1
Practical Action Research on Work Place Conflict and
Strategy to solve the problem
Berhanu Tadesse Taye
Gulele Sub-City TVET office Quality Audit Expert
January 13 at 7:09pm 2017
2
ማውጫ /Table of Contents
1 ምእራፍ አንድ ..................................................................................................... 6
1.1 መግቢያ (Introduction) ..................................................................................................................... 6
1.2 የጥናቱ ዳራ (Background of the Study) ............................................................................................. 7
1.2.1 የችግሩ ትንተና (statement of the Problem) ............................................................... 8
1.3 የጥናቱ መሪ ጥያቄዎች (Research Question)........................................................................................ 13
1.4 የጥናቱ ዕላማ (Objectives of the study) ............................................................................................ 14
1.4.1 አጠቃሊይ ዕሊማ /General Objective/ ............................................................................ 14
1.4.2 ንዐሳን አሊማዎች /Specific Objective/ ......................................................................... 14
1.5 የጥናቱ አስፈላጊነት /Significance of the study/ ................................................................................. 15
1.6 የጥናቱ ወሰን (Delimitation of the Study) ......................................................................................... 16
1.7 ያጋጠሙ ችግሮችና መፍትሄዎች (የጥናቱ ውስንነት) (Limitation of the study) ............................................. 17
1.8 የቃላት ትርጉም (Definition of Key Terms) ........................................................................................ 19
1.9 የጥናቱ አዯረጃጀት (Organization of the Study) ................................................................................. 20
2 ምእራፍ ሁሇት .................................................................................................. 21
2.1 ንድፈ ሀሳባዊ ዳሰሳ እና የተዛማጅ ጥናቶች ቅኝት .......................................................................................... 21
2.2 በአገራችን ኢትዮጵያ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥልጠና አሰጣጥ መርሃ-ግብር እንዲት እየተሰራበት ነው፡፡ ................ 22
2.3 ማህበራዊ ክህሎት .............................................................................................................................. 24
ሇ. በንግግር ያልሆነ ተግባቦት /Non-verbal Communication/ ............................................................................ 26
2.3.1 የተግባቦት አይነቶች .......................................................................................................... 27
2.3.2 የተግባቦት ጥቅሞች ............................................................................................................ 28
2.3.2.1 የተግባቦት መሰናክልች ............................................................................................. 28
2.3.2.2 የተግባቦት መሰናክልችን በማስወገዴ ውጤታማ ተግባቦትን ሇማካሄው የሚረዴ ጠቃሚ ሀሳቦች ................................................................................................................................ 31
2.3.3 የተሳኩ የተግባቦት መርሆዎች .......................................................................................... 31
ሇመግባባት ግብና አሊማ መንዯፌ፣ ...................................................................................... 32
3
ተዯራሲያንን በአግባቡ ማወቅ፣ ............................................................................................. 32
መሌዕክቱን በአግባቡ መረዲት፣ ............................................................................................ 32
2.3.4 በንቃት ማዲመጥ ............................................................................................................... 32
2.4 የመልካም ስነምግባር ጉድሇት፣ - የስነ ምግባር ዝቅጠት ................................................................................ 33
2.5 Technical and Vocational Education and Training (TVET) strategy ............................................ 35
2.5.1 Trends in the Provision of TVET Program ............................................................. 35
2.5.2 Policy, Legal and Institutional and Legal Framework at the National Level 37
2.5.3 The Regulatory Framework in Afar, Somali and Oromia Regional States ... 41
2.5.4 Relevance of the Policy for PRIME Activities ....................................................... 44
2.6 Conclusion and Points for Considerations for PRIME Intervention in the TVET Sector .............. 45
2.7 ኢንስፔክሽን ..................................................................................................................................... 47
2.7.1 የ TVET ዕቅዴ ሂዯት ቁሌፌ ዯረጃዎች .......................................................................... 49
3 ምእራፍ ሶስት ................................................................................................... 51
3.1 የጥናቱ ዘዴ እና አካሄድ (Research Design and Methodology) ............................................................ 51
3.2 የመረጃ ምንጭና የናሙና አወሳሰድ ......................................................................................................... 52
3.2.1 የመረጃ ምንጭ ................................................................................................................... 52
3.2.2 አንዯኛ የሰነዴ መረጃ ምንጭ ........................................................................................... 53
3.2.3 ሁሇተኛ ዯረጃ የሰነዴ የመረጃ ምንጭ ............................................................................. 53
3.3 የመረጃ ናሙናና የናሙና አወሳሰድ .......................................................................................................... 54
3.3.1 የመረጃ ማሰባሰቢያ መሳሪያዎችና የመረጃ ማሰባሰብ ዘዳ ............................................ 56
3.3.1.1 የመረጃ ማሰባሰቢያ ዘዳ ............................................................................................ 56
3.4 የመረጃ ማሰባሰቢያ መሳሪያዎች ተቀባይነት (Validation data collection instrument) ................................ 58
4 ምዕራፍ አራት ................................................................................................... 59
4.1 የመረጃ ትንተና /Data Presentation and Analysis / ........................................................................... 59
4.2 በስራ ቦታዎች ሇምን ሰራተኞች ይጋጫለ? መልካም ግንኙነትን አስመልክቶ ተቋማት ምን ይመስላለ? ........................ 60
4.2.1.1 ችግሩን መሇየት (problem identification)፣ ............................................................ 63
4.2.1.2 ችግሩን መግሇጽና መተንተን (Reconnaissance) ፡፡ ........................................... 63
4.3 የሚከተለትን ዋና ዋና እርምጃዎች መውሰድ፤............................................................................................. 86
4.4 ሥነ ምግባር (ethics) በቴ/ሙ/ማ/ተ/&ጽ/ቤት (TVET institute & office) ዯረጃ ......................................... 86
4.4.1 Civil servant professional code of Ethics ................................................................ 88
4.4.1.1 በቴ/ሙ/ቢሮ ወይም ጽ/ቤት ከሙያቸው ጋር .......................................................... 89
4
4.4.1.2 አገሌግልት ሰጪው አካሌ ከዯንበኛው (አገሌግልት ፇሊጊው) ጋር ሉኖረው የሚገባው ግንኙነት ........................................................................................................................ 91
4.4.1.3 አገሌግልት ሰጪው አካሌ ከሥራ ባሌዯረቦቻቸው ጋር ......................................... 92
4.5 መልካም ተሞክሮ ሇተቋማት (Benchmark in the TVET College) ........................................................... 94
4.5.1 ሰሊም ቴ/ሙ/ማ ኮላጅ ..................................................................................................... 94
4.5.2 ኮይካ ኤሌጂ Korea International Cooperation Agency (KOICA) LG Hope TVET College እና የኮሪያ ዘማቾች (Korean Veterans Juniors TVET Institute) ............... 94
4.5.3 Opportunities Industrialization Centers Ethiopia /OIC-E/ Technical vocational education and training (TVET) institute ................................................................................... 95
4.6 መልሶ ማየት ወይም አስተያየት reflaction or recommendation ........................................................... 100
4.7 ከ2 አወሰወከ 7 ያለትን ጥያቄዎች የሚመልስ ........................................................................................... 112
4.7.1 በጉሇላ ክ/ከተማ /ከተማ /ቴ/ሙ/ት/ሥ/ጽ/ቤት የ2009 ዓ.ም አጠተቃሊይ የተቋማት ጥራት ኦዱት የተዘጋጀ ግብረ መሌስ ( ሇመንግስት ተቋማት) ................................................... 122
5 ምእራፍ አምስት .............................................................................................. 129
5.1 መፍትሔዎች የጥሩ መሪ ባሕሪያትን መላበስ ነው / Qualities of effective leadership/ .............................. 132
5.1.1 My immediate recommendation is; .......................................................................... 133
5.2 Biblography ............................................................................................................................... 135
6 አባሪ (Application) ...................................................................................... 136
6.1 ከላይ በችግር መልክ ከቀረቡት ውስጥ በስልጠና የሚመሇሱ አለ የሚሎቸውን የክህሎት ክፍተት መሙያ የሆኑትን
ቢዘረዝሩልን ............................................................................................................................................... 140
5
ሰንጠረዥ ዝርዝር
Table 1 የተቋሙ ስም ጉሇላ ቴ/ሙ/ት/ሥ/ የታየበት ቀን 28/03/09ሰአት2:30-11፡30 ................. 113
Table 2 የተቋሙ ስም ሽሮ ሜዲ ቴ/ሙ/ት/ሥ/ የታየበት ቀን …………………..ሰአት2:30-11፡30 .................................................................................................................................................................. 122
ምስሎች
Figure 1Culturational Conflics ................................................................................................................... 150
Figure 2 Conflicts, Cncept, Resolution, Problem, Solution and Negotiation ............................................ 151
Figure 3 conflict and conflict resolution ................................................................................................... 152
Figure 4 esprit de corps (the sprit of a group that makes the members want the group to succeed) .... 153
6
1 ምእራፌ አንዴ 1.1 መግቢያ (Introduction)
ይህ ጥናት መነሻ የተዯረገው በስብሰባ ወቅት በተነሳ ግጭት ቢሆንም፡
እኔነቴን እስከማውቀው ዴረስ በስብሰባ ወቅት ንግግር ማሳመር ይሁን ረዥም
ሰዓት ያሇማቋረጥ ማውራት ችልታ የላሇኝ ሲሆን ነገር ግን ያቀረብኩት
የምሰራው ሥራ ስሇሆነ፣ የምሰራውም በእውቀት፣ በእምነትና የተሰራው ሥራ
በመረጃነት መሌክ ተመዝግቦ በጥቂት ተመራማሪዎች ብቻ እንዯሚሰራው
በአየር ሊይ (internet / URL) በሰነዴ መሌክ ስሇተቀመጠ ነው በዝርዝር
ያቀረብኩት፡፡ የትምህርትና ሥሌጠና ዘርፌ ሇሚሰማራ ማንኛውም አካሌ
ከባዴ ኃሊፉነት መቀበሌ የተወሳሰቡ ተግባሮች ሇመፇፀም ዝግጁነት
ያስፇሌጋሌ፡፡ አጠቃሊይ ሥራን አስመሌክቶ በጉሇላ ክ/ከተማ
/ቴ/ሙ/ት/ሥ/ጽ/ቤት የተቋማት ጥራት ዋና የስራ ሂዯት የተቋማት ጥራት
ኦዱት አጠቃሊይ በመንግስት ተቋሞቻችን የሀብት፣ የሰውሃይሌ፣ የአመራርና
አሰራር ንብረት አጠቃቀምን ተግባራዊ በማዴረግ የንብረት አያያዝና
አጠቃቀም ዯንብና መመሪያውን የተከተሇ መሆኑን ማረጋገጥ፡፡ የተሰሩ
ሥራዎችን ከውጤት አንጻር መገምገም /inspection/ በማዴረግ institutional
quality audit ሇማረጋገጥ የዴጋፌ እና ክትትሌ ሥራን በማጠናከር
በተቋሞቻችን ውስጥ በመገኝት /inbuilt inspection, supervision,
observation, interview and group discussion/ በመፇተሽና ችግሮችን
በመሇየት የመፌትሄ ሀሳብ ሇማመሊከት ይሞክራሌ።
በመሆኑም የክፌሇ ከተማ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ጽ/ቤት በስሩ
የሚገኙትን 2 የመንግስት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማትንና
7
በቀጥታ የማይመሇከተንን 1 ፖሉቴክኒክ ኮላጅን በክሊስተር በመገናኘት፣
በማስተባበር የአጫጭርና መዯበኛ ስሌጠና ጥራቱን በጠበቀ መሌኩ እንዱሰጥ
ዴጋፇና ክትትሌ በማዴረግ አብረን እየሰራን እንገኛሇን፡፡ በመሆኑም ይህ
ጥናት ከአሰራር እና አዯረጃጀት በተጨመሪ በግሇሰቦች ዯረጃ የተከሰተውን
ግጭት በስራሊይ የሚፇጥረውን ችግር በማሳያነት ሇማቅረብ ሲሆን፡፡ የዲሰሳ
ጥናት በማዴረግ የስሌጠና ጥራትን፣ ብቃትንና ተዯራሽነትን ሇማረጋገጥ
ችግሮችን መንስኤ የሆኑትን ሁኔታዎችን በመሇየት፣ በመፇተሽና የተሇዩትን
ችግሮችን ዲግም እንዲይከሰቱ በማጥናትና በመተንተን የመፌትሄ ሀሳብ
ሇሚመሇከተው አካሌ በማቅረብ ሇተጠቃሚዋች ሇማዴረስ ይሞክራሌ፡፡
በተጨማሪ ሇሚመሇከተው አካሌ የትምህርትና ስሌጠናው ጥራት፣ ብቃት፣
ተዯራሽነትና ፌትሃዊነትን በበሇጠ ሁኔታ ተጠናክሮ እንዱቀጥሌ ሇማዴረግ
በሉሊ መሌኩ ሇስራ እንቅፊት የሆኑ ሇምሳላ በግጭት ምክንያት ሥራ
መበዯሌን እዲይከሰት የመፌትሄ ሃሳብ ሇማቅረብ ይህ ጥናታዊ ሪፖርት
ተዘጋጅቶ ቀርቧሌ::
1.2 የጥናቱ ዲራ (Background of the Study)
ይህ ጥናት በጉሇላ ክ/ከተማ /ቴ/ሙ/ት/ሥ/ጽ/ቤት የተቋማት ጥራት ኦዱት
አጠቃሊይ በመንግስት ተቋሞቻችን የሀብት፣ የሰውሃይሌና የአመራር አሰራር ንብረት
አጠቃቀም አኳያ በመፇተሽ ችግሮችን ሇይቶ የመፌትሄ ሀሳብ ሇመስጠት አነሳሽ
የሆኑት በርካታ ጉዲዮች አለት። ከነዚሁ መካከሌ፦ የቴ/ሙ/ማ ተቋማት ዕቅዴ
ዝግጅትና አተገባበር አስመሌክቶ ሇተቋሞቻችን CHECK LIST በማዘጋጀት
በተቋሞቻችን ውስጥ በመገኝት የለበትን ዯረጃ በመሇየት በሰንጠረዥ መሌክ
በማቅረብ ባሊቸው ዯረጃ የተቀመጡት መግሇጫ የሚሞሊ ሲሆን የሚሰራውም
በሉከርት ስኬሌ ተሇጣጭ አዴርገን የሚሰጡት ነጥቦች ተቋማትን ከበጣም ከፌተኛ
8
እስከ በጣም ዝቅተኛ በመስጠት አሰራራቸውን የዘመነ እንዱሆን ማዴረግ እንዱሁም
ዴክመት ያሇባቸውን እዱሻሻለ በማሰብ ነው፡፡ የዴጋፌ አሰጣጥና አሰራራችን
ተቋሞቻችንን በየጊዜው እያወዲዯርን መሄዴ የተሻሇ አሰራር እንዱዘረጉ
እንዱያስችሌ ታስቦ ነው፡፡
የቴ/ሙ/ት/ስ ስትራቴጂውን ተግባራዊ በማዴረግ በተቋምና በጽ/ቤት በዱሞክራሲያዊ
አሰራር በመስራት፣ ያሇውን ሰሊም በማስቀጠሌ የሌማት አጀንዲዎች በስኬታማነት
ከማጠናቀቅ አንፃር ዋና ዋና የሆኑትን የሰው ኃይሌና ቴክኖልጂን በማቅረብ ረገዴ
የቴ/ሙ/ት/ስሌጠና ዘርፌ የሊቀ ሚና ያሇው መሆኑ እሙን ቢሆንም ትግበራሊይ
ስኬታማ ነው ሇማሇት አያስዯፌርም፡፡ ከስራ እዴሌ ፇጠራም አንፃር በቴ/ሙ/ት/ስ
ከሚሰሇጥነው ሙያተኛ ውስጥ ከፌተኛ ግምት የሚሰጠው በግሌ፣ በተናጠሌ ወይም
በጋራ የራሱን ሥራ ፇጥሮ ወይም ተቀጥሮ በሙያው የሚተዲዯር ዜጋ መፌጠር
ቢሆንም ሇአገሌግልት ፇሊጊው ሙለ ሇሙለ ሥራው ተሰርቶሌ ሇማሇት
አያስዯፌርም፡፡ ጥናቱ በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና በክፌሇ ከተማው ስር
ባለ የመንግስት ተቋማት ውስጥና በባሇዴርሻ አካሊት የሚታዩትን ጠንካራ የአሰራር
የአዯረጃጀት ሇማበረታት በአግባቡ የስራ ቦታን ከግጭት የፀዲና ምቹ በማዴረግ
መሌካም አስተዲዯርን፣ የስሌጠና ብቃትን፣ ጥራትን ተዯረሽነትን ማምጣትና
ያሌተሰሩ ሥራዎችን በመፇተሽና ችግሮችን በመሇየት የመፌትሄ ሀሳብ ሇማመሊከት
ይሞክራሌ፡፡
1.2.1 የችግሩ ትንተና (statement of the Problem)
ቴ/ሙ/ት/ስ ዘርፈ ከአጠቃሊይ ትምህር በተሻሇ መመሪያና ዯንብ ሙለ በሙለ
አሌወጣሇትም በመሆኑም አጠቃሊይ ትምህር ሇዚህ የተሻሇ ሥራ ምሁራኖች
የራሳቸውን ጥናትና ምርምር እንዱሁም አስተያየት በመስጠት ጉዴሇቶችን
በመፇተሽ በግሌጽ በማስቀመጣቸው ዯንብ እና መመሪዎችን እያሻሻለ የሄደት፡፡
በትምህርት ዘርፌ ከስህተት ሇመውጣት የተዯረገው ጥረት ከፌተኛ ሲሆን ከዚህ
ውስጥም Ethiopian Sector Development Plan (ESDP) ተጠቃሽ ነው፡፡
በመሆኑም ከጥናቱ ጋር ተያያዥነት ያሇው ያሌኩትን ማጣቀሻማየት እንችሊሇን
9
Non Formal Education in Ethiopia Issues of Education in Oral Litertarure
19991 ድክተርና ተባባሪ ፕሮፋሰር ፇቃዯ አዘዘ ፖሉሲው መሻሻሌ አሇበት ብሇው
ያመኑትን በስብሰባ ወቅት ያቀረቡትና የፃፈት እዯሚከተሇው ይቀርባሌ
ሇሽግግር መንግስቱ የትምህርት የስሌጠና ፖሉሲ (1986) ሊይ “በኢትዮያ የትምህት
ተመራማሪዎች ማኅበር መተዲዯሪያ ዯንብ” (1990) ውስጥ ያስተዋሌኩትን አንዴ ዓቢይ
ክፌተት በትህትና እገሌፃሇሁ፡፡ በ አጠቃሊይ የትምህርት የስሌጠና ፖሉሲው “መግሇጫ”
ውስጥ “የትምህርት አንደ ባሕርይ መሠረታዊ እውቀት በማስጨበጥ፥ በግሌሰብም ሆነ
በኅብረተሰብ የችግር ፇቺነት አቅምን፣ ችልታንና ባህሌን ማጎሌበት ነው“ ይሌና “
የሀገራችን ትምህርት ቀስመው የችግር ፇቺነት ባህርይንና ችልታን እንዱያጎሇብት
/ስጸቸ/ አስችልቸዋሌ ሇማሇት እያስዯፌርም“ ሲሌ ይተችሊሌ፡፡ ባጭሩ የነበረው
የትምህርት ሁኔታ ብዙ ዴክመቶች እንዯነበሩት ገሌፆ የዴክመቶቹ ምንጮች ሥርዓት
ትምህርት ሁኔታ ብዙ ዴክመቶች እንዯነበሩት ገሌፆ የዴክመቶቹ ምንጮች ሥርዓት
ትምህርት፣ የትምህርት አሰጣጥና አቀራረቡ፣ ሇትምህርት ሌማት የሚያስፇሌጉት
ሌዩሌዩ ወጪዎች አሇመሟሊትና ላልች ውስብስብ ችግሮችን ሇመፌታት የሚያስችሌ
ፖሉሲ አሇመኖር መሆናቸውን ይዘረዝራሌ፡፡ በእኔ የግሌ ምሌከታም ሆነ፣
በሰበሰብኮቸው ትምህርት-ቀመስ ስነቃልች ውስጥ የጎሊውን ትምህርትን እና የማስተማር
ሙያን የሚያንኳስሱ ማኅበረሰባዊ አስተያየቶችን የዴክመት ምንጮች አዴርጎ በግሌፅና
በሌዩ ትኩረት እያሰፌርም፡፡ በማኅበረሰባችን ውስጥ ሇትምህርት፣ ሇተማሪ፣ ሇመምህር፣
ባሇሙያዎች ይሰጥ የነበረው አክብሮት ሇምን እያሽቆቆሇ መጣ? በመምህርነት ሙያ
ሇመሰሌጠን የሚመጡት ሰዎች እውቀትና ጠቅሊሊ ችልታ ወዯ ህክምና፣ ምህንዴስና፣
ሕግ እና ወዯመሳሰለት ሙያዎች ከሚሄደት ጋር ሲነፃፀር እምን ዯረጃ ሊይ ይገኛሌ?
ወዯ ነዚህ ሙያዎች ከሚሄደት ጋር ሲነፃፀር እምን ዯረጃ ሊይ ይገኛሌ? ወዯ ነዚህ
ሙያዎች በጉጉት ከሚጎርፊት ወዯትምህርት ሙያ የሚነደት ዕውቀትና ጠቅሊሊ ችልታ
ያነሰ ከሆነ ይህ ሇምን ሆነ? ሁኔታው በዚህ ከቀጠሇ እነዚህ “ሰሌጥነው” ሄዯው
የሚያስተምሯቸው ተማሪዎች ምን ዓይነት ይሆናለ? የጥያቄዎቹ ሰንሰሇት ተዘርግቶ
የሚያሇቅ አይዯሇም፡፡ አስቸጋሪ አዙሪት ውስጥ የገባን ይመስሇኛሌ፡፡ ሇትምህርት
ጥራትና ዯረጃ ማሽቆሌቆሌ አንደ ዏቢይ ምክንያት ትምህርትና የትምህርት
ባሇሙያዎች በመንግስት መሥራ ቤቶች እና ከዚያም በመኅበረሰቡ ውስጥ እየተሰጣቸው
የመጣው ዝቀተኛ ቦታ ሆኖ ሳሇ በፖሉሲው ውስጥ ይህ ዏቢይ ነጥብ በሌዩ ትኩረት
1 Fekade Azeze PhD Associate Professor (1999) Proceedings of the National Conference on the Situation of Non-Formal
Education in Ethiopia፡ An Overview Of The Current Situation Held in Addis Ababa on 12th and 13th March P192፡193
10
ግሌጥሌጥ ብል ሲነገርና የመፌትሔ ሃሳብም ሲጠቆምበት አይታይም፡፡ ዛሬ የትምህርት
ሁኔታን ሇማሻሻሌ የመኅበረሰቡን፣ የተማሪውን፣ የመምህሩን እና የከፌተኛ
ባሇስሌጣናትን አተያይ አዎንታዊ በሆነ መንገዴ መሇወጥ ይስፇሌግ ይመስሇኛሌ፡፡
በእኔ አስተያየት ይህንን ፕሮብላም ሇመፌታት እስካሁን ከተዯረገው የሊቀ ጥረት
ባስቸኳይ ካሌተዯረገ ብዙዎቹን የማሀበሩን ዓሊማዎችና ተግባሮች በሥራ መተርጎም
እጅግ ይከብዯሊሌ፡፡ እርግጥ፣ ሙያውንና ባሇሙያውን አስመሌክቶ ከዚህ በሊይ
የተጠቀሱት አስከፉ አዝማሚያዎች እየተባበሱ ሄዯው፣ በገዛ አገራችን ውስጥ፣
በእውቀታችን ማነስ ብቻ፣ ዘመናዊ ቅኝ ተገዥዎችና ባሮች እንዲንሆን የየችልታችንን
ያህሌ ማሳሰብ መፇፀም የትምህርት ተመራማሪዎች ጉዲይ ብቻ ሳይሆን የሀገሪቱ ንቁ
ዜጎች በሙለ ነው፡፡
የትምህርትና ስሌጠና ዘርፌ ሇሚሰማራ ማንኛውም አካሌ ከባዴ ኃሊፉነት መቀበሌ
የተወሳሰቡ ተግባሮች ሇመፇፀም ዝግጁነት ያስፇሌጋሌ፡፡ ከባዴ ኃሊፉነት ጥራት
ባሇው ትምህርትና ስሌጠና ዜጎችን የመገንባት ጉዲይ ሲሆን በየሙያዘርፈ የተዘጋጀ
ውጤትን መሰረት ያዯረገ፣ ገበያውን መሰረት ያዯረገ፣ ተግባር ተኮርና ዯረጃውን
የጠበቀ ሥርዓተ ትምህርት (modular curriculum) ብቃቱ የተረጋገጠሇት
ሇሰሌጣኞች ከስራው አሇም (world of work) ጋር የማገናኙቱምን በማረጋገጫ
ማፌራት ከቻሇ ነው በተጨማሪም የተሻሇ ስሌጠና የሚያስብሇው በግበአት (inputs)
ሳይሆን በውጤቱ (outcomes) ነው፡፡ በላሊ በኩሌ የአንዴ አገር ዕዴገት
የሚረጋገጠው ውጤቱ ከዜጎቾ ብቃት በአገር ውስጥም ይሁን በአሇም አቀፌ
ሲመሰከርሊቸው ነው፡፡ ማረጋገጫውም የራሳችን የሆነ ናሙና ምርቶች ሲኖሩን
ሲሆን ሇምሳላ ዘመናዊ የእርሻ ማምረቻ ትራክተሮች፣ አገሌግልት የሚሰጡ
መኪናዎችና የማምረቻ ማሽኖች አምርተን ማከፊፇሌ ስንችሌ ነው፡፡ በመሆኑም
የአንዴ አገር ዕዴገት ከዜጎቹዋ ብቃት በሊይ ሉሄዴ አይችሌም የሚሌ ስምምነት
ስሇሚያስከትሌ ነው፡፡ ከግብርና መር ወዯ ኢንደስትሪ መር የሚዯረገው ጉዞ
ተግባራዊ ማዯረግ የግዴ ይሇናን ምክንየቱም የግልባሊይዜሽን ተጠቃሚ ሳንሆን
መከሊከሌ በማይቻሌ መሌኩ በአስገዲጅ ተቀባይ ብቻ ነው የምንሆነው ይህም
ከዴህነት ያወጣናሌ ተብል አይገመትም፡፡ እንዯባጃጅ ያለ አነስተኛ ምርቶች ነገር
11
ግን የራሳችን የሆኑ ምርቶች በአገራችን ማምረትና ማከፊፇሌ ስንችሌ ብቻነው
ነው፡፡ ከውጭ የሚመጡ ምርቶችን ከፌተኛ ቀረጥ ከማስከፇሌ ውጭ እንዲይገቡ
መከሌከሌ አይቻሌም፡፡ በመሆኑም አገርበቀሌ አምራቾች ፇብሪካዎቻችንም ሆኑ
ማንኛውም ተቋም ማምረት ቢችለ የተሻሇ ነው የሚሆ ነው፡፡
በጽ/ቤትም ይሁን በተቋማት ወጥነት ያሇው ከዘመኑ ሇውጥ ጋርና እራስን ማሌማት
ጋር ተያይዞ የተሻሇ (ዕዴገት) አሰራር አሇመኖሩ ፡፡ በአጠቃሊይ የቴክኖልጂ
ክህልት በኮምፒውተር ሊይ በሰራተኛውም ይሁን በአመራሩ እንዯ አወንታ ብቃት
ሳይሆን እንዯ ጠሊት መታየቱ የሚሰሩትን ሥራተኞች እንዯብቃት አሇመታየታቸው
ጥቂቶቹ ማሳያዎች ናቸው፡፡
ከዚህ ቀዯም በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና በክፌሇ ከተማው ስር ባለ
የመንግስት ተቋማት ውስጥ የወጣውን ዓሊማና ግብ ሇማሳካት በተዯረገው እንቅስቃሴ
አንዲንዴ መሌካም ጅምሮች የታዩ ቢሆንም በየዯረጃው የሚገሇጹ ሰፊፉ ችግሮችም
ነበሩ፡፡ በተሇይም የሴክተሩን አሊማና ግብ ተረዴቶ የበቃ የሰው ኃይሌና ቴክኖልጂ
ማቅረብና ኢንደስትሪውን ሇአገር አቀፌና ሇአሇም አቀፌ ገበያ ተወዲዲሪ የማዴረግ
ትሌቅ ሀገራዊ አዯራ አሇብኝ ብል ከመሔዴ አንጻር ተቋሞቻችንና በአጠቃሊይ
ያሇው የሰው ኃይሌ ባብዛኛው በቁጭትና በእሌህ እየሰራ አይዯሇም፡፡ በሀገሪቱ
የቢዝነስና የቴክኖልጂ እንብርት በሆነችው ከተማችን ውስጥ ሆነን ተሞክሮ
የተሸለትን ቴ/ሙ/ት/ስ/ተ እንዯ benchmark በመጠቀም መስራት ሊይ ክፌተት
አሇ፡፡ በሀገር አቀፌ ዯረጃ የተቀመጡትን መሇኪያዎች እንኳን ሇማሟሊት
ያሇመቻሊችን በቀጣይ የሚጠብቀን ሥራ ምን ያህሌ ከባዴና ፇታኝ እንዯሆነ
የሚያሳይ ነው፡፡
በሀገሪቱ በተሇያዩ የመንግስት ተቋማት ጥራት ኦዱት አጠቃሊይ ስፊት ያሇው
አሰራር አዯረጃጀት ወይም ትግበራ ዕሇት ተዕሇት ከሚሰራበት ወጥ የሆነ እስትራቴጂ
12
ውጭ ያለ አሰራር በማቀሊቀሌ በስፊት የሚታዩ ግዴፇቶችን እርምት ሇመስጠት
ሲሆን፡፡ በተቋሞቻችን ውስጥም ህገወጥ አሰራሮች በመስተዋለ አጥኚውም
በትምህርት ባገኘው እውቀትና በስራ ሌምዴ ባገኘው ቴ/ሙ/ት/ሥ/ ተቋማት
የሀብት፣ የሰውሃይሌ፣ የአመራር፣ አሰራር፣ የግንኙነት አግባብና ንብረት አጠቃቀም
መመሪያና ዯንቦችን ውጭ በመጠቀም ከመሰረታዊ መመሪያና ዯንብ መርህ አኳያ
አግባብነት አሊቸው ብቻ በመጠቀም የሚሇው መሰረታዊ ጉዲይ ነው። በዚሁ
መሰረት፦
ሥራን ያሇግጭት በመግባባት መሰረት ሀሳብ መስራት
የዱሞክራሲ እና የመሌካም አስተዲዯር አስተሳሰብ አመራሩ፣ እርስበርስ፣
ሇዴጋፌ ሰጪ ሰራተኞች ሇማህበረሰቡ እንዱሰርጽ ማዴረግ፤
በመሌካም የዜግነት እሴቶች የታነፀ ማሕበራዊ፤ ኢኮኖሚያዊና ፖሇቲካዊ
ኃሊፉነትን በብቃት መወጣት የሚችሌ ብቁ ዜጋ በቴክኒክና ሙያ እዱኖረን
ማስቻሌ፤
በሳይንሳዊ ዕውቀትና አስተሳሰብ የተገነባ አመራር፣ አሰሌጣኝና ዴጋፌሰጪ
ሰራተኞችን መገንባት ፡፡
ቴ/ሙ/ት/ሥ/ ተቋማት የሀብት፣ የሰውሃይሌ እና የአመራር አሰራር ንብረት
አጠቃቀም መመሪያና ዯንቦችን ውጭ ጎሌቶ በስፊት የመጠቀም ሁኔታ
በየትኞቹ ተቋማት ታየ፣ በአግባቡ በመጠቀም ከመሰረታዊ መመሪያና ዯንብ
መርህ አኳያ አግባብነት ያሊቸው ተቋማት እንዯሚታዩ መሇየት፤
ቴ/ሙ/ት/ሥ/ ተቋማት ሁለም አዯረጃጀቶች ያዘጋጀውን የተቋማት ጥራት
ኦዱት ቼክሉስት በግሌፅና ሁለም እኩሌ በሚገነዘበው መሌኩ የማስተሊሇፌ
አግባብነታቸውን መመሌከት፤
13
ከመመሪያና ዯንቦች ውጭ ገንዘብና ንብረት አጠቃቀም አግባብነት ችግሮች
መንሰኤና አለታዊ ተፅእኖ መፇተሽና መሇየት የሚለት ተጠቃሽ ናቸው ።
1.3 የጥናቱ መሪ ጥያቄዎች (Research Question)
I. በስራ ቦታዎች ሇምን ሰራተኞች ይጋጫለ መሌካም ግንኙነትን አስመሌክቶ ተቋማት ምን ይመስሊሌ?
II. በተቋሙ ያሇው ስቶር/store ክፌሌ የንብረት አያያዝን በተመሇከተ ምን ይመስሊሌ?
III. በየዱፓርትመንቶች የትምህርት ጥራትን ሇማረጋገጥና ወጪን በመቀነስ
ዙሪያ በራስ አቅም ማሽነሪዎችን ጥገና ያዯርጋለ ወይ?
IV. በፊይናንስ/Finance ዙሪያ እየተሰራ ያሇው ሥራ ዯንብና መመሪያን
የጠበቀ ነው ወይ?
V. ሇተቋም አመራሮች መሰራት ያሇባቸው በውስጥ ጥራት ኦዱት ሊይ
በወር አንዴ ጊዜ የታቀዯ ዕቅዴ፣ ክትትሌ፣ ዴጋፌ፣ ግምገማና
ግብረመሌስ ሪፖርት መገምገም አስመሌክቶ ተቋሙ በምን ዯረጃሊይ
ነው የሚገኘው?
VI. የሰው ሀይሌ አዯረጃጀትን በተመሇከተ አሰሌጣኞችና የዴጋፌሰጭ
ሰራተኞች በሰአት መውጣታቸውና መግባታቸው የሰአት ፉርማ
በመመሪያው መሰረት እየሰሩ ነው ወይ?
VII. የቤተ መጽሃፌት (library) አያያዝ ያሇበት ዯረጃ፣ ሬጅስትራር/
registrar፣ የሪከርዴና መሃዯር/ record and bookkeeping በተቋሙ
ውስጥ አዯረጃጀትን፣ አያያዝንና አሰራርን በመመሪያው መሰረት ነው
ወይ?
