት ህይወታቸው ያለፈ

ታዋቂ Iትዮጵያውያን ባረፉበት ቀን ቅደም ተከተል መሰረት

Page 85: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

DINQ magazine October 2012 www.dinqmagazine.net 87

Page 86: dinq 117 October 2012 - Welcome to Dinq Magazine 117 October 2012/dinq 117 October 2012.… · DINQ magazine October 2012 7 ... ምግብ ቤቶች ይልቅ የሌሊት ... የለመዱ

88 ድንቅ (404) 394 9321 ድንቅ መጽሔት ጥቅምት 2005