14
1.4 የጥናቱ ዕሊማ (Objectives of the study)
1.4.1 አጠቃሊይ ዕሊማ /General Objective/
ይህ ጥናት በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና በክፌሇ ከተማው ስር ባለ
የመንግስት ተቋማት ውስጥና በባሇዴርሻ አካሊት የሚታዩትን ጠንካራ የአሰራር
የአዯረጃጀት ሇማበረታታት በአግባቡ የስራ ቦታን ከግጭት የፀዲና ምቹ በማዴረግ
መሌካም አስተዲዯርን፣ የስሌጠና ብቃትን፣ ጥራትን ተዯረሽነትን ማምጣትና
ያሌተሰሩ ሥራዎችን መፇተሽ ነው።
1.4.2 ንዐሳን አሊማዎች /Specific Objective/
ጥናቱ የሚከተለት ንኡሳን አሊማዎች አለት። እነሱም፦
በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማት ውሰጥ የአዯረጃጀት፣ የአሰራር፣ ሥራን መዕከሌ ያሊዯረገ ግንኙነት አግባብነት ችግሮች መፇተሽ፤
በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማት ውስጥ አዯረጃጀት ጋር ተያያዥነት
ያሊቸው የስራ ግዴፇቶችና ሥራን መአከሌ ያሊዯረገ የግንኙነት አግባብነት ችግሮች
መፇተሽ፤
በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማት ውስጥና ከባሇዴርሻ አካሊት ጋር
ጤናማ ግንኙነት በማዴረግ የትምህርትና ስሌጠና ሂዯቱን ተጽእኖ የሚፇጥሩ
ሁኔታዎች በአይነታቸው ተሇይተው ሇቴ/ሙ/ት/ስ በመረጃ ምንጮች አኳያ መፇተሽ፤
በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማት በየዱፓርትመንቱ የሚታዩ የአሰራር
ግዴፇቶች መፇተሽ፤
15
በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማት አመራር ሙያዊ ሥነምግባር
በአሰራርሊይ የፇጠራ ሥራ አዲዱስ ፅንሰ ሀሳቦችን ባሇማቅረብ አለታዊ ተፅእኖዎች
መፇተሽ ፤
በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማት በአጣቃሊይ የአባሊት ስነ-ምግባር
ጉዴሇት ምክንያት ተተኳሪ ጉዲዮች አንፃር መመርመር፤
በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማት አባሊት ስነ-ምግባር ጉዴሇት
ምክንያት በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና እዴገት ሊይ የሚያሳዴረውን
ተፅዕኖ መሇየት የመፌትሄ ሀሳብ ማመሊከት የሚለት ይገኙበታሌ።
1.5 የጥናቱ አስፇሊጊነት /Significance of the study/
የስራ ቦታን ከግጭት የፀዲና ምቹ በማዴረግ ያሌተሰሩ ሥራዎችን በመፇተሽ
ችግሮችን በየመሌኩና በየዲራው በመሇየት የሚያሳይና በማስረጃ የተዯገፇ
የመፌትሄ ሃሳብ የሚሰጥ በመሆኑ ዘርፇ ብዙ ጠቀሜታዎችን እንዯሚኖሩት
ይታመናሌ፡፡ በዚሁ መሰረት ፡-
ይህ ጥናት በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማት የአዯረጃጀት፣ የአሰራር፣
ሥራን መዕከሌ ያሊዯረገ ግንኙነት ችግሮቻቸውን በቅዯም ተከተሌ በመሇየት
መፌትሄ ሇመስጠት ይረዲሌ፡፡
በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማት ውስጥ አዯረጃጀት ጋር
ተያያዥነት ያሊቸው የስራ ግዴፇቶች ባብዛኛውን ግጭት የሚፇጥሩ ችግሮች
በማሳየት የመፌትሄ አቅጣጫ እንዱፇሇግ ያግዘዋሌ፤
በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማት ውስጥና ከባሇዴርሻ አካሊት
ጋር ጤናማ ግንኙነት እንዲይኖር ያዯረጉትን ገጽታ በመፇተሽ ችግሮቹን
እንዱሇዩና የማስተካከያ አቅጣጫ እንዱፇሌጉ ጠቃሚ ሀሳብ ይሰጣሌ ፤
በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማት በየዱፓርትመንቱ የሚታዩ
የአሰራር ግዴፇቶች በመሇየት መፌትሄዎችን ሇማምጣት ሇሚዯረጉ ጥናቶች
መነሻ ሀሳብ በመሆን ያገሇግሊሌ፤
16
በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማት አመራር ሙያዊ ሥነምግባር
በአሰራርሊይ የፇጠራስራ አዲዱስ ፅንሰ ሀሳቦችን አለታዊ ተጽዕኖ ሇመቀነስ
ሇአጥኚዎች፤ ሇሙያተኞች፣ ሇፖሉሲ አውጭዎች ወዘተ ጠቃሚ ሀሳብ
በመስጠት ያገሇግሊሌ፤
በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማት አባሊት ስነ-ምግባር ጉዴሇት
ምክንያት በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና እዴገት ሊይ የሚያሳዴረውን
ተፅዕኖ መሇየት የቴክኒክና ሙያ አገሌግልትና አጠቃቀም ዯረጃ እንዱኖር
ሇፖሉሲ አውጭዎች ሀሳብ ይጠቁማሌ የሚለት ተጠቃሽ ናቸው፡፡
1.6 የጥናቱ ወሰን (Delimitation of the Study)
ይህ ጥናት በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማት አሰራር፣ አዯረጃጀትና
የተሸሇ የክትትሌና ዴጋፌ አሰራርን የሚፇትሽ ቢሆንም የራሱ የሆነ ወሰን ግን
ይኖረዋሌ ። በዚህ መሰረት፦
ይህ ዲሰሳ ጥናት የተካተቱ በክፌሇ ከተማው የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና
ጽ/ቤት የሚተዲዯሩት 2 የመንግስት ተቋማትና 1 ክሊስተር ኮላጅ በዴምሩ 3
የመንግስት ተቋማትና ኮላጅ ናቸው፡፡ ይህም የሆነበት ምክንያት የሁለንም
የመንግስት ተቋማትና ኮላጆች የተሸሇ አሰራር አዯረጃጀትና የስራ ቦታን ከግጭት
የፀዲና ምቹ በማዴረግ ችግሮች በመሇየት ተገቢውን ጥናታዊ የመፌትሄ ሃሳብ
ሇማቅረብ ስሇማይቻሌ ነው::
ጥናቱ በ2ዏዏ4/391 በነጋሪት ጋዜጣ የወጣውን የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና
የተቋማት መመሬያ፣ ዯንብና በ1993 የወጣውን እስትራቴጂ አፇፃፀጸም በመውሰዴ
በተመረጡ 3 ናሙናዎች ከዚህ በፉት የሚሰራባቸው የምጣኔ ሀብት አፇጻጸም
በጠንካራ የአዯረጃጀት፣ አሰራርና አተገባበር ሊይ የተወሰነ ነው፡፡
17
ጥናቱ በጠንካራ የትኩረት አቅጣጫና የጊዜ ገዯብ አኳያ ምጣኔ ሀብት አሰራሮች
ብቻ በመውሰዴ ከመሰረታዊ የቴ/ሙ/ማ/ተ አዯረጃጀት አሰራርና አተገባበር ሊይ
የገጠሙ ችግሮችን ብቻ ፇትሿሌ በተጨማሪም አጠቃሊይ በመንግስት የወጡ
ፖሉሲዎች፣ አሰራር፣ አዯረጃጀትና ትግበራ ሊይ ትክክሇኛነት በማጤን ይመሇከታሌ፣
ወዘተ.።
አጠቃሊይ በተሇያዩ አገራት የወጡ ፖሉሲዎች፣ አሰራር፣ አዯረጃጀትና የአሰራር
ስረአት ትክክሇኛነት፣ ወዘተ. አይመሇከትም ።
በቴ/ሙ/ማ/ተ ውስጥ የስነ-ስሌጠና ዘዳ በሁለም መስክ የአሰሌጣኝ የስሌጠና አሰጣጥ
ጥራት የአሰሌጣኞች የስሌጠና አሰጣጥ ያሇበት ዯረጃ (የወርክሾፕ ምሌከታ)፣
ብቃትና የሰሌጣኞችን ፌሊጎት ያካተተ መሆኑን አሌተመሇከተም፡፡
1.7 ያጋጠሙ ችግሮችና መፌትሄዎች (የጥናቱ ውስንነት) (Limitation of
the study)
ጥናቱ በክትትሌና ዴጋፌ ወቅት በግሌጽ የወጣን ስትራቴጂ በኤጀንሲ
በመስተዲዴሩ ዯረጃ የተቀመጡ መመሪየዎችን ሇመፇጸም የአቅም ውስንነት
በመሆኑም ተጨማሪ ፖሉሲዎች ሲወጡ የወጣውን ስትራቴጂ ጥሰትና ነባሩን አሰራር
ተግባራዊ አሇማዴረግ ሇአገሌግልት ፇሊጊው አካሊት በስርአቱ ያሇማብራራት ወይም
ያሇመግሇፅ ሙያዊ ስህተቶች መሰረት አውዲዊ ፌተሻ በማዴረግ ችግሮችን
በመሇየት በተጨባጭ የመፌትሄ ሀሳብ አመሊክቷሌ። በክትትሌና ዴጋፌ ወቅት
የአንዲንዴ ተቋማት የስራ ሃሊፉዎች ወይም ተወካዮቻቸው በሰዓቱና በቦታው
ያሇመገኘታ፡፡ ሇጥናቱ ምንም በጀት እንዱመዯብ ፌቃዯኛ የሆነ አካሌ በጽ/ቤትም
ሆነ በቢሮ አሇመኖሩ፡፡
18
የወጣውን ስትራቴጂ በአግባቡ ሇማስተግበር ሇአመራሩና ሠራተኛው የክህልት
ክፌተቱን እንዱሞሊ አሇመዯረጉ፡፡ ቀጥተኛ በሆነ የስብሰባ መስፇርት (according to
the standards of formal meeting) ሌዩነታቸውን ባሇማወቅ ሇሚፇጠረው ችግር
ተጠያቂ አሇመሆን፡፡ ጥናቱ ከሚካሄዴበት ውስን ጊዜና ቦታ አኳያ የሁለንም
የባሇዴርሻ አካሊት ፌሊጎትና መረጃ ሇማሰባሰብ አሌተቻሇም ። ከዚህ በፉት በዚህ
ጥናት ተመርኩዞ የተዯራጀ በጥናትሊይ የተመረኮዘ መረጃ አሇመኖሩ ፡፡ በጽ/ቤትም
ይሁን በተቋማት ወጥነት ያሇው ከዘመኑ ሇውጥ ጋርና እራስን ማሌማት ጋር ተያይዞ
የተሻሇ (ዕዴገት) አሰራር አሇመኖሩ ፡፡ በአጠቃሊይ የቴክኖልጂ ክህልት
በኮምፒውተር ሊይ በሰራተኛውም ይሁን በአመራሩ እንዯ አወንታ ብቃት ሳይሆን
እንዯ ጠሊት መታየቱ የሚሰሩትን ሥራተኞች እንዯብቃት አሇመታየታቸው ጥቂቶቹ
ማሳያዎች ናቸው፡፡
ይሁንና በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማት አሰራር፣ አዯረጃጀትና
የተሸሇ የክትትሌና ዴጋፌ አሰራርን በአግባቡ ሇማከናወን የሚያስቸግሩ ተግባራት
ተተኳሪ ጉዲዮች ስትራቴጂውን በአዴርግና አታዴርግ በተቀመጡ ነጥቦች በመፇተሽ
ችግሮችን በተጨባጭ በማሳየት የመፌትሄ ሀሳብ የሰጠ በመሆኑ ሁለንም የባሇዴርሻ
አካሊት አሇመካተቱ በጥናቱ ውጤት ሊይ የሚያመጣው መሰረታዊ ሌዩነት
አሇመኖሩን ጥናቱ አረጋግጧሌ ። ከጥናቱ በመነሳት በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና
ስሌጠና ተቋማት ወይም የባሇዴርሻ አካሊት የሰው ሀይሌና ጊዜ በመመዯብ
በቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማት የሚሰጠው አገሌግልት ባሇዴርሻ
አካሊት አስተያየት በግብአትነት ሉሰበስብ እንዯሚችሌ ጥናቱ ሀሳብ ይጠቁማሌ።
19
1.8 የቃሊት ትርጉም (Definition of Key Terms)
ተግባራዊ ጥናትና ምርምር፡ በራስ አነሳሽነት በስራ ሂዯት የሚያጋጥሙ
የአካባቢያችን ችግሮች፣ የትምህርትና ስሌጠና አሰራር ሇማሻሻሌ በተቋማት የስራ
ሃሊፉዎች፣ አሰሌጣኞች ወይም የቴ/ሙ ጽ/ቤት ሰራተኞች የራሳቸውን የስራ ሂዯት
አፇፃፀም ምክንያታዊነትና ትክክሇኝነት ሇማረጋገጥ በጋራ ወይም በግሌ ራስን
በማየት የራሳቸውን የስራ መህበራዊ ግንኙነት የሚያሻሽለበት ነው፡፡ ሇፇታ
የሚችሇው ችግር መጠነሰፉ ሲሆን ተግባራዊ ምርምር የሚባሇው በተጨባጭ
በሚከሰቱ ሌዩ ሌዩ ችግሮችን መንስኤ በመሇየት መፌትሄ ሇማግኘት የሚጥር
የምርምር ዓይነት ነው፡፡
ተቋማት፡ ማሇት የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና
1. በዯረጃ 1
2. በዯረጃ 2
3. በዯረጃ 3
የሚሰጥ ነው ላልች የገበያ ፌሊጏት መሰረት ያዯረጉ አጫጭር ስሌጠናዎችን
የሚሰጥ መንግስታዊ/መንግስታዊ ያሌሆነ እንዱሁም የግሌ ሕጋዊ የስሌጠና ተቋማት
ማሇት ነው፡፡ ከዯረጃ 1–3 የተገሇፁት የስሌጠና ፕሮግራሞች በፋዯራሌ ትምህርት
ሚኒስቴር የአፇፃፀም መመሪያዎች ውስጥ ተገሌጿሌ፡፡
ግጭት፡ የሚነሳው ብዙ ጊዜ የግሇሰቦች የተሇያየ አመሇካከት መኖር ወይም የራስን
ጥቅም ሇማሳካት በሚነሳ አሇመግባባት ነው፡፡ ሥራን በብቃት ሇመተግበር የወጡ ግቦችና
አሊማዎች ሇማሳካት ተጻራሪ ፀባዮች የሚኬዴበት ርቀትና የሚነሳ አሇመግባባት ነው፡፡
20
ዕቅዴ፡ የአንዴን ተቋም፣ ዴርጅት ወይም ግሇሰብ የወዯፉት የሌማት አቅጣጫን
በማመሊከት ሉከሰቱ የሚችለ ችግሮችን አገናዝቦ ከወቅታዊ ሁኔታዎች ጋር
በማጣጣም መምረጥና ሇትግበራ ማዘጋጀት የሚያስችሌ የሌማት መሳሪያ ነው።
(ጆሴፌ አናስቶር ፤ 1997፤96)
ስትራቴጂ፡ (የረጅም ጊዜ ዕቅዴ 5 እና ከ 5 ዏመት በሊይ) የግሌም ይሁን
የመንግስት ዴርጅት ወይም የተቋም መሪ መመሪያ ንዴፇ ሀሳብ ወዯስራ የሚያስገባ
አጠቃሊይ ዕቅዴ ነው፡፡ ይህ ዕቅዴ በአጠቃሊይ ትእዛዝ አሇመረጋጋት ሁኔታ ሥር
አንዴ ወይም ከዚያ በሊይ ግብ ሇማሳካት ከፌተኛ ዯረጃ ሇመዴረስ ዓሊማና ግብ የያዘ
የዕቅዴ አይነት ነው፡፡ በስትራቴጂና ፖሉሲ ዯረጃ የታቀዯ፣ የተነዯፈ ዓሊማዎችንና
ግቦችን በብቃት ሇመተግበር ያስችሊሌ ተብል ተስፊ የተጣሇበት የረዥም ጊዜ ዕቅዴ
ነው ። የዏመተ ምህረቱ ውሳኔ የሚወሰን እዯየ ሀገሪቱ ተጨባጭ ሁኔታ ነው ነገር
ግን አገራችን በአብዛኛውን የምትጠቀመው 5 ስሇሆነ ነው፡፡
1.9 የጥናቱ አዯረጃጀት (Organization of the Study)
በዚህ ጥናት የተካተቱት ርዕሶች በዋናነት በምዕራፌ አንዴ መግቢያ፣ የጥናቱ ዲራ፣ የችግሩ
ትንተና፣ የጥናቱ መሪ ጥያቄዎች፣ የጥናቱ ዓሊማ፣ አጠቃሊይ ዕሊማ፣ ንዐሳን አሊማዎች፣
የጥናቱ አስፇሊጊነት፣ የጥናቱ ወሰን፣ ያጋጠሙ ችግሮችና መፌትሄዎች (የጥናቱ ውስንነት)፣
የቃሊትትርጉም፣ የጥናቱ አዯረጃጀት፣ በምዕራፌ ሁሇት የጥናቱ ክሇሳ ዴርሳናት፣ ንዴፇ
ሀሳባዊ ዲሰሳ እና የተዛማጅ ጥናቶች ቅኝት፣ በምዕራፌ ሶስት የጥናቱ ዘዳ እና አካሄዴ፣
በምዕራፌ አራት የመረጃ ትንተና ማብራሪያ/Analysis/ ተካተዋሌ:: በስተመጨረሻም
በምዕራፌ አምስት የጥናቱ ውጤት፣ ማጠቃሇያና የመፌትሔ ሃሳብ ቀርቧሌ::
21
2 ምእራፌ ሁሇት
ክሇሳ ዴርሳናት
(Review of the Related Literature)
2.1 ንዴፇ ሀሳባዊ ዲሰሳ እና የተዛማጅ ጥናቶች ቅኝት
በዚህ ክፌሌ በአገራችን የወጡ ፖሉሲዎችን፣ በነጋሪት ጋዜጣ የወጡትን የቴክኒክና
ሙያ ዯንቦችና አሰራር፣ አዯረጃጀትና የአሰራር ስረአት ትክክሇኛነት ይዲሰሳለ።
ፌተሻ በሚሌ በሚያካሂዯው ጥናት በቀጥታና በተዘዋዋሪ ግንኙነት ያሊቸው
22
በአገራችን የወጡ ፖሉሲዎችን፣ በነጋሪት ጋዜጣ የወጡትን የቴክኒክና ሙያ
ዯንቦችና አሰራር፣ አዯረጃጀትና የጥናት ጽሁፍች በማንበብ በጥናቱ ዯጋፉ የመነሻ
ሐሳብ የሆኑ ጽንሰ ሐሳቦች ከዚሁ ጎን ሇጎን ከጥናቱ ጋር ተቀራራቢነት ያሊቸው
ተዛማጅ ፅሁፍች በመመሌከትና በመፇተሽ አንዴነታቸውና ሌዩነታቸውን ሇማሳየት
ተሞክሯሌ።
2.2 በአገራችን ኢትዮጵያ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና አሰጣጥ
መርሃ-ግብር እንዱት እየተሰራበት ነው፡፡
በኢትዮጵያ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና የረጅም ጊዜ ታሪክ ቢኖረውም
ነገርግን እራሱን እንዱችሌ ሇማዴረግ በቅርቡ እውቅናና ተገቢውን ትኩረት አግኝቶ
እየተሰራበት ነው፡፡ እውቀቱ ባሇመኖሩ ሇዘርፈ ቀዯም ሲሌ የአገራችን መንግስታት
ተገቢውን ትኩረት አሌተሰጠውም ነበር፡፡ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስሌጠና ይሰጥ
የነበረው በተናጠሌ ሳይሆን ከአጠቃሊይ ትምህርት ጋር ነበር ማሇትም የቴ/ሙ/ት/ስ
ከቀሇም ትምህርት ክፌሌ ጋር ነበር ይሰራ የነበረው፡፡ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት
ስሌጠና መርሃ-ግብር በተናጠሌ መሰጠት እንዲሇበት መንግስት አምኖበት
በኤጀንሲ ዯረጃ በፋዯራሌ እና በክሌልች በ2002 የተቋቋመ፡፡ የስራአጥ ዜጎቻችንን
ችግር እንዯሚፇ ታታምኖበት ቢሮ ዯረጃ እዯሚቋቋም ጊምሮች አለ ይህም
መንግስት ሇዘርፈ የሰጠውን ትኩረት የሚያመሊክት ነው፡፡ እነዚህን ችግሮች
ሇመፌታት, በኢትዮጵያ ፋዳራሊዊ ዱሞክራሲያዊ ሪፐብሉክ በተሇያዩ የቴክኒክ
ሙያ ተቋማት ውስጥ ገበያው የሚፇሌገውን በዝቅተኛና በመካከሇኛ ዯረጃ
ባሇሙያዎችን በማፌራት ወዯስራ ማስገባት ነው፡፡ ኮላጆች በክሊስተር ተዯራጅተው
ተቋማትን ከመዯገፌ አንጻር በቀጥታ የማስተባበር ጋር ሇሥራው ዓሇም ሰሌጣኞች
በማዘጋጀት ሊይ ሉያዘነብሌ ሇሥሌጠና የተሇዩ መስኮች በየቴክኒክና ሙያ
ትምህርት እና ስሌጠና, ሌዩ ትኩረት ተሰጥቶት ሇሰሌጣኞች ሥሌጠና በመስጠት
በተጨማሪም የትብብር ስሌጠና በተሇያዩ ኩባንያ በአጋዥነት በመስጠት ሊይ ነው፡፡
የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና የንግዴ / የኢንደስትሪ ወረራ ታዴገን የተሻሇ
አምራች ሆነን ሰሌጣኞችን በአሇም አቀፌ ተወዲዲሪ ማዴረግ ነው፡፡ እየተሰጠ ያሇው
23
ስሌጠና መዯበኛና መዯበኛ ባሌሆነ የስሌጠና አሰጣጥ ዘዳ ሲሆን ወዯየተቋሞቹ
የሚገቡ ሰሌጣኞች መዯበኛ በሆነው ተመዝግበው የሚሰሇጥን ሰሌጣኞች የቢሄራዊ
የፇተና ውጤት NTQF መሰረት እንዯ ውጤታቸው ተመዝግበው በዯረጃ የሚሰሇጥኑ
ሲሆን፣ ነገር ግን አሇማቀፌ መርህ የሆነው ትምህረተ ሇሁለም ማንኛውም ዜጋ
ማንበብና መጻፌ የሚችሌ ዜጋ በአጫጫጭር ስሌተና መሰሌጠን ይችሊሊ፡፡
አዱሱ ሥሌጠና ሥርዓት, የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና ውስጥ (10+ 1፣
10 + 2 በመባሌ የሚታወቀው, እና በ 10 + 3) 2007 ዴረስ የዘሇቀ ይህ የስሌጠና
አሰጣጥ ስርአት በዯረጃ 1፣ ዯረጃ 2፣ ዯረጃ 3፣ ዯረጃ 4 እና ዯረጃ 5 በሚሌ በኋሊ
ተተካ አዱሱ የሥሌጠና ፕሮግራም ዓይነት ነው፡፡ በዚህም መሠረት በዴምሩ
ነበሩ የመንግስት ሀያ አራት ተቋማት ከዛውስጥ ስዴስት የመንግስት ኮላጆች በአዱስ
አበባ ከተማ ውስጥ በተሇያዩ የሥሌጠና ዯረጃዎች ሊይ ስሌጠና በመስጠት ሊይ
ናቸው፡፡ እነዚህ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና ኮላጆች "ፕሮጀክት
መሠረት የስሌጠና አሰጣጥ ዘዳ ሊይ የተመሠረተ ሥሌጠና በመስጠት ሊይ ናቸው፡፡
የቴክኒክና ሙያ ስሌጠና ጋር በሚስማማ መሌኩ, ሇመቆጣጠር እና የቴክኒክና
ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና ተቋማትና ኮላጆች እንቅስቃሴ በበሊይነት ያሇውን
ግዳታ የክሌሌ ትምህርት ቢሮዎች የሚመሩት ነው፡፡ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና
ሥሌጠና ፕሮግራም ተግባራዊነቱን ሇማሳዯግ ስትራቴጂውን ትምህርት ሚኒስቴር በ
2001/2002 አዘጋጀው፡፡ አንዴ ሀያ ዓመት የትምህርት ዘርፌ ተከታታይ ችግር-
አፇታት ዯረጃ በዯረጃ ተተኪ ዕቅደ በተጨማሪም ትምህርት ሚኒስቴር ባዘጋጀው
ተተርጉሟሌ ብሔራዊ ESDPs (ሚኒስቴር, 2005)፡፡
የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና ተቋማትና ኮላጆች በዋናነት ሰው ኃይሌ
ግንባታ ሊይ አተኩሮ የሚሰራ ሲሆን ስራ ፇጣሪ እንጂ ጠባቄ እዲይሆኑ ታስቦ
የተሰራ ነው፡፡ የሚሰሇጥነው ሰሌጣኝም እራሱንችል፣ ተዯራጅቶ፣ ወይም በቅጥር
መሌክ ኩባንያዎች እና የንግዴ ዴርጅት ፌሊጎት ሇማሟሊት ታስቦ ነው እየሰሇጠኑ
ያለት፡፡ ተቋማትም ማሰሌጠን ያሇባቸው በገበያው ፌሊጎት ሊይ የተመሠረተ ነው
24
ሰሌጣኞችን ሇማሠሌጠን ሃሊፉነት አሇባቸው፡፡ በመሆኑም ተቋማትና ኮላጆች የስራ
አጥ ቁጥር ሇመቀነስ እና በአገሪቱ ውስጥ የዴህነት ቅነሳ አስተዋጽኦ ሇማዴረግ
ያሇባቸው ሀሊፉነት ከፌተኛ ነው፡፡
2.3 ማህበራዊ ክህልት
25
ስሇ ማህበራዊ ክህልት ሲነሳ በርካታ ጉዲዮችን ማንሳት የሚቻሌ ሲሆን
በዋናነት ማወቅ ያሇብን የተግባቦት ክህልት ነው፡፡ ተግባቦት በአጠቃሊይ
በሰዎች መካከሌ የሚዯረግ የሐሳብና የመረጃ ሌውውጥ ሲሆን ሰዎች እርስ
በእርሳቸው አስፇሊጊ መረጃዎችን፣ ጠቃሚ መሌእክቶችን እንዱሁም ላልች
ተዛማጅ እውቀቶችን የሚያስተሊሌፈበት ሂዯት ነው፡፡ ይህ ሂዯት በመናገር፣
በማዲመጥ፣ በመጻፌ፣ በማንበብና በምሌክት ይከናወናሌ፡፡
ውጤታማ ተግባቦት ማሇት አንዴ መሌዕክት የሚፇሇገውን ዓሊማ የያዘ፤
ወዯሚፇሇገው ሰው በሙለዕነት በአግባቡ የሚተሊሇፌ፣ በተፇሇገው ጊዜና
ሰዓት የሚዯርስ ማሇት ነው፡፡
ውጤታማ ተግባቦት ክህልትን ማሳዯግ የምንችሇው በመማርና ከሰዎች ጋር
በምናዯርገው የእርስ በእርስ ግንኙነት ነው፡፡ ተግባቦት በሁሇት ይከፇሊሌ፡፡
በቃሌ/በጽሁፌ የሚዯረግ ተግባቦት /Verbal Communication/ refers to the
form of communication in which message is transmitted verbally,
communication is done by word of mouth and a piece of writing.
Objective of every communication is to have people understand what
we are trying to convey.
26
It further divided into two 1. Oral communication i.e. spoken words
are used it includes face to face conversations, speech, telephonic
conversation, video, radio, television, voice over internet, advantages
of oral communication are It brings quick feedback in a face to face
conversation by reading facial expression and body language one
can guess whether he/ she should trust whats being said or not.
Disadvantage of oral communication in face to face discussion user
is unble to deeply think about what he is delivering. 2. Written
communication. Written signs or symbols are used to communicate a
written message may be printed or hand written it can be
transmitted via email letter report memo etc it influenced by the
vocabulary and grammar used writting style precision and clarity of
the language used it is most common form of communication being
used in business i.e. memos, reports, bulletins jod descriptions,
employee manuals and electronic mail, are the types of written
communication used for internal communication advantages of written
communication includes Message can be edited and revised many
time before it is actually sent, it provides record for every message
sent and saved for later study. Disadvatege of it unlike woral
communication it bring instant feedback it take more time in
composing a written message as compared to word of moth and
number of people struggles from writing ability Notes Desk Your
Academic Encylopedia www.notesdesk.com/notes/business-com 8 Mar
2009.
ሇ. በንግግር ያሌሆነ ተግባቦት /Non-verbal Communication/
27
ውጤታማ ተግባቦት ሇመፌጠር የሚያስፇሌጉ ክህልቶች፡ ጥሩ አዴማጭ መሆን፣
የሰዎችን እንቅስቃሴ በጥሞና መከታተሌ፣ ግሌፅና የማያሻማ ቃሊትን
መጠቀም፣ ተገቢ ጥያቄን መጠየቅና ተገቢ ምሊሻ መስጠት፣ መሌዕክቱን
በተገቢው ሁኔታ መረዲት እንዱሁም ማስተሊሇፌ፣ ግሌፅና ትሁት መሆን፣
የላልችን ሃሳብ መቀበሌ፣ ወቅታዊ ሇሆኑ ጉዲቶች ቅዴሚያ መስጠት፣
ነገሮችን እንዯ ቅዯም ተከተሊቸው ማስተናገዴ፣ ግሇሰቦች ሊይ ሳይሆን
መሌዕክቱ ሊይ ትኩረት መስጠት፣ ሇተሳታፉዎች አመቺ ቦታና ጊዜ መምረጥ፣
ውጤታማ የመሌዕክት ማስተሊሇፉያ መንገዴ መምረጥ፣ ከተሳታፉዎች ጋር
ጥሩ የዓይን ግንኙነት ማዴረግና ግብረመሌስ መቀበሌ ናቸው፡፡
2.3.1 የተግባቦት አይነቶች
የሃሳብ ግንኙነት ሇመፌጠር የምንጠቀምባቸው ዋና ዋና የተግባቦት ዓይነቶች
የሚከተለት ናቸው
1. ከራስ ጋር የሚፇጠር ተግባቦት /intra-personal communication/: አንዴ
ሰው ሃሳቡን ወዯላሊ ሰው ከማስተሊሇፈ በፉት ከራሱ ጋር የሚያዯርገው
የተግባቦት ዓይነት ነው፡፡ መናገር የምንፇሌገውን ወይም ሌንሰራው
ያሰብነውን በእውቀትሊይ የተመሰረተ መሆን አሇበት፡፡
2. በሁሇት ሰዎች መካከሌ የሚፇጠር ተግባቦት /interpersonal
communcation/ በሁሇት ሰዎች መካከሌ የሚዯረግ የተግባቦት ዓይነት
ነው፡፡ ይህ የተግባቦት ዓይነት በስራቦታ የሃሳብ ግንኙነት ሇመፌጠር
የምንጠቀምበት ስሇሆነ ክህልቱ መኖሩ በጣም ጠቃሚ ነው፡፡
3. የቡዴን ተግባቦት (Group communication) ቡዴንን መሰረት ያዯረገ
ተግባቦት ሲሆን ከ3 – 15 ሰዎች ፉት ሇፉት ተገናኝተው ሐሳባችውን
የሚሇዋወጡበት መዴረክ ነው፡፡ በእንዯዚህ ዓይነት ቡዴን ውስጥ
የሚሳተፈ ግሇሰቦች የሚያስተሳሰራቸው የጋራ የሆነ አሊማ ያሊቸውና
ሇአንዴ አይነት ግብ የተሰባሰቡ መሆን ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ ይህ የተግባቦት
28
ዓይነት በስራቦታ የሃሳብ ግንኙነት ሇመፌጠር የምንጠቀምበት ስሇሆነ
ክህልቱ መኖሩ በጣም ጠቃሚ ነው፡፡
4. የብዙሀን ተግባቦት፡ (mass communication): በዚህ አይነቱ ተግባቦት
የምናስተሊሌፇው መሌእክት በአንዴ ጊዜ ሇብዙ የህብረተሰብ ክፌልች
የሚዯርስ ሲሆን የምንጠቀምባቸውም መንገድች ሬዴዬ፣ ቴላቪዥን፣
ዴምጽማጉያና የህትመት ውጤት የሆኑት ጋዜጣ፣ መጽሄት፣ በራሪ
ወረቀቶች….ወዘተ ናቸው፡፡
2.3.2 የተግባቦት ጥቅሞች
የተግባቦት ዋና ዋና ጥቅሞች የሃሳብ ግንኙነት ሇመፌጠር የምንጠቀምባቸው
ዋና ዋና የተግባቦት ጥቅሞች የሚከተለት ናቸው፡
ማሳመን፡ አዲዱስ ሃሳቦችን ማስተዋወቅና በተጠቃሚው ዘንዴ
ማስረጽ፣
ማስተማር፡ አዱስ ሀሳብ ከተገሇፀ በኋሊ ሇተቀባዩ በቂ እውቀት
በማስጨበጥ ይህንኑ ሃሳብ በተግባር ሊይ እንዱውሌ ክህልቱን ማሳዯግ፣
ማሳመን፡ ሇተጠቃሚው አሳማኝና የማያከራክር ሃሳብ በማቅረብ
ሇማስተሊሇፌ የተሞከረውን አዱስ ሐሳብ እንዱቀበለና በስራሊይ
እንዱያውለ መገፊፊት፣
ማዝናናት፡ ተጠቃሚዎች አዱስ ወዯቀረበሊቸው ሀሳብ ቀሌባቸው
እንዱሳቡና እንዱያምኑበት ሇማዴረግ መንፇሳቸውን በተሇያየ መንገዴ
ዘና ማዴረግ
2.3.2.1 የተግባቦት መሰናክልች
ሀ. ግሊዊ መስፇርቶች
29
የዕዴሜ ሌዩነት፡ መሌእክቱን ሊኪውና ተቀባዩ መሃከሌ የእዴሜ
ሌዩነትና ምንጊዜም ቢሆን በመሌዕክት አስተሊሊፉው በኩሌ
ተገቢውን ቋንቋ በመምረጥ ረገዴ ጥንቃቄ ሉዯረግ ይገባሌ፡፡ ይህ
እርምጃ ከተወሰዯ በተግባቦቱ ችግር ይፇጥርና መሌዕክቱ በተቀባዩ
ዘንዴ ትክክሇኛውን ትርጉም ሊያገኝ ይችሊሌ፡፡
የግንዛቤ ዯረጃ፡ በጉዲዩ ሊይ በቂ እውቀትና መረጃ አሇመኖርና
አለታዊ አመሇካከት መኖር በተግባቦት ሂዯት ሊይ እንቅፊት
ሉፇጠር ይችሊሌ፡፡
የሐሳብ ትኩረት ሇማግኘት የሚዯረግ ፈክክር፡ ተግባቦት ሂዯት
ውስጥ እኔ ብቻ አውቃሇሁ፣ የእኔ ብቻ ሌዯመጥ የሚሌ አመሇካከት
የመግባባትን ሂዯቱ ሊይ ችግር ሉፇጥር ይችሊሌ፡፡ የመሌዕክቶች
መዯጋገምና አሰሌቺ መሆን፡ መሌእክቶችን አጭርና ግሌፅ
በማዴረግ ከማስተሊሇፌ ይሌቅ ረጃጅምና አሰሌቺ ማዴረግ ወይም
ግሌፅ በማዴረግ ከማስተሊሇፌ ይሌቅ ረጃጅም እና አሰሌቺ ማዴረግ
ወይም ግሌፅ ማዴረግ ወይም ግሌፅ የሆኑ ነገሮችን መዯጋገም
የመሌዕክት ተቀባዩን ፌሊጎት ሉቀንስ ይችሊሌ፡፡
ሇ. የማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዯረጃ ሌዩነት
በመሌዕክት ተቀባይና ሊኪ መካከሌ በኑሮ ዯረጃቸውና
በመሃበራዊ ቦታቸው መሇያየት ካሇ ሇተግባቦት ዕንቅፊት
ሉሆን ይችሊሌ፡፡ ሇምሳላም ማህበራዊ ክህልት፣ መሰረታዊ
ፌሊጎትን ሇማሟሊት አሇመቻሌ፣ የስራ ዋስትና የዯህንነት ስሜት
ማጣት፣ የኑሮ ውዴነት ጋር የተመጣጠነ ገቢ አሇመኖር፣
መንግስት ብቸኛ አምራች ወይም አገሌግልት ሰጭ
በመሆነባቸው መስኮች ሥራዎች በመኖፖሌ መያዝ
30
ሐ. በመሌዕክት ሊኪውና ተቀባዩ መካከሌ ያለ የአመሇካከት ሌዩነት
በሰዎች መካከሌ የአመሇካከት ሌዩነት በብዙ መሌኩ ሉፇጠር
ይችሊሌ በዚህ ወቅት ሌዩነቱ አሇመግባባቱን ሉያሰፊው
ይችሊሌ፡፡
መ. የቃሊት አጠቃቀም
አብዛኛውን ጊዜ መሌእክት አስተሊሊፉው በርካታ ሙያዊ
ቃሊት በመጠቀም እርሱ ከሚናገረው ሙያዊ ቃሊት ጋር
ምንም ግንኙነት ሇላሊቸው ሰዎች የሚያስተሊሌፇው
መሌእክት ተግባቦቱን ውጤታማ አያዯርገውም፡፡
31
2.3.2.2 የተግባቦት መሰናክልችን በማስወገዴ ውጤታማ ተግባቦትን ሇማካሄው
የሚረዴ ጠቃሚ ሀሳቦች
ሀ. የመሌዕክት ተቀባዩን የኋሊ ታሪክን ፌሊጎት ቋንቋን፣ የትምህርት
ዯረጃን፣ ባሕሪና ባህሌ ማወቅ፣
ሇ. መሌዕክቶች ወቅታዊነት ትርጉም የሚሰጡ ወይም ተቀባይነት
ያሊቸውና ተግባራዊ ሉዯረጉ የሚችለ መሆን አሇባቸው፡፡ መሌዕክቱም
በትክክሇኛ ጊዜና ቦታ መተሊሇፌ ይገባዋሌ፡፡
ሐ. የመሌዕክት ሊኪው ጥሩ አቅራረብ በመሌዕክት ተቀባዮች ዘንዴ ስሇ
መሌዕክቱ ትክክሇኛ ግንዛቤ እንዱኖራቸውና ብምሌዕክት ሊኪውና ተቀባዩ
መካከሌ መግባባት እንዱኖር ወሳኝ ሚና ይጫወታሌ፡፡
መ. ትክክሇኛውን የመሌዕክት ማስተሊሇፉያ መገናኛ ዘዳ መምረጥ፡
አብዛኛውን ጊዜ ከአንዴ በሊይ የሆኑ የመገናኛ ዘዳዎች አዋህድ መጠቀም
የበሇጠ ወቅታዊ ሇመሆንና መሌዕክቶችም ተቀባይነት እንዱኖራቸው
ያስችሊሌ፡፡
ሠ. መሌእክት ተቀባዩም ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ሁኔታቸውን በማጤን
መሰናክልችን የማስወገዴ ኃሊፉነት አሇበት፡፡ ሇምሳላ መሌእክቱን
ሇመስማት አሇመፇሇግን፡ ትዕግስት ማጣት “ና ውጣ ሌዯብዴብህ” ማሇት፣
ስሇ አንዴ ግሇሰብ በሚሰጠው እይታ ብቻ ውሳኔ ሊይ መዴረስ በመጥፍ
መፇረጅ እና ሇማዋረዴ መሞከር፣ ግሌጽ የሆኑ ከስራ ስነ-ምግባር ውጭ
የሆኑ ዛቻዎችን ስህተት መሆናቸውን አውቆ አሇመግባባቱ ከመባባሱ በፉት
ይቅርታ መጠየቅ ችግሩን እስከወዱያኛው ማዴረግ፣ ሁለን አውቃሇሁ
ባይነትን፣ ሇመሌእክቶች ሁለ ተቃዋሚ መሆን ሇአብነት ሉሆኑ ይችሊለ፡፡
2.3.3 የተሳኩ የተግባቦት መርሆዎች
32
ሇመግባባት ግብና አሊማ መንዯፌ፣
ተዯራሲያንን በአግባቡ ማወቅ፣
መሌዕክቱን በአግባቡ መረዲት፣
መሌዕክቱን በአግባቡና በጥራት ማቀናበር
ተገቢውን የመሌዕክት ማስተሊሇፉያ ዘዳ መምረጥና
ሇመግባባት የሚያስችሌ የቋንቋ ዘይቤ መጠቀም፣
በጥሩ ሁኔታ መሌዕክትን ማቅረብ ውይይቱ ሊይ የመሌዕክት
ተቀባዮችን ሐሳብ ማዴመጥ፣
በንግግር ወቅት ትሁት መሆንና ሇመሌዕክት ተቀባዩች
አክብሮት ማሳየት፣
መሌዕክቱ ተቀባይነት ማግኘቱን መገምገም ናቸው፡፡
2.3.4 በንቃት ማዲመጥ
በንቃት ማዲመጥ የተግባቦት ክሁልት ዋና ቁሌፌ ሲሆን ያሇምንም ጣሌቃ
ገብነት ሇጉዲዩ ትኩረት በመስጠት የሚተሊሇፈትን መሌእክቶች በጥሌቀት
በመረዲት ማዲመጥ ማሇት ነው፡፡ በንቃት ሇማዲመጥ የምንከተሊቸው
መንገድች፡
እራስን ፇታ ማዴረግ፣
አእምሮን ክፌት ማዴረግ፣
ሇመማር ዝግጁ መሆን፣
በንግግር ወቅት አዴማጭ ከዕርሱ ጋር እዯሆንክ/ሽ
ሇማሳወቅ የዓይን ግንኙነትን አሇማቆረጥ፣
ላሊም አዴማጭ ካሇ ሁለንም በዓይን ማዲረስና በተፇሇገው
ቦታ ሊይ ፉታችንን በፇገግታ መሙሊት፣
ሁከትና ብጥብጥ የሚፇጥሩ ነገሮችን ማስወገዴ፣
33
መሌእክት አስተሊሊፉዎችን ንግግራቸውን እዱጨርሱ፣
መጠበቅ፣
ሇሚተሊሇፇው ጉዲይ ወይም መሌዕክት ትኩረት መስጠት፣
የመሌዕክት አስተሊሊፉውን የዴምፅ አወጣጥ መከተሌ፣
አቅራቢዎች በሚየቀርብበት ወቅት አካባቢያችውን መቃኘት
አሇባቸው አዴማጮችም የመሌዕክት አስተሊሊፊውን የሰውነት
አቋምና ስነሌቦናዊ ሁኔታ ማጤን ኛቸው፡፡
2.4 የመሌካም ስነምግባር ጉዴሇት፣ - የስነ ምግባር ዝቅጠት
* ስግብግብነት፣ ራስወዲዴነት፣ አሌጠግብ ባይነት
* የከፌተኛ ሱስ ጥገኛ መሆን
* ራስን ከላሊው የማስበሇጥና የበሊይነት ፌሊጎት ጥቂቶቹ
ናቸው
ሇ. አባባሽ ምክንያቶች
1. ኢኮኖሚያዊ ምክንያቶች
መሰረታዊ ፌሊጎትን ሇማሟሊት አሇመቻሌ
የስራ ዋስትና የዯህንነት ስሜት ማጣት
የኑሮ ውዴነት ጋር የተመጣጠነ ገቢ አሇመኖር
መንግስት ብቸኛ አምራች ወይም አገሌግልት ሰጭ በመሆነባቸው
መስኮች ሥራዎች በመኖፖሌ መያዝ
2.ፖሇቲካዊ ምክንያቶች
34
የዱሞክራሲያዊ ስርአት አሇመዘርጋት/አሇመጠናከር
የመሌካም አስተዲዯር እጦት የተጠያቂነትና ግሌጽነት ችግር
የህግ የበሊይነት አሇመስፇን -የስሌጣን መማከሌ
3.ባህሊዊና ስነሌቦናዊ
ኃሊቀር አስተሳሰቦችና ሌምድች- ሲሾም ያሌበሊ ሲሻር ይቆጨዋሌ
በሚአስተሳሰብ ሇስሊጣን መሮጥ፣ የስነምግባር መጎዯሌ እንዯመሌካም ጎበዝና
ዯፊር አዴርጎ መቆጠር…
ማህበራዊ ትስስር፣ ዝምዴና ይለኝታን መሰረት ያዯረገ ግሌጋልት መስጠት
እንዯ መሌካም ባህሌ መቆጠር
4.ተቋማዊ ምክኒያቶች
ሇትሁትና ውጤታማ ሰራተኞች የማበረታቻ ስርአት አሇመዘርጋት (የረጅምም
ሆነ የአጭር ጊዜ የትምህርት እዴሌ፣ የዯረጃ እዴገት፣ ሇተሰሩ ስራዎች
ማበረታቻ፣ …)
የሠራተኛው ብቃት /እውቀት ክህልትና አስተሳሰብ) የሚፇሇገው ዯረጃ ሊይ
አሇመዴረስ
ብቃትን በተመሇከተ በግሌ የራሳቸውን ችልታ ሇሚያሻሽለ የመንግስት
ሰራተኖች እዴገት አሇመኖሩ
የአሰራር ዯንብና መመሪያዎችና ግሌፅ የሥራ መዘርዝር በተፇሊጊው ሁኔታ
ተሟሌቶ አሇመገኘት ቢኖርም በአግባቡ ስራ ሊይ ያሇመዋሌ ችግር
የስነምግባር መጎዯሌ የሚያስከትሊቸው ጉዲቶች
ሀ. ኢኮኖሚያዊ ጉዲቶች
ሌማትን ያቀጭጫሌ
የአገር ኢኮኖሚ እዴገት እንዱገታ ያዯርጋሌ
35
ኪሳራና ውዴቀት እንዱፊጠን ዴህነት በከፌተኛ ዯረጃ እንዱስፊፊ
ያዯርጋሌ
ሇ. ፖሇቲካዊ ጉዲቶች
የህግ የበሊይነት በሰዎች የበሊይነት ተተክቶ ህዝቦች
በዱሞክራሲያዊ ስርአት ሊይ አመኔታ እንዱያጡ ያዯርጋሌ
ፖሇቲካዊ አሇመረጋጋትን፣ የርስበርስ ብጥብጥን የሰዎች ሰብአዊ
መብት ጥሰትን ስሇሚያስከትሌ ህዝብ በመንግስት ሊይ ያሇውን
አመኔታ ያሳጣዋሌ።
በሀገርና ሕዝብ ዯህንነት ሊይ አዯጋ ያስከትሊሌ
ሐ. ማህበራዊ ጉዲቶች
- ስራ አጥነት፣ ሴተኛ አዲሪነት፣ ያጣ የነጣ በጎዲናሊይ ሲሇምን
መታየት፣ ብልም ጎዲና ተዲዲሪነት፣ ዋሌጌነት፣ ዘራፉነት እና
ገዲይነት ያስከትሊሌ
2.5 Technical and Vocational Education and Training (TVET)
strategy2
2.5.1 Trends in the Provision of TVET Program
Technical and Vocational Education and Training (here after referred to as
TVET) is referred to as “those aspects of the education process involving,
in addition to general education, the study of technologies and related
sciences , and the acquisition of practical skills, attitudes, understanding 2 Review of the Related Literature USAID, HARAMAYA (2014) A Research Report on Policy Information Gap Analysis on Selected Topics HARAMAYA UNIVERSITY
36
and knowledge related to occupations in various sectors of economic and
social life.”3 The concept of technical education is understood as the
“theoretical vocational preparation of students for jobs involving applied
science and technology and emphasizes the understanding of basic
principles of science and mathematics and their practical applicability
rather than the actual attainment of proficiency in manual skills.”4 On the
other hand, vocational education and training “prepares learners for jobs
that are based in manual or practical activities, traditionally non-theoretical
and totally related to specific trade, occupation, or vocation in which the
learner participates.”5 Therefore, TVET is a blend of theoretical and
practical training aiming at preparing trainees for a certain job. The
Ethiopian TVET proclamation defines training, within the context of TVET,
as “any technical and vocational education and training provided through
formal or non-formal program leading to a certificate or a college diploma
and it also include competence earned through work experience and
attested by the test of professional competence”.6 Ethiopia has a national
strategy on TVET, laws and institutions at federal and regional level for
the administration and enforcement of laws and regulations.
3 Netherlands Organization for International Cooperation in Higher Education (NICHE) (2010), NICHE
Startegy on Technical and Vocational Education and Training (TVET), Available at:
http://www.nuffic.nl/en/library/niche-strategy-on-technical-and-vocational-education-and-training-tvet.pdf, pp.
1 4 Id, pp.2
5 Id
6 Technical and Vocational Education and Training Proclamation No. 391/2014, Federal Negarit Gazeta, 10
th
Year, No. 26, Art. 2(1)
37
2.5.2 Policy, Legal and Institutional and Legal Framework at the
National Level
It has to be noted that establishing and implementing national standards
and basic policy for education, including Technical and Vocational
Education and Training (TVET), is within the mandate of the Federal
Government of Ethiopia.7 Accordingly, the Federal Government of Ethiopia
formulates a National TVET Strategy in 2002 and improved it in 2008.
The National Technical and Vocational Education and Training Strategy
document (here after National TVET Strategy) contains matters such as
the definition of the guiding principles of the provision of TVET, important
stake holders and strategic actions intended to be done to ensure the
quality of TVET. The aim of TVET colleges are to capacitate the ability
of micro and small enterprise (MSE), produce skilled man power on the
need of the development of the country, produce and transfer technology
to MSE to substitute import and reduce expenditure of foreign currency.
TVETs are considered strategic institutions in the implementation of the
country’s employment policy and strategy by providing support for the
private sector and micro and small enterprises through the provision of
training.8
The basic challenges of the TVET, as identified under the strategy, are
under-funding, shortage of sufficient TVET instructors, inefficiency and
ineffectiveness (in a sense that graduates remain unemployed and
wastage of resources due to underutilization of equipments), unsuccessful
attachment (i.e., practical learning) period mainly due to lack of
7 The Constitution of the Federal Government of Ethiopia, Proclamation No. 1/1995, Federal Negarit Gazeta,
1st Year No. 1
8 Ministry of Labour and Social affairs (2009), National Employment Policy and Strategy of Ethiopia, Addis
Ababa, pp. 23 & 46
38
cooperation from employers.9The National TVET Strategy aims at creating
a competent, motivated, adaptable and innovative workforce in Ethiopia
contributing to poverty reduction and social and economic development
through facilitating demand-driven, high quality technical and vocational
education and training relevant to all sectors of the economy. It is to be
noted that change of policy is driven by the need from the government to
address actual competence needs in the economy and, hence, moving
towards an occupational standard-based TVET system to replace the
curriculum centered approach that existed in the 2002 policy.10 This shows
the recognition on the part of the government of the need to respond to
the skills needs of the employment market at local, regional, national and
international level.
This is strategy that replaces its predecessor which was adopted in 2002
that mainly focused on the quantitative expansion of technical and
vocational education and training. The specific objectives of the currently
operational strategy include:
Create and further develop a comprehensive, integrated, outcome-
based and decentralized TVET system for Ethiopia,
Strengthen TVET institutions to make them centers for technology
capability accumulation and transfer,11
Create a coherent framework for all actors and stakeholders in the
TVET system
9 National TVET Strategy, pp.11
10 National TVET Strategy, pp.12
11 In this regard, the strategy further states that TVET institutions are expected to transfer relevant
technologies to micro and small enterprises (MSEs) sector with a view of increasing their productivity, quality of
their products, and services and facilitating creation of new business.
39
Establish and capacitate the necessary institutional set up to
manage and implement TVET in ensuring quality management
system,
Improve the quality of TVET (formal and non-formal) at all levels
and make it responsive to the needs of the labour market,
Facilitate the expansion of relevant TVET offers which are crucial to
national development,
Strengthen the private training provision and encourage enterprises
to participate in the TVET system,
Build up the culture of self-employment and support job creation in
the economy, particularly in emerging regions.
After the coming into effect of the 2008 TVET strategy, occupational
standards were developed in consultation with stakeholders and
competence tests have been given for graduates so that they can engage
in the industry or continue their study to a higher level if they successfully
pass the test.
The Federal Government has also come up with various laws and
directives for the regulation of the provision of technical and vocation
education and training. The basic legal document laying down ground
rules for the provision of TVET services is Proc. No. 391/2004. A TVET
proclamation was promulgated in 2004 aimed at establishing a uniform
system for the determination of levels of competence and accreditation of
training institutions and for the certification of trainees.12 It also envisaged
the setting up of a mechanism providing for the participation of
12
Technical and Vocational Education and Training Proclamation No. 391/2014, Federal Negarit Gazeta, 10th
Year, No. 26
40
governmental and non-governmental organizations in the preparation of
training programmes and curricula as well as in their evaluation and
management. It classified the type of technical and vocational trainings
into three. These are basic vocational training, junior technical and
vocational training, and middle level technical and vocational education
and training.13 The purpose, area, content, duration, admission requirement
and manner of training vary across the type of training. To mention some,
admission for basic vocational training requires literacy (the skill of writing
and reading) and the purpose is to provide citizens basic training which
prepares them for gainful employment. Junior technical and vocational
training aims towards training the youth who have completed primary
education and it shall consist of 80% of practical and 20% of theoretical
training. The purpose of middle-level technical and vocational education
and training is to prepare middle-level skilled manpower in various
professions. Admission for middle-level training requires completion of
general secondary education and willingness and inclination to be trained.
Persons who have completed junior technical and vocational education
and obtained a certificate with two years work experience and can
produce evidence that they fulfill the profile of completion of general
secondary education, or have passed the theoretical and practical test
prepared for the purpose can be admitted for the same training. 70% the
middle-level technical and vocational education should be practical and the
remaining 30% shall be theoretical. The language used for this level of
training should be English except when the training itself is skills related
with language.
13
Id Articles 4-18
41
The National TVET Strategy envisioned the establishment of Federal
TVET Council and Federal TVET Agency, the former comprising different
representatives from different sectors (such as state representatives, public
and private TVET providers and the business community).14 The TVET
Proclamation sets out rules for the governance of TVET system.
Accordingly, the proclamation established an Office at the Ministry of
Education with the power to provide superior leadership and to prescribe
standards as regards TVET nationally.15 The power of this office is latter
transferred to Technical and Vocational Education and Training Agency
which was established by 2011.16 It also established a TVET Council
which shall provide advice and provide assistance to the TVET Office at
Ministry of Education with a view to enable the latter to carry out its
powers and duties effectively.17
2.5.3 The Regulatory Framework in Afar, Somali and Oromia
Regional States
The technical and vocational education and training agency of the Afar
Regional State was established recently in 2013 and it is in its infancy
stage. There are lots of large scale government sugar projects in the
region that needs middle and low level trainees. According to Tahir
Hassen, the Tendaho Sugar Project needs 60,000 and Kesem Sugar
Project needs 30,000 low and middle level TVET trainees during the
development stage and after its completion. There is also a huge human
14
In the preparation of the 2008 TVET strategy, it was felt by the government that stakeholders are not
consulted to the level it is required and this contributed towards the failure of some strategic activities like
practical training in industries for TVET students. 15
TVET Proclamation, Supra note 4, Arts 54-55 16
Technical and Vocational Education and Training Agency Establishment Council of Ministers Regulation
No. 199/2011. 17
TVET Proclamation, Supra note 4, Arts 57-58
42
resource demand for the construction of railway lines that crosses the
region. There are two TVETs established by the regional government (Luci
TVET and Adedale Polythechnic College) and three privately owned
TVETs. The latter focuses primarily on soft skills like accounting and
secretarial science while the government-owned colleges focus on hard
skill trainings such as sugar technology, electricity, construction,
manufacturing and the like. Gewane TVET College is on the process of
ownership transfer from the federal government (i.e., via Ministry of
Agriculture) to the regional state and currently it is partly owned by the
regional state. There are also centers aiming at providing short-term
trainings in the evening and weekends at towns like Logia, Dubti and
Mile.
Under the TVET Agency of the Afar Regional State, there is a separate
department/process working on need assessment of skills by potential
employers and preparing short, middle and long-term training curriculum
based on the findings of the need assessment.18 Since its establishment,
only one need assessment is conducted only within very small part of the
region and it was a big challenge for the department. The challenge
relates with the potential employers being not certain with their human
resource needs in terms of skills and number of skills needed within a
certain timeframe.19 They were planned short-term training in negotiation
with employers but it remains unsuccessful due to doubt surrounding the
18
This separate section is referred to as “Need-based training process/department” which is headed by Ato
Isaw Seid during the time this research has been conducted. 19
Interview with Ato Isaw Seid, Need-based training process owner at Afar TVET Bureau, Ato Dawit
Ayalew, Need assessment and post training research senior expert at Afar TVET bureau and Ato Tahir Hassesn,
Industry Extension and Technology Transfer Core Process Owner at Afar TVET Bureau.
43
employability of trainees after completion of the training. This is true for
the sugar industries development projects stated above.20
The Afar TVET Agency Proclamation states that the Agency is entrusted
with powers to develop curriculum for short, middle-level and medium
trainings in line with national standards and to approve new trainings
developed by TVET institutions under its supervision and close the old
programs if they became irrelevant; ensure TVET institutions serve as
centers for technological innovation; help the MSEs in the region increase
the quality and quantity of their products and services through relevant
trainings; conduct assessment of skills demanded by the labor market and
supporting researchers conducting related researches; establish networks
with regional and national projects so that trained graduates can get
employed; and conduct pre and post training assessments to ensure &
evaluate the effectiveness of the trainings.21
The Somali Regional State’s Proclmation that establishes TVET colleges
defines college as “public or private institutions that admits students who
completes secondary education or offers 10+3 educational program”.22 This
definition limits access to TVET to those who completes secondary
education. There is a clear stipulation in the same law that TVET colleges
can render short-term trainings in any appropriate language.23 It is not
clear whether these colleges are permitted to give theses short-term
trainings for those who didn’t complete secondary or primary education.
20
Id. 21
A Proclamation to Provide for the Establishment of Afar National Regional State Technical and Vocational
Education and Training Agency, Proclamation No. 75/2013, Afar Region Dinkara Gazeta, 11th
Year, No. 75, Art.
10 22
A Proclamation to Establish Vocational Education and Training Colleges of Somali Regional State,
Proclamation No. 52/1998, Somali Regional State, Dhool Gazeta, Art. 2 (5) 23
A ProclamationIbid, Art. 6 (2) cum. 8(2).
44
The training can be given through regular or continuing program and is
required to be practice oriented.24 In the region, colleges are autonomous
institutions administered by a board. The board is empowered to issue
guidelines and criteria for admission.25
2.5.4 Relevance of the Policy for PRIME Activities
The mandatory requirements set out under the laws of PRIME
(Pastoralists’ Resilience Improvement through Market Expansion)
operational regional states and the federal government of Ethiopia has
meaningful significance for PRIME. Under IR3 (i.e., strengthening
alternative livelihoods for households transitioning out of pastoralism
(ToP)), it is stated that PRIME will work towards increasing the
opportunities of technical and vocational training and education for ToPs.
The selection between the available training opportunities depends on the
educational level/achievement of Transitioning Out of Pastorals’ (ToPs).
PRIME also planned to support the efforts of TVET in need assessment
and curriculum development. This is in line with the TVET strategy as it
clearly mandates TVET providers to develop curricula that are based on
the National Occupational Standards while, at the same time, taking into
account specific requirements of target groups and specific labour market
requirements.26 In other words, TVETs are permitted to undertake
assessment of skills demanded by the market and adopt curricula that
aim to produce workforce with the required skills. This helps PRIME work
directly with government and private TVET institutions to implement the
activities planned under Intermediate Result (IR) 3.
24 Ibid, Art. 6 (2) & 7.
25 Ibid, Art. 11 (1)
26National TVET Strategy, pp. 22
45
Curriculum development is planned to be undertaken through direct
communication with selected TVETs. But, in the majority of cases,
curriculum development as well as curriculum approval requires regional
authorities’ engagement and approval.27 These authorities are also
involved in the curriculum development to be implemented by the TVETs
institutions under their supervision. Therefore, it is better to work with
TVET Agency of Afar and Somali Regional Sates and Oromia TVET
Commission.
2.6 Conclusion and Points for Considerations for PRIME
Intervention in the TVET Sector
Non Governmental Organizations (NGOs) are identified by the policy
document as stakeholders.28 They can participate by financing TVET
institutions in various modalities or by facilitating access to technical and
vocational training for target populations in the project areas. This requires
the knowledge of regulatory frameworks for TVET institutions in Afar,
Somali and Oromia regions and the specific woredas since the national
strategy envisages decentralization of TVET institutions to regional, zonal
or woreda level.29 The following points should be taken into consideration
for further intervention and research in this sector:
27
A Proclamation to Provide for the Establishment of Afar National Regional State Technical and Vocational
Education and Training Agency, Proclamation No. 75/2013, Afar Region Dinkara Gazeta, 11th
Year, No. 75 28
Other stakeholders include employers (private and public), the business sectors, MSEs, employees, public
and private TVET providers, etc. They are expected to contribute for the development of TVET institutions by
developing, drafting, and reviewing policies; financing them in the form of contributing resources; involving
actively in the setting of occupational standards and conducting occupational assessment; and providing training
to their own staff and offering internships to trainees. 29
For instance, the Addis Ababa City Administration has its own TVET Agency and Proclamation providing
for the regulation of TVET service provision.
46
The currently applicable law is an old law promulgated based on the
old TVET strategy. Further research should be conducted to examine
its consistency with the new policy and provide for its improvement or
amendment if it is found inconsistent. This will ultimately improve the
regulatory environment in which TVETs operate as the latter is updated
and incorporates current developments in the sector.
The TVET Proclamation leaves various issues regarding the provision
of TVET training, especially basic vocational training and junior
technical and vocational training to their discretion. For instance, they
have the discretion to determine the duration, language and content of
the training taking into consideration their local needs and the country’s
development strategy.30 Therefore, for sustainable and successful
implementation of activities of PRIME related with TVET training for
ToPs, the working requirements and procedures at regional level should
be researched and compiled systematically so that compliance with the
mandatory rules can be ensured.
There are various analytical frameworks for the evaluation of a TVET
policy. A working paper commissioned by International Growth Center
(ICG) compiles the necessary conditions for a successful TVET policy.
These are: adopting a clear vision and leadership at the highest
political level; improving forecasting and planning for skill needs,
improving the quality of TVET; addressing the skill needs of the
informal sector, facilitating the growth of the productive sector through
technological learning and innovation; fostering partnership with all
stakeholders, involving local communities and strengthening local
30
TVET Proclamation, supra note 4, Arts. 5, 7 (2), 9, 11, 12 (2) & (4), 15, 17
47
management of TVET through the delegation of responsibilities to
regional authorities.31 Based on these parameters, full scale evaluation
of the TVET strategy should be carried out. In this case, review of
best practices of other states and assessment of the realities on the
ground should be carried out.
2.7 ኢንስፔክሽን
1. የኢንስፔክሽን ጠቀሜታዎችና መርሆዎች
2. የኢንስፔክሽን ተግባራትና ሙያዊ ስነምግባር
የኢንስፔክሽን ተግባራት
አስተዲዯራዊ ተግባራት ( Administrative Tasks )
አካዲሚ ነክና የስሌጠና ተግባራት
የ TVET ተቋማትና እና ህብረተሰቡን ማገናኘት
ክትትሌ፡ ግምገማና፤ ግብረመሌስ
የኢንስፔክሽን ባሇሙያዎች ስነ ምግባረትን መከተሌ
3. የኢንስፔክሽን አገሌግልት አሰጣጥ ዘዳዎች
ውጫዊ የኢንስፔክሽን አገሌግልት
31 Christian Kingombe (2012), Lessons for Developing Countries from Experience with Technical and
Vocational Education and Training, IGC Working Paper 11/1017, available at:
http://www.theigc.org/sites/default/files/christian_kingombe_paper.pdf, pp. 28. These elements werealso
used in various related works, though not in strictly identical way. See also Moustafa Mohamed Moustafa Wuha,
Technical and Vocational Education and Training (TVET): Challenges and Priorities in Developing Countries,
Available at: http://www.unevoc.unesco.org/e-forum/TVET_Challenges_and_Priorities_in_Developing_Countries.pdf; Netherlands Organization for
International Cooperation in Higher Education (NICHE) (2010), NICHE Strategy on Technical and Vocational
Education and Training (TVET), Available at: http://www.nuffic.nl/en/library/niche-strategy-on-technical-and-vocational-education-and-training-tvet.pdf; Inter-Agency Working Group on TVET Indicators (2012),
Proposed Indicators for Assessing Technical and Vocational Education and Training, Available at:
http://www.etf.europa.eu/webatt.nsf/0/E112211E42995263C12579EA002EF821/$file/Report%20on%20indicators%20April%202012.pdf
48
የ TVET ተቋማት መካከሌ የሚዯረግ የኢንስፔክሽን (Inter TVET
Inspection)
የ TVET ተቋማት በውስጣቸው የሚከናወን የኢንስፔክሽን አገሌግልት (In
built TVET Inspection )
በ TVET ተቋማት ግሊዊ ኢንስፔክሽን (Self directed Inspection)
መዯበኛ ያሌሆኑ ኢንስፔክሽን (Informal Inspection)
4. የኢንስፔክሽን የአሰራር ሂዯት
በቅዴመ ኢንስፔክሽን የሚከናወኑ ተግባራት
በኢንስፔክሽን ወቅት
ከክፌሌ/ወርክሾፕ ውጪ የ ኢንስፔክሽን ዴጋፌ አሰጣጥ
ስርአት፤
የክፌሌ/ወርክሾፕ ውስጥ የ ኢንስፔክሽን አገሌግልት አሰጣጥ
ስርአት፤
የዴህረ ኢንስፔክሽን መረጃ ትንተና ና ውይይት
መረጃና ትንተና
ዴህረ ምሌከታ ውይይት
መረጃ ትንተና
በምሌከታ ወቅት የተገኙት የተቀመሩ መሌካም ተሞክሮዎችን መሇየት፤ ወዯ
ላልች የስሌጠና ተቋማት ሉስፊፈ የሚችለበትን ስሌት መቀየስ፡፡
ዴህረ ምሌከታ ውይይት
ውይቱ የሚያተኩረው
49
በተሰበሰቡበት ተጨባጭ መረጃዎች ሊይ እንጂ ከመረጃ ውጪ መኆን
የሇበትም
ኢነስፔክተሩ ከ ሰሌጣኙ ጋር አንዴ አንዴ የቡዴን አባሌ አዴርጎ
መመሌከት
የታዩ ስህተቶችን ሉስተካከለ እንዯሚችለ በማመሌከት የማበረታቻ
ሃሳብ በመሰንዘር እንዳት እንዯሚሰተካከለ አቅጣጫ ማሳየት
በክፌሌ ውስት በዎርክሾፕ በታዩ ችግሮች ሊይ ዴጋፌ ከተዯረገሇት
አሰሌጣኝ ጋር ብቻ መወያየትና መግባባት፡፤
አሰሌጣኙ በቀረበው ትንታኔና ሃሳብ ሊይ ሃሳብ እንዱሰጡበት ማዴረግና
መግባባት ሊይ መዴረስ፡፤
በመጨረሻም ውይይቱ ከተጠናቀቀም በሊ ሇወዯፉቱ አፇጻጸም
እንዱሻሻሌና ዴክመቶች ወዯ ጥንካሬ እንዱሇወጡ ስሌቶች ተካተው
ሪፖርቱ ሇሚመሇከታቸው አካሊት እንዱዯርስ ማዴረግ አሇበት፡፡
2.7.1 የ TVET ዕቅዴ ሂዯት ቁሌፌ ዯረጃዎች
የሁኔታዎች ትንታኔ ( Situational Analysis )
የ TVET ዕቅዴ መዯገፌ ( Setting Target )
የሰሌጣኝ ተሳትፍ ትወራ ( Enrollment Projection)
የ TVET ዕቅዴ አሊማ መንዯፌ
ግብአትን ማስሊት ( Calculating of Inputs)
የ TVET ዕቅዴ ስሌት መቀየስ
የሚከናወኑ ስራዎችን /ተግባራት መግሇጽ ( Setting Activities)
የወጪና የበጀት ግመታ ማቅረብ ( Estimation of Costs and Budget )
50
የዕቅዴ ክትትሌና ግምገማ / Monitoring and Evaluation of the Plan /
የዕቅዴ ክትትሌ /Monitoring /
የእቅዴ ግምገማ / Evaluation /
51
3 ምእራፌ ሶስት
3.1 የጥናቱ ዘዳ እና አካሄዴ (Research Design and Methodology)
ይህ ክፌሌ አጠቃሊይ የጥናቱ አሰራር ዘዳ ፣ የመረጃ ምንጭ ወይም አይነቶች
፣የጥናቱ ናሙና የመረጃ ማሰባሰቢያና መተንተኛ ዘዳዎችና የመረጃ ማሰባሰቢያ
መሳሪያዎች የመሳሰለትን የያዘ ነው፡፡
በተግባራዊ ምርምር የሚጀምረው ፇጣን ችግር ወይም በዯረጃ ችግር የሚፇታ
የሚመራውም በአንዴ ነጸብራቅ ሂዯት ቡዴኖች ወይም "ማኅበረሰብ ሌማዴ" ብሇው
ጉዲዮች መንገዴ ሇማሻሻሌ እና ችግሮች ሇመፌታት አካሌ ሆኖ ከላልች ጋር አብረን
ግሇሰቦች የሚመሩ ሇመፌታት የተጀመሩ ምርምር ነው፡፡ ሁሇት አይነቶች ተግባራዊ
ምርምር አለ እነሱም አሳታፉ እና ተግባራዊ ምርምር ይባሊለ Denscombe
(2010, ገጽ. 6)፡፡ በመሆኑም በዋናነት ሇዚህ ጥና የተመረጠው ተግባራዊ/የመስክ
ጥናት ምርምር ነው፡፡ አሳታፉና ተግባራዊ ጥናት በትምህርትና ስሌጠና፣
በማህበረሰብ፣ በኢኮኖሚ ወዘተ…ሊይ የዚህ ዓይነት ምርምሮች ይካሄዲለ:: አንዴ
ተግባራዊ ጥናትና ምርምር የተሇየን ችግር ሇመፌታት እና የተሻሇ ሌምዴና
መመሪያ በመሇወጥ የተሻሇ ስትራቴጂ ዓሊማና ግብ ሇማስቀመጥ እንዯሆነ ጽፇዋሌ፡፡
ሇፇታ የሚችሇው ችግር መጠነሰፉሲሆን ተግባራዊ ምርምር የሚባሇው በተጨባጭ
በሚከሰቱ ሌዩ ሌዩ ችግሮችን መንስኤ በመሇየት መፌትሄ ሇማግኘት የሚጥር
የምርምር ዓይነት ነው፡፡
ይህን ጥናት ሇማካሄዴ የተመረጠው የጥናት ዘዳ አይነታዊና ጥራት ምርምር
(qualitative research) ሲሆን ይህም የተመረጠበት ምክንያት ካሇን የመረጃ ምንጭ
52
የመረጠው ናሙና መረጃ ሇመሰበሰብ ስሇሚያስችሌ ነው፡፡ ድሪኔዝ (2007፣10) የጥናት
ዘዳ አንዴ አጥኚ ሲመርጥ ሇጥናቱ ጥያቄና አሊማ ተገቢውን ምሊሽ ሇመስጠት እንዯ
ጥናቱ ባህሪይ አንዴ ወጥ የሆነ የአሰራር ዘዳ ሇመከተሌ የሚያስችሇውን የጥናት
ዴንበር ወይም ክሌሌ በግሌጽ ሇመወሰን የሚረዲው ነው በሚሌ ሲገሌፀው (ኳታሪ፣
2010፣ 6) በበኩለ አጥኚው እንዯ ጥናቱ ባህሪይና ዓይነት ከራሱ አመሇካከት በፀዲና
በሳይንሳዊ መንገዴ ሇማካሄዴ የሚያስችለትን የጥናቱን መረጃዎች ሇመሰብሰብ፣
ሇመተንተንና ሇመተርጎምና ሇማዯራጀት የሚረዲውን ዘዳ የሚሇይበት፣
የሚመርጥበትና የሚተገብርበት ነው ሲሌ ጠቅሶታሌ፡፡በዚሁ መሰረት፦
ይህ ጥናት የቴክኒክና ሙያ ስትራቴጂውን መሰረት በማዴረግ አሰራር አተገባበርን
መፇተሽና የትምህርትና ስሌጠናው ጥራት፣ ብቃት፣ ተዯራሽነትና ፌትህአዊነትን
በበሇጠ ሁኔታ ተጠናክሮ እንዱቀጥሌ ሇማዴረግ በሉሊ መሌኩ ሇስራ እንቅፊት የሆኑ
ሇምሳላ በግጭት ምክንያት ሥራ መበዯሌን እዲይከሰት የመፌትሄ ሃሳብ በማቅረብ
በጥናታዊ መርህ አኳያ በመፇተሸ ችግሮችን ሇይቶ የመፌትሄ ሃሳብ ሇመስጠት
ጥራት ምርምር (qualitative research) ምርምርን ዘዳን ጥቅም ሊይ ውሇዋሌ ፡፡
3.2 የመረጃ ምንጭና የናሙና አወሳሰዴ
ጥናቱ የቴክኒክና ሙያ ስትራቴጂውን መሰረት በማዴረግ አሰራር አተገባበርን
መፇተሸና የትምህርትና ስሌጠናው ጥራት፣ ብቃት፣ ተዯራሽነትና ፌትህአዊነትን
በበሇጠ ሁኔታ ተጠናክሮ እንዱቀጥሌ ሇማዴረግ በሉሊ መሌኩ ሇስራ እንቅፊት የሆኑ
ሇምሳላ በግጭት ምክንያት ሥራ መበዯሌን እንዲይከሰት የመፌትሄ ሃሳብ በማቅረብ
አጠቃቀም ሇመፇተሽ የሚከተለትን የመረጃ ምንጮችና የናሙና አወሳሰዴ ዘዳዎች
ተጠቅሟሌ። በዚሁ መሰረት፦
3.2.1 የመረጃ ምንጭ
ጥናቱ አስፇሊጊ የሆኑ መረጃዎችን ከአንዯኛና ከሁሇተኛ ሰነድች መረጃዎችን
በመሰብሰብ ሇመተንተን ሞክሯሌ ። ይህም አጥኚው ሇጥናቱ ከቀጥታ ምንጮች
አስፇሊጊ መረጃዎችን ማግኘት እንዱችሌ አግዞታሌ።
53
3.2.2 አንዯኛ የሰነዴ መረጃ ምንጭ
በተግባራዊ ጥናት ዘርፌ ጥናቱ ሲካሄዴ መረጃን ከምንጩ በማሰባሰብና በመተንተን
ከአንዴ ዴምዲሜ ሊይ የሚዯረስበት ነው፡፡ የሰነዴ ጥናት ወይም የሰነዴ ትንተና
በመገናኛ ብዙሃን ዘዳ ዓይነቶች አንደ በሆነው የቴክኒክና ሙያ የተያዙ መረጃዎች
ከይዘት ትንተና አሰራር የሚመሇከት ነው፡፡ የአንዯኛ ዯረጃ የመረጃ ምንጭ
(primary data source) ሁሇት የተቋማትና አንዴ ኮላጅ፣ የተቋም ኃሊፉዎች፣
የየክፌለ የስራ ኃሊፉዎች፣ አሰሌጣኞች፣ ሰሌጣኞች፣ እንዱሁም የህብረተሰብ
ተወካዮች ሲሆኑ የጥናቱ የመረጃ ምንጭም የመረጃ አካሌም ሆነው ያገሇግሊለ።
በዚህ መሰረት ይህ ጥናት የቴክኒክና ሙያ ስትራቴጂውን መሰረት በማዴረግ
በናሙናነት የተመረጡ ሁሇት የተቋማትና አንዴ ኮላጅ ስትራቴጂውን
በመተግበርሊይ የሚገጥሙ ችግሮች በጥናቱ በመጀመሪያ የሰነዴ አይነት በምንጭነት
ጥቅም ሊይ ውሇዋሌ ።
3.2.3 ሁሇተኛ ዯረጃ የሰነዴ የመረጃ ምንጭ
ሁሇተኛ ዯረጃ የሰነዴ አይነቶች (secondary data source) ስሇ መጀመሪያ ዯረጃ
ሰነድች የሚገሌፁና ከጥናቱ ጋር ተያያዥነት ያሊቸው መረጃዎች የቴክኒክና ሙያ
ትምህርና ስሌጠና አዋጆች፣ ሰትራቴጂ፣ መመሪያዎች፣ የመስክ መረጃዎች፣
የህትመት ጽሁፍች፣ ዘገባዎች፣ ጥናቶች፣ የተቀረፁ ቃሇ መጠይቆች….ወዘተ ናቸው፡፡
በዚሁ መሰረት ጥናቱ በሚኪያሄዴበት የቴክኒክና ሙያ ስትራቴጂውን መሰረት
በማዴረግ አሰራር አተገባበርን ጠንካራ የስራ ትግበራ እንዱኖር የትምህርትና
ስሌጠናው ጥራት፣ ብቃት፣ ተዯራሽነትና ፌትህአዊነትን በበሇጠ ሁኔታ ተጠናክሮ
እንዱቀጥሌ ሇማዴረግ ከጥናቱ ርዕሰ ጉዲይ ጋር ተያያዥነት ያሊቸው ሁሇት
የተቋማትና አንዴ ኮላጅ የኢኔስፔክሽን ግብረመሌሶች፣ የጥናት ጽሁፍች፣
የስራሃሊፉዎች፣ የዱፓርትመንት ተጠሪዎች ከምሁራን በቃሇ መጠይቅ የተቀረፁና
በፅሁፌ የተገሇበጡ እንዱሁም በፅሁፌ መጠይቅ የተሰበሰቡ፣ ወዘተ. በሁሇተኛ ሰነዴ
በመረጃ ምንምነት ሇጥናቱ ጥቅም ሊይ ውሇዋሌ፡፡
54
3.3 የመረጃ ናሙናና የናሙና አወሳሰዴ
ጥናቱ ከተነሳበት ርዕሰ ጉዲይ ወይም ዓሊማ አኳያ ቴክኒክ እና ሙያ ከተጀመረበት ዘመን
ጀምሮ ወዯኋሊና ወዯ ፉት ሁለንም ተቋማት የስሌጠና አሰጣጥ በወርክሾፕ ውስጥ
ሇመመሌክት አዲጋች ሆንዋሌ፡፡ በዚህም የጥናቱ የጊዜ ገዯብ፣ ከሚፇጀው የጉሌበትና
የገንዘብ ወጭ ከመሳሰለት አኳያ በተመረጡ ናሙናዎች ሊይ አተኩሯሌ።
በዚሁ መሰረት የቴክኒክና ሙያ ስትራቴጂውን መሰረት በማዴረግ አሰራር
አተገባበርን መፇተሸና የትምህርትና ስሌጠናው ጥራት፣ ብቃት፣ ተዯራሽነትና
ፌትህአዊነትን በበሇጠ ሁኔታ ተጠናክሮ እንዱቀጥሌ ሇማዴረግ በሉሊ መሌኩ ሇስራ
እንቅፊት የሆኑ ሇምሳላ በግጭት ምክንያት ሥራ መበዯሌን እንዲይከሰት የመፌትሄ
ሃሳብ በማቅረብ አጠቃቀም ሇመፇተሽ ጥናቱ በ2007-9 አመተ ምህረት የቴክኒክና
ሙያ ስትራቴጂውን በመውሰዴ በወካይ ናሙናነት የተመረጡትን ተመሌክቷሌ፡፡
በዚህም ጥናቱ በተግባራዊ ምርምር የሚጀምረው ፇጣን ችግር ወይም በዯረጃ ችግርን
የሚፇታት የሚመራውም የምርምር በአንዴ ነጸብራቅ ሂዯት ቡዴኖች ወይም
"ማኅበረሰብ በሌማዴ እዱተካ" በዘሌማዴ የሚሰሩ ሥራዎችን በምርምር ሇማሻሻሌና
ችግሮች ሇመፌታት አካሌ ሆኖ በግሇሰቦች፣ ከላልች ጋር በመተባበር የሚሰራ
ምርምር ነው፡፡ ሁሇት አይነቶች ተግባራዊ ምርምር አለ አሳታፉ እና ተግባራዊ
ይባሊለ Denscombe (2010, ገጽ. 6):: ይህን ጥናት ሇማካሄዴ የተመረጠው የጥናት
ዘዳ ጥራት ምርምር (qualitative research) ሲሆን ይህም የተመረጠበት ምክንያት
ካሇን የመረጃ ምንጭ የተመረጠው ናሙና መረጃ በቀሊለ ሇመሰበሰብ ስሇሚያስችሌ ነው፡፡
ድሪኔዝ (2007፣10) ፡፡ በጥራት ምርምር ብዙ ምርምር ዘዳዎች ከባቢ አንዴ ሰፉ
methodological አካሄዴ ነው፡፡ በጥራት ምርምር አሊማ እንዱህ የሰው ባህሪ
ጥሌቀት ያሇው ግንዛቤ ሇመሰብሰብ ፇሌገው አንዴ የሥነ ሌቦና እና እንዯ ባሕርይ
የሚቆጣጠሩ ምክንያቶች እንዯ የዱሲፕሉን ዲራ ሉሇያይ ይችሊሌ፡፡ ሇምን እና
እንዳት ውሳኔ አሰጣጥ, ስሇ በጥራት ዘዳዎች መመርመር ብቻ ሳይሆን ምን, የት,
መቼ, ወይም "ማን ነው?", እና በመንግስት እና ማህበራዊ ፕሮግራሞች ሇመረዲት
በማሕበረሰብ መስክ ሊይ ጠንካራ መሠረት አሊቸው፡፡ በጥራት ምርምር የፖሇቲካ
55
ሳይንስ, ማህበራዊ ሥራ እና ሌዩ ትምህርትና ስሌጠና ፇሊጊዎች ዘንዴ ታዋቂ
ነው፡፡
ጥናት የተከተሇው የናሙና አመራረጥ ዘዳ (sampling technique) ይሆንታ ያሌሆነ
የናሙና አመራረጥ ዘዳ (Non purposive sampling technique) ሲሆን ይህ ዘዳ
ሌክ ፕሮባቢሉቲ ናሙና የሚያዯርግ ሇማጥናት የፇሇገውን ናሙና አወሳሰዴ
በዘፇቀዯ ምርጫ ተያይዞ ይጠቀማሌ ማሇት አይዯሇም ፡፡ የተመረጠው መሊሾቹ
ሇጥናቱ ተገቢውንና ተዓማኒነት ያሇው መሌስ ይሰጣለ ተብል የተመነባቸው
ሀሊፉዎች፣ የዱፓርትመንት ሃሊፉዋችና የአጠቃሊይ የስራ ሃሊፉዎች የሚሰሩበትን
ተቋም ወይም የዴረጅታቸውን ቡዴን ይወክሊለ ተብል ስሇታሰቡት ብቻ ሇጥናቱ
ግብአት ሲሆኑ ነው፡፡
እዯሚታወቀው ይሆንታ ያሌሆነ የናሙና አመራረጥ ዘዳ አንደ የሆነውን በአጥኚው
ፌሊጎት የናሙና አወሳሰዴ (Purposive sampling) የሚባለት በተመራማሪው ውሳኔ
ናሙና አመራረጥ (judgmental sampling) የተመረጠ ወይም ከግሌ ስሜት ጋር
የተያያዘ (selective or subjective sampling) ላያጠናቸው የሚፇሌገውን የተሊያዩና
የራሱ ስብስብ የሆኑ የአመራረጥዘዳ ምርጫቸው ጠንካራ የንዴፇ ምክንያቶች ጋር
ተመራማሪው መስራት ስሇሚችሌ ነው የተመረጠው፡፡ እነሱም ተቋማት ኃሊፉዎች
(14)፣ የዱፓርትመንት ሃሊፉዋች (4) ተወካዮች ናቸው ፡፡
የተቋማት አመራረጥን አስመሌክቶ በክፌሇ ከተማው ቁጥራቸው ብዙ የሆነ የተሇያዩ
መንግስታዊ ያሌሆኑና፣ የግሌ ቴ/ሙ ማሰሌጠኛ ተቋማት ቢኖሩም ሇጥናቱ
የተመረጡት 2ቱም የመንግስት ተቋማትና 1 የመንግስት ኮላጅ ሲሆኑ ተቋማቱን
ሇማግኘት፣ ሇማጥናትና ተከታታይ ምሌከታ ሇማዴረግ ቀሊሌ በመሆናቸው
የተመረጠው አሳማኝ/ምቹ ናሙና አመራረጥ (Convenience sampling) ነው፡፡
ይህም አመራረጥ ዘዳ አሳማኝ/ምቹ ናሙና አመራረጥ (Convenience sampling)
ይባሊሌ የተወሰደት ናሙናዎች ሙለ በሙለ ወይም በዯንብ በተቋሞቹ ያለትን
አባሊት አይወክሌም፡፡
56
3.3.1 የመረጃ ማሰባሰቢያ መሳሪያዎችና የመረጃ ማሰባሰብ ዘዳ
3.3.1.1 የመረጃ ማሰባሰቢያ ዘዳ
ይህ ጥናት በሚኪያሄዴበት የቴክኒክና ሙያ ስትራቴጂውን መሰረት በማዴረግ
አሰራር አተገባበርን ጠንካራ የስራ ትግበራ እንዱኖር የትምህርትና ስሌጠናው
ጥራት፣ ብቃት፣ ተዯራሽነትና ፌትህአዊነትን በበሇጠ ሁኔታ ተጠናክሮ እንዱቀጥሌ
ሇማዴረግ ያለ ተግዲሮቶችን የሚፇትሽ በመሆኑ በዋናነት ሇመረጃ ማሰባሰቢነት፤፤
ከጥናቱ ርዕሰ ጉዲይ ጋር ተያያዥነት ያሊቸው ሁሇት የተቋማትና አንዴ ኮላጅ
የኢኔስፔክሽን ግብረመሌሶች፣ የጥናት ጽሁፍች/የሰነዴ ትንተና ዘዳን ተጠቅሟሌ፡፡
በተጨማሪም ሇጥናቱ ዯጋፉ የሆኑ መረጃዎችን ከተሇያዩ ሰነድችና ከጋዜጠኞች፣
ከዘርፈ ምሁራንና በተሻሇ አሰራር አዯረጃጀትና ከግጭት የፀዲ ሁለን የተቋም
አመራሮችና የየክፌለ ሀሊፉዎች በቃሇ መጠይቅ፣ እንዱሁም በሉከርት ስኬሌ
መሰረት የትምህረትና ስሌጠና ክፌሌ የተመረጡ ሀሊፉዎች በፅሁፌ እራሳቸው በማይ
ሞለት በተመራማሪው የሚሞሊ መጠይቅ መረጃ ተሰብስቧሌ።
3.3.1.2 የመረጃ ማሰባሰቢያ መሳሪያዎች
3.3.1.3 የጽሁፌ መጠይቅ
የጽሁፌ መጠይቅ ከዋነኞቹ የመረጃ ማሰባሰቢያና ማጠናቀሪያ ስሌቶች አንደ ነው፡፡
ተመራማሪው ከስራ ብዛት እና ከመጠይቆቹ ብዛት አንፃር በተመረጡት ሀሊፉዎቸች
ብቻ በጥናቱ ባሇቤት እየተጠየቁ በሚሰጡት የማረጋገጫ መረጃ (የሰሩትን ሥራ
በሰነዴ ማረጋገጫ በማረጋገጥ) እዱሞሊ ተዯርጎሌ፡፡ በዚሁ መሰረት በተመረጡት
ሁለም የቴክኒክ እና ሙያ የተቋም ሀሊፉዎች ውሳኔ/አሳማኝ/ምቹ ናሙና አመራረጥ
ዜዳ ከአስራር ሁሇት ሀሊፉዎች ውስጥ አስረ አንዴ በተመራማሪው ተሞሌቶሌ
ሀሊፉነታቸውን፣ ሌምዴና እውቀታቸውን መሰረት በማዴረግ መጠይቁን በመሙሊት
በጥናቱ ተሳትፇዋሌ።
57
የፅሁፌ መጠይቁ አጠቃሊይ መረጃና መሰረታዊ ጥያቄ የያዘ ሁሇት ክፌልች ያሇው
ነው። መጠይቁ የስትራቴጂው አተገባበር አሰራር ሊይ ያተኮሩ 17 ዝርዝር
ጥያቄዎችን ያካተተ ነው። በመጠይቁ ሀሊፉዎቹ በአሰራራቸው ሊይ ፌተሻው የተሻሇ
እዱሆን ሇማዴረግ ታስቦ የተሰራ ነው በሉከርት ስኬሌ መሌክ የቀረቡ ጥያቄዎችን
በማጣመር የተዘጋጀ ነው። በመጠይቁ የተሰበሰቡ የመሪዎች አሰራር በቀጥታ
ሇጥናቱ አሊማ ብቻ ውሇዋሌ።
3.3.1.4 ቃሇ መጠይቅ
ዓሇም (1994፣ 65) ቃሇ መጠይቅ መረጃን ከዋናው ከምንጩ የመሰባሰቢያ አንደ
መንገዴ በመሆኑ ርቱዕ የመረጃ ምንጮችን በመመርኮዝ የተሻሇና የበሇጠ
አስተማማኝነት ያሇው መረጃን ሰብስቦ ሇማጠናቀር ያስችሊሌ በማሇት ገሌፆታሌ፡፡
በዚህ ጥናት ግብዓት ይሆናለ የሚባለ መረጃዎች በቃሇ መጠይቅ ተሰብስበዋሌ።
በዚሁ መሰረት፦ ቃሇ መጠይቁ ፉት ሇፉት ውይይት ዘዳን የተከተሇ ሲሆን በዚህም
በ(Target group Sampling) ጥንቃቄ በተሞሊበት ዘዳ የተመረጡት ሁለም
የቴ/ሙ/ማ/ተ ሀሊፉዎች ተካተዋሌ።
በቃሇ መጠይቁ መሰረታዊ የቴክኒክና ሙያ ስትራቴጂውን መሰረት በማዴረግ
አሰራር አተገባበርን መፇተሽና የትምህርትና ስሌጠናው ጥራት፣ ብቃት፣
ተዯራሽነትና ፌትህአዊነትን በበሇጠ ሁኔታ ተጠናክሮ እንዱቀጥሌ ሇማዴረግ በሉሊ
መሌኩ ሇስራ እንቅፊት የሆኑ ሇምሳላ በግጭት ምክንያት ሥራ መበዯሌን
እዲይከሰት የመፌትሄ ሃሳብ በማቅረብ በጥናታዊ መርህ አኳያ በመፇተሸ ችግሮችን
ሇይቶ የመፌትሄ ሃሳብ ሇመስጠት ያተኮሩና ተያያዥ የሆኑ ዘጠኝ መሰረታዊ
ጥያቄዎች ቀርበዋሌ ። በቃሇ መጠይቁ ሀሊፉዎች አሰራር፣ የእውቀት ዯረጃና
ሌምዲቸውን መሰረት በማዴረግ የሰጧቸው ምሊሾች (መረጃዎች) ተሰብስበው
በቀጥታ ሇጥናቱ አሊማ ውሇዋሌ ። የመረጃ መሰብሰብያ መሳሪያና የአሰባሰብ
ሂዯት/Instrumenet & Procedure of data collection/
የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያን በተመሇከተ በዚህ ዯሰሳ ጥናት ውስጥ
58
1. ዝግ መጠይቆች/Closed-ended/
2. ክፌት የጽሑፌ መጠይቆች/Open-ended/
3. ምሌከታ /Observation/
4. ቃሇ-መጠየቅ /Interview/
5. የሰነዴፌተሻ፡፡investigation archives
6. ውይይት/Discussion/የሰጡ ሲሆን በጥናት አዴራጊው የሚሞሊው
መጠይቆቹ፣ ምሌከታው፣ የሰነዴ ፌተሻውና ቃሇመጠይቅ 91.7%
ተሞሌቶሌ:: ይህ የሆነበት ምክንያት ሀሊፉዎቹ ስሊሌተሞለ ነው
3.4 የመረጃ ማሰባሰቢያ መሳሪያዎች ተቀባይነት (Validation data
collection instrument)
የተሰበሰበውን መረጃ ተቀባይነቱን ሇማረጋገጥ ቃሇመጠይቅ እና በባሇሙይው
በማረጋገጫ ሰነዴ የሚሞሊ የጽሑፌ መጠይቅ ከጉዲዩ ጋር ጥሌቅ ዕውቀት ባሊቸው
ባሇሙያዎች እንዱታይ እና እንዱተች ተዯርጎ ወዯስራ ተገብቶሌ፡፡ እንዯሚታ
ወቀው የሙከራ ጥናት ከጊዜው ማነስ ጋር ተያይዞ አሌተካሄዯም፡፡ የመሰረታዊ
ጥናትና ምርምር ሥራ በመከተሌ ይህ ጥናት የተሰራው ቴ/ሙ/ጽ/ቤት ባሇሙያዎች
ከስራው ጋር ተዛማጅነት ያሊቸውና ተቋማትን በመገምገም ሌምዴ ያሊቸው
ባሇሙያዎች ትችት ከሰጡበት ቡሆሊ ማስተካከያ ተዯርጎ የሙከራ ጥናቱ ውጤት
ታይቶ የሚስተካከሇው ተስተካክል ወዯ ዋናው ጥናት ተገብቷሌ፡፡
59
4 ምዕራፌ አራት
4.1 የመረጃ ትንተና /Data Presentation and Analysis /
ጥናቱ በናሙናነት በተመረጡና በተመሇከታቸው 3 የቴ/ሙ/ማ/ ተቋማት እና ኮላጅ
መረጃው 12 ከዱኖች እና ከየዱፓርትመንት ሃሊፉዎች ተሰባስቦሌ። ጥናቱ ከተነሳበት
መሰረታዊ አሊማ አኳያ ቀጥተኛ የሆነ የትምህርትና ስሌጠና ሊይ ያለ 29 አሰሌጣኞች እና
59 የዴጋፌ ሰጪ ሰራተኞችን በጥናቱ ሳይካተቱ ቀርተዋሌ። በመሆኑም ከሊይ እንዯቀረበው
ከሚመሇከታቸው ከሀሊፉዎች ጋር ተያይዞ ሇስሌጠና ጥራት እንቅፊት ናቸው የተባለትን
ሇማስወገዴ ታስቦ የተሰራ ነው፡፡ በዚህም ጥናቱ በስራ ቦታዎች ሇምን ሰራተኞች
ይጋጫለ? መሌካም ግንኙነትን አስመሌክቶ ተቋማት ምን ይመስሊለ? በተቋሙ
ያሇው ስቶር/store ክፌሌ የንብረት አያያዝን በተመሇከተ ምን ይመስሊሌ?
በየዱፓርትመንቶች የትምህርት ጥራትን ሇማረጋገጥና ወጪን በመቀነስ ዙሪያ
በራስ አቅም ማሽነሪዎችን ጥገና ያዯርጋለ ወይ? በፊይናንስ/Finance ዙሪያ
እየተሰራ ያሇው ሥራ ዯንብና መመሪያን የጠበቀ ነው ወይ? ሇተቋም አመራሮች
መሰራት ያሇባቸው በውስጥ ጥራት ኦዱት ሊይ በወር አንዴ ጊዜ የታቀዯ ዕቅዴ፣
ክትትሌ፣ ዴጋፌ፣ ግምገማና ግብረመሌስ ሪፖርት መገምገም አስመሌክቶ ተቋሙ
በምን ዯረጃሊይ ነው የሚገኘው? የሰው ሀይሌ አዯረጃጀትን በተመሇከተ
አሰሌጣኞችና የዴጋፌሰጭ ሰራተኞች በሰአት መውጣታቸውና መግባታቸው የሰአት
ፉርማ በመመሪያው መሰረት እየሰሩ ነው ወይ? የቤተ መጽሃፌት (library) አያያዝ
ያሇበት ዯረጃ፣ ሬጅስትራር/ registrar፣ የሪከርዴና መሃዯር/ record and
bookkeeping በተቋሙ ውስጥ አዯረጃጀትን፣ አያያዝንና አሰራርን በመመሪያው
መሰረት ነው ወይ? በሚሌ በሰባት ዋና ርዕሰ ጉዲዮች ፇርጇሌ። ከሊይ የቀረቡትን
አበይት ርዕሶች ችግር መንሰኤዎችን በመሇየት የመፌትሄ ሃሳብ መሰጠት ነው፡፡
60
ይሁንና ጥናቱ ከተነሳበት የትኩረት አቅጣጫ መሰረት አስፇሊጊ ሆነው በተገኙ በግጭት
አወጋገዴ፣ ጠቅሊሊ አሰራር፣ አዯረጃጀት የፖሉሲና ስትራቴጂ ትግበራ መርህ አኳያ
ሇመፇተሽ ሞክሯሌ።
በስብሰባወቅት የተነሱ የተሳሳተ አስተሳሰብ ይሁን በቃሇ መጠይቅ የተሰጠው አስተያየት
በሚሌ በመረጃ አቀባዮች ከሊይ በጥናቱ የተሰጠውን ሀሳብ ያጠናክረዋሌ።
በዚህ ጥናቱ በናሙናነት በተመሇከታቸው 12 አመራሮች በ 3 ተቋማት በርዕሰ ጉዲያቸው
በመከፊፇሌ በግጭት አወጋገዴ፣ ጠቅሊሊ አሰራር፣ አዯረጃጀት ፖሉሲና ስትራቴጂ ትግበራ
በመጠንና በመቶኛ በመሇየት ሇማሳየት ተሞክሯሌ።
4.2 በስራ ቦታዎች ሇምን ሰራተኞች ይጋጫለ? መሌካም ግንኙነትን
አስመሌክቶ ተቋማት ምን ይመስሊለ?
Yelling, Bullying, Insulting, attempt offense and Intimidating Innocents.
I will make the situation happened during the meeting smooth. But I
would like to offer them an opportunity so that they can fulfill my
requirements. Indeed Anti corruption movement is already there if
concerned high government bodies have keen/ good ear to solve country
wide problem in general and our TVET institutions in particular, punish
those who did bullying and intimidating deeds innocents. I will change
my strategy, if they failed to regret and to say Sorry, I’ll start an appeal
and legal accusation for their criminal and bad act. Anyway the situation
will goes to charges for the searching of Justice! I would like to say two
things from pillars of democracy equality before the law and due process
of law.
61
4.2.1 ችግሩን መሇየት (Problem Identification) ከጥሌቅ ተሃዴሶ ጋር ተያይዞ
የቀረቡህፀጾች እና ተግዲሮቶች ማሳያዎች
ጥሌቅ ተሃዴሶ ተብል የፐብሉክ ሰርባንቱ (የመንግስት ሰራተኞችና ሃሊፉዎች) በዚህ
የግምገማ ሂዯት ያሊሇፇ ማንኛውም አካሌ መሥራት አይችሌም በሚሌ ግምገማው
ከሰኞ ጥር 1 እስከ ሀሙስ ጥር 04/2009 ዓ.ም በእንጦጦ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና
ስሌጠና ፖ/ቴ/ኮ ውስጥ የተሰጠሲሆን፡፡ ሇዯንበኞች እና ዋና ዋና ሥራዎች
አገሌግልቱ እዲይጓዯሌም ጠዋት ወይም ከሰአት ቢሮ በመግባት ስራችንን
በማከናወን ሊይና ስብሰባሊይ ነበርን፡፡
ስብሰባው ሊይ የተነበበው በመንግስት ፖሉሲና ኢኮኖሚክ ስትራቴጂ አስመሌክቶ
የተካሄዯ ሲሆን አርብ ማሇትም በ 05/04/2009 ዓ.ም፡ እራስን ማየት በሚሌ
የግምገማ አጀንዲተከናውኖ አብቅቷሌ::ስሌጠናውም እየተካሄዯ በነበረበት ወቅት
ሰራተኛው ከሞሊ ጎዯሌ የተገኘ ቢሆንም የእንጦጦ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና
ስሌጠና ፖ/ቴ/ኮ ምክትሌ ሃሊፉ (ዱን) ስብሰባው ሊይ ከጅምሩ ጀምሮ በግቢው
ውስጥና በመዝናኛ ቦታዎች የታዩ ቢሆንም ስብሰባው ሊይ ግን ያሌተገኙ መሆኑ
ሇመታዘብ ችያሇሁ፡፡ ሰነደ ተነቦ ካበቃ በሆሊ በውይይቱ ወቅት ከችግሮቻችን
እንዳት እንወጣሇን በሚሌ የውይይት አጀንዲ ሃሳቦች በውስን ሰዎች ያሇገዯብ
ሲንሸራሸር የነበረቢሆንም በወቅቱ የነበረው የስብሰባው አንዴምታ ሰራተኛው ውስጥ
ፌራቻ የነገሰ በመሆኑ የመናገር ፌሊጎት አሌነበረም፡፡ ሰብሳቢው ሇምን ዝማታ
መረጣችሁ በሚሌ ይጠይቅ ነበር፡፡ በዚህም ምክንያት አብዛኛው ተሰብሳቢዎች
መናገር ባሇመፇሇጋቸው በተዯጋጋሚ እዴሌማግኘቴን የተረዲሁት ዘግይቼ ነበር፡፡
በአገኘሁትም እዴሌ ተጠቅሜ በስብሰባው ወቅት የታዘብኩትን መሌካም ነገርና
የተጓዯለ ነገር መግሇጽ ጀመርኩ፡ መሌካሙ ነገር የተቋማት መሪዎች መገኘታቸው
ሲሆን የተጓዯሇ ያሌኩት አንዴ የእ/ቴ/ሙ ምክትሌ ዱን አሇመገኘቱን ነበር
የገሇጽኩት፡፡ ከራሴ በመጀመር አጠቃሊይ ሰራተኛው ሊይ እና ሃሊፉዎችም ማየት
ያሇባቸውን ስራን መዕከሌ ባዯረገ መሌኩ የሁሊችንንም ችግሮች በግሌፅ ነበር
ያብራራሁት፡፡
62
ቀጥተኛ በሆነ የስብሰባ መስፇርት (according to the standards of formal
meeting) መሌኩ ስብሰባው ሊይ ያቀረብኩትን ሇምሳ ወጥተን ስንመሇስ መንገዴሊይ
ስብሰባው ሊይ ያቀረብኩትን ቀጥተኛ ባሌሆነ ስብሰባ (informal meeting) ሇዚሁ ቀረ
ሊሌኩት ሃሊፉ የሰብሳቢው ጓዯኛው በመሆኑ ነግሮት ሲሮጥ መጥቶ አንተ ዯነዝ
በማሇትና ላልችንም የሰው መብት የሚጋፈ ህገወጥ ስዴቦች በማከሌና ሇዴብዴብ
የሚጋብዝ ቃሊት ከአንዴ ሃሊፉ የማይጠበቅ ግብረ-ገብነት የጎዯሇው የስዴብና
የዴብዴብ ጥሪ “ናውጣ ይዋጣሌን” ማሇቱ በወቅቱ በእማኞች ፉት አስተናግጃሇሁ፡፡
እንዱሁም በትግስትና በማስተዋሌ በማየቴ ነገሩን ሇማብረዴ ሞክሬያሇሁ፡፡ ይሁንና
በተዯጋጋሚ ዛቻ እና ስዴብ እንዱሁም ሇጸብ የተጋበዘ ሲሁን እኔም በበኩላ ሌብ
አዴርጉሌኝ ብዬ ትቼ መሄዳን የጽ/ቤት ሃሊፉውና ካለት እማኞች መረዲት
ይቻሊሌ፡፡ በዕሇተ አርብ እራስን ማየት በሚሌ በጽ/ቤታችን ተገኝተን አጠቃሊይ
ስራን በምንገመግምበት ጊዜ ጥቃት የፇጸመው ዱን ሇጽ/ቤታችን የቅርብ ጓዯኛው
በመሆኑ እኔን መናገር የላሇበትን ሀሜትና አለባሌታ ግሌጽነት በጎዯሇው ሃሳብ
እኔን ስራዬ ሊይ ችግር ሇመፌጠር ተጽዕኖ አዴርጓሌ፡፡
ጓዯኛውን ይህ ችግርህ ነው ብል ከመናገር ይሌቅ ሇተበዲይ የግምገማ አጀንዲ
ማዴረጉ ህግና ሥርአት የማያውቅ መሆኑን ያረጋግጣሌ፡፡ በግምገማ ወቅት ጥፊቱን
የፇጠረው አካሌ ማን እንዯሆነ ሇቤቱ በነበረው መዴረክ ሊይ አስረግጬ የተናገርኩ
ሲሆን ይህም አጥፉዎቹ ሁሇቱም ግሇሰቦች ማሇትም የጽ/ቤታችን ሀሊፉ እና
ጎዯኛው የሆነው የፖ/ቴ/ኮምክትሌ ዱኑ ዙሪያ መሆኑን ነበር የገሇጽኩት፡፡ ይህን
መናገሬን በቂምና በበቀሌ በማየታቸው የመገምገሚያ መስፇርት ሇእኔ ብቻ አዴርጎ
ማቅረቡ ሲሆን የነበረው ሂዯት ኢ-ዱሞክራሲያዊ ነበር፡፡ በተጨማሪም ተናገር
መዴረኩ ዱሞክራሲያዊ ነው ብል በተናገርኩት ቃሊት ሊይ ጥቃት መፇጸሙ ነው
አግባብነት የሇውም፡፡
63
4.2.1.1 ችግሩን መሇየት (problem identification)፣
4.2.1.2 ችግሩን መግሇጽና መተንተን (Reconnaissance) ፡፡
እንዯ አመራር ከሊይ ያስቀመጥኳቸው ግዴፇቶች ሲሆኑ በተጨማሪምበስብሰባው
ወቅት እዴለን በተዯጋጋሚ በማግኘቴ እንዯሚከተሇው አቅርቤአሇሁ፡፡
1. ሁለም የ ቴ/ሙ ማሰሌጠኛ አካሊት የቴ/ሙ ሳምንት አከባበርን አስመሌክቶ
ጉዲዩ ስሇሚመሇከተው ሥራውን እየሰራ ነበር፡፡ ይህንን ሥራ በዋናነት
እየመራ የነበረው የክፌሇ ከተማው ጽ/ቤ መሆኑ ይታወቃሌ፡፡ ያሌተሰሩትን
ስራዎች በቀጣይ እንሰራሇን በሚሌና በግማሽ የስራ ሰአታችን እየሰራን
ወዯስብሰባው ብንገባም ጥቃት አዴራሹ ግሇሰብ ግን ከሰብሳቢው ጋር
በጓዯኝነቱ ምክንያት ሻይ ቤትና መዝናኛዎች አካባቢ ቢታይም ስብሰባው
ሊይ አሇመገኘቱ፡ ሇዚህም ማረጋገጫ ሇሽንት አስፇቅጄ በወጣሁበት ጊዜ ሻይ
ቤት አካባቢ እንዯነበረ ማረጋገጥ ችያሇሁ፡፡ ስብሰባው ሊይ ወሳኝ ሃሳቦች
በመነሳታቸው ተሳትፍ አሊዯረጉም፡፡
2. ይህን ሃሳብ በስብሰባው ወቅት በማንሳቴ ማሇትም ሃሊፉውጎዯኛው በመሆኑ
በምሳ ሰአት የሃሜት እና አለባሌታ የንግግር ሌውውጥ በማዴረጋቸው
ምክንያት አምባጓሮ ያስነሳ እና የእኔንም ሞራሌ እና መብቴ እንዱነካ
ማዴረጉ፡፡
3. የተጠቀሰው ችግር ፇጣሪው ዱን ባሇጉዲይን እና ባሇዴርሻ አካሊትን
የሚያነጋግርበት አግባብ የመሌካም አስተዲዯር መርህን የሚጻረር መሆኑ
በአብዛኛውን ጊዜ ከክፌሇ ከተማ የሚመጡ ባሇሙያዎችን እንዯ መሃይም
መቁጠሩ፣
4. በመሌካም አስተዲዯር ዙሪያ ሲነሱ የነበሩ ጉዲዮች ከአስተዲዯር በዯሌ እስከ
ትሌቅ የሙስና ወንጀሌ (grand corruption) ዴረስ በተቋሙ የተፇጸሙ
ታሪኮችና አሁን እየተፇጸሙ ሊለት ኩነቶች ምንነት እየተገሇጹና እየተብራሩ
በመሆኑና አምባ ጓሮ ፇጣሪው ሃሊፉ፤ ጉዲዩ በቀጥታ ስሇሚመሇከተውና
እንዯላልች ሃሊፉዎችና የስራ ባሌዯረቦቹ የመሌስ ንግግርና ማብራሪያ
64
መስጠት የሚጠበቅበት ቢሆንም በወቅቱ ያሌተገኘ ሲሆን፡ ይህም እኩይ
ዴርጊት ሇኮላጁ የወዯፉት የስራ እንቅስቃሴ ህጸጽ ስሇሆነ እና ሇኮላጁ
የወዯፉት ጉዞ እንቅፊት የሚፇጥር በመሆኑ ትግበራ የጎዯሇውን መሌካም
አስተዲዯርን ከመስበክ ውጭ፤ ፊይዲ የሇሽ ነው፡፡በተጨማሪም እነዚህ
በሃሊፉነት ተቀምጠው የነበሩና አሁንም በሃሊፉነት ሊይ የተቀመጡት ግሇሰቦች
የክራይ ሰብሳቢነትን አቋም አራማጅ፤ ሰባኪናሰሇባ (advocating the
economical believe of rent seekers rather than according to the
standareds of accurate, quality, effishency, effectiveness and project
or programme implementation) ያዯርጋቸውና እያዯረጋቸው መሆኑን
በግሌፅ ይጠቁማሌ፡፡ ችገግሮችን ሇመፌታት መነጋገር እና መግባባት
የሚቻሇው የሚነሱትን ችግሮች ሇመቅረፌ በንግግር መግባባት ነበረብን፡፡
5. በመሌካም አስተዲዯርና የኪራይ ሰብሳቢነትን ምንጮችን ነቅሶ በማውጣትና
ሇነዚህም ችግሮች የወዯፉት የመፌትሄ አቅጣጫ መቀመርን የተመሇከቱ
ጉዲዮች ዙሪያ በእሇቱ የተንሸራሸሩና አስተያየት የተሰጠባቸው ቢሆንም አምባ
ጓሮ ፇጣሪው በስብሰባው ሊይ አሇመገኘቱ፡፡ አመራር ሆነው የሚመዯቡ
የአመሇካከት፣ የክህልትና የብቃት ችግር እንዲሇባቸው በማሳያነት ሇማሳየት
ባሇፇው አመት ቴክኖልጂን አስመሌክቶ ፖ/ቴ/ኮ እንዯሚጠበቀው አሇመስራቱ
አንዴ የፇጠራ ሥራ የተሰራው የእንሰት ማዘጋጃ ማሽን ነበር ሇዛውም
ቴያትር ሰሌጣኝ በነበረ መሰራቱ ብቻ የፇጠራ ሥራ መሆኑን የታዘብኩ
መሆኔ፡፡
6. የሚመዯቡት የተቋም ሃሊፉዎች በአብዛኛውን እንዯሚታየው እዴሜያቸው
ሇአቅመ አመራር ያሌዯረሰ፣ ትምህርትና ስሌጠና አስተዲዯር የማያቁ፣
የሕይወት ተሞክሮ የላሊቸውና የአመራር ሀሁ ጠንቅቀው የሚያውቁ
አይዯለም፡፡ ሰውን መምራት ቀሊሌ ነገር አይዯሇም ውሳኔ አሰጣጥ ሊይ
ክፌተት አሇባቸው፡፡ በዴጋፌና ክትትሌ ወቅት አመሇካከታቸውን ቀይረው
እንዱያስተካክለ የተነገራቸውን ተግባራዊ ሇማዴረግ ፌቃዯኛ አሇመሆናቸውን
የተረዲሁት በስብሰባ ወቅት የሰሩትን ስህተት እዯገና ጥሩ የሰሩ አስመስሇው
65
ስብሰባው ሊይ ማቅረባቸው ሲሆን፡፡ እንዯ አመራር አቅጣጫ በማስያዝ
በሰብሳቢው ሉሰጥ የሚገባው አቅጣጫ ቢኖርም የሽሮ ሜዲ ቴ/ሙ/ማ ዱን
ያነሱት የተሳሳተ ሃሳብ ማስተካከያ አሌተሰጠም፡፡ ያነሱት ሃሳብ
እንዯሚከተሇው ነው፤ በተቋሙ እቃ እንዯሚጠፊ በዋናነት ባሇፇው
የተከሰተውን የቆዲ ዱፓርትመንት የታየመሆኑ እና አሰሌጣኞች ጥሬ እቃ
ይዘው ይወጣለ የሚሌ ሲሆን ሰብሳቢውም ጥያቄውን በጥያቄ መመሇስ እንጂ
ትክክሇኛ የስራ አቅጣጫ አሌተሰጠበትም ነበር፡፡ በወቅቱ እዴለን ሳገኝ
የገሇጽኩት እንዯሚከተሇው ነው፤ በተጨባጭ አጥፉዎችን በመረጃ ከያዝን
ተጠያቂ ማዴረግ እንችሊሇን ከዚህ በፉት በተቋሙ የተከሰተው አንዴ ጥበቃ
ዕቃ ይዞ ሲወጣ ሇሉት ስሇነበር ፖሉሶች ውጭ ስሇነበሩ መያዙና ተጠያቂ
መዯረጉ ይታወሳሌ ነገር ግን አሁን የተቀመጠው ሃሳብ ከአለባሌታ ያሌዘሇሇ
በጥሊቻ ፣ በመሰሇኝ ውሳኔ መስጠት የሚያስጠይቅ ነው፡፡ በተቋሙ የተሰራው
ስህተት በማሳያነት ያቀረብኩት ከአመት በፉት እንዯተከሰተው በጥርጣሬ ብቻ
ሰባት መምህራን መባረራቸው የአስተዲዯር ክህልት እንዯ ላሊቸው
ያመሊክታሌ፡፡
7. በሹሮ ሜዲ ቴ/ሙ/ማ ተቋም ሀሊፉዎች በመሰሇኝ አሰሌጣኞችን ማባረራቸው
ስሌጣናቸውን ያሇአግባብ መጠቀማቸውን ስህተት እንዯነበረ ነግሬያቸዋሇሁ
ከዚህበፉትም በተዯጋጋሚ ነግሬቸዋሇሁ፡፡ አሰሌጣኞች ሲባረሩ ሇአቤቱታ
ክፌሇ ከተማ ቴ/ሙ/ማ ጽ/ቤት ሲመጡ የቅሬታ ኮሚቴ ሰብሳቢው ባሇመኖሩ
በፀሃፉነቴ የተቀበሌኳቸው እኔ ነበርኩ፡፡ የተቋሙ ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ እና
ዱሲፕሉን ኮሚቴ ሳያየው የማባረር ውሳኔ መስጠታቸው ባጠቃሊይ
ቅዯምተከተሌ ሳይጠብቁ እንዲባረሯቸው ተረዲሁ፡፡ በዋናነት በቃሌ
የጠየቅኳቸው እጅከፌንጅ የተያዘባቸው ማንኛውም ንብረት እንዲሇ ነበር
የመሇሱሌኝም የሇም የሚሌ ነው፡፡ ከተባረሩት አሰሌጣኞች ውስጥ አዱስ
ጀማሪዎችን የቅበሊ እና የማሊመዴ induction or socialization ሥራ
መስራት ሲገባ ምንም ነገር የማያውቁ የተባረሩም ነበሩ፡፡ይህሁለ አሰሌጣኝ
66
ተባሮ ማን ሇዱፓርትመንቱ ስሌጠና እንዯሚሰጥ ግሌጽ አሌነበረም፡፡
አቤቱታቸውን ሇቅሬታ ኮሚቴ በተቋሙ ተገኝተው እንዲያቀርቡ
የተጻፇባቸውን የክስ ዯብዲቤ ተቋሙ ግቢ ውስጥ መግባት አይችለም የሚሌ
ነው፡፡ የመጡትን አሰሌጣኞች አቤቱታ ካየሁ በኋሊ ጉዲዩ አሳሳቢስሇሆነ
ቅሬታችሁን ተቋማችሁ ሊይ ተገኝታችሁ ማመሌከት ካሌቻሊችሁ ሇጽ/ቤት
ሃሊፉው አቅርቡሇት ብያቸው በነገርኳቸው መሰረት ጉዲያቸውን በማመሌከቻ
አቅርበው ሲመራሊቸው ወዯእኔ ነው ተመሌሰው የመጡት፡፡ የጽ/ቤት ሃሊፉው
ጉዲዩን ስሊስረዲሁት ችግሩን በተቋም ተገኝታችሁ ችግሩን ፌቱት፣ እነዚህ
የተቋም ሃሊፉዎች ስሌጣናቸውን ያሇአግባብ ተጠቅመው በህግ ጥሰት
አባረውዋቸው አሰሌጣኞቹ ቢፇረዴሊቸውና ወዯ ሥራቸው ይመሇሱ ከተባሇ
ሃሊፉዎቹን አባርራሇሁ የሚሌ ዛቻ ሁለ በወቅቱ አቅርቦ ነበር፡፡ነገር ግን
ውሳኔው ከተሰጠ በኋሊ አሌተገበረውም፡፡ በህጉ መሰረት ተቋሞቻችን
እራሳቸውን ስሇሚያስተዲዴሩ በውሳኔ አሰጣጥሊይ ጣሌቃ አሌገባንባቸውም
እኔግን ችግር ውስጥ ከመግባታቸው በፉት ሇመቅረፌ፣ የህግ ጥሰቶችንና
ተመዝብረዋሌ የተባሇው ንብረትም ሇመመርመር ፇሌጌ ተቋምዴረስ
በመገኘት ትብብር እንዯማይፇሌጉ ከተረዲሁ በሆሊ ዯግሜ ሇመሄዴ
አሊሰብኩም፡፡ በውሳኔ አሰጣጣቸውም ሊይ ጣሌቃ አሌገባሁም፡፡በጽ/ቤታችን
መሰራት ያሇበት ብዬ የማምነው ከንብረቱ ጋር በተያያዘ ተቋሙ ጠፌቷሌ
የሚሇውን ንብረት ማሳወቅ ያሇባቸው በመሆኑ ዯብዲቤ መጻፌ አሇብኝ ብዬ
ብናገርም በስራ ባሌዯረቦቼ አይመሇከትህም ስሇተባሌኩ የቀረበውን ጉዲይ
ሙለ በሙለ ሇፌርዴ ቤቱ ሰጥቼ ተውኩት፡፡ ጉዲዩ ወዯፌርዴ ቤት አምርቶ
ሇአንዴ ዓመት የሚጠጋ ክርክር ከተካሄዯ በኋሊ ፌርዴቤቱ ጥፊት ባሇማግኘቱ
ወዯስራ ይመሇሱ የሚሌ ውሳኔ ሇአሰሌጣኞቹ ወሰነሊቸው፡፡ ንጹሃንን ያሇመረጃ
በጅምሊ ማባረር የፇጠረባቸው የህሉና ጉዲት በብር ሇማካካስ የሚከብዴ ነው፡፡
አሰሌጣኞቹ ሲባረሩ በዯመወዝ መቋረጥ ምክንያት በራሳቸውና
በቤተሰቦቻቸው ሊይ የሚፇጥረው ጉዲት ነገም በእኔሊይ ቢዯርስ ብል
አሇማሰብ ነው፡፡ በተጨማሪ ሇአመት ያክሌም ሥራ ባሇመስራታቸው ክፌያ
67
መንግስት ሊጣው ነገርና ተበዲዮች ሇሚከፇሊቸው ሃሊፉ ተብዬዎች መጠየቅ
ነበረባቸው (ስሇተሸነፈ በቅጣት መሌክ ሇተበዲዮች የካሳ ክፌያ መክፇሌ
ነበረባቸው)፡፡ ያሇጥፊት ቅጣት መወሰን ቁንጥጫን ህመም መሆኑን
የማያውቅን ቆንጥጦ ማሳየት ነው፡፡ ከአገራችን አባባሌ ጋር የሚሄዯው “ሇራስ
የማይችለትን ቀንበር ሇላሊው ማሸከም ይሆናሌ”፡፡ ይህንን ሁለ ችግር
የፇጠረው የበሊይ አካሌ ሹመት አሰጣጥ ሊይ ሲሆን የስሌጠና፣ የትምህርትና
የምርምር ተቋሞቻችን መመራት ያሇባቸው በብቃት (merit based) እንጂ
በሹመት (political appointment) መሆን የሇበትም፡፡ እንዯሚታወቀው
በየቴ/ሙ/ተ ሃሊፉነት ቦታ ሊይ የሚቀመጡት የሙያ ክህልት(hard skill)
(BSC/MSC) ሲሆን፤ አስተዲዯራዊ ክህልት (soft / conceptual skills)
(BA/MA) ያሊቸው መምራት አይችለም ብል ማመን የፇጠረው ክፌተት የዚህ
ማሳያ ብቻ ሳይሆን ላልቹንም ሥራችንን እያበሊሸብን ነው እሊሇሁ፡፡ (They
conclude that attitude (conceptual skill) is less than technical skill
which is totally wrong assumption) በተግባር እዯሚታየው አብዛኛው
ተቋሞቻችንን የሚመሩት በBSC ዯረጃ (B level) የተመረቁ አካሊት ብቻ
ናቸው፡፡ ተቋሞችን ባብዛኛውን በመምራት ሊይ ያለት ሇትምህርት እዴገት
(professional development) ያሊቸው አመሇካከት አለታዊ የሆኑ
መሆናቸው፡፡ ነገር ግን ተቋምን መምራት ያሇበት MA, MSC, PhD or
assistant/ associate professor or full professor (A level and above
by their achievement) ዯረጃ መሆን አሇበት፡፡
8. ከሊይ ከፌ ብሇን ችግሮቹን እንዲየነው እንዳት እንዯተፇጠሩ ማየት ይቻሊሌ
የበሊይ አካሌ ሇኤጀንሲ/ቢሮ የምጠይቀው ጥያቄ Strategic plan problems
surprisingly and deliberately created by officials from agency law
makers, how do we reconcile these problems?
በዚህ መሌክ የታዩትን የአሰራር ጥሰቶች እንዳት ማስተካከሌ ይቻሊሌ?
ባሇሙያው ሇዯንበኞቹ አንዴ ቋንቋ አሇማውራቱ፡፡ ጉዲዩም እንዯሚከተሇው
68
ነው፣ በአዱስ አበባ ከተማ አስተዲዯር ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና
ኤጀንሲ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና የፕሮግራም ዕውቅና ፇቃዴ
አሰጣጥ መመሪያ በህዲር 2007 ዓ/ም አዱስ አበባ ያወጣው አዱስ መመሪያ
ሊይ የአሰራርና የህግ ጥሰት የታየባቸውን ባሇማስተካከሊቸው በስራችን ሊይ
ችግር ፇጥሮሌ። ይህውም አዱሱ የተሻሻሇውን እና ነባሩን ስትራቴጂ በ2004
የወጣውን ማገናዘብ ይቻሊሌ ይህውም አዱሱ መመረሪያ ሊይ የሚሇው
“ማንኛውም በዯረጃ አንዴ/Level One/ እና ዯረጃ ሁሇት/Level Two/ ባለ
የሙያ መስኮች ወይም ዯረጃ ከወጣሊቸዉ ሙያዎች ከሚገኙ የብቃት አሀድች
ወይም የሙያ ክፌልች የሚሰጡ አጫጭር ሥሌጠናዎች ብቻ ሥሌጠና
የሚሰጥ ተቋም የዕውቅና ፇቃዴ ጥያቄውን የሚያቀርበው ተቋሙ በሚገኝበት
ክፌሇ ከተማ አስተዲዯር ሇሚገኘው የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና
ጽ/ቤት ይሆናሌ”፡፡ ይሊሌ ማሇትም ዯረጃ 3 አውጥቶ ማሇት ነው፡፡
በተዯጋጋሚ ስትራቴጂውን ጠንቅቀው የሚያውቁ ዯንበኞቻችን ግዜቸውን
ሃብታቸውን ጨርሰው ጥያቄ በፕሮፖዛሌ አቅርበው ተቋም መሌክ ሇመክፇት
ቢያቀርቡም አይቻሌም ይባሊለ፡፡ ነገርግን መነሻ ስትራቴጂው
እንዯሚከተሇው ይሊሌ፡፡ Initial strategy / White paper/ figure it out
according to strategic plan of AACA TVET agency (2004)
ክፌሌ አንዴ የምንሰጣቸው አገሌግልቶች
“በክፌሇከተማ ዯረጃ መቆጣጠተር የሚችሇው “ኤንስቲቲውት” ማሇት የቴክኒክ
እና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና
1. በዯረጃ 1
2. በዯረጃ 2
3. በዯረጃ 3 የሚሰጥ ነው ላልች የገበያ ፌሊጏት መሰረት ያዯረጉ አጫጭር
ስሌጠናዎችን የሚሰጥ መንግስታዊ፣ መንግስታዊ ያሌሆነ እንዱሁመ የግሌ
69
ሕጋዊ የስሌጠና ተቋማት ማሇት ነው፡፡ ከዯረጃ 1–3 የተገሇፁት የስሌጠና
ፕሮግራሞች በፋዯራሌ ትምህርት ሚኒስቴር የአፇፃፀም መመሪያዎች ውስጥ
ተገሌጿሌ፡፡
በ“ኮላጅ” ዯረጃ የቴክኒክ እና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና አጠናክሮ ከሊይ
የተጠቀሱትን ጨምሮ ማሇትም በዯረጃ 1፣2፣3 እንዱሁም በተጨማሪ በዯረጃ
4፣ በዯረጃ 5፣ እና ላልች የገበያ ፌሊጏት መሰረት ያዯረጉ አጫጭር
ስሌጠናዎችን የሚሰጥ መንግስታዊ/መንግስታዊ ያሌሆነ ሕጋዊ የስሌጠና
ኮላጅ ማሇት ነው፡፡ ከዯረጃ 1 –5 የተገሇፁት የስሌጠና ፕሮግራሞች
በፋዯራሌ ትምህርት ሚኒስቴር የአፇፃፀም መመሪያዎች ውስጥ ተገሌጿሌ”
በሚሌ በግሌጽ አስቀምጦሇሌ፡፡
ይህንን ስህተት በትክክሌ ሇመመሇስ ስረአተትምህረት አወቃቀሩ ምን
ይመስሊሌ? የሚሇውን ጥያቄ ማንሳት ተገቢነው፡፡ በዋናነት ከዯረጃ 1-3
የተዘረዘሩት እና ሇክፌሇ ከተማ የተሰጡት ካሪኩሇሙ ሲቀረፃ ሇተሰጠው ዯረጃ
ተመሳሳይ ሥራ መስራት (routine work) ሊይ ስሇሚያተኩር ነው፡፡ ሃሊፉነትን
(responsibility) ስሇማይሰጥ ነው ዝቅተኛ ዯረጃ ቴክኒሻን (Lower level
Technician) የሚሌ ስያሜ የተሰጣቸው፡፡ እነዚህም አካሊት አሰሌጣኝ መሆን
አይችለም ነው የሚሇው ሇዚህ ነው ህግ ሲሻሻሌ የካሪኩሇምና የፔዲጎጂ
ባሇሙያዎች ያስፇሌጋለ የምሇው፡፡ መዋቅሩን በግሌጽ እዯሚከተሇው ማየት
እንችሊሇን፣
We can see the hierarchical needs of the labor market
Lower level Technician----------- TEVET from Level 1 to 3
Technician----------------------TVET from level 4 to 5
Technologist------------------- Bachelors
Engineers-----------------------masters
Scientist------------------------PhD
70
We can conclude that more demanded in the labor market in the
TVET institution 80%------------ TVET:
20 %----------------- Higher Education
9. My question to the TVET bureaus Federal and City TVET agencies didn't assume us (Sub City TVET Office structure) as their own structure they don't need to offer and receive training and work report directly from experts evaluate work problem together dealing with every problem support each other. They don't have intention and motivation to promote experienced experts so as to fulfill the succession plan as policy makers at merit base. If they promote the qualified experts who are worked at grassroots level, the experts may contribute a meaningful contribution as they relatively understand their clients problem as compare to those new employees hiring who are without know how of the current trend of the international TVET standards and also local level demand. This structure affects not only productivity and economic efficiency but also the morale and job satisfaction of its members. My question to the TVET bureaus As federal TVET agency expressed 632 occupational standards were prepared and completed by 2014 but assessment tools for all occupations which mentioned in the above 332 of it so far were completed by 2014 still ongoing/ the numbers still not in progressed. My question is here; how can we reconcile these gap mentioned in the above? How can CoC assessment and examination for trainees and trainers addressed for gap mentioned in the above? How far we are ready to entertain our client demand, if they want to open TVET entire occupations demanded without fulfilling assessment tools? Can we answer it? What are the current short coming concerning the enterprises
71
cooperative training delivery? Among other problem do you assume modular curriculum missing the content in the institutes and colleges, TTLM missing the contents, Competency based learning materials, progressive chart, missing the contents in session plan, information sheet, and jog sheet fulfilled in the TVET institute? Do you assume that we have effective stakeholders’ contribution existed in the TVET institutions working hand in hand? Do you assume that stockholders participation in the management and delivery of TVET adequate? Do you assume that Labor market information system to assess labor market demand is adequate? Do you assume that TVET institutions managements and expertise and manager in the office have capacity and ability in terms of adopting and transferring technology to the enterprises and users extraordinarily? I need answer.
10. እ/ፖ/ቴ/ኮ በተመሇከተ ከግንባታ ጋር ተያይዞ ዱዛይን የላሇው G+1
ህንፃ ሇአውቶሞቲቭ ዱፓርትመንት ማሰራታቸው፡ የሚታወቅ
ሲሆን፡፡የተገነባው ህንጻ እስከ አሁንም አገሌግልት ሇታሇመሇት አሊማ
አሇመስጠቱ፡፡ ይህንን ሊውቅ የቻሌኩት ዱዛይኑን ሇሽሮ ሜዲ ተቋም
አውቶሞቲቭ ዱፓርትመንት ግንባታ የተፇሌገበመሆኑ አንዴቀን
ሙለበመዝገብ ቤት ቢፇሇግም አሌተገኘም ነበር ሁለንም ያሊሟሊ ዴራፌቱን
/not fulfilled draught/ ሂሳብ ክፌሌ ያገኘን ሲሆን ዋናውን ብለፕሪንት
(blueprint, photographic print of plan or technical drawing)
ባሇማግኘታችን ሇተሞክሮነት አሌመረጥነውም ነበር፡፡ የተሰራው
ህንፃበውስጡመኪና የሚያስገባው አንዴብቻ አዴርገው ነው የሰሩት ይህማሇት
ላልቹ መኪናዎች ፓርቴሽኖቹን ሉያሌፌ ስሇማይችሌ ባድቦታነው የሚሆነው
በዚህ መሌኩ ነው ያበሊሹት፡፡ በተጨማሪም በአሁኑ ወቅት አዱስ
ሇአስተዲዯርና አካዲሚክ ስታፌ የተሰራው ህንፃ በከፌተኛ ሁኔታ ውሃ
ስሇሚያፇስ ሇቢሮነት ተስማሚ ባሇመሆኑ ሃሊፉዎች እየሇቀቁ መውጣት
72
መጀመራቸው፤ከአዱሱ ፍቅ ያሌቅ በዴሮ ጊዜ የተሰራው ቪሊ ግንባታ የተሻሇ
ሆኖተገኝቶሌ፡፡ በዚህም የተነሳ በቀ/ኃ/ሥ ዘመነ መንግሥት በተሰራው ነባር
ቪሊ ህንፃ ሇመግባት ታስቦ ሇቀሇም ማዯሻብቻ የወጣው አርባ ስምንት ሺህ
ብር ክፌያ ሲጠየቅበት የጨረታ ሰነዴ ባሇመሟሊቱ የተነሳ ሰሪው አካሌ
ሇክፌያ በቀረበበት ወቅት የፊይናንስ ሃሊፉዋ ክፌያ አሌፇፅምም ማሇቷ
የሚያስዯንቃት ሲሆን eagle eyed ብያታሇሁ፡፡ ብሌሹ አሰራሮቻቸው
እየቀጠሇ መሆኑን የሚያመሊክት መሆኑንከዚህ መረዲት የሚቻሌ ሲሆን፡፡
11. ምንም እንኳ ተቋሙ አንጋፊና ነባር ቢሆንም የማህበረሰቡን ችግር
ሇመቅረፌ የሚያስችለ ተመራጭ ቴክኖልጅዎች ሊይ አተኩሮ ያሌተሰራ
ሲሆን ሇዚህም ችግር መንስኤ የሆነው በቂ የሆነ በጀት ሇቴክኖልጂ ዘርፈ
ባሇመመዯቡ ምክንያት እንዯሆነ በውይይቱ ወቅት የተገሇፀ ሲሆን በሃሊፉነት
ሊይ ያለ ግሇሰቦችም ይህንን ችግር ሇመቅረፌ ተገቢውን እንቅስቃሴማዴረግ
የተግባር ስትራቴጂዎችን መንዯፌ አመራሮች ያሊቸው አስተያት በ
(Shortage of Knowledge on Developing Action Strategies) ሇምሳላ
ያክሌ፡-
ሀ. ተጨማሪ ተቋማዊ ገቢ እንቅስቃሴ (income generating activities)
ዕቅዴም ክንውንም አሇመኖሩ፡፡ የገቢ ማስገኛ ሥሌቶችን በመንዯፌ ተቋሙን
ተጠቃሚ ማዴረግ የውጭ ምርቶችን ሉተኩ የሚችለ ምርቶችንና
አገሌግልቶች በማምረት ያዯገ የተቋም አቅም የተፇጠረ ሀብት አሇመኖሩ
በመሰረቱ ከዚህጽሁፌ የመንረዲው የሃብት ብክነት እንዲሇነው፡፡ በተቋማት ያሇ
የሃብት በጣም ብዛት ያሇው እና ውዴ በመሆኑ ሌዩ የሆነ አጠቃቀምና አያያዝን
የሚጠይቅ ነው፡፡ ሁሌ ጊዜ የሀገራችንን ሃብት ስናይ ዴሆች ነን ሃብት የሇንም
እንሊሇን ተቋሞቻችን በዚህ ምክንያት በብቃት ያሌተዯራጁና የግብአት ችግርም
ያሇባቸው ናቸው እንሊሇን፡፡ ምንአሌባት በውሌ አስተውሇን ከሆነ ከዚህም ጽሁፍ
እንዯምንረዲው የምናገኘውን ሀብት ምን ያህለን ነው በጥንቃቄ የምንጠቀመው?
73
ምንያህለንስ ነው ሇተዘጋጀሇት ዓሊማ እያዋሌን ያሇነው? በአጠቃቀማችን ዙሪያሳ
የመንግስት መመሪያና ዯንብን ተከትሇን የምንጠቀም ስንቶቻችን ነን? የገንዘብ
አቅማችን ብቻ አይዯሇም ተቋሞቻችን የአዯረጃጀትና የጥራት ችግር
የሚስተዋሌባቸው፣ አብዛኛው ሀብት በአግባቡ ባሇመያዛችንና ባሇመጠቀማችን ነው
ምክንያት የሚባክን እንዯሆነ ሇማስገንዘብ በውይይት ወቅት ያነሳሁት ሃሳብ ነው፡፡
ማንኛውንም የውስጥ ገቢን ማሳዯግ አስመሌክቶ የፌዯራሌ ቴ/ሙ ኤጀንሲ
በነጋሪት ጋዜጣ በወጣው አዋጅ 2004/391 መሰረት በፋይናንስ ኮዴ ገቢ ተዯርጎ
ሇስራ ወጪ ሇማዴረግ በሚፈሌጉበት ጊዜ ማዴረግ ያሇባቸው በመንግስት
የፋይናንስ መመሪያ መሰረት ወጪ አዴርገው ሥራሊይ እዱውሌ የሚችለ
መሆናቸውንበውይይትወቅትሃሳቤን አንፀባርቂያሇሁ፡፡ በተጨማሪም ከሌማት
አጋር ዴርጅቶች፣ ከህዝብና ግሇሰቦች (ባሇሃብቶች) የሚገኘው ሃብትን ሇማበርከት
የሚፈሌጉ ማንኛውም አካሊት በሚያዯርጉት ውሌ መሠረት ከፍተኛ ገንዘብ
በመመዯብ የተሇያዩ ስራዎች ሲሰሩና ሌምደን ሲያካብቱ ከነበሩ ሇምሳላ የሰሊም
ቴ/ሙ/ኮላጅ ሌንማር ይገባነበር ነገር ግን ሌንማር አሌቻሌንም፡፡
በተቋሞቻችንምሊይ መንግስታዊ ያሌሆኑ ዴርጅቶችና የአካባቢው
ሕብረተሰብበሚገኘው ሃብት በአግባቡ ተመዝግቦ አይታወቅም፡፡ በዚህም ምክንያት
የሌዩ ሌዩ ዴርጅቶችና የሕዝብ አስተዋጽኦ በትክክሌ ካሇመታወቁም በሊይ
ሇብክነት ሲጋሇጥ ይታያሌ፡፡ በተሇያዩ ዴጋፎች በክፍሇከተማውየተገኙ
የፕሮጀክትም ሆነ ላልች ዴጋፎች ብክነት እንዲያጋጥማቸው ሇመከሊከሌ
ውጤታማም ሇመሆንየክፍሇ ከተማው ባሇሙያዎችና የሚመሇከታቸው ላልች
አካሊት እርምጃዎች እንዯአስፈሊጊነቱ ቢወስደ ሇጥሩ የሀብት አጠቃቀም ሥርአት
ምቹ መንገዴ ሉሆን ይችሊሌ፡፡መፍትሄ ሀሳቦችን መሌሶ ማየት ሊይ
ያለችግሮችንእንዯሚከተለው መመሌከት እንችሊሇን፦(implication of
implementing bad action strategies)
I. በክፌሇ ከተማው የሚዘረጋው የፕሮጀክት አሊማ ጠንቅቆ መረዲትና
ከስራው እና ከስራዎቹ የሚገኘው ውጤት በባሇቤትነት መቀበሌና
መተግበር ሊይ ያሇአቅም ዝቅተኛ መሆን
74
II. የፕሮጀክቱ ሥራ እንዱያከናውኑ በግሊቸው የተማሩና (professional
development)፣ ብቃቱ የተረጋገጠ ስሌጠና የወሰደ ሰራተኞች ሇዚሁ
ሥራ መመዯብና በተሇያየ ምክንያት ቢነሱ እንኳን ሇመተካት
እንዱቻሌ ቀዴሞተተኪን ማስተማር እና ማሰሌጠን አሇመታየቱ፣
III. በግሊቸው ሇተማሩ ቦታ አሇመስጠት ቀጥተኛ ከሚሰሩት ሥራ ጋር
ግንኙነት ያሇው ትምህርት ማሻሻያ(professional development)
ያዯረጉ ማበረታቻ የዯረጃ እዴገት አሇመዯረጉ፡፡ ነገር ግን መንግስት
ሇየትኛው ፕሮጀክት እንዲሰሇጠናቸው የማይታወቁ አካሊት
በመንግስት ብቻ ተምረው እንዱመጡ በመሊካቸው ከስራቸው ጋር
ግንኙነት የሉሇው ትምህርት ተምረው ሲመጡ የዯረጃ እዴገት
በመስጠቱ የስራሞራሌ እና መንግስት ያወጣውን የጥራት ማረጋገጫ
ፓኬጅ የሚጻረርና ሇጥራት ዯንታ አሇመኖሩን የሚያመሊክት ነው፡፡
IV. ሥራን የተሻሇ ሇማዴረግ በፕሮጀክት መሌክ ሇሕብረተሰቡ
የሚጠቅሙ ጥሌቅ ምርምሮች (research and development) በቢሮ
ዯረጃ ያለ አካሊት በጽህፇት ቤት ዯረጃ ካለ አካሊት ጋር ተናቦ
ሇመስራት ዕቅዴ አሇመኖሩ፡፡ በአጠቃሊይ ሥራን የተሸሊ ሇማዴረግ
ሇጥናት እና ምርምር ቦታ አሇመስጠቱ፡፡
V. ትምህርቱን እና ስሌጠናውን የወሰደ የተቀየሩት ሰራተኞች
ተመሌሰው ስሌጠናውን እዱሰጡማስተባበርና መከታተሌ አሇመቻሌ
VI. በእርዲታ የተገኙትን ማቴርያልች በወቅቱ በሥራሊይ እዱውለ
ማዴረግና አፇፃፀሙንመከታተሌ ሊይ ክፌሇከተማው የማይሸፌናቸው
በቀዴሞ ቴ/ሙ/ማ ኤጀንሲ በአሁኑ ቢሮ የሚሸፌኑ ፖ/ቴ/ኮላጁ ሊይ
ኢንስፔክሽን፣ ሱፐርቪዢን፣ ክትትሌ እና ዴጋፌ ክፌተቱ ሰፉ
መሆኑ፣
VII. በፕሮጀክት የተመዯበ ሃብት ሇፕሮጀክቱ ዓሊማ ማስፇፀሚያ
አገሌግልት እንዱሰጥ ማዴረግና ውጤቱን ማጎሌበት ሊይ ያሇክፌተት
መኖሩ
75
VIII. ፕሮጀክቱ ሲፇፀም የተሟሊ ርክክብ ማዴረግ ሊይ ያሇክፌተት፣
IX. ከፕሮጀክቱ ርክክብበኋሊ ሇክፌሇ ከተማው ሕዝብም ይሁን ሇከተማው
አገሌግልት መስጠት ይቻሌ ዘንዴሥራ እንዱቀጥሌ ማዴረግሊይ
በክፌሇ ከተማ ያለአመራር ሊይ ያሇክፌተት ከሊይ የጠቀስኳቸው
ተቋሞቻችን ብቻ ሳይሆኑ ሇማሳያነት ያክሌ ገንዘብ ተሇምኖባቸው
የመጡናበፕሮጀክት ፍርማልቲ መሰረት ስራቸውን አጠናቀውበ
2006 ዓ.ም ርክክብ ቢፇጸምባቸውም ከተጠናቀቁበኃሊ አገሌግልት
ሳይሰጡ ከቀሩት ፕሮጀክቶች መካከሌ አንደ የበሊይ ዘሇቀ ቴ/ሙ/ማ
ተቋም ተጠቃሽ ነው፣
X. በፕሮጀክቱም ሆነ በላልች የሕዝብ ዴጋፌ የሚከናወኑ ተግባራት
የአፇፃፀምና የውጤት ሪፖርት ተከታትል እንዱዘጋጅና
የሚመሇከታቸው እንዱያውቁት ማዴረግ ሊይ ያሇ ክፌተት፣
የመፌትሄውን ተግባራዊ ማዴረግን በተመሇከተ ያሇን አቅም (The
capacity of workers in terms of implementing action
strategies) እና የመፌትሄውን ተግባራዊነት መከታተሌ እና
ውጤቱን መገምገም (observation)
ሀ. በሰሇጠነ መንገዴ ችግሮችን ሇመሇየትና የመፌትሄ አቅጣጫ ሇማስቀመጥ
ተቋሙ የምርምርክፌሌ (research and development unit) ስሇላሇው
እንዱኖረው ጥረት አሇመዯረጉ፤
ሇ. በየ ዕሇቱ ያሇስራና ውጤት የሚባክነው ጊዜ ከፌተኛ ነው፡፡ የስራ ጊዜ
ምንሊይ ይውሊሌ? ምክንያቶቹ ብዙ ሲሆኑ ዋናው ነገር ግን የተጠያቂነት ሚና
ማነስ ነው፡፡ የስራ ጊዜበመቅረት፣ በስራሊይ የተገኙ ሰራተኞችም በክፌሇ
ከተማ ዯረጃ የመስክ ስራ ስሇሚበዛ የተቋማቶች ርቀት እና የትራንስፖርት
የማይዲረስባቸው ቦታዎች ምክንያት በከፉሌ ሥራ ሰአት መባከኑ፣ የተሳካ
የትምህርት እና የስሌጠና ዕቅዴ ሇመስራት situation analysis በሁለም
ዯረጃ ሇመስራት የመረጃዎች መሞሊት ወሳኝ ነው፡፡ ከመረጃጋር ተያይዞ
76
ባሇፇው የአንዴ፣ የሁሇት፣ የሶስት አመት እና ከዛም በሊይ የስራነውን ሥራን
መዝግበን በሃርዴ እና በሶፌት ኮፒየሚኖረው ሰራተኛ ቁጥሩ አነስተኛ ነው፡፡
በመሆኑም ውጤታማ ሇመሆን የመረጃ አሇመሞሊት ችግር ነው፡፡በትንሹ
እንኳን የባሇፇው አመት የሰራናቸው ስራዎች ሇእቅዴ ክሇሳ ወሳኝ ቢሆኑም
በሁለም ሰራተኞች ይገኛሌ ማሇትም አያስቸሌም፡፡
በመረጃ ዙሪያ ሇማጠቃሇሌ ያክሌ መረጃየሚያስፇሌገው ያሇንበትን ሁኔታ ተረዴተን
ሇወዯፉት የተስተካከሇ ውሳኔ ሇመስጠት የሚያስችሇንን ሁኔታ ሇመፌጠር ነው፡፡
ሇዚህም ሁኔታዎችን በቀሊለ ሉያስረዲ የሚችሌ የመረጃዎች አዯረጃጀትና ትንታኔ
እጅግ አስፇሊጊ ነው፡፡ በአግባቡ ያሌተዯራጀ መረጃ ሁኔታዎችን መግሇጽ የማይችሌ
ሲሆን ሇውሳኔም የሚሰጠው እገዛ ውስን ነው፡፡ ስሇሆነም በዚህ ረገዴ ያሇብንን
ክፌተት ስሇተረዲን ችግሩ እዯገናእንዲያፇፀም ተገቢውን ጥንቃቄ ማዴረግ ተገቢ
ይሆናሌ፡፡
በማሰሌጠኛተቋማቶቻችን ሊይ የሰው ሃይሌ አስተዲዯር የቀሩ ሰራተኞችንና
አሰሌጣኞችን ቀሪ በሚያዯርጉበት ጊዜ ዛቻ ዯርሶብናሌ ብሇው ገሌጸዋሌ፡፡
በግላእዴሌ በተሰጠኝ ጊዜ የሰጠሁት አስተያየት የቁጥጥር እና የክትትሌ
ሥራችንን የተሻሇ ሇማዴረግ ሰራተኛውም ይሁን አሰሌጣኙ በሚቀሩበት
ወቅት አጠቃሊይ ስራውም ይሁን የስሌጠናው ስርአትእንዲይጎዲ በተቋሟቻችን
ሊይ የአሻራፉርማ የገቡበትና የወጡበትን የሚመዘግብ የሰአት መቆጣጠሪያ
ስርዕት እንዱዘረጋ ነው፡፡ ምክንያቱም አገሌግልት እያገኙ ያለ ሰሌጣኞች
የስሌጠና መቆራረጥ መኖሩን ጥቆማ በማዴረጋቸው ሲሆን የሰጠሁት
የመፌትሄ አስተያየትየስሌጠና ሥርአቱን እንዲያጎዲ ነው፣
ሐ. ቴክኖልጂን በመፌጠር፡ በመቅዲት፤በማሊመዴና በማሰራጨት ሊይ
አተኩረው ከሚሰሩ ከላልች መሰሌ ተቋማት ጋር አብሮ ያሇመስራትና
ሌምዴ ሌውውጥ አሇማዴረግ
77
መ. የተቋሙ ቤተ-መፅሃፌ፤ በተጨማሪ ዱጅታሌ ኤላክትሮኒክስ ሊይብረሪ
እንዱሆን አሇማስቻሌ
ሰ. ሰሌጣኞችና አሰሌጣኞች የዘመናዊ ኢንተርኔት (WI-FI internet)
ተጠቃሚ እንዱሆኑ አሇማስቻሌ
ረ. ሇአሰሌጣኞች ብቻ እንጂ የስሌጠና እና የረጅምጊዜ ትምህርት በገፌ
መሰጠቱ መሌካም ቢሆንምሇዴጋፌ ሰጭሰራተኞች በእውቀትና በክህልት
ብቁ እንዱሆኑ አሇማስቻሌ ወ.ዘ.ተ.) ያሊዯረጉ መሆኑን ሇመረዲት ያስቻሇን
ሲሆን፤ ሇዚህም ዋና ምክንያትበአብዛኛው የአመራሩ ዴክመት መሆኑ እና
በሃሊፉነት ሊይ የተቀመጡት ግሇሰቦች በአመራር፤በእውቀትና በክህልት
ያሌበቁ፤እና የኪራይ ሰብሳቢነት አራማጅና ሰሇባ መሆናቸው ሲሆን ይህም
የመሌካም አስተዲዯር ችግር በተቋማቶቻችን እንዱኖርና እንዱሰፌን
ሆኗሌ፡፡
ሠ. የተቋማት ጥራት ጥሌቅ ሥራን አስመሌክቶየ TVET ፖሉሲና
ስትራቴጂ፣ TVET ዕቅዴ ዓሊማዎች ሊይ የሚመሰረቱ ናቸው።
በተጨማሪ የአሇም አቀፌ ህግጋቶችን የሚያሞሊ በመሆን የሚሰበሰቡት
መረጃዎች ጥራት ያሇውን የ TVET ሇስራአጥ ሁለ ከማዲረስ ጋር ቀጥተኛ
ግንኙነት ያሇው መሆኑን በግላ የምስማማበት ነው፡፡
የ TVET መረጃዎች የሚከተለት ዋና ዋና የ TVET አመሊካቾች ሊይ
ይሰበሰባለ።
የክፌሇከተማው TVET ሇስራአጡ አቅርቦት አና ሽፊን access and
coverage)
TVET ሥርጭትና ፌታሃዊነት (equity)
TVET ጥራት (quality)
78
TVET ሥረአተ ብቃት (efficiency) ናቸው
ስሇሆነም የምንሰበስባቸው መረጃዎች እነዚህን አራት ጉዲዮች በተመሇከተ
አንደን ክፌሇከተማ በምን ዯረጃሊይ እዯሚገኝ ሉያሳዩን የሚችለ መሆን
ይገባቸዋሌ።
የ TVET ትምህርትና ስሌጠና ጥራት እጅግ ውስብስብ የሆኑ ሂዯቶች
ውጤት ስሇሆነ በቀሊለ ሇማሳካት ያስቸግራሌ። ሰሌጣኞች በመጨረሻ ምን
አወቁ? በየዯረጃው ከ short term training ጀምሮ እስከ ዯረጃ ማጠናቀቂያ
ሊይ ማወቅ የሚገባቸውን አውቀዋሌ? የሚጠበቀውን የባህሪ ሇውጥ
አሳይተዋሌ? ሇሚለት ጥያቄዎች በቄምሊሽ የሚሰጠው ከተሰጣቸው
የብቃት አሀዴ (unit of competency) ጀምሮ እስከ ዯረጃ ባሇው የተግባር
ሂዯቶች ከሇየን እና ተገቢ ተቀራራቢ መሌስ ካገኘን በኋሊ ነው፡፡
በመሆኑም በክፌሇ ከተማ ዯረጃ ብቻ የስሌጠና ሂዯቶቹንም በሙለ
የየራሳቸው ሌዩ መሇኪያ ማዘጋጀት ይከብዲሌ።
ይሁን እንጂ ሇሚፇሇገው የጥራት ዯረጃ የሚቀርቡት ግብአቶችን
የሚያሌፈበት ሂዯት ጥራት ወሳኝነት አሊቸው። በመሆኑም ስሇ TVET
ጥራት ስናነሳ የግብአቱን የሂዯቱንና የውጢቱን ጥራት መፇተሽ
ይኖርብናሌ። እነዚህ ሶስቱ ተሞሌተው በማይገኙበት ጊዜ ግብዓቶቹ ሊይ
ትኩረት ያዯርጋሌ።
የ አሰሌጣኞች የትምህርት ዯረጃ ከዯረጃ 4 በሊይ እና COC መውሰዴና
አሇመውሰዲቸው ማረጋገጥ፣
የ ተማሪዎች COC ውጤት ከ 65% በሊይ መሆኑ፣
ተቋማት የስሌጠናውን ጥራት የተሻሇ ሇማዴረግ እና ከትክክሇኛው የስራ
አሇም ጋር እዱገናኙ እዱያስችሌ የተቋሙ ብቃት ትብብር ስሌጠናን
79
አስመሌክቶ ያሇበት ዯረጃ (have memorandums of understanding with
companies, enterprises and industries in the TVET institute)
የስሌጣናውን ጥራት የተሻሇ ሇማዴረግ Modular curriculum ሙለ ማዴረግ
ሊይ ያሇ የተቋሙ ብቃት ሇምሳላ፣ modular curriculum (TTLM) teachers
guide, learners guide, and assessment packet. Value chains
Projects, displaying it appropriate places including saving culture of
the trainees in terms of improving effective, efficiency and quality of
the TVET institute.
በአንዴ ጊዜ አንዴ ክፌሌውስጥ የምናስተምራቸው ተማሪዎች ብዛት
የሰሌጣኝ ማሽነሪ ጥምርታ
የ TVET ሥራ ሊይ የሚውሌ ጊዜ (የግማሽ ቀን እና የሰአት እርዝማኔ
የ TVET የስሌጠና ስርአት ውስጣዊ ብቃት TVET Flexible ( ተሇማጭ )
በመሆኑ ሰሌጣኝ annual time ተብል ሇስሌጠና አይያዝሇትም ሰሌጣኞች
ከተያዘሊቸው nominal duration ቀዴመው ካጠናቀቁ የተሰጣቸውን ዯረጃ
በማጠናቀቃቸው ሇአገራዊ የብቃት ማረጋገጫ ፇተና (NCOC) ቀርበው ወዯ
ስራ መሰማራት ወይም በአገር አቀፌ የቴክኒክ እና ሙያ የፇተና ውጤት
መአቀፌ (NTQF) መሰረት የሚፇቅዴሊቸው ከሆነ ወዯ ሚቀጥሇው ዯረጃ
መሸጋገር ይችሊለ፡፡
የውስጣዊ ብቃት መሇኪያ
የተቋሙ ብቃት ከሰሌጣኞች ውጤት ጋር የሚገናኝ ስሇሆነ COC ፇተና
ተመዝነው ያሇፈ ሰሌጣኖች ከ 65% በሊይ መሆናቸው ሲረጋገጥ
80
ከኢነደስተሪው ጋር ቀጥተኛ የሆነ ግንኙነት በማዴረግ በትብብር ስሌጠና
የስራውን አሇም (world of work) በመቀሊቀሌ የስራ አጥ ወገኖቻችን የስራ
ዕዴሌ እንዱያገኙ ማዴረግ የቻለ በቁጥር ማሳያ ያሊቸው
ስሇጠና ያቋረጡ ሰሌጣኞች (Dropouts Trainees)
በአንደ ማሰሌጠኛ ተቋም ውስጥ የሚሰሇጥኑ ሰሌጣኞች ብዛት ናቸው፡፡
ሸ. ብሌሽታቸው ከፌተኛ በመሆኑ በክፌያ ከውጭ ማሽነሪዎች ጥገና
የተዯረገሊቸው እና የወጣው ወጭ በብር በሂሳብ ክፌሌ አማካኝነት ሇማወቅ
የሚቻሌ ነው፡፡ ነገር ግን ሰሌጣኞች የስሌጠናሂዯቱንሳያቋርጡ ጥራቱን
የጠበቀ እንዱሆን ሇስሌጠና የምንጠቀምባቸውን ማሽነሪዎች ብሌሽት
ሲያጋጥማቸው ወጪን በመቀነስ ዙሪያ በራስ አቅም ማሽነሪዎችን ጥገና
መዴረጋቸዉን ማረጋገጥ በየዱፓርትመንቱ የተጠገኑ ማሽነሪዎች ብዛት
እና በብር በየተቋሞቻችን አሇመያዛቸው በተጨማሪም፤ የኢንደስትሪ
ኤክስቴንሽንን አስመሌክቶ አሰሌጣኞች ባሇሙያዎች ሁለም ሉመሌሱት
የሚገባው እዯሚከተሇው ይቀርባሌ፣
Number of incubated MSC technology, Micro enterprises work
with in capital up to 20,000---------? Number of Small scale
enterprises work with capital 20000 to 500000 ---------? Number
of Medium size enterprises work with capital above, 500,000--------
-? Number of Technology Adopters, -----------? Number of
Technology Multiplier--------? Selected Technologies needed by
MSEs---------? Tested & Approved Technologies needed by MSEs-
---------? Selected Value Chains mapped-----------? Capital gained
from Transferred Technology in Birr--------?
I. Capacity Building on Technical skills training, needed by MSEs
-------? ....... Number of MSEs/SMEs Obtained the training-------?
81
II. Capacity Building on Entrepreneurial skills needed by
MSEs/SMEs--------?.........Number of MSEs/SMEs obtained the
training-------?
III. Capacity Building on Technology development, ----------------?
......... Number of MSEs/SMEs Obtained the training-------?
IV. Capacity Building on Productivity improved, ----------------?
......... Number of MSEs/SMEs Obtained the training-------?
ቴ/ሙ ማ/ተቋማቶቻችንየሚያሰሇጥኑባቸውን መሳሪያዎች በራስአቅም
ከመጠገን እና ወጪን ከመቀነስ አንጻር ከሚጠበቅባቸው ሃሊፉነት
በተጨማሪ ውጤታማ በሆነ መሌኩ ሇአካባቢያቸው ጥቃቅን እና አነስተኛ
ገቢና ቴክኖልጂዎችን በማሸጋገር በማሳያ በብር ማሳዯግ ይጠበቅባቸዋሌ
የሚታየው የተቆራረጠና ውጤታማ አይዯሇም፣ ሇማሳያነት የሚቀጥሇውን
ምሳላ ማየት ይቻሊሌ
Capital gained through the supports of TVET expert
Sending message by Berhanu Tadesse Taye connecting our
enterprise for the purpose of get reward for their innovation
project on announcement of U.S. Embassy computation
Want to know more about how to apply for grants from the U.S.
Embassy? On February 10, 2017, we will hold a half day grant
workshop for non-government organizations to share information
about grant opportunities ranging from $5,000 - $200,000 and the
application process. If you are interested in attending, email
82
[email protected] or call 0111-307033 no later than
February 8, 2017. For further information visit: http://bit.ly/2jotJ40
Jan 23rd, 2007 8:30pm the response of enterprice owner
Aysheshim Tilahun
Thanks brother. I will write request for attending.
ከአዱስ አበባ ከተማ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር በማገናዘብ የከተማዋ አመራር፣
አሰሌጣኞች እና ዴጋፌ ሰጪ ሰራተኞች ፕሮግራሙን ሇመምራት፣
ሇማስተግበር እና የስሌጣና ስረአቱ በቂ ግንዛቤ ሉያስጨብጥ በሚችሌ
መሌኩ የኢንደስትሪ ኤክስቴንሽን አገሌግልት ማስተግበሪያ በአግባቡ
በማዘጋጀት እና ማስተግበር ጠቀሜታ አሇው፡፡ የኢንደስትሪ ኤክስቴንሽን
አገሌግልት ከሀገሪቱ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕዴገት ጋር ተጣጥሞ
ሇመፇፀም እንዱቻሌ በዋናነት በገበያ ፌሊጏት ሊይ ተመስርቶ ሥራን
ሇመፌጠር የሚያስችሌ ሥሌጠና በመስጠትና ሥራአጥነትን በመቀነስ
እንዱሁም ምርታማነትን በማሳዯግ ብልም ዴህነትን ሇመቅረፌ
በሚያስችሌ መሌኩ ተቀረፆ በተግባር መሰራት አሇበት ክንውናችን
የተሻሇ በማዴረግ ወዯ ኢንደስትሪ መር የእዴገት አቅጣጫ የሚያሸጋግረን
ሂዯት ይሆናሌ፡፡
ሸ. ሇኢንደስትሪዎች ዴጋፌ በማዴረግ ሇትብብር ስሌጠና ምቹ
ማዴረግበተሰጠ ዴጋፌ ሇትብብር ስሌጠና ምቹ የተዯረጉ ኢንደስትሪዎች
አፇጻጸም ዝቅተኛ መሆኑ
83
ቀ. ስሌጠናቸውን ያጠናቀቁትን ሰሌጣኞች ወዯ ስራ እንዱሰማሩ
ማዯራጀት/ስራ ማስያዝ/ ስሌጠናቸውን ካጠናቀቁት ሰሌጠኞች ውስጥ
ተዯራጅተው ወዯ ሰራ የተሰማሩ ሰሌጣኞች አፇጻጸም ዝቅተኛ መሆን
12. በጉሇላ ቴ/ሙ ጽ/ቤት የሚታዩ ችግሮችን በተመሇከተ፤ ሃሊፉው በስራ
ገበታው ባሇመገኘቱ የተነሳ ስራዎችን በወቅቱና በጊዜው ባሇመገምገሙ
የሚሰራውንና የማይሰራውን ሇይቶ ማዎቅ እንዲይችሌ ያዯረገው ሲሆን::
የሚሰሩትንም እያወቀ፤ ሇሚመስሇውና ቅርብ ጓዯኞቹ የማዴሊት የስነ-
ምግባራዊ መርሆች ትግበራ ጉዴሇት የሚታይበት ነው፡፡
13. የሰራተኞችን የግሌ ሌዩነታቸውን (DIVERSITY) ማወቅ እና መከባበር
ሇተቋምም የሁን ዴርጅት ወሳኝ ነጸብራቅ ነው፡፡ በዚህ መሌክ ተቋምም
ይሁን ዴርጅቶች ያሊቸውን አባሊት ሌዩነታቸውን ማክበር ጥራት ያሇው ሥራ
በመስራት ይሁን ሁለንም ሥራ ሇማሳካት ይችሊለ፡፡ ምንም ይሁን የአንዴ
ዴርጅት ምርቶች ወይም አገሌግልቶች ባህርይ፣ አባሊቱ መካከሌ በሥራ ሊይ
ግንኙነት እና መስተጋብር ቢያንስ የዚያኑ ያህሌ አስፇሊጊ ናቸው፡፡ የጽ/ቤቱ
ሃሊፉው በግምገማው ወቅት መገምገም የነበረበት አንምባጓሮ ፇጣሪው ሃሊፉ
የተባሇው ግሇሰብ ሲሆን ነገር ግን ምንም አታውቅም (ዯነዝ) የሚሇውን
ሇአንምባጓሮ ፇጣሪውጓዯኛው በማዴሊት ከሃቁ ይሌቅ ጓዯኛው ያነሳውን ሃሳብ
በመዴገም አውቃሇሁ ትሊሇህ ብል ዘሇፊውን የዯገመው ሲሆን ሞራላን
ጎዴቶታሌ፤ እኔ እንዯማምነው ሰርቻሇሁብዬ የምኮፇስ አይዯሇሁም ከዚህ
በፉት የሰራሁትን እያወኩ ከስራባሌዯረቦቼ በታች የሰጠሁ መሆኔ ይህ
ግምገማ ከመካሄደ ከሳምንት በፉት በመራሁት መዴረክሊይ አሳይቻሇሁ፣
ነገርግን በዘሇፊ እናበማዋረዴ የሚሰጥውጤት ስራዬን ከሰራሁት አንጻር በታች
ውጤቴም ከላልቹ አንፃር አሳንሶ ዝቅተኛ የስራ ውጠት
የማሌቀበሌሲሆንበዘሇፊመሌክ ያነሳው የግምገማ ሂዯት የተገሊቢጦሽ
84
ነው፡፡ምንም እንኳን ሇዚህም ማሳያ የሚሆነው ከዯቡብ ኮሪያ የመጣው
ከፌተኛ ሌዐካን ቡዴን በተቋሙ ተገኝተው ሇ መዯበኛ ት/ቤቶቻችንና
ሇቴ/ሙ/ተየሚያዯርጉትን ዴጎማና ሌገሳቸውን ሇማብሰር (እውቅና ሇመስጠት)
የአቀባበሌ ስርዓት ይዯረግሊቸው ዘንዴ የጽ/ቤቱ ሃሊፉ ተገቢውን ዝግጅት
እንዱያዯርግ የተነገረው ቢሆንም ጊዜው ዯርሶ ሌዐካኖችን ተቀብል የመክፇቻ
ንግግር እንዱያቀርብ መዘጋጀት ነበረበት፡ነገር ግን
አሌተዘጋጀበትም፡፡የሌዐካን ቡዴኑ የመምጫ ሰዓት ዯርሶ ስሇነበር ሌዐካኑም
ገብተው በመጠባበቅ ሊይሆነው እያሇ የወርሌዴ ቪዥን ኢንጅነሯ በዚሁ
አማካኝነት ዯውሊሌኝ፤ሃሊፉው ቀርቦ ንግግር እንዱያዯርግሌን ፇሌገን ነበር
ባሇችበት ወቅት ቀርቤ ሳናግረው ምንም ፅሁፌ እንዲሌተዘጋጀበትነግሮኛሌ፡፡
ነገር ግን በሚዱያ እንዯተነገረው የኢ.ፋ.ዱ.ሪ ፕሬዘዲንት እና ላልችም
ከፌተኛ የመንግስት ዱፕልማቶች በተገኙበትየመጡትን ሌዐካን አቀባበሌ
በቤተመንግሥት ውስጥ መዯረጉን እያወቀ አሇመዘጋጀቱ የሚያስጠይቀው
ቢሆንም እኔ ግን ሇመጡት ሌዐካን ቡዴን የሚያቀርበውን የምስጋና ፅሁፌ
አዘጋጅቼ እንዯምሰጠው ነግሬው፡ ሇሃያ ዯቂቃ ብቻ እንዱታገሰኝ በማሇት
ይህን ከታች የሚገኘውን በ እንግሉዘኛ እና በዯቡብ ኮሪያኛ የቋንቋ ትርጉም
የቀረበውን ፅሁፌ ሰጥቸው ሇሌዐካን ቡዴኑ አንዴም ቃሌ አስተዋውጽኦ
ሳያዯርግ አንብቦ መውረደሌቦናው ያውቀዋሌ፡፡ ነገር ግን የንቀት እና የዘሇፊ
ቃሊቶቹን ከምን ተነስቶ እንዯተናገረ ግሌፅ አይዯሇም፡፡
Who writes this article (which found page 35 (end part) the title of
the article is acknowledgements both in English and Korean
language) about the assessment of world vision and acknowledging
their kindness work? I would like to ask another question Office
head are you write this article or your subordinate? If you assume
this I would like to tell you that no. This is my own work if you can
amend it by breaking my privacy you can, but it is impossible. You
and your friend are educational leader but you are affecting
85
education because you don't need and believed on professional
development. You and your friend who disturb me during the
meeting know about educational states. I got your and your friend
states both are degree level but lead polytechnic college which
offers degree level. What I consider from the meeting democratic
speech only in principle but not exactly free like your and your
friend utterance. The situation is vice versa you and your friend are
assuming yourselves as full of knowledge but you don't know
exactly what you did in your actual work also I don’t be foolish like
you and your friend bad deed. I have gut to protect my self even
attack from the aggressor but law enforcement and work ethics
insisted me to tolerate the situation.
14. ሇማጠቃሇሌ ያህሌመሌሶ ማየት ወይም ፅብረቃ (reflection or
feedback) በስራ ሳይሆን በመሰሇኝ፣በጓዯኝነት፣ በዘመዴ አዝማዴ ማሰብ
ጥሌቅ መታዯስን ወዯ ኢ-ዱሞክራሲያዊ ነት፣ ህፀጽ እና ተግዲሮት ብቻ
እዲይቀይረው እሰጋሇሁ፡፡ አመራርነት ያሇ ስሌጠና እና የሊተፇጥሮ ስጦታ
በዘፇቀዯ የሚሰራ ሥራ አይዯሇም እኔ በበኩላ የምሇው ከስራአንጻር እንጂ
ስሌጣንን ፇሌጌ አይዯሇም የጻፌኩት መብቴ ስሇተነካ እንጂ፡፡
I will make the situation happened during the meeting smooth. But I
would like to offer them an opportunity so that they can fulfill my
requirements. Indeed Anti corruption movement is already there if
concerned high government bodies have keen/ good ear to solve
country wide problem in general and our TVET institutions in
particular, punish those who did bullying (browbeat) deeds and
86
intimidation innocents. I will change my strategy, if they failed to
regret and to say Sorry, I’ll start an appeal and legal accusation for
their criminal and bad act. Anyway the situation will goes to charges
for the searching of Justice! I would like to say equality before the
law.
4.3 የሚከተለትን ዋና ዋና እርምጃዎች መውሰዴ፤
ከውጤት አሰጣጥ ጋር ተያይዞ ግጭትን ሇመቀነስ በየሩብ አመቱ አፇጻፀም
ማንኛውም ሰራተኛ መገምገም ያሇበት በሰራው ስራ ሌክ መሆን አሇበት
BSC/ cascade/ must be assessed by automet final result of workers
performance than evaluating by other በዚህ ሂዯት ሉሆን ይገባሌ፡፡
በላሊሰው በተገመገመቁጥር ግጭት እና ክፌተት ይፇጥራሌ መገምገም
ያሇበት ስራው እንጂ ሰው አይዯሇም፡፡
የትምህርት እዴገት (professional development) ሊይ አዎንታዊ የሆኑ
አመራሮች ሉኖሩ ይገባሌ፡፡ በመሆኑም ተቋምን መምራት ያሇበትMA, MSC,
PhD or assistant/ associate professor or full professor መሆን
አሇበት፡፡
4.4 ሥነ ምግባር (ethics) በቴ/ሙ/ማ/ተ/&ጽ/ቤት (TVET institute &
office) ዯረጃ
የሥነ-ምግባር ዯንቦችንና ሌንከተሊቸው የሚገቡ መርሆዎችን ማክበር፡፡
ማንኛውም ሙያ ባህሪው ሕዝባዊ አገሌግልቱን የተሞሊ ሇማዴረግ እንዯየ
ሙያ ባህሪው ሇሕዝቡ የሚገባቸው የራሱ የሆነ ሥነ ምግባራዊ ግዳታዎች
ይኖሩታሌ፡፡ እነዚህም ሥነ-ምግባራዊ ግዳታዎች በሥነ-ምግባር ዯንብ
(professional code of ethics) እያንዲንደ አሰሌጣኝ፣ ዴጋፌ ሰጭ ሰራተኛ
እና የተቋም አመራር ሉገዛ ይገባሌ፡፡ ሥነ ምግባራዊ ዯንቦች በየሙያው
ከተሰማሩት ምን እንዯሚጠበቅ በግሌጽ የሚያመሊክቱ ህግጋት ናቸው፡፡
87
እነዚህ ዯንቦች ከየሙያው መሌካም ውጤት እዱያገኝ የሚያበረታቱና
የየሙያውን ዋና ዋና ዕሴቶችና ሥነ-ምግባራዊ ዯንቦችን የሚገሌጽ
በመሆናቸው ተገዢና ተግባራዊ ባዯረግን ቁጥር ሇአጠቃሊይ ሰራተኛውና
ሇዴርጅታቸው (ሇተቋማቸው) የስራ ውጤታማነት፣ የስራ ጥራትና ብቃትን
በማምጣት ጠቀሜታቸው የጎሊ ነው፡፡
ዯረጃውን የጠበቀ አገሌግልት ሇአገሌግልት ፇሊጊው ሇመስጠት የላልች
አገሮች ምርጥ የተባለትን ተሞክሮ በማየት በመቀመር እና ሇአሰሌጣኝ፣
ዴጋፌ ሰጭ ሰራተኛ እና የተቋም አመራር የሥነ-ምግባር ዯንቦችን
ከማዘጋጀት ጎን ሇጎን ሇሙያዎቹ ግሌጽና ሁሌንም የሚያግባባ የሚጠበቁ
ዯረጃዎችን በማዘጋጀትና ቴ/ሙ/ማ አከሊት እዱጠቀሙበት ማዴረግ (publish
clear and understandable for all members in terms of standards and
criterion workable for TVET office, institutes and colleges)፡፡ በዚህም
መሰረት ሁለም የቴ/ሙ/ አባሊት የሚያስፇሌጉትን ዯረጃዎችንና የሥነ-
ምግባር ዯንብ የሚያዘውን ሇሚያሟለ የመምራት፣ የማሰሌጠንና የመስራት
ፇቃዴ የመስጠት ሥርዓት የተበጀው ከዚህ ውስጥ ሇአሰሌጣኞች ብቻ ሲሆን
ይህውም ምዘና የCoC ውጤታቸው ያሇፈ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ፣ የዯረጃ
4 እና በሊይ ማረጋገጫ ሰረተፉኬት ውጤት ያሊቸው የማሰሌጠን ፇቃዴ
የማግኘት ብቻ የተዘረጋ በመሆኑ ዋናውን ሥራ የመምራት፣ የማሰሌጠን እና
የዴጋፌ አሰጣጡን ስርአት ጎዴቶታሌ፡፡ ይህ ስርዓት ተግባራዊ በተዯረገባቸው
አገሮች ሁለም ሇሚመሇከታቸው የቴ/ሙ አባሊት በየወቅቱ እራሳቸውን
ማሻሻሊቸው (professional development) እና በስነምግባር ዯንቦች መሰረት
ስሇመስራታቸው እየተገመገሙ የመምራት፣ የማሰሌጠን እና ዴጋፌ ሰጪው
(ኢንስፔክተርና ሱፐርቪይዘር) የመስራት ፌቃዲቸው ይታዯሳሌ፡፡
ምንም እንኮን ይህ ስረአት በአገራችን ቴ/ሙ ባይዘረጋም መሆን ያሇበት
እንዱህ ነው፣ የሥነ-ምግባር ዯንቦችን የሚጥሱ ወይንም ተገቢውን ብቃት
የማያሞለ የሚመሇከታቸው የቴ/ሙ አባሊት በሙያው መቀጠሌ እዯላሇባቸው
ስሇሚታመን የተቋም መሪዎች፣ አሰሌጠኝች እና የሚመሇከታቸው ዴጋፌ
88
ሰጪ ሰራተኞች (ኢንስፔክተርና ሱፐርቪይዘር) በሙያው መቀጠሌ
እዯላሇባቸው ስሇሚታመንም የስራ ፌቃዲቸው ሇተወሰነ ጊዜ መታዯስ
የሇበትም ወይንም የስራ ፌቃዲቸው ጨርሶ መነጠቅ አሇበት፡፡
ሌንሰራበት የሚገባው በቴ/ሙ/ቢሮ ዯረጃ የተዘጋጀ የሥነ-ምግባር ዯንብ
ስሇላሇ ከዚህቀዯም ት/ሚኒስትር ያሌተሞሊ ሇመምህራን፣ ብቻ የወጣውን
ዯንብ ሇቴ/ሙ አሰሌጣኞች መጠቀም ተገቢ ነው እሊሇሁ፣ እንዯሚታወቀው
ቴ/ሙ/ቢሮ ሇተቋም መሪዎች፣ ሇአሰሌጣኞች እና ሇሚመሇከታቸው
ሰራተኞች (ኢንስፔክተርና ሱፐርቪይዘር) የስነምግባር መመሬያ ባያወጣም
ከት/ሚኒስትር ሌምዴ በመቅስም ሇሚመሇከታቸው ሰራተኞች
(ኢንስፔክተርና ሱፐርቪይዘር) የተቋምን አሰራር ሇሚያሻሽለ ሌክ እንዯ
አሰሌጣኞች የዯመወዝ ማሻሻያና ጥቅማጥቅም (የቤት አበሌ) እነዚህም
አካሊት እንዱያገኙ ማዴረግ አሇበት፡
4.4.1 Civil servant professional code of Ethics
Civil servant professional codes of ethics are connected to their
service provision should be evaluated by their customers/ clients
satisfaction until accountability. It also related to their
accountability approval by customers/ clients, professional
development, work colleagues, employers, the home and the
community.
A. Civil servant responsibility to their customers.
This refers to such responsibilities as respecting their rights,
providing good service for their clients and stakeholders to such
responsibility
B. Civil servant commitment to the profession they are expected
to perform their duties as civil servant being honest to their
89
profession and colleagues treat their colleagues as they want to
be treated, acknowledge the work of others, and work towards
the improvement of the profession.
C. Civil servant responsibility to their employers.
Every employee is expected to accomplished tasks the employer
wants his/her performs in the required quality.
D. Civil servant responsibility to the stakeholders and the
community
Stakeholders have the right to say about overall performance of
TVET. Thus, listening to them and respecting their opinion is
mandatory. A civil servant never blames the stockholders
suggestion on the improvement of TVET. The community is the
body that supports the TVET financially, materially, and guards
the TVET from destructive activity.
4.4.1.1 በቴ/ሙ/ቢሮ ወይም ጽ/ቤት ከሙያቸው ጋር
በሙያቸው ያምናለ፣ ሙያቸውንም ያፇቅራለ፣ ይንከባከባለ፡፡
የተቋም መሪዋችና ሇዴጋፌ አሰጪ ሰራተኞች (ኢንስፔክሽንና
ሱፐርቪዢን) ሇሚሰሩ በስራቸው የጠሇቀ እውቀት፣ ችልታ እና
ክህልት የሚጠይቅና በጥንቃቄ መከናወን ያሇበትን ሙያ መሆኑን
ተረዴተው በግሌ ጥረት በማንበብ፣ ሌምዴን በመሇዋወጥ፣
በትምህርት (continual professional Development /CPD)፣
በስሌጠናዎች በመሳተፌና ሌዩ ሌዩ ስሌቶችን በመጠቀም
ሙያቸውን ያዲብራለ፡፡
ትምህርት እና ስሌጠና የህብረተሰቡን ኑሮ ሉያሻሽሌ እንዯሚችሌ
በማመን ንዴፌ ሀሳብን ከተግባር ጋር በማዛመዴና ትምህርት እና
90
ስሌጠና በአካባቢው ተጨባጭ ሁኔታ ሊይ እንዱያተኩር በማዴረግ
የዱሞክራቲክ ሥርዓት ግንባታና ሌማት የሚፊጠንበትን ሁኔት
ያመቻቻሌ፡፡
ዕውቀት፣ ክህልትና ዝንባላ በውይይት፣ በክርክርና በትችት ሉዲብር
እንዯሚችሌ በማመን ከቴ/ሙ መሃበረሰብ (ባሇዴርሻ አካሊት) ይሁን
ከባሌዯረቦቹ የማያውቁትን ሇመማርና አስተያየቶችን ሇመቀበሌ
እንዱሁም የማያውቁትን ሇማሳወቅ ጥረት ያዯርጋሌ፡፡
ሥራ ተግባራዊ በሚዯረግበት ጊዜ የሚገጥሙ ችግሮችን ሇመፌታት፣
አዲዱስ ግኝቶችን ሇመተዋወቅና የግሌ ዕውቀትን ሇማስፊፊት
በጥናትና ምርምር ሥራዎች ይሳተፊለ የሠሯቸውን የፇጠራ
ሥራዎችንም ያስተዋውቃለ፡፡
በዕቅዴ ይመራለ፣ የተዛባ የትምህርት፣ የስራ ሌምዴ፣ የሙያ ብቃት
ማረጋገጫና ላልች የተዛቡ መረጃዎች እንዲይኖር ጠንክረው
ይሰራለ፡፡
የዓሇም ዓቀፌ ህግጋትን በማክበር የማሰሌጠኛ ተቋሞቻችን
ትምህርት እና ስሌጠና ሴኩሊር መሆኑን በመገንዘብ ስራቸውን
በሚያከናውኑበት ጊዜ በስትራቴጂው ከተቀመጠው ውጭ የግሊቸውን
አመሇካከት (ሀይማኖታዊም ሆነ ፖሇቲካዊ) በቀጥታም ሆነ
በተዘዋዋሪ መንገዴ በጭራሽ አያራምደም፡፡
ቁሳቁስ፣ ርዕዮት ዓሇም የፖሇቲካ ዘይቤ (ideology) ወይንም ላሊ
ጥቅም ሇማግኘት ሙያው የሚፇጥርሊቸውን አጋጣሚ
አይጠቀሙም፡፡
በሙያው ሥነ-ምግባራቸውና በብቁ ዜግነት ስብእናቸው በአርአያነት
ይቀርባለ፡፡
የሙያውንና የራሳቸውን ክብር ከሚነኩ ዴርጊቶች፣ ሁለ
ይታቀባለ፡፡
91
በስራ ባሌዯረቦቻቸውም ይሁን በህብረተሰቡ ውስት ግሊዊ ሌዩነቶች
እንዯሚኖሩ አምነው በመቀበሌ ግሇሰባዊ አመሇካከቶችንና
ማንነቶችን (identities) ያከብራለ፡፡
ሙያቸውን ከብክነትና ከሙስና ይከሊከሊለ፡፡
እራሳቸውን ሇሇውጥ ዝግጁ በማዴረግ ገንቢ ሇውጦች ጋር
ይራመዲለ፡፡
በመዯበኛ መዴረኮችም ይሁን በግሊዊ ግንኙነታቸው በሚፇጠሩ
አጋጣሚዎች ሁለ በማወቅም ይሁን በቸሌተኝነት ስሇሥራቸው
ያለትን እውነታዎች አዛብተው አያቀርቡም
የሥራ አፇጻጸም ብቃታቸውን ሇማሳዯግ ራሳቸውን ሇማሻሻሌ
ዝግጁ ናቸው፡፡
4.4.1.2 አገሌግልት ሰጪው አካሌ ከዯንበኛው (አገሌግልት ፇሊጊው) ጋር
ሉኖረው የሚገባው ግንኙነት
የዯንበኛውን (የአገሌግልት ፇሊጊውን) ማንነት ያከብራለ
የዯንበኛውን ማንኛውንም ጥያቄ የመጠየቅ ማንኛውንም ሀሳብ
የመግሇጽና በጽሁፌ የማቅረብ ነፃነታቸውን ይጠብቃለ
መብታቸውንም ያከብራለ፡፡
የዯንበኛውን ያፇቅራለ እንዱሁም የአካሌ ጉዲት ያሇባቸውንም
ይሁን ሇሴቶች ተገቢውን አክብሮት ይሰጣለ፡፡
የአገሌግልት ፇሊጊውን ወዯከፌተኛ እዴገት እንዱዯርሱ
የፕሮጀክት ዴጋፌ በመስጠት ይዯግፊለ ያበረታታለ
አፇፃፀሙንም ይከታተሊለ
አገሌግልት ፇሊጊው ተፇፃሚ የሚሆኑ ዯንቦች፣
መመሪያዎችንና ህጎችን ሇማሳወቅ ጥረት ያዯርጋለ፡፡
የዯንበኞቻቸውን ማንነት (identity) ያከብራለ፡፡
92
ሇአገሌግልት ፇሊጊው በተቋማቸው ኃሊፉነቶች ያከብራለ
መረጃዎችን በአጋጣሚ ሁለ ተገቢውን መረጃ ይሰጣለ፣
ያማክራለ፡፡
4.4.1.3 አገሌግልት ሰጪው አካሌ ከሥራ ባሌዯረቦቻቸው ጋር
አገሌግልት ፇሊጊውን service ሇማዲበርና ሇተሸሇ
የአሰራር ሥራ ሇመዘርጋት ከባሌዯረቦቻቸውና ከላልች
ባሇሙያዎች ጋር ይታባበራለ፡፡
ሇማንኛውም አዱስ ሰራተኛ ሥራ ሇሚጀምሩና
በዝውውር የሚመጡ ከስራውና ከአካባቢው ጋር
ያሇማምዲለ ዴጋፊቸውን ሇሚፇሌጉ ሁለ ያሌተቆጠበ
እገዛ ያዯርጋለ፡፡
ሇመመዘን ሇመመዘን (self-evaluation and supervise
other) ሇመስራት በሚመሇከተው አካሌ ሲጠየቁም፣ ሆነ
በባሌዯረቦቻቸው ሲጠየቁም ያሇማመንታት የግምገማ
ሥራን ያከናውናለ፡፡
ከሥራ ጓዯኞቻቸውና ከኃሊፉዎቻቸው ጋር ሥራን
ማዕከሌ ያዯረገና ጤናማና ግሌጽነት ያሇበት ግንኙነት
ይፇጥራለ፡፡
ከሥራ ባሌዯረቦቻቸው ጋር የሚፇጠሩ
አሇመግባባቶችንና ቅራኔዎችን በውይይትና በሰሊማዊ
መንገዴ ብቻ በመግባባት ይፇታለ፡፡
በባሌዯረቦቻቸው የፖሇቲካ አመሇካከትና በዜግነት
መብቶች ጣሌቃ አይገቡም፡፡
የማንኛውንም የፖሇቴካ ዴርጅት አመሇካከት
ሇማራመጃነት አይጠቀሙም፡፡
93
ስሇባሌዯረቦቻቸው የሚኖራቸውን ትችት ሇሚመሇከተው
ክፌሌ ከማስታወቃቸው በፉት በቀጥታ ሇችግሩ ባሇቤቶች
በመንገር እንዱታረሙ ጥረት ያዯርጋለ፡፡
አስፇሊጊ በሆኑ መዴረኮች ሁለ ከሃሚትና አንዴን
ዴርጅት የሚጥሌ ቡዴን ጋር ማበር ማስወገዴ
/negative informal group/፤ በምትኩ በንቃት አሰራር
ማሻሻያን የሚገነቡና የሚያሻሽለ አስተያየቶችን
ያቀርባለ፡፡
4.4.1.4 አገሌግልት ሰጪው ትምህርትና ሥሌጠና ጋር
የሀገሪቱን ህገመንግሥት፣ የሲቪሌ ሰረቪስ ዯንቦችንና ዯንቦችንና ላልች
ህጎችን እዱሁም የትምህርትና ሥሌጠና ፖሉሲውንና ላልች የቴ/ሙ
ሥራ የሚመራባቸው መመሪያዎችን ጠንቅቀው በማወቅ ተግባራዊ
ያዯርጋለ፡፡
በተጠየቁ ጊዜ ሁለ ስሇትምህርት ዯረጃቸውና ስሇችልታቸው
የተስተካከሇ መረጃ ይሠጣለ
ከሙያው ጋር በተያያዙ ጉዲዮች፣ ሌዩ የኃሊፉነት ዯረጃዎችን ሇመቀበሌ
ዝግጁ ናቸው፡፡
የቀጣሪውን መስራቤቶቻቸውን ሕግና ዯንብ በመከተሌ በተመዯቡበት
ሥራና ቦታ ይሠራለ፡፡
94
4.5 መሌካም ተሞክሮ ሇተቋማት (Benchmark in the TVET College)
4.5.1 ሰሊም ቴ/ሙ/ማ ኮላጅ
ሰሊም ቴ/ሙ/ማ ኮላጅ (ባሇቤትነቱ መንግስታዊ ያሌሆነ ዴርጅት መያዴ ሲሆን) በነበራቸው የሊቀ አሰራር ከስሌጠና በተጨማሪ የውስጥ ገቢ ሇማሳዯግ በርካታ ሥራዎችን ቢሰሩም ትሌቁ ስራቸው በክፌያ የመኪና መገጣጠም ሥራ ባሇፇው አመት በመጀመራቸው የሊቀ አፇፃፀም ቸሊቻ፡፡ በዚህ ስራቸው መሰረት ሽሌማት አግኝተዋሌ በተጨማሪ ከአፌሪካ ቴ/ሙ/ማ ተወዲዴረው አንዯኛ ወጥቶሌ፡፡
Selam TVET College (which belongs to non-governmental
organization NGO) working for their advanced training in addition to
the largest number of jobs started increasing institutional income
generating activity gross pay their outstanding performances i.e. car
assembling work began last year to increase revenue. Awards
received in accordance with this addition to their African TVET came
in first.
4.5.2 ኮይካ ኤሌጂ Korea International Cooperation Agency (KOICA)
LG Hope TVET College እና የኮሪያ ዘማቾች (Korean Veterans
Juniors TVET Institute)
7ኛው ቴክኒክ እና ሙያ ሳምንት በኢግዜቢሽን መአከሌ ከ 19 እስከ
23/2009 ተከብሮ ውልሌ፡፡ በዚህ አመት አብሊጫውን ሥራ የሰሩት ብያ
በግሌ ቀሇቤን የሳቡት የኮሪያ ሁሇቱም ቴ/ሙ/ማሰሌጠኛ ስያሜያቸውም
/ኮይካ ኤሌጂ Korea International Cooperation Agency (KOICA) LG
Hope TVET College እና የኮሪያ ዘማቾች (Korean Veterans Juniors
TVET Institute) according to their work I suggest that both are
more than polytechnic TVET College ቴ/ሙ/ፖ/ቴ/ኮ ናቸው
በተቋማቸው ውስጥ የሚሰሩት የስሌጠና አሰጣጥ እና የፇጠራ ሥራዎች
አበረታች ናቸው ሇወዯፉቱም ስራቸውን አጠናክረው ቢቀጥለ፡፡
95
“If you give a man a fish you feed him a day”, but if you teach him
how to fish you feed him forever” South Korean government through
world vision Korea to Ethiopia, by emphasizing on sustainable
development for the country, is nowadays supporting one of the
government policy component, SIP (School improvement to
strengthen school planning) for improved teaching and learning
conditions and outcomes, and to fund the quality improvement plans
through world vision grant (GQUIP 2013). ሇእርዲታችሁ እና
ሇትብብራችሁ ከወዱሁ አመሰግናሇሁ!
4.5.3 Opportunities Industrialization Centers Ethiopia /OIC-E/
Technical vocational education and training (TVET) institute
Best practice of electric installation department in OIC TVET institution
edited. Building Electric installation department made modern full saving
“Shakla Dist” and Jebena” Introduction
Opportunities Industrialization Centers Ethiopia /OIC-E/ Technical
vocational education and training (TVET) is an indigenous nonprofit
making community based humanitarian organization which was
established in January 1973. It was initially started with the initiative
of concerned Ethiopia community leaders who secure support from
their target communities with the approval of host of host
government and with technical support from OIC international and
96
with technical support from OIC international and an initial five-year
funding from USAID. OICE was formerly registered as local NGO by
the ministry of Justice of Ethiopia and since with the TVET Agency
OICE. Works in close collaboration with UNHCR, ARR the ministry
of Education, the ministry of labour and social affairs and with many
existing agencies working in the community.
The vocational and skill training the OIC_E provided to refugees
benefited refugees not only during their stay in Ethiopia but also in
the areas where they ultimately settled. It is enough to recall
testimonies of south Sudanese refugees where OIC-E used to run a
successful vocational and skill program.
Refugees are eager to embark on skills training, and development
developing their livelihood is one of the cornerstones of UNHCR’s
policy on refugees, and this training program is part of the
implementation of that policy. As we say in UNHCR even “1 refugee
without hope is too many”. While the people and Government of
Ethiopia maintain an open-door policy for refugees and continue to
create an environment whereby refugees can live in harmony with
their host communities, it is incumbent on the internet only
community to continue to support the skills training and income
generating activities so that you as graduates can begin to earn
your livelihood and eventually become self-reliant.
Graduation ceremony/ commencement Oct, 11-12-2015,
They came from more than 18 countries majority of them from
97
Africa including Middle East country i.e. Yemeni the TVET institution
also trained and graduated more than 482 trainees majority of them
are refugees.
A lot of migrants in our TVET i.e. Opportunities Industrialization
Centers Ethiopia and other Sub-City TVET institutions former name
also (ETHIO Fetan TVET institute) found in Addis Ababa the locality
name also “Enkulale Fabrica” Addis Ababa Ethiopia they attend their
education peacefully and graduate their training with success
including innovation. Economic literacy in the TVET and recycling
discarded household, cars etc equipment for particularly youth.
Economic literacy involves gaining an understanding of economics
and tin using that knowledge to make informed economical choices
as consumers, producers, savers and investors and as effective
participants in the local national and global economy. Sustainable
production is an approach to the manufacturing and delivery of
goods and services in ways that respond to basic human needs and
bring a better quality of life, while minimizing the use of natural
resources, toxic materials and emissions of waste and pollutants
over the life cycle (NORWEGIAN MINISTRY OF THE
ENVIRONMENT 1994). Small enterprise management is also
important for sustainable development. The popular economy, which
comprises a multitude of often very small businesses, run by
families or by individuals, represents the last resort against extreme
poverty youth unemployment and social exclusion. Jobs vary greatly,
for example: recycling discarded household, cars etc equipment,
98
body parts of the cars, repairing machines, and sewing, selling, and
transporting water. To contribute effectively to sustainable
development, TVET also requires addressing training needs for these
jobs. To ensure that this takes place, TVET curricula should include
entrepreneurship and small business management for those who will
start their own enterprises. Best practice of electric installation
department in OIC TVET institution edited.
Traditional Ethiopian culture where hand-made clay pot used to
prepare food sauce (liquid condiment poured over "Injera" for extra
flavor) eating “Shiro Wat” with "Injera" and drinking coffee is
common tradition in our country. By cooking it with “Shakla Dist”
and Jebena” respectively increases the tasty of the food the most
exciting cuisines in the world. One of our TVET i.e. Opportunities
Industrialization Centers Ethiopia /OIC-E/ TVET works on it. The
institution undertakes research and development by observing
people’s way of life to become modern, way of doing household
activities; reducing air pollution.... Within the institute in accounts of
other innovation, Building Electric installation department made
modern full saving “Shakla Dist” and Jebena” from charcoal energy
totally changing in to electric one the production appliance shape
also Circle. About modern fuel saving pot “Jebena” The “jebena” is
usually made clay pottery with electric socket. It has a sphere-
shaped, a neck and pouring spout and a handle where the neck
connects with the base. The “jebena” is used in Ethiopia and Eritrea
in the continent Africa, commonly have a spout after boiled the
coffee, when the coffee boils up through the “jebena's” neck, it is
99
poured in and out of another container to cool it. The liquid is then
poured out into the “jebena” mouth, until it bubbles up. The
institution made new and modern preparation of the boiling and
stewing “Shiro Wat”, boiling coffee system is instead of using
charcoal change in to electric system.
To pour the coffee from the “jebena” a filter made from horsehair or
other material is placed in the spout of the “jebena” to prevent the
grounds from escaping. About eating liquid condiment poured over
"Injera" forextra flavor “Shiro Wat” most of Ethiopian people making
it by means of “Shakla Dist”. Hence, they did it properly without
detaching from our tradition; I can conclude that they are excellent
innovators.
When we talk about their theoretical perspective prepared as fallows,
we can easily understand how woman will be healthier if we
distribute to the users and we can also calculate the reduction of air
pollution by using single family consumption of “Shiro Wat” and
boiling coffee. According to population and Housing Census of
Ethiopia in 1999, family members having 6.9 per heads, (total
fertility rate is estimated to be 6.9) currently this number not
reduced less than 6.2 total fertility rate since each family consists of
6 members, they destroy 0.00023 per hectare after consuming single
“Shiro Wat” and boiling coffee as they use fire wood/charcoal energy
traditionally. But after training they will assume start using energy
efficient “Shakla Dist” and Jebena device, they will quit the charcoal
energy consumption in to zero deforestation per hectares of land
when we calculate the consumption of the entire families who start
using the energy efficient “Shakla Dist” and Jebena device), little
100
amount of wood per hectare of land has been saved. When we
calculate the entire families (300 heads) or one village consumption
per day, per month and especially per year we can get significant
amount of wood per hectare of land will be save. Both the above
number standards set by the researcher due to make the scientific
square root calculation used by the researcher were make simplicity.
From Addis Ababa Ethiopia 12-02-2016 By Berhanu Tadesse Taye
4.6 መሌሶ ማየት ወይም አስተያየት reflaction or recommendation
የሚመሇከተውን አካሌ በትክክሇኛ ቦታሊይ መመዯብ (right person at the right
place)፣ ሇምንሰራው ሥራ ዓሊማ/ግብ መወሰን፣ ሇሚሰሩ ክንውኖች ዕቅዴ እናቅዯም
ተከተሌ መስጠት ሇእያንዲደ ሥራ ጊዜን መወሰን ውሳኔ የሚሹ ጉዲዮችን በወቅቱ
አጣርቶ ፇጣን ምሊሽእና ውሳኔ መስጠት፣ ሥራን ማከፊፇሌ ማውረዴ ውክሌና
መስጠት፣ መሌእክትን በትክክሇኛና ግሌጽ በሆነ መንገዴ መቀበሌ፣ ማስተሊሇፌና
መዴረሱን መከታተሌ፣ ኃሊፉነትን በአግባቡ መወጣት፣ መተግበር እና ተጠያቂነት
እንዲሇ መገንዘብ፣ ግሌጽ የሆነ የስራ መመርያ እንዱኖር እና ሠራተኛው
እዱጠቀምበት ማዴረግ፣ አስፇሊጊ የሥራ ቁሳቁስ ሇማሟሊት ጥረት ማዴረግ፣
የሠራተኛውን ፌሊጎት ሇማሟሊት ጥረት ማዴረግሇምሳላ ያህሌ፦ የስራቦታን ምቹ
በማዴረግ መሌካም አስተዲዯርና ጸረ-ኪራይ ሰብሳቢነትን ማረጋገጥ፣ የሰራተኛውን
ጥቅማጥቅም ማስተካከሌ ቢቻሌ የዯመወዝ ማስተካከያእንዯ በፉቱ ከተቋማት
ሃሊፉዎች የተሻሇ ቢሆን፣ቴ/ሙ/ማ የዴጋፌ ሰጪ ሰራተኞች የትምህርት እዴሌ እንዯ
አሰሌጣኞች እንዱያገኙ ማዴረግ ማስቻሌ ቢኖር፣ ሇውጥ ሇማምጣት አምኖ
መንቀሳቀስ፣የስራ ጊዜ ሉቆጥቡየሚችለ የአሰራር ዘዳዎችንና ቴክኖልጂዎችን
መጠቀም ጥቂቶቹ ናቸው፡፡
101
አስተያየት፦ከውጤት አሰጣጥ ጋር ተያይዞ ግጭትን ሇመቀነስ በየሩብ አመቱ
አፇጻፀም ማንኛውም ሰራተኛ መገምገም ያሇበት በሰራው ስራ ሌክ መሆን
አሇበት BSC/ cascade/ must be assessed by automet final result of
workers performance than evaluating by other ሉሆን ያገባሌ በላሊሰው
በተገመገመቁጥር ክፌተቱን ይፇጥራሌ::
ሇክትትሌ እና ዴጋፌ የሚወጡ የጽ/ቤት ኦዱተሮች እና ሱፐርቫይዘሮችከዚህ
በፉት የተቋም ሃሊፉዎች ይስተካከለ ተብል በግብረ መሌስ በተሰጣቸው
መሰረት ያስተካክለ ነበር ነገር ግን ባሇፇው ሇአሰሌጣኞች እና ሇአመራሮች
ዯመወዝ ከተጨመረ በኋሊ ሇሚሰጣቸው የማስተካከያ አስተያየት ምሊሻቸው
ጆሮ ዲባ ሌበስ ሆኗሌማሳያው ከሊይ የተዘረዘረው ነው፡፡ የቴ/ሙ/ማ/ክ/ከ
የጽ/ቤቱኦዱተሮች እና ሱፐርቫይዘር ሇምሌከታ/ጉብኝት ሲንቀሳቀሱ በዋናነት
2 የመንግስት ቴ/ሙ/ማ ተቋማትን በተጨማሪ 18 የግሌ እና የመያዴ
ቴ/ሙ/ማ ተቋማትን የተቋማት ጥራት ኦዱት ይሰራለ ግብረመሌስ
ይሰጣለ፡፡ስሇሁሇቱ የመንግስት ተቋማት አመራሮች ትንሽ ሇማሇት ያህሌ፦
የመጀመሪያው የመንግስት ተቋም ሽሮሜዲ ቴ/ሙ/ማ ተቋምሲሆን ሁሇት
ሃሊፉዎች(ዱን) ሲኖሩት በሃሊፉነት ሥራ ከተመዯቡ ብዙ ጊዜቸው አይዯሇም፡፡
በርካታ ነገሮችን ከስሌጠና፣ ከአዯረጃጀት ከአሰራር ጋር ማንሳት የሚቻሌ
ቢሆንም ዋናዋናዎቹን ብቻ ሇመጥቀስ ያህሌ ብቻ በውስን ጉዲዮች ሊይ ነው፡፡
ከቅጥር ጋር ተያይዞ በርካታ ሰራተኞች ከህገወጥ ቅጥር ጋር ተያይዞ
በፍርጅዴ ይኸውም የሲኦሲ (CoC) ፇተና፣ የዱግሪ እና የዱፐልማ ትምህርት
ማስረጃ እና የስራሌምዴተጠርጥረው ከስራ የተባረሩ ሰራተኞች በርካታ
ነበሩ፡፡ በሃሊፉነት ሊይ ሲሰሩ ከሊይ እንዯተገሇፀው ህገወጥ ቅጥር
መፇጸማቸው እና ዴርጊቱን እየገመገም ማስተካከያ አሇማዴረጋቸው ከፌተኛ
የአሰራር ግዴፇት ፇጥሮባቸውሌ፡፡በላሊ በኩሌ ዯግሞ ተጨባጭ ባሌሆነ
በጥርጣሬ ብቻ ሰባት አሰሌጣኞችን ቅጣት እና ማባረር መፇጸማቸው
ሃሊፉነታቸውን ከህግ አግባብ ውጭ መጠቀማቸውንከክስ እና የፌርዴ ውሳኔ
102
የምንረዲው ነው፡፡ ከስራ ባሌዯረቦቻቸው ጋር መሌካም የሚባሌግንኙነት
የላሊቸው መሆኑን ነው፡፡ በመሆኑም ተቋሙ በመሌካም አስተዲዯር ያሳየው
የሚጠበቅበትን ያክሌ ውጤታማ አይዯለም፡፡ በእርግጥ አሁን ዯግሞ ችግሩ
እየተባባሰበት እና እየወዯቀ ነው፡፡ የስራ ባሌዯረቦቻቸውም እና
አሰሌጣኞችም የስራ ፌሊጎታቸውንም ቀንሶታሌ የስራ ሞራሌ የሊቸውም፡፡
ሇሃሊፉነት በሚታጩበት ወቅት መታየት የነበረበት በስራ ውጤታማ የነበሩ
መሆናቸው እና የትምህርት ዝግጅታቸው ከሰው ሃይሌ የቮኬሽናሌ
ትህርትናስሌጠ አስተዲዯር ጋር ግንኙነት እንዱኖረው ነበርየሚገባው፡፡
በሁሇቱ የመንግስት ተቋማት በዚሁ አመት የኦዱት ሥራ ሇመስራት ጉብኝቱ
የተጀመረው ሽሮሜዲ ቴ/ሙ/ማ ተቋም ሲሆን፡፡ በጉብኝቱ ወቅት ከዚህ በፉት
የተሰጠው የማስተካከያ አስተያየት (ግብረ መሌስ) በዚሁ መሰረትሇማሰተካከሌ
ፌቃዯኛአይዯለ የምሇው (resistance to change) ከዚህ በፉት አስተካክለ
ተብሇው የተነገራቸውን በዚህ ስብሰባ አንዯ ትክክሌኛ አዴርገው ዯግመው
ማንሳታቸው፡፡ ተቋሙ በዴጋሚ እንዱያስተካክሌ በመንገር ወዯ ሚቀጥሇው
ተቋም ያመራ ነው፡፡
በሁሇተኛዯረጃ የጉብኝት አቅጣጫችን ወዯ ጉሇላ ቴ/ሙ/ማ ተቋምነበር፡፡
አሁንም ከዚህ በፉት እንዱሻሻሌ የተሰጠው አስተያየት ተሻሽል
ማግኘትባሇመቻሊችን ዯስተኛ አሌሆንም፡፡ እኔ የማምንበት ተቋሙን
በሞዳሌነትስሇያዝነው ሇላልችም የግሌ ተቋማቶቻችን ማሳያ እንዱሆን
ነበርየተፇሇገው ይህን ማስተካከሌአሌቻለም እነሱም፣ modular curriculum
(TTLM) teachers guide, learners guide, and assessment packet.
Value chains Projects, displaying it appropriate places including
saving culture of the trainees not fulfilled ክፌተቱ እንዲይኖር ከጽ/ቤቱ
የሚፇሌጉትን እገዛ እዱያገኙ ተነግሯቸው ነበር ነገር ግን በተነገራቸው
መሰረት አሇመፇፀማቸው፡፡
103
በመቀጠሌ ክፌሇ ከተማችን ውስጥ በመኖሩ እንጂ በቀጥታ የማይገናኛው
እንጦጦ ቴ/ሙ/ማ/ፖ/ቴ/ኮ ነው፡፡ በዚህ ተቋም የነበሩት ችግሮች ከሊይ
የተዘረዘሩት ችግሮች ናቸው፡፡ በዚህ ተቋም በስብሰባ ወቅት ከዚህ ቀዯም
ቀጥተኛ በሆነመሌኩ በተሰጠው አስተያየት መሰረት ምንም አይነት መሻሻሌ
አሊሳየም፡፡ ጉዲዩ በመዯጋገሙ አሳሳቢነቱ በጣም ከፌተኛ ነው፡፡ ከዚህ በፉት
የነበሩት ሃሊፉዎች በተከታታይ ሃሊፉነታቸውን በአግባቡ ባሇመወጣታቻው
ከሃሊፉነታቸው የተነሱ ሲሆን አሁንም ይህ ስህተት እየቀጠሇ ነው፡፡ ችግሮቹ
ዋና ዋናዎቹ መታወቃቸው ችግሮችን መፌታት ያስችሇናሌየሚሌ ጽኑ
እምነት አሇኝ በተጨማሪ፣የተቋማዊ የአዯረጃጀት በሰው ሃይሌ ሙለ መሆን
ሊይ ችግር ያሇበት ሲሆን ነገር ግን መሆን የሚገባው የተቋሙ ሥራ
ውስብስብ ስሇሆነ ማትሪክስ ኦርጋናያዜሽን (project teams and matrix
organization) አዯረጃጀት መዯራጀት የሚገባው፡፡ If we do so, It will be
answer who is responsible for whom.ሇማሳያነት ብቻ የተቋምመሪዎች
ማናጅመንት ብዛት ከስዴስት ማነስ አይገባቸውም ነበር ነገር ግን ሦስትእና
ሁሇትብቻ መሆናቸው የችግሩን አሳሳቢነት ያሳያሌ፡፡ፕሮጀክት ቡዴኖችን
እና ማትሪክስ ዴርጅት ስራ እና በቡዴን የመስራት ዘዳዎች ክፌፌሌ
መዋቅር በአንጻራዊ ሁኔታ ቋሚ ዓይነቶች መሆን አሇበት፡፡ ተቋማት አዲዱስ
ባህሊዊ መዋቅሮች ሇመሌመዴ ሇ አዱስ፤ ውስብስብ እና በቴክኖልጂ የሊቁ
ሥርዓት ውስጥ እዴገት ጋር አብሮ ሇመሄዴ አስፇሊጊ ሆኗሌ፡፡ ትዕዛዝ ውስጥ
ተግባራዊ እንቅስቃሴ ሰፉ ክሌሌ የበሇጠ ውህዯት ሇማቅረብ::
በቢሮክራሲያዊው መዋቅሮች እና ተዋረድች አሁንም ብዙ ተቋማት ውስጥ
ያሇ ቢሆንም፣ በሁለም ተቋማት የቡዴን አሰራር መፌጠር ትኩረት
እየጨመረ የመጣው ፕሮጀክት ቡዴኖች እና ማትሪክስ ዴርጅት ሊይ
የተመሠረቱ ናቸው፡፡ የተሇያዩ ክፌልች ወይም የየክፌለ ሰራተኞች አባሊት
በተወሰነ ፕሮጀክት ቆይታ ቡዴን ይመዴባለ፡፡
104
የ TVET መረጃን በመሰብሰብና ትንተና ሂዯት ሉያጋጥሙ የሚችለ ችግሮችና መፌትሄያቸው፡
መረጃ ሲሰበሰብም ሆነ ሲተነተን የሚከተለት ችግሮች ሉያጋጥሙ ይችሊለ፡ እነርሱም፡-
በመረጃ አሰባሰብና ትንተና በቅጡ የተማረና ሌምዴ ያሇው ባሇሙያ እጥረት የለትንም ከያለበት አሰባስቦ ሇማሰራት ፌቃዯኛ አሇመሆን
የመረጃ አያያዝና አስተዲዯር ከዘመኑ ቴክኖልጂ ጋር የሚዛመዴ እውቀትና ብቃት ያሇው የሰው ሃይሌ ይፇሌጋሌ፡ይህም የእስታት ስቲክስ፡ የኮመፒውተር ሳይንስና የኢንፍርሜሽን ሲስተም ማኔጅመንት ( MIS ) ክህልት በጣም አስፇሊጊ ነው፡፡
በቂ የሆነና ትክክሇኛ መረጃ እጥረት ፤ ከሌምዴ እንዯሚታየው በመጠኑ ተሰብስቦ የሚገኘው መረጃ ከተፇሇገው በታች ሆኖ መገኘቱ ነው፡፡ በተጨማሪም የሚሰበሰበው መረጃ ሙለ በሙለ አስተማማኝና ትክክሇኛ ሊይሆን ይችሊሌ ፤፤ አሌፍ አሌፍ የመረጃ ቁጥር መጋነንም ይታያሌ፡፡ ይህ አይነቱ መረጃ በዕቅዴ ስራ ሊይ አለታዊ የሆነ ተጽእኖ ሉኖረው ይችሊሌ፡፤
የመረጃ ማሰባሰቢያ መሳሪያዎች ግሌጽነት ማጣት (በመጠይቅ መሌክ የቀረበውን ግዴፇቶች እና እጥረቶች ካለ የመረጃ መዛባት ያጋጥማሌ)
በተሇያዩ የ TVET አርከኖች መካከሌ ያሇው የግንኙነት ሁኔታ ዯካማ ከሆነ መረጃን በፌጥነትና በጥራት ሇማዲረስ ያስቸግራሌ፡፡
እስከቅርብ ጊዜ ዴረስ የትራንስፖርት ክፌያዎች አሇመዘጋጀት የዴጋፌ ሰጪ ባሇሙያዎች ተቋማትን ሇማዲረስ እንዲይችለ ሲያግዲቸው ይስተዋሊሌ
መረጃ መሰብሰቢያ ቦታ ርቀትና ላልች መሌከአ ምዴራዊ ችግሮች (ተግዲሮቶች) እና የተሇያዩ ፊሲሉቲዎች ያሇመሊት ወዘተ ናቸው፡፡
ችግርን መከሊከሌ የሚቻሇው ከወዱሁ ችግሮችን መሇየት ሲቻሌ ብቻ መሆኑን አምኖ መቀበሌ ሲቻሌ ነው
ባሇ ሙያና ሌምዴ ያሊቸው አካሊትም ሌምዴ እንዱያካፌለ ማዴረግ ሲቻሌ ነው፡
የመረጃ አሰባሰብን ጥራት መጠበቅ፡ በክሊስተሮች ( Clusters ) እና በክ/ከተማ TVET መካከሌ መረጃን
በመስጠትና በመቀበሌ ረገዴ ያሇውን (TVET with TVET ) ግንኙነት ማጠናከር:
105
Those who did yelling, bullied (cowed), and attempt offense publicly
still resume their attack to innocent view. The authoritarian offence
still resume secretly using their legal authority decided illegally attack
innocent deliberately. እስካሁን የማምነው ብዕር ከሁለም ነገር
እንዯሚበሌጥ ነው! እኔ ሲፇጥረኝ የምወዯውና የምጠሊው ትንሽ ነው ብዬ
የማሌንቅ ታሊቅን ማክበር ነገርግን ትሌቅ ነው ብዬ በአስተሳሰብ ከወረዯ
የማሌፇራና ችግሮቹን በግሌጽ ሇማሳይ ወዯሆሊ የማሌሌ አምሊኬ እዴሜ
ሰጥቶኝ አኖሮኝ ብዙ ያሳየኝ ነኝ፡፡ ክብር ምስጋና ይዴረሰው ሇፇጠረኝ
አምሊክ! ችግር ሰሊሇባቸው ሁላ የምሇው እንዯሰው በተጨማሪ የሰውች ችግር
አዴምጡ ነው (emphatic listeners) እራስ ወዲዴና ስግብግብ አሇመሆንን
ነው (selflessness)፡፡ ምክንያቱም የሰውሌጅ ክብር ነው የምሇው ከሁለም
ስሇሚበሌጥ ነው፡፡ ይሁንን ሁለ የምሇው የማስበውን ሁለ ሙለ በሙለ
ሇማሳካት በሰዎች ተጽእኖ ማሳካት ስሊሌቻሌኩ ብቻ ሳይሆን የፇጠርኮትን
እንኮን ከኔ ጋር ማዴረግ ስሊሌቻሌኩ ነው ፡፡ ምክንያቱም እኔ ሁላ የምወዯው
መሌካም ሥራና ስዯተኛ ሌጄን ግን የማገኛትን ቆጥቤ የነበረብንን የቤት
ችግር በመፌታት የረዢም ዓሊማዬ የኔ ወራሽ ማዴረግ ነው፡፡ "The biggest
mistake of all is to avoid the situations in which you might make a
mistake". Forgive others and you will be forgiven." positive attitudes
create a chain reaction of positive thoughts. A positive attitude is
like a magnet for positive results". God bless my family.
ከሊይ እንዯገሇጽኩት አዘጋጅቼ የሰጠሁት የጽሁፌ ይዘት እዯሚከተሇው
ይቀርባሌ
Prepared and provided byብርሃኑ ታዯሰ ታዩ ገጽ G.S.C TVET Office
institution appraise and quality audit including added 6 new photos.
November 27, 2015 ·
106
ACKNOWLEDGEMENTS (감사의글)
Speech delivered by the orator 20th anniversary celebration of
Chungbuk state province – Ethiopia friendship bonded with blood
relation. This event performed in Addis Ababa City Shiro Meda
TVET institute. Gulele Sub-City TVET office Head Ato Ambaly Zeray
on his remark Welcome Invited host and gusts ladies and
gentlemen.
Respected from Addis Ababa city administration delegated person
Mayor Ato Meles Demisse. From South Korea respected mister
Cho… Dang-Yang Daily News and Chcong Ju Broadcasting Co.LTD
and leader of the delegation,
Respected From world vision national director Sean Kregan and
Respected from South Korea Chungbuk representatives’ higher
leaders’.I would like to acknowledge the great kindness work of
South Korea (Chungbuk) World vision Ethiopia (WVE) that shows
their keen relation regarding to our countries Historical and social
contact. Their office is situated in Gulele sub-city world vision
development program office in A.A. around Shiro Meda area. Thank
You, for your expansion work!
The different between developed and developing nations/countries is
the level of their concern on producing human capital development
through education. However, there is a high interest in most of the
developing nations, including Ethiopia, to give in to the call for
immediate action and concern in this regard.
107
Due to this fact the government of Ethiopia has established a new
educational reform so as to meet the challenges of education for
enhancing sustainable development by producing skilled man-power
that can go in line with the world of work or that can fill the gap of
emerging current market demand of the country. Among these
educational reforms the TVET reform is one of the efforts done to
sustain development by means of amending the TVET policy and
strategy to be “Outcome Based” and “Demand driven”.
Other development partners like none governmental organization
(NGOs) involved in varies developmental activities are playing a
pivotal role enhancing the quality of education in the TVET sector.
So as to strengthen the relation between south Korea and Ethiopia
and make their historical relation, tight and sustainable, they gave
due considerations on the issue “If you give a man a fish you feed
him a day”, but if you teach him how to fish you feed him forever”
South Korean government through world vision Korea to Ethiopia, by
emphasizing on sustainable development for the country, is
nowadays supporting one of the government policy component, SIP
(School improvement to strengthen school planning) for improved
teaching and learning conditions and outcomes, and to fund the
quality improvement plans through world vision grant (GQUIP 2013).
So far it has provided the grant opportunity for Shiro Meda TVET
institute.
108
In order to achieve these, the government of Ethiopia in its GTP II
gives due emphasis for the expansion of TVET institutes in the
country to take a paramount role for the implementation of the
reform and supporting TVET system for the coming five years.
The target area of their expansion work is Shiro Meda Technical
Vocational Education and Training (TVET) institution. The project
donor has agreed to expand the TVET institution. The special
donation is from South Korea, the specific name of the place is
called, “Chungbuk” which is located in central part of South Korea.
Starting from their support until now they have been spent 42
million dollars for junior to high school and our TVET Shiro Meda.
The project has been implemented in three phases:
The first phase completed with G+1 started work in 2012,
The second one also ended with G+4 building completed and
received September 2014.
The third phases was started work in September 2015. The newly
launched (September 2015) construction of B+1 (basement plus
ground) building will be built for the purpose of opening automotive
department.
Indeed Government funding budget alone will not sufficient to
support for the implementation of all activities. After identifying the
problems of Shiro Meda TVET expansion work started before 2012
by world vision Korea and undertaken the activity.
109
However, Shiro Meda TVET institute shall establish other
mechanisms of support from donor (world vision) for the purpose of
improving quality, efficiency and equity of accessibility to the Shiro
Meda area beneficiaries. With this international donor (NGOs) these
allocating budget for the purpose of capital budget (building new
classes and workshops purchasing heavy machineries etc) recurrent
budget provision of training and development. The allocated budget
gained covered a large part of costs in maintenance, facilities and
expansion of the institute. World vision Ethiopia particular donor of
South Korea embarked on building new construction. The donor not
only undertake construction but also several activities like expanding
educational institutions, community development work and also
graduates trainees from the institution as well as benefiting them by
purchasing machineries and tools to make the graduate trainees
organized in the form of MSEs entrepreneurs or association.Thus
make the institute as much as possible self reliant and utopia for
the future generation.
The building also on the verge of finishing therefore, as I consider
thy will continue their support. We will do our assignment preparing
further expansion work by using project. Thanks again by the name
of Shiro Meda area people about your great work also I would like
to express my sincere and heartfelt gratitude your assistance and
supports both recurrent and capital budget allocating to Shiro Meda
TVET institution.
110
감사의글
충북상태지방의웅변가 20 주년축하에의해전달연설 -
에티오피아의우정은혈액관계로결합.아디스아바바시시로메다 TVET
연구소에서수행이이벤트. Gulele 서브시 TVET 사무실헤드그의말에아토
Ambaly
초대호스트와돌풍신사숙녀여러분을환영합니다
아디스아바바도시관리위임된사람이시장아토멜레스의죽음에에서존경
한국존경미스터조 ... 젠장 - 양데일리뉴스와 Chcong 후아방송
Co.LTD에서
세계비전국가감독숀 Kregan에서존경과한국충북대표 '더리더'에서존경.
나는우리나라역사, 사회적접촉에대한자신의예민한관계를보여줍니다한국
(충북) 월드비전에티오피아 (WVE)의위대한친절작업을인정하고싶습니다.
그들의사무실은 AA에서 Gulele
서브시세계비전개발프로그램의사무실에자리잡고있습니다시로메다주변.
당신의확장작업을위해, 감사합니다!
선진국과개발도상국 /
국가간서로다른교육을통해인적자본개발생산에대한우려의수준입니다.그
러나,
에티오피아를포함한개발도상국의대부분에서높은관심은이점에서즉각적인
행동과관심에대한호출에주고,있다.
작품의세계에맞춰갈수또는신흥의공백을채울수있는숙련된사람이전력을생
산하여지속가능한개발을향상시키기위한교육의과제를해결하기위해이때문
에사실에티오피아정부는새로운교육개혁을설립했다국가의현재시장수요.
이러한교육개혁중 TVET 개혁은 "결과를기반으로"와 "수요가중심"으로
TVET
111
정책과전략을개정을통해발전을유지하기위해수행노력의하나입니다.
관련된없음정부조직 (NGO 단체)와같은다른개발파트너가개발활동이
TVET 분야의교육의질을향상시키는중추적인역할을하고있다다릅니다.
한국과에티오피아의관계를강화하고역사적관계, 꽉지속할그래서, 그들은
"당신이남자에게물고기를주는경우에당신이그에게하루에먹이를",하지만당
신은어떻게그를가르칠경우문제에의한고려했다물고기당신은영원히
"에티오피아에세계비전코리아를통해한국정부, 개선된교육과학습조건
(학교계획을강화하기위해학교개선)
현재정부정책의구성요소중하나를지원하고, 국가의지속가능한발전에,
SIP를강조함으로써그공급그리고결과는,
세계비전보조금을통해품질개선계획 (2013 GQUIP)을기금에.
지금까지시로메다 TVET 기관에대한보조금의기회를제공하고있습니다.
을달성하기위해, 자사의 GTP II에에티오피아정부는향후 5
년동안개혁의구현및지원 TVET
시스템을위한가장중요한역할을하는나라에서 TVET
기관의확장으로인해중점을제공합니다.
자신의확장작업의대상지역은시로메다기술직업교육훈련 (TVET)
기관입니다.프로젝트기증자는 TVET
기관을확대하기로했다.특별한기부장소의특정이름이한국의중앙부분에위
치한 "충북"라고, 한국에서입니다.지금은고등학교와우리의 TVET
시로메다에중학교 42 만달러를지출할때까지그들의지원에서시작.
이프로젝트는세단계로구현되었습니다 :
2012 년 G + 1으로완료첫번째단계,
두번째는이에, 즉지금도 2014년 9월입니다옆에, 따라서 G + 4
건물로끝났다.
112
세번째단계 9 월 2015 년자동차부문을개방하기위한목적으로건설될예정
B + 1 (지하플러스접지) 건물의새로도입된 (2015년 9월)
건설작업을시작했다.
내가네그들의지원을계속고려할때,
따라서마무리직전에또한건물.우리는프로젝트를사용하여추가확장작업을
준비하는우리의할당을할것입니다.덕분에다시좋은작품에대한시로메다지
역사람들의이름도내진심과진심어린감사에게도움을표현하기좋아하고시로
메다 TVET 기관에할당모두재발과자본예산을지원하는것입니다.
4.7 ከ2 አወሰወከ 7 ያለትን ጥያቄዎች የሚመሌስ
ጉሇላ ክ/ከ/ቴ/ሙ/ጽ/ቤት የተቋማት ጥራት ዋና የስራ ሂዯት የተቋማት ጥራት
ኦዱት check list በማዘጋጀት ክትትሌና ዴጋፌ ግብረ መሌስ በመንግስት
ተቋማት ውስጥ የተዯረገ ኢንስፔክሽንና /inspection የውሳኔ ሀሳብ በ2009
ዓ.ም የዲሰሳ ጥናት፡፡ የተቋማት ስም ጉሇላ እና ሹሮ ሜዲ
ቴ/ሙ/ማ/ተቋማት፡፡ ግብረ መሌሱ የሚሰጠው ሇጉሇላ እና ሇሹሮ ሜዲ
ቴ/ሙ/ማ/ተቋማት፣ ሇጉሇላ ክ/ከ/ቴ/ሙ/ጽ/ቤት እና የተቋማት ጥራት ዋና
የስራ ሂዯት ነው፡፡ በዚሁ መሰረት ይዘቱም ጉሇላ ቴ/ሙ/ት/ሥ/ ግብረ መሌስ
ሹሮ ሜዲ ቴ/ሙ/ት/ሥ/ ግብረ መሌስ የተዘጋጀው check list
1. በጉሇላ ክ/ከተማ /ከተማ /ቴ/ሙ/ት/ሥ/ጽ/ቤት የ2009 ዓ.ም የተቋማት ጥራት ኦዱት
የተዘጋጀ ግብረ መሌስ ሇመንግስት ተቋማት ውስጥ የተዯረገ ኢንስፔክሽን
ግብረመሌስና የውሳኔ ሀሳብ
113
(Taye, 2017)
Table 1 የተቋሙ ስም ጉሇላ ቴ/ሙ/ት/ሥ/ የታየበት ቀን
28/03/09ሰአት2:30-11፡30
ተ/ቁ ተግባራት በጥንካሬየታዩ በውስንነት
የታዩ
የመፌትሄ
አቅጣጫ
ምርመራ
1 የስሌጠና ጥራትን
ሇማረጋገጥና ወጪን
በመቀነስ ዙሪያ በራስ
አቅም ማሽነሪዎችን
ጥገና መዯረጋቸዉን
ማረጋገጥ
በተቋሙ የሜንቴናንስ
ባሇሙያ በኮንትራት
ቀጥረው ወዯ ስራ
ማስገባታቸው
No table of figures
entries found.
2 በተቋም ዯረጃ
አገሌግልት የሚሰጡ
ማሽኖች ተሇይተው
መመዝገባቸው
ጅምር ስራ ዎች አለ አገሌግልት የሚሰጡ
ማሽነሪዎች ሙለ
በሙለ ጅምር ስራው
ተጠናቆ ተሇይተው ቢያዙ
በዘመናዊዉ
የመመዝገቢያ በሶፍት
ኮፒና በሃርዴኮፒ ቢኖር
3
በየዱፓርትመንቱ
በራስአቅም የተጠገኑ
ማሽኖች በብር
በራስአቅም
የተጠገኑ
ማሽኖች
የተረፈብር ዋጋ
በየዱፓርትመንቱ
በራስአቅም የተጠገኑ
ማሽኖች በብር
መጠን ቢገሇጹ
114
አሇመቀመጡ
4 የተዘጋጀ የማሽን ታሪክ
መኖሩ
ጅምር ስራዎች አለ ቀጣይነት ቢኖራቸውና
እራሱን የቸሇ የማሽን
ታሪክ ቢዘጋጅ
ዱፓርትመንቶች ወጪን
ከመቀነስ አንጻር ቢሇኩ
5 ጥቅምሊይ ያሌዋለ
አዲዱስ ማሽኖች ሁኔታ
በተቋሙ
አዲዱስ የጫማማሽን
ቢኖሩም እዲይበሊሹ
በባሇሙያ እያተፈተሹ
መሆኑ
ማሽኑን
ወዯስራ
ማስገባት
አሇመቻለ
ማሽኑ ከብዙ ቆይታ
በኋሊ ብሌሽት
ስሇሚገጥመው በተቻሇ
መጠን ወዯስራ ቢገባ
6 በብሇሽት ምክንያት
አገሌግልት የማይሰጡ
ማሽኖች በተመሇከተ
የሚወገደበት
መንገዴ
አሇመመቻቸቱ
ከተቋሙ ነባራዊ ሁኔታ
አንፃር የሚወገደበት
አግባብ ቢፈጠር
7 የተረፈምርት እና
ያገሇገለ ዕቃዎች ሽያጭ
ህጋዊ በሆነ የጫረታ
አግባ መወገዴ
ጅምር ስራዎች
መኖራቸው
ስራዎች
በጅምር የቀሩ
መሆናቸው
ከሚመሇከተው አካሌ ጋር
በመወያትና
የማኔጅመንት ውሳኔ
ቢታከሌበትና ያወጋገደ
አግባብ በፋጣኝ ቢወገዴ
8 በሰሌጣኝ የተመረቱ
ምርቶች ገቢ ከማስገባት
አንጻር
ምንም አይነት
እንቅስቃሴ
ባሇመዯረጉ
በሸሌጣኞች
የተመረቱ
ምርቶች
እየተበሊሹ
የተመረቱ ምርቶች
ተሸጠው በህጋዊ መሌኩ
በሂሳብ ክፍሌ ገቢ ቢዯረጉ
የውስጥ ገቢ
ማስገባት
በአዋጅ
የተዯነገገ
ስሇሆነ
ተቋማት
ማንኛውንም
የውስጥ ገቢ
115
መሆናቸው ህጋዊ
በሆነው
የሂሳብ
ክፌሌ
መሰብሰቢያ
ኮዴ 1443
ገቢ
ማዴረግ
አሇባቸው
9 ፋይናንስ/Finance በጀት
አጠቃቀም
በጀት አጠቃቀም
መመሪያንና ዯንብን
የተከተሇ መሆኑን
የተቋሙ መሃበረሰብ
በግሌጽ እዱያውቀው
መዯረጉ
ፋይናንስ/Finance ሊይ
የሰራተኞች እጥረት
ቢኖርም
ሸፍኖመስራታቸው
ፋይናን
ስ/Fina
nce
እና
ግዢ
አንዴቢ
ሮ
መሆና
ቸው
ፋይናን
ስ/Fina
nce
ሊይ
የሰራተ
ኞች
አሇመ
ሞሊታ
ቸው
የተጎዯለ ሰራተኞችን
በተቻሇ አቅም
አሞሌቶ/ቀጥሮ
አዯረጃጀታቸውን
ቢስተካከሌ ይህውም
ፋይናንስና ግዢን ሇየብቻ
ቢሮ ቢሰጣቸው
10 ግዢን በተመሇከተ በመመሪያው
መሰረት ግዢ
መፈጸማቸው
የጨረታ ስር
አቱን
በማዘመን
የመገናኛ
ብዙሃንን
በመጠቀም
የጥራት
ኦዱት
ኮሚቴው
የግዢን ዋጋ
ያሌተጋነነ
መሆኑን
ቢረጋገጥ
116
ጫረታዎችን
ሇሁለም
ተዯራሽ
ማዴረጋቸው
11
የስሌጠና ግብአት በሁለም
ዱፓርትመንት
የስሌጠና ግብአት
ችግር አሇመኖሩና
መረጋገጡና ጥራቱም
የተረጋገጠ መሆኑ
12 የሰው ሀይሌ አዯረጃጀት
በተመሇከተ
የአሰሌጣኞች የዴጋፍ
ሰጪ ሰራተኞች የሰአት
ፊርማ አያያዝን
በተመሇከተ
የሰአት
መግቢያና
መውጫ
ፊርማ
መኖሩና
በመጨረሻ
የሰው ሃይሌ
ኦፊሰርና
አመራሩም
የፈረማ
ያረጋገጡበት
መሆኑ
የተቋሙ
የሰው ሀይሌ
አዯረጃጀት
ጠንካራ
በመሆኑ
ቅጥር
የሰው
ሃይሌ
የሰራተ
ኛ
እጥረት
መኖሩ
የ 1ሇ5
አዯረጃ
ጀት
የተሟሊ
አሇመ
ሆኑ
የሰው ሃይሌ የሰራተኛ
እጥረት እዲይኖረወ
እጥር ቢፇጸም
የ 1ሇ5 አዯረጃጀት
የተሟሊ ማዴረግ
የሰአት
ፊርማ
የመረጃ
አያያዝ
ተጠናክሮ
ይቀጥሌ
ተሞክሮችሁ
ን የማስፋት
ስራ ቢሰራ
117
የሚፈጸመው
በራስአቅም
መሆኑ
የስሌጠና እና
የ 1ሇ5 እቅዴ
መኖሩ
13 የሪከርዴና መሃዯር
የመረጃ አያያዝ
የሰራተኛ መረጃ
በሃርዴና በሶፍት ኮፒ
በተዯራጀ መሌኩ
መያዙ
የሰራተኛ መሃዯር
መበሊሸትና መዘረፍን
እንዲይኖር
የሚመሇከታቸው
አካሊት ብቻ
እዱያገኙት በሶፍት
ኮፒ በፓስድርዴ
ተቆሌፎ መያዙ
የቢሮ ጥበት
በመኖሩ
የሪከርዴና
መሃዯር እና
ሬጅስትራር
በአንዴክፍክፍ
ሌ ውስጥ
ተጨናንቀው
መስራታቸው
በተቋሙ ውስጥ የተሟሊ
ክፌልች ስሇላሇ
ከሚመሇከተው አካሌ
ጋር በመነጋገር የበሊይ
ዘሇቀ ተቋምን መረከብ
እዯመፌተሂ ቢወሰዴ
14
ሬጅስትራርን
በሚመሇከት
የሰሌጣኞች ሪከርዴና
ማህዯር
ሙለመረጃቸው ፋይሌ
ተሰፍቶ መያያዙ
በስካነር ታግዞ
በሶፌት ኮፒ
አሇመዘጋጀቱና
በስካነር ታግዞ በሶፌት
ኮፒ ቢዘጋጅ
118
15
የዴጋፍ ሰጪ የ 1ሇ5
አዯረጃጀት እቅዴ እና
ትግበራ በተመሇከተ
ዕቅዴ መኖሩ የተቆራረጠ
መረጃ መኖሩና
ወቅቱን ጠብቆ
1ሇ5
ስሇመዯረጉ
ዕቅዴ እዯገና ተከሌሶ
ወዯስራ ቢገባ በአመራሩ
ቢዯገፍ
የሇውጥ
ቡዴን
(change
team) እና
ፕሮሰስ
ካውንስሌ
(process
counsel)
አዯረጃጀት
መሰረት
እየተገመገመ
ቢሄዴ
16 የቤተመጽሃፍት
(library) አያያዝ ያሇበት
ዯረጃ
ተቋሙ ውስጥ
ኢንተርኔት መኖሩ
አሰሌጣኞች
የቴክኖልጂም ሆነ
የሪፈራስ ችግር
እዲይገጥማቸው
መዯረጉ
ተቋሙ
ሇሰሌጣኞች
ይረዲ ዘንዴ
የዋይፋይ
ቴክኖልጂን (ኢ
library)
እዱጠቀሙ
ሇማስቻሌ
ተቋሙ ሇሰሌጣኞች ይረዲ
ዘንዴ የዋይፋይ
ቴክኖልጂን (ኢ library)
እዱጠቀሙ ሇማስቻሌ
አገሌግልቱን ቢጀመር
119
አገሌግልቱን
አሇመጀመሩ
17 በተቋሙ ያሇው
የንብረት ክፍሌ
(store) አያያዝን
አስመሌክቶ
አዱስ ሰራተኛ
በመቀጠሩ ርክክብሊይ
መሆናቸው
በተያዘሇት
የጊዜ ገዯብ
አሇመታየቱ
ርክክብ ሲጨርሱ
ቢያሳውቁን
120
18 ሇተቋም አመራሮች
መሰራት ያሇባቸው
ሇአሰሌጣኞችእና
ሇዴጋፍ ሰጭ
ሰራተኞች ስሌጣናዎች
መስጠት መጀመሩ፣
የሇውጥ ቡዴን
(change team) እና
ፕሮሰስ ካውንስሌ
(process counsel)
አዯረጃጀት መሰረት
ጅምር ስራዎች
መኖራቸው፡፡
የሰው ሃይሌ
አሇመሟሊት፣
የሇውጥ ቡዴን
(change
team) እና
ፕሮሰስ
ካውንስሌ
(process
counsel)
አዯረጃጀት
መሰረት
እየተገመገመ
ሙለበሙለ
አሇመሰራቱ
የሰራተኛ እጥረት
በቅጥር ቢፇታ፣
የሇውጥ ቡዴን (change
team) እና ፕሮሰስ
ካውንስሌ (process
counsel) አዯረጃጀት
መሰረት እየተገመገመ
ቢሄዴ
የስሌጠና ፍሊጎት
በተቋሙ በመኖሩ
በክህልት ክፍተት ዲሰሳ
ጥናት አማካኝነት
ተጠናክሮ ቢሰጥ
121
የክትትሌና ዴጋፌ ባሇ ሙያዎች
1. ስም ፉርማ ቀን…………………..
2. ስም ፉርማ ቀን………………
3. ስም ፉርማ ቀን………………
122
4.7.1 በጉሇላ ክ/ከተማ /ከተማ /ቴ/ሙ/ት/ሥ/ጽ/ቤት የ2009 ዓ.ም አጠተቃሊይ
የተቋማት ጥራት ኦዱት የተዘጋጀ ግብረ መሌስ ( ሇመንግስት ተቋማት)
Table 2 የተቋሙ ስም ሽሮ ሜዲ ቴ/ሙ/ት/ሥ/ የታየበት ቀን
…………………..ሰአት2:30-11፡30
ተ/ቁተ/ተቁ ተግባራት በጥንካሬየታዩ በውስንነት የታዩ የመፌትሄ
አቅጣጫ
ምርመራ
1 የስሌጠና ጥራትን
ሇማረጋገጥና ወጪን
በመቀነስ ዙሪያ በራስ
አቅም ማሽነሪዎችን
ጥገና መዯረጋቸዉን
ማረጋገጥ
የስሌጠና ማሽነሪ
ኮሚቴ መኖሩ
ኮሚቴው ወዯስራ
አሇመግባቱ
ኮሚቴው
በተያዘሇት እቅዴ
ወዯስራ ቢገባ
2 በተቋም ዯረጃ
አገሌግልት የሚሰጡ
ማሽኖች ተሇይተው
መመዝገባቸው
አገሌግት የሰጡ
ማሽነሪዎች
መሇየታቸው
3
በየዱፓርትመንቱ በራስ
አቅም የተጠገኑ
ማሽኖች
በራስ አቅም
የተጠገኑበት ማሽኖች
የተረፈ/የተገኘ ዋጋ
በብር አሇመመዝገቡ
በየዱፓርትመንቱ
በራስ አቅም
የተጠገኑ ማሽኖች
በብር
መጠን ቢገሇጹ
4 የተዘጋጀ የማሽን ታሪክ
መኖሩ
ጅምር ስራዎች
አለ
ቀጣይነት
ቢኖራቸውና
እራሱን የቸሇ
የማሽን ታሪክ
ቢዘጋጅ
123
ተ/ቁተ/ተቁ ተግባራት በጥንካሬየታዩ በውስንነት የታዩ የመፌትሄ
አቅጣጫ
ምርመራ
5 የተረፈምርት እና
ያገሇገለ ዕቃዎችና
ሽያጭ ህጋዊ በሆነ
የጨረታ አግባብ
መወገደ
የተሇየ ንብረት
አስወጋጅ ኮሚቴ
የተሇያዩ ንብረት
አስወጋጅ
ኮሚቴዎች
መቋቋማቸውና
ወዯስራ መግባቱ
ስራዎች በጅምር
የቀሩ መሆናቸው
ከሚመሇከታቸው
አካሊት ጋር
በመወያየትና
የማናጅመንት
ውሳኔ ቢታከሌበት
ያወጋገደ አግባብ
በአፋጣኝ ቢወገዴ
6 በብሇሽት ምክንያት
አገሌግልት የማይሰጡ
ማሽኖች በተመሇከተ
አገሌግልት
የማይሰጡ
ማሽኖች
መሇየታቸው
የሚወገደበት መንገዴ
አሇመመቻቸቱ
ከተቋሙ ነባራዊ
ሁኔታ አንፃር
የሚወገደበት
አግባብ ቢፈጠር
7 በሰሌጣኝ የተመረቱ
ምርቶች ገቢ ከማስገባት
አንጻር
ምንም አይነት
እንቅስቃሴ
አሇመዯረጉ
መመሪያና ዯንብን
መሰረት የተመረቱ
ምርቶች ተሸጠው
በህጋዊ መሌኩ
በሂሳብ ክፍሌ ገቢ
ቢዯረጉ
የውስጥ ገቢ
ማስገባት በአዋጅ
የተዯነገገ ስሇሆነ
ተቋማት
ማንኛውንም
የውስጥ ገቢ ህጋዊ
በሆነው የሂሳብ
ክፌሌ
መሰብሰቢያ ኮዴ
1443 ገቢ
ማዴረግ አሇባቸው
124
ተ/ቁተ/ተቁ ተግባራት በጥንካሬየታዩ በውስንነት የታዩ የመፌትሄ
አቅጣጫ
ምርመራ
8 በጀት አጠቃቀም በጀት አጠቃቀም
መመሪያንና
ዯንብን የተከተሇ
መሆኑ የተቋሙ
መሃበረሰብ
በግሌጽ
እዱያውቀው
መዯረጉ
ፋይናንስ/Fin
ance እና
ግዢ
አንዴቢሮ
መሆናቸው
ፋይናንስ/Fin
ance ሊይ
የሰራተኞች
አሇመሞሊታቸ
ው
የተጎዯለ
ሰራተኞችን
በተቻሇ አቅም
አሞሌቶ/ቀጥሮ
አዯረጃጀታቸውን
ቢስተካከሌ
ይህውም
ፋይናንስና ግዢን
ሇየብቻ ቢሮ
ቢሰጣቸው
9 ግዢን በተመሇከተ የግዢ ባሇሙያው
አዱስ በመሆኑ
አመራሩ
የመዯገፍ ስራ
መስራቱ
የግዢ ኮሚቴ
አሇመሞሊት
ትኩረት
ተሰጥቶት
አሇመሰራት
ግዢ
አሇመከናወኑ
አመራሩ የግዢ
ኮሚቴዎችን
የሟሟሊት ስራ
ቢሰራና ወዯስራ
ቢገባ
የጥራት ኦዱት
ኮሚቴው የግዢን
ዋጋ ያሌተጋነነ
መሆኑን ቢረጋገጥ
11 ንብረት ክፍሌ በመመሪያና
ዯንብን በመከተሌ
ንብረቶች
እየወጡና እየገቡ
መሆኑ
የካይዘን
አዯረጃጀቱ
ጅምር
መሆኑ
አገሌግልት
የማይሰጡ
መሳሪያዎች
በስቶር
ውስጥ
መኖራቸው
የንብረት
ክፌሌ
የካይዘን
አዯረጃጀቱ
ቀጣይነት
ቢኖረው
የማያስፇ
ሌጉ
ቁሳቁስ
በንብረት
ክፌሌ
ስሇሚገኝ
ሇምሳላ
125
ተ/ቁተ/ተቁ ተግባራት በጥንካሬየታዩ በውስንነት የታዩ የመፌትሄ
አቅጣጫ
ምርመራ
ዯረጃውን
ያሌጠበቀ
ችፑዴ
የሚወገደ
በትነገር
ማመቻቸ
ት
ጥቅምሊይ
የሚውለ
ቁሳቁስ
ሊይ
የኮዴፌኬ
ሽን(codifi
cation)
ስራ ቢሰራ
12
የስሌጠና ግብአት በሁለም
ዱፓርትመንት
የስሌጠና ግብአት
ችግር አሇመኖሩና
ጥራቱም
የተረጋገጠ
መሆኑ
126
ተ/ቁተ/ተቁ ተግባራት በጥንካሬየታዩ በውስንነት የታዩ የመፌትሄ
አቅጣጫ
ምርመራ
13 የሰው ሀይሌ
አዯረጃጀትን በተመሇከተ
የአሰሌጣኞች የዴጋፍ
ሰጪ ሰራተኞች የሰአት
ፊርማ አያያዝን
በተመሇከተ
የሰአት መግቢያና
መውጫ ፊርማ
መኖሩ
ቀሪ ሰራተኞችን
በቀይ እስኪርቢቶ
መሇየቱ
በመጨረሻ የሰው
ሃይሌ ኦፊሰርና
አመራሩ
የፈረመበተትና
ያረጋገጡበት ፊርማ
አሇመኖሩ፣
የሰው ሀይሌና
አሰራሩ ምንግዜም
በሳምንቱ
መጨረሻ የጋራ
በማዴረግ
በፋርማና
በመሃተብ
ቢረጋገጥ፣ በቅጥር
ቢተካ
የሰአት ፊርማ
የመረጃ አያያዝ
ተጠናክሮ ይቀጥሌ
14 የሪከርዴና መሃዯር
የመረጃ አያያዝ
የሰራተኛ መረጃ
በአግባቡ
ተዯራጅቶ
መቅረቡ
በስካነር ታግዞ
በሶፌት ኮፒ
አሇመዘጋጀቱ
በስካነር ታግዞ
በሶፌት ኮፒ
ቢዘጋጅ
15
የሰሌጣኞች ሪከርዴና
ማህዯር
ሙለመረጃቸው
ፋይሌ ተሰፍቶ
መያያዙ
የምዘና
ድክመንታቸው
አሇመያያዙ
የሰሌጣኝ መረጃ
የተሞሊ ቢሆን
16
የዴጋፍ ሰጪ የ 1ሇ5
አዯረጃጀት እቅዴ እና
ትግበራ በተመሇከተ
ዕቅዴ መኖሩ
የፋይናንስ
ሰራተኞች
ሳይቆራረጥ
የ1ሇ5 ውይይት
ማካሄደ
ዯጋፊ የስራ ሂዯቶች
የተቆራረጠ መረጃ
መኖሩና ወቅቱን
ጠብቆ የ1ሇ5
ስሇመዯረጉ
ዕቅዴን እንዯገና
ተከሌሶ ወዯስራ
ቢገባ የአመራሩ
ዴጋፍ ቢታከሌበት
17 የቤተመጽሃፍት
(library) አያያዝ
ያሇበት ዯረጃ
ተቋሙ
የቤተመጽሃፍት
አገሌግልት
መስጠቱና
ተቋሙ ሇሰሌጣኞች
ይረዲ ዘንዴ የዋይፋይ
ቴክኖልጂን (ኢ
library) እዱጠቀሙ
ተቋሙ
ሇሰሌጣኞች ይረዲ
ዘንዴ የዋይፋይ
ቴክኖልጂን (ኢ
በሊይብራሪ ውስጥ
የተወሰኑ
ኮምፒተሮችን
በማስቀመጥ
127
ተ/ቁተ/ተቁ ተግባራት በጥንካሬየታዩ በውስንነት የታዩ የመፌትሄ
አቅጣጫ
ምርመራ
ተቋሙ ውስጥ
ኢንተርኔት
መኖሩ
አሰሌጣኞች
የቴክኖልጂም
ሆነ የሪፈራስ
ችግር
እዲይገጥማቸው
መዯረጉ
ሇማስቻሌ
አገሌግልቱን
አሇመጀመሩ
library)
እዱጠቀሙ
ሇማስቻሌ
አገሌግልቱን
ቢጀመር
የኢንተርኔት
አገሌግልት
ሰሌጣኞች ቢያገኙ
18 ሬጅስትራር/ registrar
ሙለመረጃቸው
ፋይሌ ተሰፍቶ
መያያዙ
በስካነር ታግዞ
በሶፌት ኮፒ
አሇመዘጋጀቱና
በስካነር ታግዞ
በሶፌት ኮፒ
ቢዘጋጅ
ሙለመረጃቸው
ፋይሌ ተሰፍቶ
መያያዙ
19 ሇተቋም አመራሮች
መሰራት ያሇባቸው
ሇአሰሌጣኞችእና
ሇዴጋፍ ሰጭ
ሰራተኞች
ስሌጣናዎች
መስጠት
መጀመሩ፣የሇው
ጥ ቡዴን
(change team)
እና ፕሮሰስ
ካውንስሌ
(process
counsel)
አዯረጃጀት
መሰረት ጅምር
ስራዎች
መኖራቸው፡፡
የሰው ሃይሌ
አሇመሞሊት፣ የሇውጥ
ቡዴን (change
team) እና ፕሮሰስ
ካውንስሌ (process
counsel) አዯረጃጀት
መሰረት
እየተገመገመ
ሙለበሙለ
አሇመሰራቱ
በወርሌዴቪዥን
በመገንባት ሊይ
ያሇው የቤዝመንት
ፕሊስ ዋን አውቶሾፕ
/Automotive
department
የሰራተኛ እጥረት
በቅጥር ቢፇታ፣
የሇውጥ ቡዴን
(change team)
እና ፕሮሰስ
ካውንስሌ
(process
counsel)
አዯረጃጀት መሰረት
እየተገመገመ
ቢሄዴ
የስሌጠና ፍሊጎት
በተቋሙ በመኖሩ
በክህልት ክፍተት
ዲሰሳ ጥናት
አማካኝነት
128
ተ/ቁተ/ተቁ ተግባራት በጥንካሬየታዩ በውስንነት የታዩ የመፌትሄ
አቅጣጫ
ምርመራ
Basement plus
one shop/building/
በተያዘሇት
የግዜገዯብ
አሇመጠናቀቁ
ግንባታው የሚቀረው
ተፊሰስ ሥራ
አሇመሰራቱ
የዯረሰበት
የግንባታው ዯረጃ
95% ብቻ መሆኑ፣
ተጠናክሮ ቢሰጥ
በወርሌዴቪዥን
በመገንባት ሊይ
ያሇው
የቤዝመንት ፕሊስ
ዋን አውቶሾፕ
/Automotive
department
Basement plus
one
shop/building/
በተያዘሇት
የግዜገዯብ
ሇማጠናቀቅ
ቢሞከር
ግንባታው
የሚቀረው ተፊሰስ
ተሰርቶ ዯረጃውን
100% ቢዯርስ፣
የክትትሌና ዴጋፌ ባሇ ሙያዎች
4. ስም ----------------- ፉርማ ቀን…………………..
5. ስም ----------------- ፉርማ ቀን………………
129
5 ምእራፌ አምስት
ማጠቃሇያና የመፌትሄ ሀሳቦች
ዏገራችን ዓሇም የዯረሰበት የስሌጣኔ እና የእዴገት ዯረጃ እንዴትዯርስ
የሚያስችሌ ትምህርት እና ስሌጠና ነው፡፡ ትምህርት እና ስሌጠና የአንዴ
ወቅት ሂዯት ሳይሆን የማያቋርጥ በየጊዜው እያዯገ የሚሄዴ ሂዯት ነው፡፡
በመሆኑም ጉሇላ ክ/ከ/ቴ/ሙ ጽ/ቤት እና በስር ያለ የ ቴ/ሙ/ማ/ ተቋማት
ስሌጠና ከጀመረባቸው ጊዜ አንዘስቶ ቁጥራቸው በርካታ የሆኑ ሇሃገር ሇወገን
በሙያቸው የሚያገሇግለ ብልም በሂዯት ባሇሀብት የሆኑ ያፇራና በማፌራት
ሊይ የሚገኝ ነው፡፡ እነዚሁ ተቋማት እና ጽ/ቤቱ ትምህርት እና ስሌጠና
አሊማና ግብ ሇማሳካት ብቁ፣ አምራች፣ እራሱን ሇውጣ አገርን የሚሇውጥ፣
ተመራማሪ፣ በራሱ የሚተማመኑ ዜጎችን በማፌራት ሊይ ይገኛሌ፡፡
የትምህርት እና ስሌጠና አሊማና ከግብ ሇማዴረስ የስሌጠና ጥራትና መሻሻሌ
ሉያመጡ የሚችለ በሁሇንተናዊነት የበቃ አሰሌጣኝና አመራር፣ በየዯረጃው
ዴጋፌ ሰጭ ሰራተኞች የሰው ሀይሌ ሲኖር፣ ግብአት ሲሟለ፣ የባሇዴርሻ
አካሊትና የህብረተሰቡ ዴጋፌ፣ እርስ በእርስ በመዯጋገፌ፣ በመግባባት፣
በአንዴሊይ በመስራት (በህብረት በመስራት) ሲኖር ነው ስራችንን የተሞሊና
ትምህርትና ስሌጠናችን ስሌጣኔና እዴገት የሚያፌጥኑ ናቸው ተብል
የሚታመነው፡፡
ትምህርት እና ስሌጠና በተቋሞቻችን ሊይ በየ ጊዜው ውጤታማ ሇማዴረግ
ከሊይ እንዯተገሇጸው በ ህፀጽ የቀረቡትን ወዯሰሊማዊ በማምጣት፣ የተጎዯለ
ስራዎችን በመሙሊት ችግሮችን እንፇታሇን ተብል ይታሰባሌ፡፡ በሂዯት
እዯሚታየው በተቋማትና በየዯረጃው ያለ የቴ/ሙ ቢሮና ጽ/ቤቱ የረጅም ጊዜ
አገሌግልትና ችግሮቹ በየጊዜው እንዱቀረፈሊቸው ባሇመዯረጉ በርካታ
130
ያሌተቀረፈ ችግሮች አለ እነዚህንም ችግሮች ሇመፌታትም ተቸግረናሌ፡፡
ችግሮቹ ሙለ በሙለ ስሇታወቁ ሲዯረግ እንዯነበረው በ sector
development plan እነዚህን ችግሮች በእቅዴ በመያዝ በቁርጠኝነት
ሇመፌታት መዘጋጀት አሇብን፡፡
የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት የትምህርት እና ስሌጠና አሰጣጣችን ውጤታማ እንዱሆን ማሇትም ንቁና አምራች ተመራማሪ ዚጎችን በየጊዜው ሇማፌራት ይቻሌ ዘንዴ ህብረተሰቡ፣ የስሌጠና ባሇሙያዎች፣ መንግስታዊና መንግስታዊ ያሌሆኑ ዴርጅቶች፣ አሰሌጣኞችና በዋናንት የተቋማት አመራሮች የስራ ሞራሊችንን በበሇጠ በማጠናከር በቅንነት እና በታማኝነት በመስራት መሇወጥ፣ የመሌካም አስተዲዯር ችግሮችንና የጸረኪራይ ሰብሳቢነትና ችግር ፇተን ማረጋገጥ ስንችሌ፣ ቃሌ አባይ ሳንሆን ቃሌግቡ ሆነን፣ አቋም የሇሽ ሳንይሆን አቋም ጽኑ ሆነን፣ ጊዜ አባካኝ ሳንሆን ጊዜ አክባሪ፣ ግሌፌተኛ ሳንሆን ተግባቢ ሆነን፣ ባጠቃሊይ ሉሆን የሚገባን ስነ-ምግባር / የግብረ - ገብነት ህጎች ማክበር/ አጠቃሊይ ህጎችን ማክበር እና መሰረታዊ መመሪያ ማዴረግ፣ ሃቀኝነት እና የአንዴነት መርህ ማክበር፣ ከፌተኛ ኃሊፉነትን መሸከም የምንችሌ መሆኑን በተጨባጭ ማሳየት፣ የፊይናንስ ህግ እና መመሪያዎችን ማክበር እና ማስከበር መቻሌ፣ የሰሌጣኞችን፣ የባሇዴርሻ አካሊትን ባጠቃሊይ የዜጎቻችንን መብት ማክበር እና ማስከበር መቻሌ አሇብን፣ የስራ አፌቃሪነታችን፣ ሀብትን መቆጠብ፣ በአግባቡ መጠቀም እና የውስጥ ገቢን ሇማሳዯግ የተሇያዩ ፕሮግራሞችንና ፕሮጀክቶችን መቅረጽና ተፇጻሚማዴረግ መቻሊችን፣ ስራን በአግባቡ ሇመተግበር የሚጥር ካሌሰራም እራስን ሇመቀየር ፌቃዯኛ የሆንን መሆናችንን በማሳያ ተግባራዊ ማዴረግ መቻሊችን፣ መረጃን በተዯራጀ መሌኩ በቴክኖልጂ በመታገዝ መያዝ ይጠበቅብናሌ፣ ምንጊዜም ሇስራችን ትኩረት በመስጠት ሇዚህም ያሇን ባህሪ ተቀያያሪ ያሌሆነ የስራ ሰአትን የማክበር /punctuality/ ሇሰአት ትሌቅ ክብር መስጠት ስንችሌ ነው፡፡ የስሌጠናውን ስርአት የተሻሇ በማዴረግ ሰሌጣኞችን ችግር ፇቺ በራስ የሚተማመኑ ሁሇንተናዊ የተሟሊ ስብእና ኖሯቸው እንዱያዴጉ የማዴረጉ ስራ ወዯላሊው ሳናሊክክ የኔ ነው ብሇን መስራት አሇብን፡፡ በአጠቃሊይ ከሊይ የተቀመጥነው አካሊት የእኛ ነው ሁሊችንም ሇውጥ አራማጅ መሆን
131
ይኖርብናሌ፡፡ ሇውጥ የሁኔታዎች መቀየር መቀየር ሲሆን በመጀመሪያ ዯረጃ ግን የሰዎች መሇወጥ አካባቢያዊም ሆነ ዴህረ ሂዯታዊ ሇውጥ ሉያመጣሉያሳዴግ ስሇሚችሌ በሇውጥሂዯት አምነን ራሳችንን በመሇወጥ የስራ ቦታችንን እና የስሌጠና ተቋማችንን ማሳዯግ ይጠበቅብናሌ፡፡ የቴ/ሙ/ት/ስ ተቋማት የትምህርት እና ስሌጠና በአጠቃሊይ ሰራተኛው ስራችንን ውጤታማ ሇማዴረግ የሚሰሇጥኑት ሰሌጣኞች ከሰራው ዓሇም ጋር ከተገናኙ በሆሊ ምርታማ፣ ብቃትና ጥራት ያሊችው ዜጎች መሆናቸውን ማረጋገጥ ስንችሌ ነው፡፡ በመሆኑም የስሌጠናውን ሂዯት በመከታተሌ የየዕሇቱን መሻሻሌ በፇታና በማረጋገጥ እንዱሁም በሂዯት በስትራቴጂው መሰረት የትብብር ስሌጠና ከኢንደስተሪዎች ጋር በመፇራረም ስሌጠናውን ትርጉምያሇው ማውዯግ፡፡ እንዱሁም ተቋማዊ የማጠቃሇያ ፇተና እና የተጎዯለ አገር አቀፌ ፇተናን በማሞሊት ሰሌጣኞቻችንን ጨምሮ ሁለንም አካሊት እንዱፇተኑና ብቃታቸውን እዱያረጋግጡ በማዴረግ አጠናክረን መቀጠሌ አሇብን፡፡
የሰራተኞችን የግሌ ሌዩነታቸውን (DIVERSITY) ማወቅ እና መከባበር
ሇተቋምም የሁን ዴርጅት ወሳኝ ነጸብራቅ ነው፡፡ በዚህ መሌክ ተቋምም
ይሁን ዴርጅቶች ያሊቸውን አባሊት ሌዩነታቸውን ማክበር ጥራት ያሇው ሥራ
በመስራት ይሁን ሁለንም ሥራ ሇማሳካት ይችሊለ፡፡ ምንም ይሁን የአንዴ
ዴርጅት ምርቶች ወይም አገሌግልቶች ባህርይ፣ አባሊቱ መካከሌ በሥራ ሊይ
ግንኙነት እና መስተጋብር ቢያንስ የዚያኑ ያህሌ አስፇሊጊ ናቸው፡፡
132
5.1 መፌትሔዎች የጥሩ መሪ ባሕሪያትን መሊበስ ነው / Qualities of
effective leadership/
በጽ/ቤትና በየተቋማቶቻችን አጠቃሊይ, የተዋሃዯ, ውጤት-ተኮር እና ያሌተማከሇ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ሥርዓት ሇማዲበር መትጋት፣
ሳይንስና የቴክኖልጂ አቅም ክምችትና ሽግግር ማእከሌ ሇማዴረግ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተቋማትን ማጠናከር፣
የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ሥርዓት ውስጥ ሁለም ተዋናዮችና ባሇዴርሻዎች የተቀናጀ ማዕቀፌ ፌጠርው እንዱሰሩ ከእቅዴ ጀምሮ እስከትግበራ ጠንክሮ መስራት፣
የጥራት አመራር ስርዓት ሇማረጋገጥ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ተግባራዊ ሇማዴረግ አስፇሊጊ የሆኑ አዲዱስ አሰራሮችን መተግበር፣ ተዯራሽነትን ሇማረጋገጥ አዲዱስ ተቋማትን ማቋቋም፣ ሇሁለም አካሊት የአቅምግንባታ ስራመስራት መቻሌ፣ ማበረታቻና የዯመወዝማሻሻያ ሇሁለም አካሊት ማሞሊት ቢቻሌ፣
በሁለም ዯረጃ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ሥሌጠና ጥራት (መዯበኛና መዯበኛ ያሌሆነ) ማሻሻሌ ማሳየትና ውጤትን መሰረት ያዯረገስረአትን አጠናክሮ መቀጠሌ(outcome besed training)፡፡
የአስተዲዯር ሥርዏትን ብቃትንበተመሇከተ፡ በስፊትና በርቀት የሚያስብ መሆን መቻሌ / Strategic Thinker / ዴርጅቱ ሇወዯፉቱ የተሳካ እንዱሆን የሚጥር፣ ግሌጽ የሆነ እይታ (clear expectation)
በሚሰራበት ስራ ብቃት (competent) ሉኖርይገባሌ ራሱን ሇላልች የስራ ባሌዯረቦቹ በአሰራር በስነምግባር ምሳላ መሆን የሚችሌ / Role model / ፣
ሁኔታውን ማገናዘብ (context) ውሳኔ ሰጭ መሆን / Decision – Maker / ፇጣንና የበሰሇ ውሳኔ የሚሰጥ፣ ቁርጠኝነት (commitment)
ከራሱ ጥቅም ማሥከበር በፉት ፣ የብዙሀኑን ጥቅም ማሥከበር እንዱያዯርጉ የሚያግዝ መሆን መቻሌ፣ /creating synergistic effect by implementing selflessness/ ፣
በግጭት ጊዜ ሸምጋይ መሆን መቻሌ / during conflict be mediators/ ግጭቶች በጊዜዉ እንዴፇቱ የሚያግዝ፣ consensus seeker and creator በግጭት ወቅት እራስን መቆጣጠር መቻሌ (control himself/ herself during conflict)
133
በስምምነት የጋራ ዉሳኔ የሚፇጥር /consensus seeker /builder/ በጋራ መስራትን ግምት የሚሰጥ፣ ትብብር መፌጠር (collaboration)
ራሱን በጥሞና የሚፇትሽ /self evaluator/ ሇሇውጥም ዝግጁ የሆነ positive thinker for implementing change
የቡዴን ስሚትን የሚፇጥርና በቡዴን የሚሰራ /team spirit creator and promoter/ esprit de corps/ ሇአንዴ ተግባር ሰዎችን በአንዴነት እንዱሰባሰብ የሚያዯርግ ፣
ሚዛናዊ የሆነ /fair and balanced/ ሁለንም ሰው በኩሌ የሚያይና /positive for impartiality, equality and inclusive/ ቀሌጣፊ የተዋጣሇተ ዲኝነት ውሳኔ የሚሰጥ፣
ሃሳብን በቀሊለና በግሌጽ ማስተሊሇፌ የሚችሌ / good communicator/፣ የተግባቦት ክህልት (communication skill) በማሳመንና ተምሳላት በመሆን የሚመራ / lead through influence and example setting/ /በሚሰጥ ሀሳብ እና ውሳኔ ጫና የማያዯርግ፣
ከተቻሇ አዱስ ነገር መፌጠር መቻሌ (inventor) ያሇውን ነገር አሻሽል ማቅረብ የሚችሌ (innovetor)
አስተያየት የሚሰጥ እና የሚቀበሌ /taker and giver of feedback/ ገንቢ ትችቶችን ይሰጣሌ ይቀበሊሌ፣
በጥሞና የሚያዯምጥ /emphatic listener/ እንዯ ጠቢቡ ሰሇሞን የተሳካሇትና ፇጣን ፌርዴ ሇመስጠት መሌካም አዴማጭመሆን የሚያስፇሌግ ነው። ከሊይ የተዘረዘሩት የጥሩ መሪ ባህሪያትና ክህልት ሇአንዴ የመንግስትም ይሁን የግሌ ዴርጅቶች መሪዎች ያገሇግሊለ እዱሁም ከተጠቀሙባቸው በእጅጉ ጠቃሚ ናቸው። አመራርነት የሚጀምረው አንዴን ዴርጅት በግሇሰብ ዯረጃ መምራት መቻሌ ስሇሆነ የአገርም ጥንካሬ የሚሇካው የነዚሁ ጠንካራ ዴርጅቶች ስብስብ ነው። ሇተቋማቶቻችን መውዯቅና ማዯግ ወሳኙን ሚና የሚጫወተው አመራሩ ነው። በመሆኑም አንዴ መሪ በምን አይነት ሁኒታ እና ቦታ ምን ዓይነት ክህልትን መጠቀም እዲሇበት ሇይቶ ማወቅ አሇበት። የወቅቱን ተጨባጭ ሁኔታ በማጤን የአመራር ስሌትን ማመቻቸትና መተግበር ይኖርበታሌ።
5.1.1 My immediate recommendation is;
• We should clearly shows where authority rests
134
• We should clarifies formal lines of communications • We should shows level of decision-making • We should assists in budgetary control and supervision • We should assists in integrating subsidiaries and newly acquired units • We should helps outsiders understanding and identifying people in the bureau and office • Eliminates conflicts and overlaps • Depict relationships superior • Informs employees of their lines of responsibility • Supports the writing of job specifications and descriptions • Depicts status level for executives • Assists in training and appraisal • Shows employees where they ‘fit in’ • Improves morale • Assists in training and appraisal. The structure define tasks and responsibilities also accountability, work roles and relationships, and channels of communication.
135
5.2 Biblography
Ministry of Education (2008), National Technical & Vocational Education and Training
Strategy, Addis Ababa, Ethiopia
Technical and Vocational Education and Training Proclamation No. 391/2004
A Proclamation to Provide for the Establishment of Afar National Regional State Technical and
Vocational Education and Training Agency, Proclamation No. 75/2013, Afar Region Dinkara
Gazeta, 11th
Year, No. 75
A Proclamation to Establish Vocational Education and Training Colleges of Somali Regional
State, Proclamation No. 52/1998, Somali Regional State, Dhool Gazeta
Christian Kingombe (2012), Lessons for Developing Countries from Experience with Technical
and Vocational Education and Training, IGC Working Paper 11/1017, available at:
http://www.theigc.org/sites/default/files/christian_kingombe_paper.pdf
Moustafa Mohamed Moustafa Wuha, Technical and Vocational Education and Training (TVET):
Challenges and Priorities in Developing Countries, Available at:
http://www.unevoc.unesco.org/e-
forum/TVET_Challenges_and_Priorities_in_Developing_Countries.pdf
Netherlands Organization for International Cooperation in Higher Education (NICHE) (2010),
NICHE Startegy on Technical and Vocational Education and Training (TVET), Available at:
http://www.nuffic.nl/en/library/niche-strategy-on-technical-and-vocational-education-and-training-
tvet.pdf
Inter-Agency Working Group on TVET Indicators (2012), Proposed Indicators for Assessing
Technical and Vocational Education and Training, Available at:
http://www.etf.europa.eu/webatt.nsf/0/E112211E42995263C12579EA002EF821/$file/Report
%20on%20indicators%20April%202012.pdf
136
6 አባሪ (APPLICATION)
ጉ/ክ/ከተማ ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስሌጠና ጽ/ቤት
የተቋማት ጥራት ዋና የስራ ሂዯት በተቋማት ጥራት ኦዱት ባሇሙያዎች
ሇመንግስት ተቋማት የክትትሌና ዴጋፌ የ2009ዓ.ም አመታዊ አፇጻጸም
የተዘጋጀ CHECK LIST
የንብረት አያያዝና አጠቃቀም ዯንብና መመሪያውን የተከተሇ መሆኑን
ማረጋገጥ መገምገሚያ /inspection/ በ institutional quality audit CHECK
LIST inbuilt observation
የቴ/ሙ/ተቋማት ዕቅዴ ዝግጅትና አተገባበር አስመሌክቶ ቀጥል የሚቀርበውን
ሰንጠረዥ ባሊቸው ዯረጃ የተቀመጡት መግሇጫ የሚሞሊ/የሚሰራ
3. ከፍተኛ 2. መካከሇኛ 1. ዝቅተኛ
የተቋሙ ስም-------------------------------------------------
ቀን……………………
ተ/ቁ ተግባራት ዯረጃ
3 2 1
1 የትምህርት ጥራት ከማረጋገጥ ዙሪያ
በራስአቅም ማሽነሪዎች ጥገና መዯረጋቸዉን
ማረጋገጥ የተቋሙ አቅም
2 አገሌግልት የሚሰጡ ማሽኖች መሇየት
3 የተዘጋጀ የማሽን ታሪክ
137
4 በትርፍ ተይዘው ጥቅምሊይ ያሌዋለ አዲዱስ
ማሽኖች ሁኔታ
5 በብሌሽት ምክንያት አገሌግልት የማይሰጡ
በተቋሙ,
6 የተረፈምርት /scrape/ እና ያገሇገለ እቃዎች
ሽያጭ በተቋሙ ህጋዊ በሆነ የጫረታ አግባብ
መወገደ የተቋሙ አቅም
7 ተቋማችሁ ቋጠራን inventery አስመሌክቶ
የንብረት ቆጠራ ኦዱት መዯረጉን የተቋሙ
አቅም
8 bWS_ _‰T åÄ!T §Y bwR xNÁ
KTTL½ DUF½ GMG¥Â GBrmLS
¶±RT xSmLKè y¬qd XQD KNWN
የተቋሙ አቅም
9 ዱፓርትመንቶች የ1ሇ 5 አዯረጃጀት ወዯ
ተጨባጭ ተግባር መግባታቸውን ና በእቅዴ
መሌክ መያዛቸውን ማረጋገጥየ የተቋሙ
አቅም/ያሇበት ዯረጃ
10 ytÌÑN yÍYÂNS xdr©jT ጥራትንና
ብቃትን በተመሇከተ የተቋሙ አቅም
11 ግዥን አስመሌክቶ ስርዓቱን ተከትል ከኪራይ
ሰብሳቢነት የፀዲ ስሇመሆኑ የተቋሙ አቅም
12 በሰቶር ውስጥ የእቃዎች አቀማመጥ የጥራ ት
ዯረጃን በተመሇከተ የተቋሙ ዯረጃ
13 መወገዴ ያሇባቸው መረጃ አያያዝ የተቋሙ
አቅም
II States of Kaizen implementation in the
institution
138
14 Are all machinery, storage equipment
and columns identified and numbered
15 Is there a regular auditing process to
verify compliance with all elements of
the production and safety systems
16 Are all unused tools and equipment
properly stored
17 Are gauges and indicators labeled to
clearly show the normal operating range
18 Are machines clean and in good repair
also put in proper place for work
without exposing to sun or dust
VIII. ስቶር/store በተቋሙ ያሇው የንብረት ክፍሌ (store) አያያዝን
አስመሌክቶ
1. አገሌግልት የሚሰጡ ማሽኖች ብዛት ………………….
1.1. በትርፍ ተይዘው ጥቅምሊይ ያሌዋለ አዲዱስ ማሽኖች ብዛት……………….፤
1.1.1. በተቋሙ በብሌሽት ምክንያት አገሌግልት የማይሰጡ ማሽኖች
ብዛት,……………….፤
1.2. የተረፈምርት /scrape/ እና ያገሇገለ እቃዎች ሽያጭ በተቋሙ ህጋዊ በሆነ የጫረታ
አግባብ መወገደ
1.3. ካሌተወገ ዯያሌተወገዯበት ምክንያት______________________..........................
1.4. ተዘጋጅቶ ተወግዶሌ-----------------------------
1.4.1. ከሊይ የተጠቀሰው አዎንታዊ ካሇው ምንያህሌ በብር ገቢተገኘ------------------
1.4.2. አሌተዘጋጀም ከሆ ነበምን አግባብ ሇማስወገዴ ታቅዶሌ----------
139
1.5. ተቋሟችሁ ቆጠራን inventery አስመሌክቶ የንብረት ቆጠራ ኦዱት መዯረጉን
ማረጋገጥ-------------------/--------------
1.5.1. የንብረት አያያዝና ቁጥጥር ዯንብንና መመሪያን የተከተሇ ስሇመሆኑ…………
1.5.2. ቋሚና አሊቂ እቃን በተመሇከተ መመዝገቢያ ቅፅ የተዘጋጀ መሆኑን
ማረጋገጥ…………….
1.5.3. የፍላጎት መጠየቂያ፣ የማስገቢያ/መመለሽያ የንብረት አወጣጥና አወጋገዴ
በስታንዯርደ መሰረት ቅጻቅጻቹ መኖራቸውን ማረጋገጥ እየተሰራባቸው
መሆኑን ማረጋገጥ ተረጋግጣሌ/አሌተረጋገጠም…………………
1.5.4. የስራሂዯቱ የ1ሇ5 አዯረጃጀት ወዯተጨባጭ ተግባር መግባታቸውንና በእቅዴ
መሌክ መያዛቸውን ማረጋገጥየ
1.5.5. ያጋጠሙ ችግሮች ካለ
……………………….
……………………….
………………………
1.5.6. ከሊይ በችግር መሌክ ከቀረቡት ውስጥ በስሌጠና የሚመሇሱ አለ
የሚልቸውን የክህልት ክፍተት መሙያ የሆኑትን ቢዘረዝሩሌን
…………..
…………..
…………..
1.5.7. በራስ አማካኝነት የተፈቱበት አግባብ ካሇ ቢዘረዝሩሌን
………….
………….
………….
IX. በየዱፓርትመንቱ
140
2. የትምህርት ጥራትን ሇማረጋገጥና ወጪን በመቀነስ ዙሪያ በራስ አቅም ማሽነሪዎችን ጥገና
መዯረጋቸዉን ማረጋገጥ
9.2. በዱፓርትመንቱ የተጠገኑ ማሽነሪዎች ብዛት------------------------
2.1.1. የብር መጠን----------------------
2.1.2. ብሌሽታቸው ከፍተኛ በመሆኑ በክፍያ ከውጭ ማሽነሪዎች ጥገና
መዯረጋቸዉን ማረጋገጥ-----------------/--------------
2.1.3. የብርመጠን--------------
2.1.4. የስሌጠና ግበአት በወቅቱ ተሟሌቷሌ/ አሌተሟሊም
2.1.5. ተገዝተው የሚገቡ የስሌጠና ግበአቶች በወቅቱ ገብተውሊችሆሌ
ወይ/አሌገቡሊቸሁም
2.1.6. ተገዝተው የሚገቡ እቃዎች የጥራት አረጋጋጭ ኮሚቴዎች በአግባቡ
አረጋግጠው ነወይ የሚያስገቡሊችሁ ነው/ አይዯሇም
2.1.7. እስካሁን ተገዝተው ከገቡት እቃዎች የጥራት ችግር አጋጥሟችሁ ያውቃሌ /
አያውቅም
2.1.8. ዱፓርትመንቶች የ1ሇ5 አዯረጃጀት ወዯ ተጨባጭ ተግባር መግባታቸውንና
በእቅዴመሌክ መያዛቸውን ማረጋገጥየ
2.1.9. ያጋጠሙ ችግሮች ካለ
……………………….
……………………….
………………………
6.1 ከሊይ በችግር መሌክ ከቀረቡት ውስጥ በስሌጠና የሚመሇሱ አለ
የሚልቸውን የክህልት ክፌተት መሙያ የሆኑትን ቢዘረዝሩሌን
…………..
…………..
141
…………..
2.1.10. በራስ አማካኝነት የተፈቱበት አግባብ ካሇ ቢዘረዝሩሌን
………….
…………
………….
X. በፋይናንስ/Finance
3. በፋይናንስ ዙሪያ እየተሰራ ያሇው ስራ ምን ይመስሊሌ
3.1. የተቋሙንየፋይናንስአዯረጃጀትግምገማይካሄዲሌ/ አይካሄዴም
3.1.1. የበጀትአጠቃቀምመመሪያንየተከተሇመሆኑንማረጋገጥ……………..
3.1.2. ክፍያን አስመሌክቶ እየተሰራ ያሇው ህግንና ዯንብን ተከትል ነው / አይዯሇም
3.1.3. በጀት በወቅቱ ተሇቆሊችሆሌ /አሌተሇቀቀሊችሁም
3.1.4. ግዢን በተመሇከተ አሁን ያሇበት ዯረጃ ሇምሳላ የጫረታ ሰነድች፣ የማስገቢ
ያሳጥን፣ የግዢ ፎርማሉቲና የመመዝገቢያ ቅጻቅጾች መሟሊታቸው
በምንዯረጃሊይ ናቸው ተሟሌቷሌ/አሌተሟሊም
3.1.5. የግዢ ስራታችን መገምገምን አስመሌክቶ የውስጥ ጥራት አስወጋጅ
ኮሚቴዎች እየሰሩ ነው ይረጋገጣሌ/ አይረጋገጥም
3.1.6. የስሌጠና ግበአት በወቅቱ ግዢ ተፈጽሞ ተሟሌቷሌ/ አሌተሟሊም
3.1.7. በሰሌጣኝ የተሰሩ ምርቶች ምን እየተዯረጉ ነው;
3.2. የፋይናንስ፣ የግዢ፣ የንብረትአያያዝ፣የመሌካም አስተዲዯርን እጦትና የኪራይ
ሰብሳቢነት አመሇካከትና ተግባራትን ሇመቅረፍ በተቋሙ/በውጭ አቅም ስሌጠና
ሇመፍታትየተያዘእቅዴስሇመኖሩ፣
3.2.1. ታቅዶሌ/ተካሂዶሌ-------------------
3.2.2. አሌተካሄዯም--------------
142
3.2.2.1. በስራ ሂዯታችሁ የ1ሇ5 አዯረጃጀት ወዯተጨባጭ ተግባር
መግባታቸውንና በእቅዴ መሌክ መያዛቸውን ማረጋገጥየ
3.2.3. ያጋጠሙ ችግሮች ካለ
……………………….
……………………….
………………………
3.2.4. ከሊይ በችግር መሌክ ከቀረቡት ውስጥ በስሌጠና የሚመሇሱ አለ
የሚልቸውን የክህልት ክፍተት መሙያ የሆኑትን ቢዘረዝሩሌን
…………..
…………..
…………..
3.2.5. በራስ አማካኝነት የተፈቱበት አግባብ ካሇ ቢዘረዝሩሌን
………….
………….
………….
XI. ሇተቋም አመራሮች መሰራት ያሇባቸው
4. bWS_ _‰T åÄ!T §Y bwR xNÁ KTTL½ DUF½ GMG¥Â GBrmLS¶±RT
mgMgMN xSmLKè y¬q dXQD ¥yT½
4.1. ከሊይ በ 4 ተራቁጥር የተጠቀሰውን አሌተካሄዯም ከተባሇ መች ሇማካሄዴ ታቅዶሌ----
------------------------
4.2. ሇዱፓርትመንቶች፣ የስሌጠና ፍሊጎት በፐሮጅቸተ፣ በማስተማርዘዳ በተጨማሪም
ሇዴጋፍሰጭ እነሱም የፋይናንስ፣ የግዢ፣ የንብረትአያያዝ፣የመሌካም አስተዲዯርን
143
እጦትና የኪራይ ሰብሳቢነት አመሇካከትና ተግባራትን ሇመቅረፍ በተቋሙ/በውጭ
አቅም ስሌጠና ሇመፍታት የተያዘ እቅዴ ስሇመኖሩ፣
4.2.1. ታቅዶሌ/ተካሂዶሌ-------------------
4.2.2. አሌተካሄዯም--------------
4.3. ግንባታንበተመሇከተየግንባታፐሮፖዛሌስሇመያዙ
4.3.1. እየተገነባከሆነያሇበትዯረጃበስታንዲርደመሰረትነው/ አይዯሇም ……………
4.3.2. ግንባታውያሇበትዯረጃበፐርሰንት………
4.3.2.1. ዱፓርትመንቶች የ1ሇ5
አዯረጃጀትወዯተጨባጭተግባርመግባታቸውን ና
በእቅዴመሌክመያዛቸውንማረጋገጥየ
4.3.2.1.1. ተረጋግጦሌ--------------------
4.3.2.1.2. አሌተረጋገጠም--------------
4.3.2.1.3. በህዋስ አዯረጃጀት አማካኝሇት የ1ሇ5 አተገባበርን
በስታንዯርደ በተያዘሇት የግዜ ገዯብ እየገመገሙ ይሄዲለ
4.3.2.1.4. ይተገበራሌ…………….
4.3.2.1.5. አይተገበርም……………
4.3.2.1.6. ያጋጠሙ ችግሮች ካለ
……………………….
……………………….
………………………
4.3.2.1.7. ከሊይ በችግር መሌክ ከቀረቡት ውስጥ በስሌጠና
የሚመሇሱ አለ የሚልቸውን የክህልት ክፍተት
መሙያ የሆኑትን ቢዘረዝሩሌን
…………..
…………..
144
…………..
4.3.2.1.8. በራስ አማካኝነት የተፈቱበት አግባብ ካሇ ቢዘረዝሩሌን
………….
………….
………….
5. የሰው ሀይሌ አዯረጃጀትን በተመሇከተ
6. አሰሌጣኞችናየዴጋፍሰጭሰራተኞችበሰአትመውጣታቸውናመግባታቸውየሰአትፊርማመኖሩንማረጋገ
ጥ………….
………….
………….
………….
6.1. በስራሂዯቱ የ1ሇ5 አዯረጃጀትወዯተጨባጭተግባርመግባታቸውን ና በእቅዴመሌክ
መያዛቸውን ማረጋገጥየ
ያጋጠሙ ችግሮች ካለ
……………………….
……………………….
………………………
6.2. ከሊይ በችግር መሌክ ከቀረቡት ውስጥ በስሌጠና የሚመሇሱ አለ የሚልቸውን
የክህልት ክፍተት መሙያ የሆኑትን ቢዘረዝሩሌን
145
…………..
…………..
…………..
6.3. በራስ አማካኝነት የተፈቱበት አግባብ ካሇ ቢዘረዝሩሌን
………….
………….
………….
7. የሪከርዴና መሃዯር/ recorded and bookkeeping
7.1. የሪከርዴና መሃዯር recorded and bookkeeping አያያዝን እና አዯረጃጀትን
አስመሌክቶ
………….
………….
………….
………….
7.2. በስራሂዯቱ የ1ሇ5 አዯረጃጀትወዯተጨባጭተግባርመግባታቸውን ና በእቅዴመሌክ
መያዛቸውን ማረጋገጥየ
ያጋጠሙ ችግሮች ካለ
……………………….
……………………….
146
………………………
7.3. የሪከርዴና መሃዯር recorded and bookkeeping አያያዝን እና አዯረጃጀትን
አስመሌክቶ በተጨማሪም የመሌካም አስተዲዯርን እጦትና የኪራይ ሰብሳቢነት
አመሇካከትና ተግባራትን ሇመቅረፍ በተቋሙ/በውጭ አቅም ስሌጠና ሇመፍታት
የተያዘ እቅዴ ስሇመኖሩ፣
7.3.1. ታቅዶሌ/ተካሂዶሌ-------------------
7.3.2. አሌተካሄዯም--------------
7.4. ከሊይ በችግር መሌክ ከቀረቡት ውስጥ በስሌጠና የሚመሇሱ አለ የሚልቸውን
የክህልት ክፍተት መሙያ የሆኑትን ቢዘረዝሩሌን
…………..
…………..
…………..
7.5. በራስ አማካኝነት የተፈቱበት አግባብ ካሇ ቢዘረዝሩሌን
………….
………….
………….
8. ሬጅስትራር/ registrar
8.1. በተቋሙ ያሇው የሰሌጣኞች ምዝገባ registrar አስመሌክቶ አጠቃሊ ያሇበት
ዯረጃ
…………………
147
…………………
…………………
…………………
8.2. በስራሂዯቱ የ1ሇ5 አዯረጃጀትወዯተጨባጭተግባርመግባታቸውን ና በእቅዴመሌክ
መያዛቸውን ማረጋገጥየ
8.3. ሬጅስትራር/ registrar፣ የሪከርዴና መሃዯር recorded and bookkeeping
አያያዝን እና አዯረጃጀትን አስመሌክቶ በተጨማሪም የመሌካም አስተዲዯርን
እጦትና የኪራይ ሰብሳቢነት አመሇካከትና ተግባራትን ሇመቅረፍ በተቋሙ/በውጭ
አቅም ስሌጠና ሇመፍታት የተያዘ እቅዴ ስሇመኖሩ፣
8.3.1. ታቅዶሌ/ተካሂዶሌ-------------------
8.3.2. አሌተካሄዯም--------------
8.4. ያጋጠሙ ችግሮች ካለ
……………………….
……………………….
………………………
8.5. ከሊይ በችግር መሌክ ከቀረቡት ውስጥ በስሌጠና የሚመሇሱ አለ የሚልቸውን
የክህልት ክፍተት መሙያ የሆኑትን ቢዘረዝሩሌን
…………..
…………..
…………..
8.6. በራስ አማካኝነት የተፈቱበት አግባብ ካሇ ቢዘረዝሩሌን
………….
148
………….
………….
9. የቤተመጽሃፍት (library)
9.1. የቤተመጽሃፍት (library) አያያዝ ያሇበት ዯረጃ
…………………
…………………
…………………
………………..
9.2. በስራሂዯቱ የ1ሇ5 አዯረጃጀትወዯተጨባጭተግባርመግባታቸውን ና በእቅዴመሌክ
መያዛቸውን ማረጋገጥየ
9.3. የቤተ መጽሃፍት (library) አያያዝ፣ ሬጅስትራር/ registrar፣ የሪከርዴና
መሃዯር recorded and bookkeeping አያያዝን እና አዯረጃጀትን
አስመሌክቶ በተጨማሪም የመሌካም አስተዲዯርን እጦትና የኪራይ ሰብሳቢነት
አመሇካከትና ተግባራትን ሇመቅረፍ በተቋሙ/በውጭ አቅም ስሌጠና ሇመፍታት
የተያዘ እቅዴ ስሇመኖሩ፣
9.3.1. ታቅዶሌ/ተካሂዶሌ-------------------
9.3.2. አሌተካሄዯም--------------
ያጋጠሙ ችግሮች ካለ
……………………….
149
……………………….
………………………
9.4. ከሊይ በችግር መሌክ ከቀረቡት ውስጥ በስሌጠና የሚመሇሱ አለ የሚልቸውን
የክህልት ክፍተት መሙያ የሆኑትን ቢዘረዝሩሌን
…………..
…………..
…………..
9.5. በራስ አማካኝነት የተፈቱበት አግባብ ካሇ ቢዘረዝሩሌን
………….
………….
………….
የክትትሌና ዴጋፌ ባሇ ሙያዎች
1. ስም ፉርማ ቀን…………………..
2. ስም ፉርማ ቀን………………
3. ስም ፉርማ ቀን………………
1. የተቋሙ ኃሊፉ/ተጠሪ፡-
አስተያየት -----------------------------------------------------------------------------------------------------
-------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
150
-------------------------------------------------------------------------------------------------------------------
-------------------------------------------------------------------------------------
ስም
Figure 1Culturational Conflics
151
Figure 2 Conflicts, Cncept, Resolution, Problem, Solution and Negotiation
152
Figure 3 conflict and conflict resolution
153
Figure 4 esprit de corps (the sprit of a group that makes the members want the group to succeed)
154